በሕወሓት መሩ የኢህአዴግ ዘመን ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉ የአማራ ልጆች ለውጡን ተከትሎ ለከፈሉት መስዋዕትነት እውቅና ማግኘትና በለውጡ ተጠቃሚ ከመሆን ይልቅ በለውጡ እንዲገፉ አልፎም እንደጠላት እንዲታዩ መደረጉ የአማራ ሕዝብ ጥያቄ ምላሹ እንዲዘገይ አድርጎታል። ወያኔን የታገሉ ሰዎችን የገፋው መድረክ የሌሊት ወፎችን እና በአጥር ላይ ተንጠልጣዮችን አነገሰ። ወልቃይት ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ ይሉ የነበሩ የሕዝብ ልጆችን ጥያቄና ትግልን ወልቃይትን የት ታውቁታላችሁ አርፋችሁ ተቀመጡ ዝም በሉ ሲሉ የነበሩ፤ ወያኔ ፀረ-አማራና ፀረ-ኢትዮጵያ ነው ብለው የሚታገሉትን እንደ ጥጋበኛ ይቆጥሩና ይሳለቁባቸው የነበሩ ሰዎች ለውጡን ተከትሎ አይናቸውን በጨው አጥበው "በስመ የውስጥ አርበኛ" ነበርን በሚል ፈራጅ ሆነው እንዲነግሱ ሆነ። በስመ የውስጥ አርበኛ ለውጡን ተከትሎ በአብይ አህመድ በተፈቀደው ሐሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ብዙዎች ከሐሳብም አልፈው አግድም አደግነታቸውን ተሸፍኖ የኖረውን ነውረኝነታቸውን ገልጠውበታል። አሁንም ያገኙትን እድል ለበጎ ከመጠቀም ይልቅ በዛው ገፍተውበታል። ለለውጡ መምጣት ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉ ሰዎች ወደአደባባይ እንዳይጠጉ ይባስ ተብሎ በጓዳ ተደብቀው እንዲውሉ የሚያደርጉ ክብረ-ቢስ ውለታ-ቢስ ለውጡን እረጅም ርቀት የማይወስዱ ስራዎች ሲሰራ ይህ አይበጅም የሚል አካል ጠፋ። ጎርፍ አመጣሾቹ የለውጡ መድረክ አሟቂዎችና ታጋዮች ከለውጡ በፊት ለለውጡ መምጣት የታገሉትን ጀግኖችን ስማቸውን በማጠልሸት ከመድረኩ እንዲርቁ ማድረግ ለእነሱ መጉላትና መንገስ የግድ አስፈላጊ ነበርና መድረኩን በመቆጣጠር ያለስማቸው ስም በመስጠት ወደጓዳ እንዲገቡ ስራ መስራት ነበረባቸውና ያደረጉት የስም ማጥፋት እንቅስቃሴ ከሞላ ጎደል አልተሳካላቸውም ማለት አይቻልም። በዚህ ምክንያትም ለለውጡ መምጣት የታገሉ ሰዎች ሁለት ጊዜ በደልና ግፍ እንዲፈፀምባቸው ተደርጓል።
ሐገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ
የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ እንዲሉ አድርጓል።
ከለውጡ በፊት የወያኔ ተላላኪ አልያም ልጆቼን ላሳድግበት ወይም የደሃ ልጅ ነኝ ለቤተሰቦቼ አስፈልጋለሁ ልኑርበት...የመሳሰሉትን የእናቴ ቀሚስ ጠለፈኝ ባዮች መድረኩን ወይም ወንበሩን መቆጣጠራቸው ብቻውን በቂ ስላልሆነ እላፊ በመሄድና በመቅደም ለለውጡ መምጣት የታገሉትን ሰዎች "እንደእናንተ ፎቶ መነሳት፣ በየጋዜጣው፣ በየመፅሔቱ፣ በየፌስቡኩ፣ በእየቴሌቪዥኑ መስኮት እየቀረቡ እዩኝ እዩኝ ያዙኝ ልቀቁኝ ብሎ መታገል እንደትግል የሚቆጠር አይደለም ወደሚል ወመኔ ስህተት እንዲሸጋገሩ አድርጓቸዋል(እዩኝ እዩኝ በአብይ አህመድ ዘመን እንጅ በወያኔ ወቅት እንደማይሰራ ማንም አይስተውም፤ፌስቡክ ላይ ወያኔን የሚቃወም ፅሑፍ ላይክ አድርጋችኋል ብቻ ሳይሆን የአሸባሪ ሰዎች ጓደኛ ሆናችኋል፤ ምንም ግንኙነት ከሌለህ እንዴት ጓደኛ ትሆናላችሁ በሚል ስንቶች ይከሰሱና ይሸማቀቁ እንደነበረ ግልፅ ነበር፤ታሪክ እንደማገላበጥ ያለም አይደለም የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው፤ መስካሪ አያሻውም)።
እንደ ደራሽ ጎርፍ ለውጡ ይዟቸው የመጣ ትግል አደናቃፊና ነቃፊ ነውረኞች ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉ የሞራል ልዕልና ያላቸውን ሰዎች ሊሳለቁና ሊያሸማቅቁ የሚያስችል የፍርድ ሰጭ መድረኩን ተቆጣጠረው ለውጡ የራሳቸውን የእንቅፋትነት ሚና ተወጡ። የአማራ ሕዝብ ትግልም ወደኋላ እንዲጎተት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አደረጉ። ለወያኔ መውደቅ ለለውጡ መምጣት የታገሉ ሰዎችን እውቅና አለመስጠት ለውጡን በባለቤትነት አብረው እንዲመሩ አለመስራት በሌላ መንገድ ለታሰሩለት፣ ለተሰውለት፣ ለቆሰሉለት፣ ለተሰደዱበት ለሕዝብ ጥያቄ ቦታ እንዳለመስጠት ሊያስቆጥርና የለውጡን መንገድና ጉዞ ጥያቄ ውስጥ እንዲገባ በር የከፈተ ስራ ጭምርም ነበር ብሎ መውሰድ ይቻላል።
ወያኔ መሩ ኢህአዴግን ሕይወታቸውን አሲዘው የታገሉ ሰዎች ብአዴንን የሚመለከቱበት የቀደመ አመለካከት ባለበት መቀጠሉ እና ራሱ ብአዴንም በእነሱ አገላለፅ እነሱን የሚመለከትበት እይታ እንዲንሸዋረር ከማድረጉ ባሻገር እንደጠላት ወደመቁጠር በብአዴን ውስጥ እንደኦህዴድ አዳዲስ ፊቶች አለመታየታቸውና የለውጡ ብቸኛ ባለቤት ብአዴን ራሱ ብቻ ወደማድረግ መሻገሩን የሚያሳይ እንቅስቃሴ ማድረጉና ሕዝቡን ለመያዝ የሄደበት መንገድ የአማራ ፖለቲካ ውጥንቅጡ እንዲወጣና ለውጡ በአማራ ክልል ነውጥ ሆኖ እንዲቀጥል እንደምክንያት ሊጠቀስ የሚችል ነው።
ለለውጡ መምጣት ወያኔን ለመጣል የታገሉ ሰዎች እውቅና እና ተገቢ የሆነውን ክብር አለማግኘታቸው ሳያንስ ለውጡ በለውጡ በማያምኑ በርካታ ቁሞ-ቀር አፍቃሬ ወያኔ አመራሮችና እነሱ ባሰማሩት አክቲቪስቶች የአማራ ፖለቲካ መዘወሩ እስከዛሬ ድረስ አማራ እንደሕዝብ አላስፈላጊ መስዋዕትነት እየከፈለ እንዲቀጥል የቀዳሚ ተጠያቂነት ቦታን እንዲወስድ የሚያደርገው ነው።
በአማራ ፖለቲካ ከለውጡ በፊትና ለውጡን ተከትሎ የሆነውን ሁኔታ ለማንሳት የፈለኩት ነገ ለሐገር ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝብ ጥቅም የሚታገሉ ሰዎችን ማፍራት የሚቻለው ትናንት ለሐገርና ለሕዝብ የታገሉና መስዋዕትነት የከፈሉ ሰዎችን የሚገባቸውን ክብር መስጠት ስንችል በመሆኑ ነው። ትናንት ለሐገርና ለሕዝብ ሕልውናና ጥቅም የታገሉና መስዋዕትነት የከፈሉ ሰዎች ዛሬ ላይ የማንም መሳለቂያና መጫወቻ እንዲሆኑ የሚረሱና የሚረክሱ ከሆነ ተተኪዎችን ለማፍራት ወደሚያስቸግር ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል።
በጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ሰሜን ዕዝ ላይ ወያኔ ጥቅም 24 ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ በነበረው ጦርነት በርካታ ወገኖቻችን ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍለዋል። ለአኩሪ ተጋድሏቸው እውቅና እና ሽልማት የሚገባቸውን ክብር ሁሉም ተፅዕኖ የፈጠሩ ጀግኖች አግኝተዋል የሚለው ጉዳይ ግን አሁንም ጥያቄ ሆኖ የቀጠለ ነው።
እንዲሁም በባለፈው ወያኔ" ከአማራ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ" ብሎ በአዋጅ ጦርነት ሲከፍት እኛ እያለን አማራ ላይ ሂሳብ አይወራረድም ኢትዮጵያም አትፈርስም! ብለው ወያኔንና የግብር ልጆቹን በሁሉም ግንባር (በሚዳያ በአካል በዲፕሎማሲ በገንዘባቸውና በሞራል ድጋፍ ) የተፋለሙ በትግላቸው ተፅዕኖ የፈጠሩና ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን የሚገባቸውን ክብር እውቅና እና ሽልማት እንደአስተዋጽኦቸው አለመስጠት በራሱ ወያኔነት ነው። የአገር መፍረስን መደገፍና መተባበርም ነው። ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ስለሐገር ክብር ስለሕቦቿ ዘላቂ ጥቅም መታገል እንደዋጋ ቢስ እንደከንቱ የሚያስቆጥር አርበኝነትን አራክሶ ባንዳነትን የሚያነግስ አካሄድ ነው። የሐገር ሻጭነት መንገድ ነው። ሐገራዊ ስሜትንም የሚጎዳና የሚያኮስስ ነው።
ሐገሬ ኢትዮጵያ ሞኝ ነሽ ተላላ
የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ እንዲሉ አድርጓል።
ከለውጡ በፊት የወያኔ ተላላኪ አልያም ልጆቼን ላሳድግበት ወይም የደሃ ልጅ ነኝ ለቤተሰቦቼ አስፈልጋለሁ ልኑርበት...የመሳሰሉትን የእናቴ ቀሚስ ጠለፈኝ ባዮች መድረኩን ወይም ወንበሩን መቆጣጠራቸው ብቻውን በቂ ስላልሆነ እላፊ በመሄድና በመቅደም ለለውጡ መምጣት የታገሉትን ሰዎች "እንደእናንተ ፎቶ መነሳት፣ በየጋዜጣው፣ በየመፅሔቱ፣ በየፌስቡኩ፣ በእየቴሌቪዥኑ መስኮት እየቀረቡ እዩኝ እዩኝ ያዙኝ ልቀቁኝ ብሎ መታገል እንደትግል የሚቆጠር አይደለም ወደሚል ወመኔ ስህተት እንዲሸጋገሩ አድርጓቸዋል(እዩኝ እዩኝ በአብይ አህመድ ዘመን እንጅ በወያኔ ወቅት እንደማይሰራ ማንም አይስተውም፤ፌስቡክ ላይ ወያኔን የሚቃወም ፅሑፍ ላይክ አድርጋችኋል ብቻ ሳይሆን የአሸባሪ ሰዎች ጓደኛ ሆናችኋል፤ ምንም ግንኙነት ከሌለህ እንዴት ጓደኛ ትሆናላችሁ በሚል ስንቶች ይከሰሱና ይሸማቀቁ እንደነበረ ግልፅ ነበር፤ታሪክ እንደማገላበጥ ያለም አይደለም የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው፤ መስካሪ አያሻውም)።
እንደ ደራሽ ጎርፍ ለውጡ ይዟቸው የመጣ ትግል አደናቃፊና ነቃፊ ነውረኞች ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉ የሞራል ልዕልና ያላቸውን ሰዎች ሊሳለቁና ሊያሸማቅቁ የሚያስችል የፍርድ ሰጭ መድረኩን ተቆጣጠረው ለውጡ የራሳቸውን የእንቅፋትነት ሚና ተወጡ። የአማራ ሕዝብ ትግልም ወደኋላ እንዲጎተት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አደረጉ። ለወያኔ መውደቅ ለለውጡ መምጣት የታገሉ ሰዎችን እውቅና አለመስጠት ለውጡን በባለቤትነት አብረው እንዲመሩ አለመስራት በሌላ መንገድ ለታሰሩለት፣ ለተሰውለት፣ ለቆሰሉለት፣ ለተሰደዱበት ለሕዝብ ጥያቄ ቦታ እንዳለመስጠት ሊያስቆጥርና የለውጡን መንገድና ጉዞ ጥያቄ ውስጥ እንዲገባ በር የከፈተ ስራ ጭምርም ነበር ብሎ መውሰድ ይቻላል።
ወያኔ መሩ ኢህአዴግን ሕይወታቸውን አሲዘው የታገሉ ሰዎች ብአዴንን የሚመለከቱበት የቀደመ አመለካከት ባለበት መቀጠሉ እና ራሱ ብአዴንም በእነሱ አገላለፅ እነሱን የሚመለከትበት እይታ እንዲንሸዋረር ከማድረጉ ባሻገር እንደጠላት ወደመቁጠር በብአዴን ውስጥ እንደኦህዴድ አዳዲስ ፊቶች አለመታየታቸውና የለውጡ ብቸኛ ባለቤት ብአዴን ራሱ ብቻ ወደማድረግ መሻገሩን የሚያሳይ እንቅስቃሴ ማድረጉና ሕዝቡን ለመያዝ የሄደበት መንገድ የአማራ ፖለቲካ ውጥንቅጡ እንዲወጣና ለውጡ በአማራ ክልል ነውጥ ሆኖ እንዲቀጥል እንደምክንያት ሊጠቀስ የሚችል ነው።
ለለውጡ መምጣት ወያኔን ለመጣል የታገሉ ሰዎች እውቅና እና ተገቢ የሆነውን ክብር አለማግኘታቸው ሳያንስ ለውጡ በለውጡ በማያምኑ በርካታ ቁሞ-ቀር አፍቃሬ ወያኔ አመራሮችና እነሱ ባሰማሩት አክቲቪስቶች የአማራ ፖለቲካ መዘወሩ እስከዛሬ ድረስ አማራ እንደሕዝብ አላስፈላጊ መስዋዕትነት እየከፈለ እንዲቀጥል የቀዳሚ ተጠያቂነት ቦታን እንዲወስድ የሚያደርገው ነው።
በአማራ ፖለቲካ ከለውጡ በፊትና ለውጡን ተከትሎ የሆነውን ሁኔታ ለማንሳት የፈለኩት ነገ ለሐገር ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝብ ጥቅም የሚታገሉ ሰዎችን ማፍራት የሚቻለው ትናንት ለሐገርና ለሕዝብ የታገሉና መስዋዕትነት የከፈሉ ሰዎችን የሚገባቸውን ክብር መስጠት ስንችል በመሆኑ ነው። ትናንት ለሐገርና ለሕዝብ ሕልውናና ጥቅም የታገሉና መስዋዕትነት የከፈሉ ሰዎች ዛሬ ላይ የማንም መሳለቂያና መጫወቻ እንዲሆኑ የሚረሱና የሚረክሱ ከሆነ ተተኪዎችን ለማፍራት ወደሚያስቸግር ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል።
በጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ሰሜን ዕዝ ላይ ወያኔ ጥቅም 24 ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ በነበረው ጦርነት በርካታ ወገኖቻችን ከፍተኛ መስዋዕትነት ከፍለዋል። ለአኩሪ ተጋድሏቸው እውቅና እና ሽልማት የሚገባቸውን ክብር ሁሉም ተፅዕኖ የፈጠሩ ጀግኖች አግኝተዋል የሚለው ጉዳይ ግን አሁንም ጥያቄ ሆኖ የቀጠለ ነው።
እንዲሁም በባለፈው ወያኔ" ከአማራ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ" ብሎ በአዋጅ ጦርነት ሲከፍት እኛ እያለን አማራ ላይ ሂሳብ አይወራረድም ኢትዮጵያም አትፈርስም! ብለው ወያኔንና የግብር ልጆቹን በሁሉም ግንባር (በሚዳያ በአካል በዲፕሎማሲ በገንዘባቸውና በሞራል ድጋፍ ) የተፋለሙ በትግላቸው ተፅዕኖ የፈጠሩና ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን የሚገባቸውን ክብር እውቅና እና ሽልማት እንደአስተዋጽኦቸው አለመስጠት በራሱ ወያኔነት ነው። የአገር መፍረስን መደገፍና መተባበርም ነው። ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ስለሐገር ክብር ስለሕቦቿ ዘላቂ ጥቅም መታገል እንደዋጋ ቢስ እንደከንቱ የሚያስቆጥር አርበኝነትን አራክሶ ባንዳነትን የሚያነግስ አካሄድ ነው። የሐገር ሻጭነት መንገድ ነው። ሐገራዊ ስሜትንም የሚጎዳና የሚያኮስስ ነው።
የወንዶቹ ቁና የብራው መብረቅ አርበኛ አጋዬ አድማሴ የሚገባህን ክብር አግኝተሃልና እጅጉን ደስተኛ ነኝ።
ወታደራዊ ዲስፕሊን የተኩስ ብቃት የአይበገሬነት ፅናቱ አስደናቂ ነው።
ምሽግ ላይ ከከረሙትና በዱር በገደሉ ስለእናት ኢትዮጵያ ከፍተኛ መስዋዕትነት ከከፈሉት ጀግኖቻችን ቀዳሚው ነው።
ውጊያን በፌስቡክ ሳይሆን በግንባር ጦርነትን እንደ ሰርግ በደስታ የመራ የእናት ኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው።
ክብር ለሚገባው ክብር መስጠት ስለክብር ግድ የሚለው ተተኪ ትውልድ ማፍራትና ነጋችንንም መስራት ነው‼️
ወታደራዊ ዲስፕሊን የተኩስ ብቃት የአይበገሬነት ፅናቱ አስደናቂ ነው።
ምሽግ ላይ ከከረሙትና በዱር በገደሉ ስለእናት ኢትዮጵያ ከፍተኛ መስዋዕትነት ከከፈሉት ጀግኖቻችን ቀዳሚው ነው።
ውጊያን በፌስቡክ ሳይሆን በግንባር ጦርነትን እንደ ሰርግ በደስታ የመራ የእናት ኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው።
ክብር ለሚገባው ክብር መስጠት ስለክብር ግድ የሚለው ተተኪ ትውልድ ማፍራትና ነጋችንንም መስራት ነው‼️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የብራው መብረቅ አርበኛ አጋዬ በደብረዘቢጥ በወሎ ግንባር ከጠላት ጋር ሲፋለም!
ይህን ውጊያ የቀረፀው በዛው ግንባር ሲፋለም በክብር የተሰዋው ፋኖ ሕርያቆስ ነው የሚል ሰምቻለሁ!
በጀግኖቻችን ደም ሕልውናችንን አስቀጥለን ነፃነታችንን አረጋግጠናል።
ክብርና ምስጋና በአማራ ላይ ሒሳብ አይወራረድም እናት ኢትዮጵያ አትፈርስም ብለው ወድ ሕይወታቸውን ለሰጡ ጀግኖቻችን ይሁን‼️
ይህን ውጊያ የቀረፀው በዛው ግንባር ሲፋለም በክብር የተሰዋው ፋኖ ሕርያቆስ ነው የሚል ሰምቻለሁ!
በጀግኖቻችን ደም ሕልውናችንን አስቀጥለን ነፃነታችንን አረጋግጠናል።
ክብርና ምስጋና በአማራ ላይ ሒሳብ አይወራረድም እናት ኢትዮጵያ አትፈርስም ብለው ወድ ሕይወታቸውን ለሰጡ ጀግኖቻችን ይሁን‼️
ተሰውቶ የ1ኛ ደረጃ የወርቅ ተሸላሚው የጎብዬው ጀግና
ከድሬሮቃ እስከ አላውሀ የወያኔን መንጋ የተፈለመው እና
እኔ በህይዎት እያለሁ ወራሪው ቡድን ርስቴን ረግጦ አይሄድም ብሎ በክብር የተሰዋው የጎብየው ጀግና የወርቅ
ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል! ተሰውቶም በጀግንነቱ የተሸለመው ወሎ ምድር ጎብየ የበቀለው የሀገር ኩራት ነው። በህይዎት ካለ ሙታን የተሰዋ ጀግና ይበልጣል ይባል የለ? የሙሀመድ ቢሆነኝ ጀግንነትም ሙቶ እንኳን እየተዘከረ ነው።
ጀግኖቻችን ከዚህም በላይ ይገባቸዋል !!
አህሙ ፍቅር
ግንቦት 03/09/2014
ከድሬሮቃ እስከ አላውሀ የወያኔን መንጋ የተፈለመው እና
እኔ በህይዎት እያለሁ ወራሪው ቡድን ርስቴን ረግጦ አይሄድም ብሎ በክብር የተሰዋው የጎብየው ጀግና የወርቅ
ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል! ተሰውቶም በጀግንነቱ የተሸለመው ወሎ ምድር ጎብየ የበቀለው የሀገር ኩራት ነው። በህይዎት ካለ ሙታን የተሰዋ ጀግና ይበልጣል ይባል የለ? የሙሀመድ ቢሆነኝ ጀግንነትም ሙቶ እንኳን እየተዘከረ ነው።
ጀግኖቻችን ከዚህም በላይ ይገባቸዋል !!
አህሙ ፍቅር
ግንቦት 03/09/2014
የጎጃሙ ፋኖ መሪ መቶ አለቃ አሰፋ አድማሱ በግንባር ለፈፀምከው ጀብድ የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ በመሆንህ እጅግ ኮርተናል። ከምትመራቸው ፋኖዎች ጋር እንኳን ደስ አለህ ለማለት እወዳለሁ‼️
በወሎ በደብረዘቢጥ በወሎ ግንባር በማይጠምሪ በጭና በጨው በር በማይጠብሪ ተከዜ ግንባር ጦር እየመራ ታላቅ ጀግንነት የፈፀመው ጀግናው ኮማንዶ ሀብቴ ወልዴ በጀግናው ጀኔራል አበባው ታደሰ እጅ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልሟል።
ሻለቃ ሀብቴ በደብረዘቢጥ በነበረው ውጊያ የጀግናው ቻላቸው እንየውን መሰዋት ተከትሎ ጦሩ የመፈታት ሁኔታ ውስጥ ሲገባ እስከመጨረሻው ያሳየው የመፋለም የጀግንነት ጥግ መቼም ሊረሳ የማይችልና ፍፁም ልበ ሙሉነቱን ያስመሰከረበት ነበር።
አርበኛ ሀብቴ ወልዴ ፍፁም ወታደራዊ ዲስፕሊን ያለው በጦርነቱ ወቅት በምሽግ በዱር በገደሉ በከፍተኛ ተጋድሎ ያሳለፈና የተሰጠውን ግዳጅ በጀግንነት የተወጣ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው።
ለአንተና በስርህ ሆነው አማራ ሂሳብ አይወራረድበትም ኢትዮጵያም አትፈርስም ብለው ከፍተኛ መስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግኖቻችን መቼም የማይቀየር ክብርና ምስጋና አለን‼️
ሻለቃ ሀብቴ በደብረዘቢጥ በነበረው ውጊያ የጀግናው ቻላቸው እንየውን መሰዋት ተከትሎ ጦሩ የመፈታት ሁኔታ ውስጥ ሲገባ እስከመጨረሻው ያሳየው የመፋለም የጀግንነት ጥግ መቼም ሊረሳ የማይችልና ፍፁም ልበ ሙሉነቱን ያስመሰከረበት ነበር።
አርበኛ ሀብቴ ወልዴ ፍፁም ወታደራዊ ዲስፕሊን ያለው በጦርነቱ ወቅት በምሽግ በዱር በገደሉ በከፍተኛ ተጋድሎ ያሳለፈና የተሰጠውን ግዳጅ በጀግንነት የተወጣ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው።
ለአንተና በስርህ ሆነው አማራ ሂሳብ አይወራረድበትም ኢትዮጵያም አትፈርስም ብለው ከፍተኛ መስዋዕትነት ለከፈሉ ጀግኖቻችን መቼም የማይቀየር ክብርና ምስጋና አለን‼️
እንኳን ደስ ያለን እንኳን ደስ ያላችሁ !!!
»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»
የባለሽርጦቹ የጦር መሪዎች
1/ ጀኔራል ሀሰን ከረሙ
2/ ሻለቃ ደምሌ አራጋው አህመድ
3/ የጋፍራው አርበኛ ንጋቱ
የአንደኛ ደረጃ የወርቅ ሽልማት ተበረከተላቸው።
ጀኔራል ሃሰን ከረሙ ሀዘን ላይ በመሆናቸው ግስላው ደምሌ አራጋው ሽልማቱን ተረክቧል።
ዘመን ተሻጋሪው
»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»»
የባለሽርጦቹ የጦር መሪዎች
1/ ጀኔራል ሀሰን ከረሙ
2/ ሻለቃ ደምሌ አራጋው አህመድ
3/ የጋፍራው አርበኛ ንጋቱ
የአንደኛ ደረጃ የወርቅ ሽልማት ተበረከተላቸው።
ጀኔራል ሃሰን ከረሙ ሀዘን ላይ በመሆናቸው ግስላው ደምሌ አራጋው ሽልማቱን ተረክቧል።
ዘመን ተሻጋሪው
ወያኔ በአደባባይ በአዋጅ "ከአማራ ጋር ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ ኢትዮጵያን አፈርሳለሁ!" ብሎ ጦርነት ሲከፍት "ጦርነቱ አይመለከተንም፣መንግስትም የለም፣ መከላከያም ፈርጣጭ ነው" እያሉ ለወያኔ አጀንዳ ሲያሻሽጡና የወያኔን አላማ ለማሳካት ሲተጉ የነበሩ ፤ ምሽግ ይዘው መዋጋት ይቅርና ምሽግ ባለበት ቀጠና አልፈው የማያውቁ፤ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር ላይ ተሰማርተው የነበሩ ኮንትሮባንዲስቶች፤ ውሸታቸውን "አንድ ሻለቃ ብርጌድ ፋኖ እየመራን በዚህ ግንባር በዛኛው ግንባር ነን" እያሉ ከአንዱም ያልነበሩና ባሩድ ያላሸተቱ እምድጃ ዳር ተቀምጠው የምናብ ምሽግ ሰባሪዎች፤ ወታደራዊ ዲስፕሊን የሌላቸው እንደልቡ የውጊያ እንቅፋት መከላከያ ሰራዊትን ተሳዳቢዎች፤ በፕሮፖጋንዳ ለሰፊው ሕዝብ በተለይ መረጃ ለሌለው ዲያስፖራ ብአዴን በሚመራው ጦርነት አንሳተፍ ይሉ የነበሩ ነገር ግን መሬት ላይ ደግሞ እንዋጋለን ብለው ከመከላከያ የጦር መሳሪያ (ከቡድን መሳሪያ በ ሺ እስከሚቆጠር የጥይት ፍሬ እየተቀበሉ ከአንደኛው ግንባር ሾልከው ይጠፉ የነበሩ ይህ አልበቃ ብሏቸው ለተጨማሪ የሕገ-ወጥ ንግድ በሌላ ግንባር ደግሞ መልሰው የሚሰማሩ ከሃዲ አሳማዎች)፤ የግንባር ውሎዎችን ሁኔታ ልክ እንደሰፊው ሕዝብ በቤታቸው ሆነው ፌስቡክ ላይ ይከታተሉ የነበሩ ነገር ግን ለሰፊው ሕዝብ እራሳቸውን እንደጀግና የሚያስተዋውቁ የፌስቡክና የዩቱዩብ አፈ-ተዋጊዎች፤ ወያኔ ደሴ ሲደርስ በሚኒስቴር ደረጃ ባሉ ሰዎች ጭምር ታግዘው በኢትዮ 360(aka Egypt 360) ሚዲያ አየር ይዘው "ወያኔ ወደአዲስ አበባ ይግባ እንዳትዋጉት አሳልፉት" እያሉ በተለያየ መንገድ ጫና ሲፈጥሩ የነበሩ አካላት እውቅና እና ሽልማት መናፈቃቸው የነውረኝነታቸውን ጥግ ከማሳየታቸውም ባሻገር በግንባር በዱር በገደሉ ሲዋደቅ የነበረውን ሀገሩን ከአሸባሪው ጥቃት ለመከላከል የወጣውን ሕዝብ ምን ያህል እንደናቁት የሚያሳይ ነው።
አማራ ላይ ሂሳብ ይወራረድበት፤ ኢትዮጵያ ትፈርስ ዘንድ ሁሉንም አማራጮች ሁሉ ተጠቅመው የባንዳ ስራ ከሰሩ በኋላ መንግስት በሐገር ክህደት ወንጀል አለመክሰሱን እንደጥሩ አጋጣሚ ቆጥረው ነገሮችን ለማስተካከል የኢትዮጵያ ሕዝብንና መንግስት ይቅርታ ለመጠየቅ ከመስራት ይልቅ ጭራሽ የጦርነቱን ድል ሽልማቱንና ክብሩን እንውሰድ ማለት የጤና ሊሆን አይችልም።
በራያ፣ በማይፀብሪ ፣ በአበርገሌና ሰቆጣ ግንባሮች ከቀበሌ እስከ ፌደራል ድረስ ጠላት ወደመሃል ከተሞች ሲገሰገስ በወገን በኩል እነማን ምን አይነት መስዋዕትነት ከፈሉ? እነማንስ በባንዳነት ስራ ተሰማሩ የሚለው በመንግስታዊ መዋቅሩ፣ በፖለቲካው ክንፍ፣ በፀጥታ መዋቅሩና በደህንነቱ ክንፍ፣ በፋኖም ሆነ በሌላው ሕዝባዊ አደረጃጀት ከተሰማሩት ውስጥ የማይታወቅ የተደበቀ የማይገለጥ የተሰወረ ጉዳይ አይደለም። የእያንዳንዱ አኩሪ ተጋድሎና አሳፋሪ ክህደት ታውቆና ተሰንዶ የሰነበት ጉዳይ ነው።
በሕግ ማስከበሩም ሆነ በሕልውና ተጋድሎው ወቅት በየትኛውም የውስጥ ባንዳና የውጭ ባደ የተቀናጀ ጦርነት "በአማራ ላይ ሂሳብ አይወራረድበትም፤ኢትዮጵያም አትፈርስም!" ብለው መስዋዕትነት ከፍለው በእውቅና እና ሽልማት ፕሮግራሙ ላይ በተለያየ ምክንያት ያልተገኙና የተዘለሉ ወይም የተረሱ ክብር የሚገባቸው ጀግኖች ሊኖሩ ስለሚችሉ መንግስት በቀጣይ የማስተካከል ስራ ይሰራል የሚል እምነት አለኝ። የዛሬው የእውቅና የሽልማት ፕሮግራም በግንባር ተገኝተው ከጀግናው የመከላከያ ሃይላችን ጋር ተቀናጅቶ የተሰጣቸውን ግዳጅ ለተወጡ የፀጥታ ሃይሎችና ለተዋጉ ፋኖዎች የተሰጠ ክብርና ሽልማት ይመስለኛል።
ኢትዮጵያ በልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ለዘለዓለም ትኖራለች‼️
አማራ ላይ ሂሳብ ይወራረድበት፤ ኢትዮጵያ ትፈርስ ዘንድ ሁሉንም አማራጮች ሁሉ ተጠቅመው የባንዳ ስራ ከሰሩ በኋላ መንግስት በሐገር ክህደት ወንጀል አለመክሰሱን እንደጥሩ አጋጣሚ ቆጥረው ነገሮችን ለማስተካከል የኢትዮጵያ ሕዝብንና መንግስት ይቅርታ ለመጠየቅ ከመስራት ይልቅ ጭራሽ የጦርነቱን ድል ሽልማቱንና ክብሩን እንውሰድ ማለት የጤና ሊሆን አይችልም።
በራያ፣ በማይፀብሪ ፣ በአበርገሌና ሰቆጣ ግንባሮች ከቀበሌ እስከ ፌደራል ድረስ ጠላት ወደመሃል ከተሞች ሲገሰገስ በወገን በኩል እነማን ምን አይነት መስዋዕትነት ከፈሉ? እነማንስ በባንዳነት ስራ ተሰማሩ የሚለው በመንግስታዊ መዋቅሩ፣ በፖለቲካው ክንፍ፣ በፀጥታ መዋቅሩና በደህንነቱ ክንፍ፣ በፋኖም ሆነ በሌላው ሕዝባዊ አደረጃጀት ከተሰማሩት ውስጥ የማይታወቅ የተደበቀ የማይገለጥ የተሰወረ ጉዳይ አይደለም። የእያንዳንዱ አኩሪ ተጋድሎና አሳፋሪ ክህደት ታውቆና ተሰንዶ የሰነበት ጉዳይ ነው።
በሕግ ማስከበሩም ሆነ በሕልውና ተጋድሎው ወቅት በየትኛውም የውስጥ ባንዳና የውጭ ባደ የተቀናጀ ጦርነት "በአማራ ላይ ሂሳብ አይወራረድበትም፤ኢትዮጵያም አትፈርስም!" ብለው መስዋዕትነት ከፍለው በእውቅና እና ሽልማት ፕሮግራሙ ላይ በተለያየ ምክንያት ያልተገኙና የተዘለሉ ወይም የተረሱ ክብር የሚገባቸው ጀግኖች ሊኖሩ ስለሚችሉ መንግስት በቀጣይ የማስተካከል ስራ ይሰራል የሚል እምነት አለኝ። የዛሬው የእውቅና የሽልማት ፕሮግራም በግንባር ተገኝተው ከጀግናው የመከላከያ ሃይላችን ጋር ተቀናጅቶ የተሰጣቸውን ግዳጅ ለተወጡ የፀጥታ ሃይሎችና ለተዋጉ ፋኖዎች የተሰጠ ክብርና ሽልማት ይመስለኛል።
ኢትዮጵያ በልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ለዘለዓለም ትኖራለች‼️
በሕግ ማስከበር እና በሕልውና ዘመቻው (ሁለቱን በአንድነት ወይም በመነጣጠል እውቅና እና ሽልማት ይሰጥ አይሰጥ ባላውቅም) የሐገር ጥሪን ተቀብለው በግምባር የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ጀግኖች የእውቅና እና የሽልማት ፕሮግራም መደረጉ የሚያስመሰግን ነው። አርበኞች እንዲነግሱ ባንዳዎች እንዲኮስሱ የሚያደርግ ነው። ስለአገር ሉዓላዊነትና ነፃነት ስለሕዝብ ዘላቂ ጥቅም ራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ ሰዎችን ማመስገንና መሸለም ፀረ-ወያኔነት ነው። ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግ ነው። ነፃነቷንና ክብሯን ጠብቃ ትቀጥል ዘንድ የመፈለግ ምልክት ነው።
በታጋዮች መስዋዕትነት የሚሳለቀውን ሳይዋጋ ፊት አውራሪ ነኝ የሚለውን"የጌሾ ወቀጣ ማንም ሰው አልመጣ ለመጠጡ ጊዜ ከየጎሬው ወጣ" እንዲሉ የድል አጥቢያ ጀግኖችን ሁሉ መስመር የሚያሲዝ ነው። ማንም እውቅና እና ሽልማት የሚፈልግ በግዳጅ የላቀ ጀግንነቱን ማሳየት እንዳለበት የሚያደርግም ነው።
ከምንም በላይ ሊታወቅ የሚገባው እውቅና እና ሽልማት ለዘመተ ሁሉ ሳይሆን በጦርነቱ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ለተመረጡ የጀግኖች ጀግና ለሚባሉ ሰዎች የሚሰጥ መሆኑን ነው። ሁሉም ወታደሮች ጀግና ቢሆኑም እውቅና እና ሽልማቱን የሚቀበሉት ግን ጥቂት የተመረጡ ሰዎች ናቸው። ይህ በየትኛውም ዘመንና አለም ላይ የነበረ ያለና የሚቀጥል አሰራር ነው። የመከላከያ ሰራዊትም ሆነ የልዩሃይል አባላት በሙሉ በጦርነት ስለተሳተፉና ጀግና ስለሆኑ ለሁሉም እውቅና እና ሽልማት አይሰጥም። ከመካከላቸው የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ እንጅ። ስለሆነም በግንባር ጤዛ እየላሳችሁ፣ ድንጋይ እየተንተራሳችሁ፣ ያገኛችሁትን ቁራሽ ምግብ እየቀመሳችሁ፣ ውሎና አዳራችሁን በምሽግ ያሳለፋችሁ፣ ጋራ ሸንተረሩን ስታቋርጡ፣ ዳገት ቆልቁለቱን ስትወጡና ስትወርዱ የከረማችሁና ስለእናት ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈላችሁ የቁርጥ ቀን የኢትዮጵያ አለኝታዎች አኩሪ ተጋድሏችሁ ከትውልድ ወደትውልድ እየተላለፈ የሚዘክር ጀግነነት እንጅ በአንድ መድረክ ምስጋና ብቻ የማይቆም መሆኑን ማወቅ ይገባል። ነገሮችን በዚህ መልክ መረዳትም ተገቢ ይመስለኛል።
በተለያዩ ግንባሮች ስለ ማንነታችሁ ስለእናት አገራችሁ ሉዓላዊነትና ነፃነት የተዋደቃችሁ ነገር ግን በእውቅና እና በሽልማት ፕሮግራም ላይ ያልተገኛችሁ ጀግኖች ካላችሁ በአኩሪ ስራችሁ ቀጥላችሁ ለቀጣይ ለላቀ ሽልማትና ክብር ራሳችሁን ራስን ማዘጋጀት ይገባል። በዘመኑ አኩሪ ተጋድሎ የሰራ፣ ያደፈ ታሪክ የሌለው ሰው፣ በቀጣይ ትውልድ ዘንድም ስሙ ሕያውና በአርአያነት የሚጠቀስ ከአንድ መድረክ ያለፈ ዘመን ተሻጋሪም ነው‼️
በተለያዬ ምክንያት በትናንትናው የእውቅና እና የሽልማት ፕሮግራም ባልተካተቱ በኢትዮጵያ ሕልውና ባልተደራደሩ የግንባር ላይ ጀግኖች ታኮ ጀግና ለመሆንና ለጀግኖቹ የተሰጠውን ሽልማትና ክብርን ለማጣጣል መሞከር ወያኔያዊነት ነው‼️
በታጋዮች መስዋዕትነት የሚሳለቀውን ሳይዋጋ ፊት አውራሪ ነኝ የሚለውን"የጌሾ ወቀጣ ማንም ሰው አልመጣ ለመጠጡ ጊዜ ከየጎሬው ወጣ" እንዲሉ የድል አጥቢያ ጀግኖችን ሁሉ መስመር የሚያሲዝ ነው። ማንም እውቅና እና ሽልማት የሚፈልግ በግዳጅ የላቀ ጀግንነቱን ማሳየት እንዳለበት የሚያደርግም ነው።
ከምንም በላይ ሊታወቅ የሚገባው እውቅና እና ሽልማት ለዘመተ ሁሉ ሳይሆን በጦርነቱ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ለተመረጡ የጀግኖች ጀግና ለሚባሉ ሰዎች የሚሰጥ መሆኑን ነው። ሁሉም ወታደሮች ጀግና ቢሆኑም እውቅና እና ሽልማቱን የሚቀበሉት ግን ጥቂት የተመረጡ ሰዎች ናቸው። ይህ በየትኛውም ዘመንና አለም ላይ የነበረ ያለና የሚቀጥል አሰራር ነው። የመከላከያ ሰራዊትም ሆነ የልዩሃይል አባላት በሙሉ በጦርነት ስለተሳተፉና ጀግና ስለሆኑ ለሁሉም እውቅና እና ሽልማት አይሰጥም። ከመካከላቸው የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ እንጅ። ስለሆነም በግንባር ጤዛ እየላሳችሁ፣ ድንጋይ እየተንተራሳችሁ፣ ያገኛችሁትን ቁራሽ ምግብ እየቀመሳችሁ፣ ውሎና አዳራችሁን በምሽግ ያሳለፋችሁ፣ ጋራ ሸንተረሩን ስታቋርጡ፣ ዳገት ቆልቁለቱን ስትወጡና ስትወርዱ የከረማችሁና ስለእናት ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ከፍተኛ መስዋዕትነት የከፈላችሁ የቁርጥ ቀን የኢትዮጵያ አለኝታዎች አኩሪ ተጋድሏችሁ ከትውልድ ወደትውልድ እየተላለፈ የሚዘክር ጀግነነት እንጅ በአንድ መድረክ ምስጋና ብቻ የማይቆም መሆኑን ማወቅ ይገባል። ነገሮችን በዚህ መልክ መረዳትም ተገቢ ይመስለኛል።
በተለያዩ ግንባሮች ስለ ማንነታችሁ ስለእናት አገራችሁ ሉዓላዊነትና ነፃነት የተዋደቃችሁ ነገር ግን በእውቅና እና በሽልማት ፕሮግራም ላይ ያልተገኛችሁ ጀግኖች ካላችሁ በአኩሪ ስራችሁ ቀጥላችሁ ለቀጣይ ለላቀ ሽልማትና ክብር ራሳችሁን ራስን ማዘጋጀት ይገባል። በዘመኑ አኩሪ ተጋድሎ የሰራ፣ ያደፈ ታሪክ የሌለው ሰው፣ በቀጣይ ትውልድ ዘንድም ስሙ ሕያውና በአርአያነት የሚጠቀስ ከአንድ መድረክ ያለፈ ዘመን ተሻጋሪም ነው‼️
በተለያዬ ምክንያት በትናንትናው የእውቅና እና የሽልማት ፕሮግራም ባልተካተቱ በኢትዮጵያ ሕልውና ባልተደራደሩ የግንባር ላይ ጀግኖች ታኮ ጀግና ለመሆንና ለጀግኖቹ የተሰጠውን ሽልማትና ክብርን ለማጣጣል መሞከር ወያኔያዊነት ነው‼️
ለአብራሪነት እና ለቴክኒሽያንነት ሙያ የወጣ የቅጠር ማስታወቂያ‼️
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በአውሮፕላን አብራሪነት እና በቴክኒሽያንነት ሙያ ፍላጎት ያላቸውንና የምልመላ መስፈርቱን የሚያሟሉ ወጣቶችን መልምሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት፡
1. አጠቃላይ መመዘኛ
- ዜግነት ኢትዮጵያ የሆነ/ነች፣
- ለህገ-መንግስቱ ተገዢ የሆነ/ነች፣
- መልካም ስነ-ምግባር ያለው/ላት፣
- ዕድሜ ከ18-24 የሆነ/ነች፣
- ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያወጣውን የጤንነት መመዘኛ መስፈርት የሚያሟላ/የምታሟላ፣
- የወንጀል ጥፋት ሪከርድ የሌለበት/ባት ስለመሆኑ ከአካባቢው ቀበሌ ወይም ፖሊስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
- ከአሁን በፊት የመከላከያ ወይም የፖሊስ ሰራዊት አባል ያልነበረ/ች፣
2. የትምህርትና ሌሎች መመዘኛዎች
2.1. ለአብራሪዎች መመልመያ መስፈርቶች
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሆኖ/ሆና በ2012 እና በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና ወስዶ/ወስዳ አጠቃላይ ውጤት 350 እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት እንዲሁም በእንግሊዘኛ፣ በሂሳብ እና በፊዚክስ የትምህርት አይነት አማካኝ ውጤት 70% እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት፣
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰደበትን/የወሰደችበትን የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
- ቁመት 1.65ሜ እና ከዛ በላይ የሆነ/የሆነች፣
- ክብደት ከ50-60 ኪ.ግ የሆነ/የሆነች፣
- የአየር ኃይል አካዳሚን የመግቢያ ፈተና ወስዶ/ዳ ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
2.2. የቴክኒሽያኖች መመልመያ መስፈርቶች
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሆኖ/ና በ2012 እና በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዶ/ዳ አማካይ ውጤት 300 እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት እንዲሁም በእንግሊዘኛ፣ በሂሳብ እና በፊዚክስ ትምህርት አማካኝ ውጤት 60% እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት፣
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰደበትን/የወሰደችበትን የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል እና ኮፒ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
- ቁመት 1.65ሜ እና ከዛ በላይ የሆነ/የሆነች፣
- ክብደት ከ50-60 ኪ.ግ የሆነ/የሆነች፣
- የአየር ኃይል አካዳሚን የመግቢያ ፈተና ወስዶ/ዳ ማለፍ የሚችል/፣የምትችል
3. የምዝገባ ቦታ
- ለአዲስ አበባ ተመዝጋቢዎች፡- አምባሳደር አካባቢ በሚገኘው የቀድሞ መከላከያ ሚኒስቴር ዋና መ/ቤት ብሄራዊ ተጠባባቂ ኃይል ማደራጃ እና ማስተባበሪያ ቢሮ፣
- ለድሬደዋ መስተዳድር ተመዝጋቢዎች፡- ድሬደዋ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለአማራ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ደብረ ብርሃን፣ እና ደሴ ከተሞች በሚገኙ የፀጥታ ዘርፍ ቢሮዎች፣
- ለኦሮሚያ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ባሌ-ሮቤ፣ ጅማ፣ ነቀምት፣ ደምቢ ዶሎ፣ አምቦ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ ወሊሶ ከተሞች በሚገኙ የፀጥታ ዘርፍ ቢሮዎች፣
- ለደቡብ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- አርባ ምንጭ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ሆሳዕና(ዋቻሞ) በሚገኙ የፀጥታ ዘርፍ ቢሮዎች፣
- ለአፋር ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ሰመራ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለሱማሌ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ጅግጅጋ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለሐረሪ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ሐረሪ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- አሶሳ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለጋምቤላ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ጋምቤላ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለሲዳማ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ሐዋሳ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለደቡብ ምዕራብ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ቦንጋ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ ይሆናል፡፡
4. የምዝገባ ጊዜ
ከግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉ ተከታታይ የስራ ቀናት መሆኑን እንገልፃለን፡፡
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በአውሮፕላን አብራሪነት እና በቴክኒሽያንነት ሙያ ፍላጎት ያላቸውንና የምልመላ መስፈርቱን የሚያሟሉ ወጣቶችን መልምሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት፡
1. አጠቃላይ መመዘኛ
- ዜግነት ኢትዮጵያ የሆነ/ነች፣
- ለህገ-መንግስቱ ተገዢ የሆነ/ነች፣
- መልካም ስነ-ምግባር ያለው/ላት፣
- ዕድሜ ከ18-24 የሆነ/ነች፣
- ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያወጣውን የጤንነት መመዘኛ መስፈርት የሚያሟላ/የምታሟላ፣
- የወንጀል ጥፋት ሪከርድ የሌለበት/ባት ስለመሆኑ ከአካባቢው ቀበሌ ወይም ፖሊስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
- ከአሁን በፊት የመከላከያ ወይም የፖሊስ ሰራዊት አባል ያልነበረ/ች፣
2. የትምህርትና ሌሎች መመዘኛዎች
2.1. ለአብራሪዎች መመልመያ መስፈርቶች
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሆኖ/ሆና በ2012 እና በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና ወስዶ/ወስዳ አጠቃላይ ውጤት 350 እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት እንዲሁም በእንግሊዘኛ፣ በሂሳብ እና በፊዚክስ የትምህርት አይነት አማካኝ ውጤት 70% እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት፣
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰደበትን/የወሰደችበትን የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
- ቁመት 1.65ሜ እና ከዛ በላይ የሆነ/የሆነች፣
- ክብደት ከ50-60 ኪ.ግ የሆነ/የሆነች፣
- የአየር ኃይል አካዳሚን የመግቢያ ፈተና ወስዶ/ዳ ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
2.2. የቴክኒሽያኖች መመልመያ መስፈርቶች
- የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሆኖ/ና በ2012 እና በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዶ/ዳ አማካይ ውጤት 300 እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት እንዲሁም በእንግሊዘኛ፣ በሂሳብ እና በፊዚክስ ትምህርት አማካኝ ውጤት 60% እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት፣
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰደበትን/የወሰደችበትን የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል እና ኮፒ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣
- ቁመት 1.65ሜ እና ከዛ በላይ የሆነ/የሆነች፣
- ክብደት ከ50-60 ኪ.ግ የሆነ/የሆነች፣
- የአየር ኃይል አካዳሚን የመግቢያ ፈተና ወስዶ/ዳ ማለፍ የሚችል/፣የምትችል
3. የምዝገባ ቦታ
- ለአዲስ አበባ ተመዝጋቢዎች፡- አምባሳደር አካባቢ በሚገኘው የቀድሞ መከላከያ ሚኒስቴር ዋና መ/ቤት ብሄራዊ ተጠባባቂ ኃይል ማደራጃ እና ማስተባበሪያ ቢሮ፣
- ለድሬደዋ መስተዳድር ተመዝጋቢዎች፡- ድሬደዋ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለአማራ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ደብረ ብርሃን፣ እና ደሴ ከተሞች በሚገኙ የፀጥታ ዘርፍ ቢሮዎች፣
- ለኦሮሚያ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ባሌ-ሮቤ፣ ጅማ፣ ነቀምት፣ ደምቢ ዶሎ፣ አምቦ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ ወሊሶ ከተሞች በሚገኙ የፀጥታ ዘርፍ ቢሮዎች፣
- ለደቡብ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- አርባ ምንጭ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ሆሳዕና(ዋቻሞ) በሚገኙ የፀጥታ ዘርፍ ቢሮዎች፣
- ለአፋር ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ሰመራ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለሱማሌ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ጅግጅጋ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለሐረሪ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ሐረሪ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- አሶሳ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለጋምቤላ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ጋምቤላ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለሲዳማ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ሐዋሳ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ፣
- ለደቡብ ምዕራብ ክልል ተመዝጋቢዎች፡- ቦንጋ ከተማ በሚገኘው የፀጥታ ዘርፍ ቢሮ ይሆናል፡፡
4. የምዝገባ ጊዜ
ከግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 20 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉ ተከታታይ የስራ ቀናት መሆኑን እንገልፃለን፡፡
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ
ወያኔያዊው የፌስቡክ የአማራ ብሔርተኛ መከላከያ ሰራዊትን መንግስት ከወልቃይት ሊያስወጣው ስለሆነ አማራ ውለታህ እንዲህ አልነበረም ልትካድ ነውና እባክህ በአንድነት ቆመህ ሆ ብለህ በመንግሥት ላይ ተነስና ተቃወም! እንደሚለው እንደባለፈው አይነት ጥሪና አጀንዳ ያለ ብዙ ነገሮችን የገለጠልኝ ነገር የለም።
የወያኔያዊው የፌስቡክ የአማራ ብሔርተኛ የፌስቡኩን አማራ ጭንቅላት ምን ያህል እንደተቆጣጠረውና እንዳደነዘዘው የተረዳሁበት እልፍ ጭንቅላቶች ለሌሎች መጠቀሚያ ተላልፈው የተከራዩበት፣ ያገኘውን አሰስ ገሰስ መረጃ ሁሉ እንደወረደ ሳያላምጥ ከአንዴም ሁለት ሶስቴ የሚውጠውን ሳይሆን ለማላመጥ የሚሞክረውን መቁጠር ይቀላል።
በሱዳን በኩል የማጥቃት የእንቅስቃሴ ምልክት ሲታይና የወያኔን የዳግም ወረራ ዝግጅትን ተከትሎ ለወልቃይት ሕዝብ የበጀት አለመኖርና የመሰረተ ልማት አለመሟላት የአገልግሎት ዘርፉ መጓደል ሁለቱን አመት ድምፁን አጥፍቶ የከረመው ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ በድንገት ደርሶ የወልቃይት ተቆርቋሪና ጠበቃ በመምሰል በማር የተለወሰ መርዝ መርጨቱን፣ የለመደውን የአስለቃሽነትና የምሬት የተስፋ ማስቆረጥ ጥሩንባውን እየነፋ ሆድ ሊያስብስ መሞከሩ ሳያንስ ለወልቃይት ጠበቃ የሆኑና በአማራ አስተዳደር ስር እንዲሆን ያደረገውን መንግስት ጭራሽ አሳልፎ ለወያኔ እንዲሰጥ አስቧል በማለት ሞኞቱን የሚገልፅበት መንገድ ነው። ያሉ ነገሮችን ከግራና ከቀኝ በኩል ተዟዙሮ ለማንሰላሰል የማይሞከር እንደጋሪ ፈረስ አይነት ሰዎችን ካልሆነ በስተቀር እኛ እንኳን ሆድ ሲያውቅ ደሮ ማታ ብለን የምናልፈው ጠላትነቱን ቀድመን የምናውቀውና ያረጋገጥነው አፈር የምናስልሰው ብቻ ሳይሆን ወደአፈርነት የምንቀይረው ሃይል መሆኑን ነው።
ወልቃይት የቀጠናው ወሳኝ ኮሪደር መሆኑን የግብፅንና የሱዳንን ሁኔታ የውስጥ ባንዳዎችን አገር የማፍረስ የተላላኪነት ቁርጠኝነት ለሚያውቅ ሰው መንግስት ራሱ መከላከያ ሰራዊት ከወልቃይት ላወጣ ነው ቢል እንኳን ሊታመን የሚችል ጉዳይ አይሆንም። ወልቃይት እንዲሁ ለም የሆነ የጎንደር አማራ መሬትና ግዛት ስለሆነ ብቻ ሳይሆን ወልቃይት በወያኔ እጅ በገባ በቀጣዩ ቀን በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ድሮን ጭምር ላለመታጠቁ ምንም አይነት ዋስትናም ስለሌለም ነው።
የኢትዮጵያን መፍረስ የሚፈልግ መንግስት ከሆነ ብቻ ነው ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛና ደመ-ነብሳዊው የስማ በለው አማራ እንደሚለው መንግስት ጦሩን ከወልቃይት ሊያስወጣ ወይም ቀጠናው ላይ ጦሩን እንዳይጠናከር ሊያደርግ የሚችለው። ከወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ ሃይል የምንረዳው ነገር ቢኖር ወያኔ በሱዳን ጦር ከውጭ በኩል እየተመራ ከውስጥ በኩል ደግሞ ያለ የሌለ ሃይሉን ተጠቅሞ ወደጎንደር የማጥቃት ሙከራ የሚያደርግ መሆኑን ነው። እናም ማጥቃቱን ተከትሎ ድንገት ተሳክቶለት አንድ አካባቢ ቢቆጣጠር ለተክደሃል ጩኸት ቀድሞ የማመቻቸት አጀንዳ ነው።
ወልቃይትን መንግስት በስሩ የሚያደርገው ለማንም ብሎ ሳይሆን ለራሱ ሕልውና ለአገረ-መንግስቱ መቀጠልና መፅናት ሲል ነው። የኢትዮጵያን መበልፀግ የሚሻ መንግስት የኢትዮጵያን ሕልውና አደጋ የሚጥል ስራ ፈፅሞ ሊሰራ አይችልም። ይህን አለመረዳት ችግሩ የማንም ሳይሆን የራስ ነው። በወያኔ ፕሮፖጋንዳ አዕምሮን የማጣት ምልክት ነው። ከዛ ካለፈ ደግሞ ከወያኔ እንደ አንዱ መሆንን የሚያረጋግጥ ነው።
በሌላ በኩል ወያኔያዊ የፌስቡክ የአማራ ብሔርተኛ በመንግሥት መከዳት ስለወልቃይት የሚናገረውና የሚፅፈው የቢሆን ፍላጎቱን ነው። በጓዳ እንዲሆን የሚመኘውንና ከውጭ ባዕዳን ጭምር ተቀናጅቶ መሬት ለማስነካት የሚሰራውን ጉዳይም ነው በፊት ለፊት በስመ አዛኝ ተቆርቋሪነት ግርግርና ሁከት ለመፍጠር የሚሰራው። የጥርጣሬ አጀንዳዎችን በመንዛት በሕዝብና በመንግስት በልዩሃይልና በመከላከያ መካከል መተማመን እንዳይኖር ቢቻል እርስ በራሳቸው እንዲጋጩ ለማድረግና ጠላት ሰርጎ እንዲገባና ወልቃይትን እንዲቆጣጠር በተጠና መንገድ ጠላትነት አጀንዳን እያራገበ ያለው።
የአማራ ልዩሃይልም ሆነ መከላከያ የተደራጀውና የታጠቀው ወደየትም ስምሪት የሚሰጠው በመንግስት አቅጣጫ መሰረት ብቻ ነው። ከመንግሥት ውጭ ማንም አካል ተነስቶ እዚህ ተቀመጥ እዚያ ሂድ ወይም እንዲህና እንዲያ ሁን ሊለው አይችልም።
መከላከያ ወይም ልዩሃይል መቼ ማንን በየት በኩል ማጥቃትና መስፈር እንዳለበት ማንም ንጉሊያም ወይም ንቅል ወፈፌ ከመሬት እየተነሳ ለዛውም በስማ በለው ትዕዛዝ የሚሰጠው ወይም የሚደናገርም ተራ ሃይልም አይደለም።
የወያኔያዊው የፌስቡክ የአማራ ብሔርተኛ የፌስቡኩን አማራ ጭንቅላት ምን ያህል እንደተቆጣጠረውና እንዳደነዘዘው የተረዳሁበት እልፍ ጭንቅላቶች ለሌሎች መጠቀሚያ ተላልፈው የተከራዩበት፣ ያገኘውን አሰስ ገሰስ መረጃ ሁሉ እንደወረደ ሳያላምጥ ከአንዴም ሁለት ሶስቴ የሚውጠውን ሳይሆን ለማላመጥ የሚሞክረውን መቁጠር ይቀላል።
በሱዳን በኩል የማጥቃት የእንቅስቃሴ ምልክት ሲታይና የወያኔን የዳግም ወረራ ዝግጅትን ተከትሎ ለወልቃይት ሕዝብ የበጀት አለመኖርና የመሰረተ ልማት አለመሟላት የአገልግሎት ዘርፉ መጓደል ሁለቱን አመት ድምፁን አጥፍቶ የከረመው ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ በድንገት ደርሶ የወልቃይት ተቆርቋሪና ጠበቃ በመምሰል በማር የተለወሰ መርዝ መርጨቱን፣ የለመደውን የአስለቃሽነትና የምሬት የተስፋ ማስቆረጥ ጥሩንባውን እየነፋ ሆድ ሊያስብስ መሞከሩ ሳያንስ ለወልቃይት ጠበቃ የሆኑና በአማራ አስተዳደር ስር እንዲሆን ያደረገውን መንግስት ጭራሽ አሳልፎ ለወያኔ እንዲሰጥ አስቧል በማለት ሞኞቱን የሚገልፅበት መንገድ ነው። ያሉ ነገሮችን ከግራና ከቀኝ በኩል ተዟዙሮ ለማንሰላሰል የማይሞከር እንደጋሪ ፈረስ አይነት ሰዎችን ካልሆነ በስተቀር እኛ እንኳን ሆድ ሲያውቅ ደሮ ማታ ብለን የምናልፈው ጠላትነቱን ቀድመን የምናውቀውና ያረጋገጥነው አፈር የምናስልሰው ብቻ ሳይሆን ወደአፈርነት የምንቀይረው ሃይል መሆኑን ነው።
ወልቃይት የቀጠናው ወሳኝ ኮሪደር መሆኑን የግብፅንና የሱዳንን ሁኔታ የውስጥ ባንዳዎችን አገር የማፍረስ የተላላኪነት ቁርጠኝነት ለሚያውቅ ሰው መንግስት ራሱ መከላከያ ሰራዊት ከወልቃይት ላወጣ ነው ቢል እንኳን ሊታመን የሚችል ጉዳይ አይሆንም። ወልቃይት እንዲሁ ለም የሆነ የጎንደር አማራ መሬትና ግዛት ስለሆነ ብቻ ሳይሆን ወልቃይት በወያኔ እጅ በገባ በቀጣዩ ቀን በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ድሮን ጭምር ላለመታጠቁ ምንም አይነት ዋስትናም ስለሌለም ነው።
የኢትዮጵያን መፍረስ የሚፈልግ መንግስት ከሆነ ብቻ ነው ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛና ደመ-ነብሳዊው የስማ በለው አማራ እንደሚለው መንግስት ጦሩን ከወልቃይት ሊያስወጣ ወይም ቀጠናው ላይ ጦሩን እንዳይጠናከር ሊያደርግ የሚችለው። ከወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ ሃይል የምንረዳው ነገር ቢኖር ወያኔ በሱዳን ጦር ከውጭ በኩል እየተመራ ከውስጥ በኩል ደግሞ ያለ የሌለ ሃይሉን ተጠቅሞ ወደጎንደር የማጥቃት ሙከራ የሚያደርግ መሆኑን ነው። እናም ማጥቃቱን ተከትሎ ድንገት ተሳክቶለት አንድ አካባቢ ቢቆጣጠር ለተክደሃል ጩኸት ቀድሞ የማመቻቸት አጀንዳ ነው።
ወልቃይትን መንግስት በስሩ የሚያደርገው ለማንም ብሎ ሳይሆን ለራሱ ሕልውና ለአገረ-መንግስቱ መቀጠልና መፅናት ሲል ነው። የኢትዮጵያን መበልፀግ የሚሻ መንግስት የኢትዮጵያን ሕልውና አደጋ የሚጥል ስራ ፈፅሞ ሊሰራ አይችልም። ይህን አለመረዳት ችግሩ የማንም ሳይሆን የራስ ነው። በወያኔ ፕሮፖጋንዳ አዕምሮን የማጣት ምልክት ነው። ከዛ ካለፈ ደግሞ ከወያኔ እንደ አንዱ መሆንን የሚያረጋግጥ ነው።
በሌላ በኩል ወያኔያዊ የፌስቡክ የአማራ ብሔርተኛ በመንግሥት መከዳት ስለወልቃይት የሚናገረውና የሚፅፈው የቢሆን ፍላጎቱን ነው። በጓዳ እንዲሆን የሚመኘውንና ከውጭ ባዕዳን ጭምር ተቀናጅቶ መሬት ለማስነካት የሚሰራውን ጉዳይም ነው በፊት ለፊት በስመ አዛኝ ተቆርቋሪነት ግርግርና ሁከት ለመፍጠር የሚሰራው። የጥርጣሬ አጀንዳዎችን በመንዛት በሕዝብና በመንግስት በልዩሃይልና በመከላከያ መካከል መተማመን እንዳይኖር ቢቻል እርስ በራሳቸው እንዲጋጩ ለማድረግና ጠላት ሰርጎ እንዲገባና ወልቃይትን እንዲቆጣጠር በተጠና መንገድ ጠላትነት አጀንዳን እያራገበ ያለው።
የአማራ ልዩሃይልም ሆነ መከላከያ የተደራጀውና የታጠቀው ወደየትም ስምሪት የሚሰጠው በመንግስት አቅጣጫ መሰረት ብቻ ነው። ከመንግሥት ውጭ ማንም አካል ተነስቶ እዚህ ተቀመጥ እዚያ ሂድ ወይም እንዲህና እንዲያ ሁን ሊለው አይችልም።
መከላከያ ወይም ልዩሃይል መቼ ማንን በየት በኩል ማጥቃትና መስፈር እንዳለበት ማንም ንጉሊያም ወይም ንቅል ወፈፌ ከመሬት እየተነሳ ለዛውም በስማ በለው ትዕዛዝ የሚሰጠው ወይም የሚደናገርም ተራ ሃይልም አይደለም።
#ኦነግ_ሸኔን ሲሆን "መንግስት እየቀለደ ነው, እየመታው አይደለም" ይሉህና ከህወሃት ጋ ሲሆን "#NO_More_war" ይሉሃል, የእናንተ ዶሮ ጭራ የምታገኘው ሴራ መቸ ጠፍቶን።
መንግስት አሁንም ህግ ያስከብር ወረራን ይከላከል!!!
Hamza Yasin Hussien
መንግስት አሁንም ህግ ያስከብር ወረራን ይከላከል!!!
Hamza Yasin Hussien
የወያኔ አጀንዳ አሻሻጭ የመንፈስ ልጆች ወያኔ በአደባባይ በአዋጅ "በአማራ ላይ ሂሳብ አወራርዳለሁ፤ኢትዮጵያን ለማፍረስ ሲኦልም ድረስ እወርዳለሁ" ሲል ተከትለው አትዝመቱ ከማለት ጀምሮ በዘመቱ ሰዎች ላይ አቃቂር ሲያወጣ የነበረው የባንዳው ባንዳ "ጦርነቱ እኛን አይመለከትም፤ጦርነቱ የኢትዮጵያን ሕልውና ሳይሆን የአብይን ስልጣን ለማስቀጠል ነው" ማለቱን የምናስታውሰው ጉዳይ ነው። አሁን ደግሞ ወያኔ ከውጭ ባዳ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጋር በመቀናጀት ለዳግም ወረራ በተዘጋጀበት ከሰሞኑ እነ ጌታቸው ረዳና ደብረፅዮን አማራን እንደወዳጅና ስለሰላም የተናገሩትን ማዘናጊያን ተከትሎ የመንፈስ ልጆቹ #No More War ወደሚል ዘመቻ ከፍተዋል።
በእውነቱ የሰሞኑን የወያኔን የማዘናጊያ የሰላምና የወዳጅነት ፕሮፖጋንዳ የመንፈስ ልጆቹን የጦርነት አያስፈልግም ጎጅ ነው የባንዳነት የዘመነች ዘዴ አለማድነቅ አይቻልም። ወያኔያዊ ግብራቸውን መሸፈኛ ሊሆን የሚችል ከትናንቱ አንፃር ይህ ለነገ ክርክርም የሚጠቅማቸው ስልት ነው።
ማንም ሰው ማወቅ ያለበት ሰላም በአንድ ወገን ብቻ ፍላጎት የሚመጣ ወይም የሚረጋገጥ ጉዳይ አይደለም። ሰላምና ትዳር እንዲሁም የሚተላለፉ መኪናዎች በአንደኛው ወገን ጥንቃቄ ወይም ጥረት ብቻ አይረጋገጡም ወይም አይሰምሩም። የሁሉንም የነቃ መልካም ተሳትፎና ጥንቃቄን ይጠይቃል።
ሰላምም በስብከት ብቻ የሚረጋገጥ ነገር አይደለም። አለም ላይ ለሺ ዘመናት ስለጦርነት አስከፊነትና ስለሰላም አስፈላጊነት ያለማቋረጥ ተሰብኳል። ነገር ግን አለማችን በየጊዜው ሚሊዮን ሰዎችን የጨረሰ ቢሊዮን ዶላሮችን ያወደመ ጦርነትን ደጋግማ አካሂዳለች። አሁንም በዩክሬንና በሩሲያ መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነትም ስለሰላም አስፈላጊነት ስለጦርነት አስከፊነት ግንዛቤ የሌላቸው ሆኖ ሳይሆን አንደኛው ወገን ጥቅሜን ማስከበር የምችለው በጦርነት ነው ብሎ ስለሚታመን ነው።
ጦርነት መግባት ሳትፈልግ ጦርነት እንድትገባ ከተገደድክ ምርጫህ ጦርነቱን ቀድሶ አሸናፊ ለመሆን መታገል ነው። ሰላምን ማንም ስለፈለገ በአንደኛው ወገን ብቻ የሚረጋገጠው ነገር አይደለም። ጦርነትን ማሸነፍ የሚቻለው በሰላሙ ቀን ለጦርነት ለመዘጋጀት ሲቻል ነው። የወያኔ የመንፈስ ልጆች እያደረጉት ያለው የአማራም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲዘናጋ ብቻ ሳይሆን የጥፋት መንገድ እንዲመርጥ ለዳግም ወረራ ለጦርነት ለተዘጋጀውና ጦርነቱንም ሕዝባዊ ነው እያለ ላለው ወያኔ ደግሞ እንደተለመደው መንገድ መጥረግ ነው።
ማንም ያለውን ቢል የቱንም ያህል የጦርነት ዝግጅት ቢያደርግ አላስፈላጊ መስዋዕትነት ከማስከፈል ያለፈ የትም መድረስ አይችልም።
ያለመስዋዕትነት ደግሞ ድል የለምና ለእናት ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝቧ ሰላምና ዘላቂ ጥቅም መከበር መከፈል ያለበትን መስዋዕትነት ለመክፈል ሁሌም የነቃንና የተዘጋጀን ነን!
በእውነቱ የሰሞኑን የወያኔን የማዘናጊያ የሰላምና የወዳጅነት ፕሮፖጋንዳ የመንፈስ ልጆቹን የጦርነት አያስፈልግም ጎጅ ነው የባንዳነት የዘመነች ዘዴ አለማድነቅ አይቻልም። ወያኔያዊ ግብራቸውን መሸፈኛ ሊሆን የሚችል ከትናንቱ አንፃር ይህ ለነገ ክርክርም የሚጠቅማቸው ስልት ነው።
ማንም ሰው ማወቅ ያለበት ሰላም በአንድ ወገን ብቻ ፍላጎት የሚመጣ ወይም የሚረጋገጥ ጉዳይ አይደለም። ሰላምና ትዳር እንዲሁም የሚተላለፉ መኪናዎች በአንደኛው ወገን ጥንቃቄ ወይም ጥረት ብቻ አይረጋገጡም ወይም አይሰምሩም። የሁሉንም የነቃ መልካም ተሳትፎና ጥንቃቄን ይጠይቃል።
ሰላምም በስብከት ብቻ የሚረጋገጥ ነገር አይደለም። አለም ላይ ለሺ ዘመናት ስለጦርነት አስከፊነትና ስለሰላም አስፈላጊነት ያለማቋረጥ ተሰብኳል። ነገር ግን አለማችን በየጊዜው ሚሊዮን ሰዎችን የጨረሰ ቢሊዮን ዶላሮችን ያወደመ ጦርነትን ደጋግማ አካሂዳለች። አሁንም በዩክሬንና በሩሲያ መካከል እየተደረገ ያለው ጦርነትም ስለሰላም አስፈላጊነት ስለጦርነት አስከፊነት ግንዛቤ የሌላቸው ሆኖ ሳይሆን አንደኛው ወገን ጥቅሜን ማስከበር የምችለው በጦርነት ነው ብሎ ስለሚታመን ነው።
ጦርነት መግባት ሳትፈልግ ጦርነት እንድትገባ ከተገደድክ ምርጫህ ጦርነቱን ቀድሶ አሸናፊ ለመሆን መታገል ነው። ሰላምን ማንም ስለፈለገ በአንደኛው ወገን ብቻ የሚረጋገጠው ነገር አይደለም። ጦርነትን ማሸነፍ የሚቻለው በሰላሙ ቀን ለጦርነት ለመዘጋጀት ሲቻል ነው። የወያኔ የመንፈስ ልጆች እያደረጉት ያለው የአማራም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲዘናጋ ብቻ ሳይሆን የጥፋት መንገድ እንዲመርጥ ለዳግም ወረራ ለጦርነት ለተዘጋጀውና ጦርነቱንም ሕዝባዊ ነው እያለ ላለው ወያኔ ደግሞ እንደተለመደው መንገድ መጥረግ ነው።
ማንም ያለውን ቢል የቱንም ያህል የጦርነት ዝግጅት ቢያደርግ አላስፈላጊ መስዋዕትነት ከማስከፈል ያለፈ የትም መድረስ አይችልም።
ያለመስዋዕትነት ደግሞ ድል የለምና ለእናት ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝቧ ሰላምና ዘላቂ ጥቅም መከበር መከፈል ያለበትን መስዋዕትነት ለመክፈል ሁሌም የነቃንና የተዘጋጀን ነን!
ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ ተቃውሞውን የሚያሰማው ሆድ-ነክ ቃላቶችን በመጠቀም ነው። ተከፍሏል ወይም ሊከፈለው ነው፤ በላ ወይም ሊበላ ነው፤ ተሸጠ ወይም ሊሸጥ ነው፤ ስንት ቢከፈለው ነው ሕዝቡን የካደው(የትኛውን ሕዝብ ምን አይነት ውል ኖሮት ነው የካደው የሚል ጠያቂም ጠፋ)፣ ለነገሩ እኮ ለክፍያው ከኦህዴድ ይልቅ ሕወሓት ይሻላልም ይላል((የሁለቱን የክፍያ ዋጋ ከማወቅ አልፎ ማነፃፀር እድሉ እንዴትስ ተቻለ ብሎ የሚጠይቅ ባለመኖሩ ይደጋግመዋል)፤ አንተ ምኑ ሆዳም ነው(የሆዳምነት መስፈርቱ የተዘረዘረ ይመስል?)፤..." የመሳሰሉትን ከሆድ ጋር ብቻ የሚገናኙ ስድብና እርግማን ነክ ጉዳዮችን ብቻ በመዝገበ ቃላቱ ያሰፈረ ስለሐገርና የሕዝብ ጥቅም ሳይሆን ግለሰቦችን አጀንዳ የሚያደርግ ነውርን እንደጌጥ የሚቆጥር አግድም አደግ ነው። ፖለቲካውን ሲያመሰጥር ደግሞ የአማራ ጠላቱ ሆዳም አማራ ነው ብሏል አስራት የሚል ነው። ፕሮፌሰሩ አለ የሚባለው የሆዳምነት ትርጉም በእነዚህ እንደሚተረጎመውም አይደለም። ነው ከተባለም ፈፅሞ ስህተት የሆነ አረዳድ ነው!
ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ ትልቁ ድፍረቱና ነውረኝነቱ ደግሞ ስለክፍያ፣ ስለገንዘብ፣ ስለመብላትና መጠጣት የሚጨነቅና ያለምንም ክፍያ ለሐገርም ሆነ ለሕዝብ ጥቅም ካለመስራቱ ባሻገር ሌሎችን እንደራሱ አድርጎ የሚያስብና የደመደመ መሆኑ ነው። ያለ ክፍያ ጥቅም እንኳን ወደጦርነት ወደግንባር ወደ ሰላማዊ ቦታ አንድ ኢንች የሚራመድ አይደለም።
በጣም የሚደንቀው ደግሞ ከዚህ በፊት ምን ጎደለብህ? ምንስ ይሻልሃል? እያለ የወርና የዓመት ወጭህን የሚሸፍን፣ የአንተን የግል ሕይወት ውሎና አዳር የሚከታተልና የሚገባህን ሲያደርግ የቆየ ይመስል ጠላት በሚለው አካል ስንት ቢከፈለው ነው ይላል። ከሆድ-ነክ የወጣ አስተሳሰብ የሌለው የአሳማነት ባሕሪይ የተላበሰ ነው።
በክልል የቢሮ ኋላፊ፣ በሚኒስቴር ደረጃ የተሾሙ፣ በመንግስታዊ መዋቅሩ ውስጥ በደህንነቱ ክንፍ ያሉ፣ በቪ-8 የሚሽከረከሩ በቪላ ቤት የሚኖሩ፣ አብይ አህመድን እኩል እንደጌታቸው ረዳ እያብጠለጠሉና ጠላት ያደረጉ፣ ኢትዮጵያንም ለማፍረስ በነፃነት እዛም እዚህም የሚንቀሳቀሱ የተጠያቂነት ስጋት ያለባቸው ወንጀለኞችና አቅመቢስ አመራሮችን ነፃነት የሰጠ ስርዓት በሌላ በኩል እነሱን እንደጀግና የሕዝብ ልጅ በመንጋው ዘንድ እንዲታዩ ሲያደርግ በተቃዋሚ ወገን ያሉ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝቦቿ ዘላቂ ሰላምና ጥቅም መከበር የሚሰሩ ሰዎች ደግሞ እንደ በብልፅግናነት ስማቸው ይነሳል። ተአምር ነው እኮ!
ሰው ለአላማው መሳካት ይረዳው ዘንድ ገንዘብ ሊፈልግ ሊከፈለው ሊበደር ሊዘርፍ ወይም ሌላ ሌላም ነገር ሊያደርግ ይችላል እንጅ እንዴት አንድ ሰው ለመብላት ብቻ ለመኖር የማይሆነውን ለመሆን ራሱን ያዘጋጃል። ያኖራልስ? አጃኢብ ነው!
ወያኔያዊ የአማራ ብሔርተኛ ትልቁ ድፍረቱና ነውረኝነቱ ደግሞ ስለክፍያ፣ ስለገንዘብ፣ ስለመብላትና መጠጣት የሚጨነቅና ያለምንም ክፍያ ለሐገርም ሆነ ለሕዝብ ጥቅም ካለመስራቱ ባሻገር ሌሎችን እንደራሱ አድርጎ የሚያስብና የደመደመ መሆኑ ነው። ያለ ክፍያ ጥቅም እንኳን ወደጦርነት ወደግንባር ወደ ሰላማዊ ቦታ አንድ ኢንች የሚራመድ አይደለም።
በጣም የሚደንቀው ደግሞ ከዚህ በፊት ምን ጎደለብህ? ምንስ ይሻልሃል? እያለ የወርና የዓመት ወጭህን የሚሸፍን፣ የአንተን የግል ሕይወት ውሎና አዳር የሚከታተልና የሚገባህን ሲያደርግ የቆየ ይመስል ጠላት በሚለው አካል ስንት ቢከፈለው ነው ይላል። ከሆድ-ነክ የወጣ አስተሳሰብ የሌለው የአሳማነት ባሕሪይ የተላበሰ ነው።
በክልል የቢሮ ኋላፊ፣ በሚኒስቴር ደረጃ የተሾሙ፣ በመንግስታዊ መዋቅሩ ውስጥ በደህንነቱ ክንፍ ያሉ፣ በቪ-8 የሚሽከረከሩ በቪላ ቤት የሚኖሩ፣ አብይ አህመድን እኩል እንደጌታቸው ረዳ እያብጠለጠሉና ጠላት ያደረጉ፣ ኢትዮጵያንም ለማፍረስ በነፃነት እዛም እዚህም የሚንቀሳቀሱ የተጠያቂነት ስጋት ያለባቸው ወንጀለኞችና አቅመቢስ አመራሮችን ነፃነት የሰጠ ስርዓት በሌላ በኩል እነሱን እንደጀግና የሕዝብ ልጅ በመንጋው ዘንድ እንዲታዩ ሲያደርግ በተቃዋሚ ወገን ያሉ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝቦቿ ዘላቂ ሰላምና ጥቅም መከበር የሚሰሩ ሰዎች ደግሞ እንደ በብልፅግናነት ስማቸው ይነሳል። ተአምር ነው እኮ!
ሰው ለአላማው መሳካት ይረዳው ዘንድ ገንዘብ ሊፈልግ ሊከፈለው ሊበደር ሊዘርፍ ወይም ሌላ ሌላም ነገር ሊያደርግ ይችላል እንጅ እንዴት አንድ ሰው ለመብላት ብቻ ለመኖር የማይሆነውን ለመሆን ራሱን ያዘጋጃል። ያኖራልስ? አጃኢብ ነው!
በቁር በሐሩሩ መካከል እያለፉ ዳጋት እየወጡ ቁልቁለት እየወረዱ ጋራ ሸንተረሩን እያቆራረጡ ሌትና ቀን ሁሌም ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ስለሕዝቦቿ ዘላቂ ሰላምና ጥቅም መከበር የሚዋደቁ የኢትዮጽያዊያን የኩራት ምንጭ ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን አባላት እየከፈላችሁልን ስላለው በቃላት የማይገለፅ መስዋዕትነት እናመሰግናችኋለን‼️
ለኢትዮጵያ መታፈርና መከበር ቀዳሚ ባለድርሻዎች ናችሁ‼️
ለኢትዮጵያ መታፈርና መከበር ቀዳሚ ባለድርሻዎች ናችሁ‼️