ከትህነግ በላይ የአማራ ሕዝብ ቀንደኛ ጠላት የለም። አለ ከተባለም አፍቃሬ ትህነግ መሆኑ የተረጋገጠ ነው‼️
የመጨረሻ መልዕክት‼️
(ይህን መልችዕክት እንድታጋሩት እጠይቃለሁ)
በጌታቸው ሽፈራው
አሳርፉልን!
ታሪካዊቷ ጎንደር ያለ ስሟ ስም ተሰጥቷታል። ችግሮች ያልተፈጠሩበት አካባቢ የለም። ችግር ፈጣሪዎቹ እንጅ አካባቢና ሕዝብ ሲወገዝ አይኖርም። ሆን ብሎ በተቀነባበረ ሴራ የደረሰን ችግር ለጎንደርና ለአማራ ሕዝብ ስም ማጥፊያ፣ ለአማራ ሙስሊምና ክርስትያን መካከል ያለውን ግንኙነት ለመበጠስ፣ በሌሎች አካባቢዎች ግጭት ለመቀስቀሽ ከአሸባሪው ትህነግ ጋር ሆነው የሚሰሩት ፅንፈኞች ተግባራቸው ቀጥሏል።
በይፋ በሚዲያ፣ በአደባባይ የከተማና የክልል ስም እየተጠራ፣ የአማራ ሕዝብ ያለ ስሙ ስም እየተሰጠው፣ እንደ ቱርክ ያሉ አገራት መግለጫ እስኪሰጡብን ድረስ የሀሰት ፕሮፖጋንዳው ቀጥሏል።
መንግስት ይህን በአማራ ሕዝብ ላይ የተከፈተ፣ ለውጭና ለአገር ውስጥ ጠላቶቻችን አጋልጦ የሚሰጠንን የፕሮፖጋንዳ ጥቃት በአስቸዃይ ያስቁም!
የእምነት አባቶች የጎንደሩን ክስተት ተከትሎ በፅንፈኞች በኩል የሚደረጉ የሀሰትና ከጠላት ውጭ ለማንም የማይጠቅሙ የሀሰት ዘመቻዎችንና የፕሮፖጋንዳ ጥቃቶችን ያስቁሙ!
ይህ የማይሆን ከሆነ ችግር እንዳይባባስ ብለን ያስቀመጥናቸውን በእጃችን ላይ ያሉትን መረጃዎች ለመልቀቅ እንደምንገደድ መግለፅ እንወዳለን።
የጎንደር ሙስሊሞች በዓል እንዳያከብሩና ጎንደርንና አማራን ለማጥቃት ዕቅድ የያዙ ፅንፈኞች አሁንም የጎንደርንና የአማራውን ስም ያለ አግባብ እያጠለሹ እየቀጠሉ ነው። ይህ በአስቸኳይ ካልቆመ ለችግሩ መነሻና መባባስ የዳረጉት እነማን እንደሆኑ የሚያሳዩ መረጃዎቻችን ለሕዝብ የምናደርስ ይሆናል።
(ይህን መልችዕክት እንድታጋሩት እጠይቃለሁ)
በጌታቸው ሽፈራው
አሳርፉልን!
ታሪካዊቷ ጎንደር ያለ ስሟ ስም ተሰጥቷታል። ችግሮች ያልተፈጠሩበት አካባቢ የለም። ችግር ፈጣሪዎቹ እንጅ አካባቢና ሕዝብ ሲወገዝ አይኖርም። ሆን ብሎ በተቀነባበረ ሴራ የደረሰን ችግር ለጎንደርና ለአማራ ሕዝብ ስም ማጥፊያ፣ ለአማራ ሙስሊምና ክርስትያን መካከል ያለውን ግንኙነት ለመበጠስ፣ በሌሎች አካባቢዎች ግጭት ለመቀስቀሽ ከአሸባሪው ትህነግ ጋር ሆነው የሚሰሩት ፅንፈኞች ተግባራቸው ቀጥሏል።
በይፋ በሚዲያ፣ በአደባባይ የከተማና የክልል ስም እየተጠራ፣ የአማራ ሕዝብ ያለ ስሙ ስም እየተሰጠው፣ እንደ ቱርክ ያሉ አገራት መግለጫ እስኪሰጡብን ድረስ የሀሰት ፕሮፖጋንዳው ቀጥሏል።
መንግስት ይህን በአማራ ሕዝብ ላይ የተከፈተ፣ ለውጭና ለአገር ውስጥ ጠላቶቻችን አጋልጦ የሚሰጠንን የፕሮፖጋንዳ ጥቃት በአስቸዃይ ያስቁም!
የእምነት አባቶች የጎንደሩን ክስተት ተከትሎ በፅንፈኞች በኩል የሚደረጉ የሀሰትና ከጠላት ውጭ ለማንም የማይጠቅሙ የሀሰት ዘመቻዎችንና የፕሮፖጋንዳ ጥቃቶችን ያስቁሙ!
ይህ የማይሆን ከሆነ ችግር እንዳይባባስ ብለን ያስቀመጥናቸውን በእጃችን ላይ ያሉትን መረጃዎች ለመልቀቅ እንደምንገደድ መግለፅ እንወዳለን።
የጎንደር ሙስሊሞች በዓል እንዳያከብሩና ጎንደርንና አማራን ለማጥቃት ዕቅድ የያዙ ፅንፈኞች አሁንም የጎንደርንና የአማራውን ስም ያለ አግባብ እያጠለሹ እየቀጠሉ ነው። ይህ በአስቸኳይ ካልቆመ ለችግሩ መነሻና መባባስ የዳረጉት እነማን እንደሆኑ የሚያሳዩ መረጃዎቻችን ለሕዝብ የምናደርስ ይሆናል።
'የጨው ገደል ሲናድ ሞኛ ሞኝ ይልሳል፤
ብልህ ግን ለማዳን ይጥራል ያለቅሳል!'
የሚሉት አበው እንዲሁ አይደለም!
ብልህ ግን ለማዳን ይጥራል ያለቅሳል!'
የሚሉት አበው እንዲሁ አይደለም!
ዛሬን በነፃነት አንገታችንን ቀና አድርገን እንሄድ ዘንድ ትናንት በዱር በገደሉ ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት የደም መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖቻችንን በታላቅ አክብሮት እንዘክራለን። ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን። የትናንት የሐገር አድባርና አምባዎቻችንን የቁርጥ ቀን ጀግኖቻችን በመዘከር የሚገባቸውን ክብር ሰጥተን ነጋችንን ለመስራት ዛሬም ትውልድ እንቀርፃለን‼️
ማህፀነ ለምለሟ ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
ማህፀነ ለምለሟ ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
ሚኒስትር፣ የሆነ ዳይሬክተር ወይም የቢሮ ኋላፊ ሆነው በቪ-8 የሚሄዱ በቪላ ቤት የሚኖሩ፣ ሐገር ምድሩን የተቆጣጠሩ (ምንም እንኳን በቀጣይ በወንጀላቸው የተጠያቂነት ስጋት ወይም በአቅም ማነስ ከስልጣናቸው የመነሳት እንዲሁም የመቀጣት እድል ያላቸው ቢሆኑም) አብዮታዊ ዲሞክራሲ ወይም ሞት! የሚሉ ከወያኔ ሰዎች ጋር በማንነት ካልሆነ በግብር የባሰባቸው ብልፅግናን ዘወትር የሚያብጠለጥሉ አብይ አህመድን ደግሞ ከመለስ ዜናዊ ጋር እያነፃፀሩ ጭራሽ ጥንብ እርኩሱን የሚያወጡ ሰዎች እንደ ጀግና እንደተቆርቋሪ በሚታዩበት መድረክ ላይ ስማችን እየተወደሰ ስንከበር ለማየት ማሰቡ ነው ትልቁ ሞኝነት።
ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ለህሊና እረፍት ለቀጣዩ ትውልድ ነፃነትና ለታሪክ መታገል በራስ ወዳዶቹ የባንዳዎች መድረክ ላይ እንደትርጉም አልባና ተቀባይነት እንደሌለው ትግል የሚያስቆጥር ከአልፎም ራስን እንደማጥፋት የሚያስቆጥርም ነው‼️
ማንም ምንም ቢል ግን ስለኢትዮጵያ የሚከፈል መስዋዕትነት ነገ ላይ ዋጋ የሚያሳጣ ጉዳይ አለመሆኑን ማወቅና ማመን ያስፈልጋል‼️
ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ለህሊና እረፍት ለቀጣዩ ትውልድ ነፃነትና ለታሪክ መታገል በራስ ወዳዶቹ የባንዳዎች መድረክ ላይ እንደትርጉም አልባና ተቀባይነት እንደሌለው ትግል የሚያስቆጥር ከአልፎም ራስን እንደማጥፋት የሚያስቆጥርም ነው‼️
ማንም ምንም ቢል ግን ስለኢትዮጵያ የሚከፈል መስዋዕትነት ነገ ላይ ዋጋ የሚያሳጣ ጉዳይ አለመሆኑን ማወቅና ማመን ያስፈልጋል‼️
ፓርቲ ስቴትና ገቨርመንትን አቀላቅሎ አገር ሊያፈርስ በሚችል እንቅስቃሴ ላይ የተሰማራ ሚኒስትር፣ የሆነ ዳይሬክተር ወይም የቢሮ ኋላፊ፣ በቪ-8 የሚሄዱ በቪላ ቤት የሚኖሩ በመንግሥታዊ መዋቅሩ ውስጥ ያሉ ሰዎች፣ መንግስት በሚያስተዳድረው ምድር እንደፈለጉ በሚፈነጩበት የተከበሩ እየተባሉ በሚጠሩበትና እንዲከበሩ በሚሰራበት እንዲሁም በሚመቻችበት አገርና ሁኔታ ውስጥ እየኖርን የእኛ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝቡ ዘላቂ ሰላምና ጥቅም መከበር እየታገልን ነውና አገር አፍራሾችን ሳይሆን እኛን ስሙ እንደማለት ያለ እንደሞኝነት እንደጠላት እንደ አብይ ተላላኪነትም ሊያስቆጥርና ሊያስከስስ የሚችል ጉዳይስ ከወዴት አለ? የለም።
ለኢትዮጵያ ከእኛ በላይ የቀረቡና የሚቆረቆሩ የሚመስሉት እነሱ እንጅ እኛ አይደለንም። መታወቅ ያለበት ጉዳይ ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንቅስቃሴ ውስጥ ከገቡት አካላት በላይ እኛ በኢትዮጵያ መኖር በመንፈስ ካልሆነ በስተቀር እንደግለሰብ የተጠቀምነው ነገር የለም። ኢትዮጵያ ለእኛ እናታችን ናት። ጡቷን እነማን እየጠቡት ነው? ሐብትና ንብረቷን እነማንስ እየተጠቀሙበት ነው የሚለው ጥያቄ ምላሽ የእኛን የኢትዮጵያን እናትነት መቼም የሚቀይረው አይሆንም።
የእኛ ትግል ለራሳችን ነው። ለሕሊናችን ነው። የትውልድ ታሪካዊ አደራን የመወጣት በመጭው ትውልድ ስለሚታየው መልካም ፍሬ ነው። የዚህ ታሪካዊ ትውልድ አባል እንደሆነ እንደ አንድ ግለሰብ ኢትዮጵያ ከእኔ ምን ትፈልጋለች? ምን አደረግንላት ብለን እንጅ ኢትዮጵያ ለእኛ እስካሁን ምን አደረገችልን ወይም ታደርግልናለች? በሚል የሂሳብ ቀመር የቆመ የትግል መንገድ አይደለም የምንከተለው። በኢትዮጵያ መፍረስና መኖር ስለሚገኘው የተሻለው የግል ጥቅም መከበርያ የሂሳብ ስሌት በእኛ ዘንድ ፈፅሞ ቦታ የለውም። መቼምም የማይሰራ ነው።
ከግል ጥቅም አንፃር ነገሮችን የምንመነዝር የሂሳብ ቀመር ሰርተን መታገልን ብንመርጥ የትግላችን መሰረቱ የአመፅ ጥሪ ይሆን ነበር። በኢትዮጵያ ምድር በዚህ ሰዓት አመፅ ጠሪ እንደመሆን የጥሪውን ጥሩንባ ነጋ ጠባ እንደመንፋት የጀግንነት ካባ የሚያላብስ ምን ይሻልህ የሚያስብል የእኔ ጀግና አልፎም የእኔ ጌታ የሚያሰኝ የትግል መስመር እንደሌለ ጠንቅቀን እናውቀዋለን። ነገር ግን መስመሩ ለማንም ዘላቂ ጥቅም የሚሰጥ አይደለም። አገርን በማፍረስ ተያይዞ በመጥፋት የአመፃ ጥሪ መሬት በነካ ተሳትፎ የሚገኝ የግል ጥቅምና ዝና የጀግንነት ካባ ስለማንፈልግ እንጅ ከባድ ነገር ሆኖ አይደለም። መስመሩ ምንም አይነት መስፈርት የማይጠይቅና ለማንም ሰው የማይቻል አይደለምና‼️
ለኢትዮጵያ ከእኛ በላይ የቀረቡና የሚቆረቆሩ የሚመስሉት እነሱ እንጅ እኛ አይደለንም። መታወቅ ያለበት ጉዳይ ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንቅስቃሴ ውስጥ ከገቡት አካላት በላይ እኛ በኢትዮጵያ መኖር በመንፈስ ካልሆነ በስተቀር እንደግለሰብ የተጠቀምነው ነገር የለም። ኢትዮጵያ ለእኛ እናታችን ናት። ጡቷን እነማን እየጠቡት ነው? ሐብትና ንብረቷን እነማንስ እየተጠቀሙበት ነው የሚለው ጥያቄ ምላሽ የእኛን የኢትዮጵያን እናትነት መቼም የሚቀይረው አይሆንም።
የእኛ ትግል ለራሳችን ነው። ለሕሊናችን ነው። የትውልድ ታሪካዊ አደራን የመወጣት በመጭው ትውልድ ስለሚታየው መልካም ፍሬ ነው። የዚህ ታሪካዊ ትውልድ አባል እንደሆነ እንደ አንድ ግለሰብ ኢትዮጵያ ከእኔ ምን ትፈልጋለች? ምን አደረግንላት ብለን እንጅ ኢትዮጵያ ለእኛ እስካሁን ምን አደረገችልን ወይም ታደርግልናለች? በሚል የሂሳብ ቀመር የቆመ የትግል መንገድ አይደለም የምንከተለው። በኢትዮጵያ መፍረስና መኖር ስለሚገኘው የተሻለው የግል ጥቅም መከበርያ የሂሳብ ስሌት በእኛ ዘንድ ፈፅሞ ቦታ የለውም። መቼምም የማይሰራ ነው።
ከግል ጥቅም አንፃር ነገሮችን የምንመነዝር የሂሳብ ቀመር ሰርተን መታገልን ብንመርጥ የትግላችን መሰረቱ የአመፅ ጥሪ ይሆን ነበር። በኢትዮጵያ ምድር በዚህ ሰዓት አመፅ ጠሪ እንደመሆን የጥሪውን ጥሩንባ ነጋ ጠባ እንደመንፋት የጀግንነት ካባ የሚያላብስ ምን ይሻልህ የሚያስብል የእኔ ጀግና አልፎም የእኔ ጌታ የሚያሰኝ የትግል መስመር እንደሌለ ጠንቅቀን እናውቀዋለን። ነገር ግን መስመሩ ለማንም ዘላቂ ጥቅም የሚሰጥ አይደለም። አገርን በማፍረስ ተያይዞ በመጥፋት የአመፃ ጥሪ መሬት በነካ ተሳትፎ የሚገኝ የግል ጥቅምና ዝና የጀግንነት ካባ ስለማንፈልግ እንጅ ከባድ ነገር ሆኖ አይደለም። መስመሩ ምንም አይነት መስፈርት የማይጠይቅና ለማንም ሰው የማይቻል አይደለምና‼️
የኢትዮጵያ የምንጊዜም አለኝታ የዘወትር ዘብ ለሆነው ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ክብር ምስጋና ይገባዋል‼️
ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በቃላት ሊገለፅ በማይችለው መስዋዕትነታችሁ ነፃነቷን ጠብቃ ወደቀጣዩ ትውልድ ትሻገራለች። ታፍራና ተከብራም ትኖራለች።
ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በቃላት ሊገለፅ በማይችለው መስዋዕትነታችሁ ነፃነቷን ጠብቃ ወደቀጣዩ ትውልድ ትሻገራለች። ታፍራና ተከብራም ትኖራለች።
የኢትዮጵያን ፖለቲካ በብሔር መነፅር ትግራይነት አማራነት ኦሮሞነት...በክፍለ ሐገር ደረጃ አዲስ አበባ ድሬዳዋ ላይ ተቀምጠህ ከውጭ እንደ ዲያስፖራ በሀይማኖት እንደ እስላም ክርስቲያን ሆነህ እንደ አንድ ኢትዮጵያኒስት ነገሮችን ከቀጠናውና ከአለማቀፉ ሁኔታ ተነስተህ ብትተነትነው እስከ ጌታ መምጫ ድረስ ሊታረቅ የሚችል ነገር ስለመኖሩ ሊታይህ አይችልም። በየቀኑ የምታስበው ሁሉም በአንተ ላይ በጠላትነት እንደተነሳብህና ልትጠፋ እንደሆነ ነው። ላለመጥፋት መደራጀት እንዳለብህ ብትችል ደግሞ ጠላት ያልከው ላይ ቀድመህ መብረቃዊ እርምጃ በተሎ መውሰድ እንዳለብህ ከጦርነት አዋጅ ውጭ ሌትም ቀንም የምትሰማው ሌላ Alert ⚠️ የለም። ራሱ በሚፈጥረው ጠላት ቀድሞ ስለመጥፋት እየተብሰከሰከ ጊዜውን ይበላል!
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ትልቁ ችግርና ቀጣይ ስጋት ዛሬም እደግመዋለሁ One Side Story ነው‼️
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ትልቁ ችግርና ቀጣይ ስጋት ዛሬም እደግመዋለሁ One Side Story ነው‼️
የእናት ኢትዮጵያ አለኝታዎች‼️
ከዓመት እስከ ዓመት ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ስለሕዝቧ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ያለእረፍት መስዋዕትነት ለሚከፍለውና በግብር ላስመሰከረው የሰላማችን ዘብ ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ክብር ምስጋና ይድረሰው‼️
መልካም ቅዳሜ‼️
ከዓመት እስከ ዓመት ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ስለሕዝቧ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ያለእረፍት መስዋዕትነት ለሚከፍለውና በግብር ላስመሰከረው የሰላማችን ዘብ ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ክብር ምስጋና ይድረሰው‼️
መልካም ቅዳሜ‼️
የሱዳን የፀጥታ ሃይሎች ከወያኔ ጋር በመቀናጀት እስከዛሬ ያደርጉት ከነበረው በላይ በስደተኛ ካምፕ እና በሱዳን የተለያዩ ከተሞች ይኖሩ የነበሩ የትግራይ ተወላጆችን እያፈሱ በሑመራ በረከት የቅርብ ርቀት ወደሚገኝ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፖች ጭምር እያስገቡ ማሰልጠን ጀምረዋል። በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች በግብፅ እርዳታ በሱዳን ጦር መሪነት ኢትዮጵያን ለመውጋት በሱዳን ውስጥ ራሳቸውን እንደነፃ አውጭ እንዲቆጥሩ ተደርገው ሲሰለጥኑና ለጦርነት ሲዘጋጁ የቆዩት የጥፋት ሃይሎች በርካታ ናቸው። እነዚህ በተለያዩ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ዓመቱን በሙሉ ሲያደርጉት የቆዩት ስልጠናን ወደማጠናቀቅና ለጥፋት አላማ ወረራ ለመፈጸም ዝግጅታቸውን ስለመጨረሳቸው ታውቆ የሰነበተ ጉዳይ ነው።
የውጭ ባዳና የውስጥ ባንዳ የኢትዮጵያ ጠላቶች የተቀናጀ የጥፋት እንቅስቃሴን ለማክሸፍ በሐሩር የሚቃጠለውን ጀግናው የኢትዮጵያ ሰራዊት ያለበትን ዝግጅትንና ሁኔታን ለመመልከት የኢትዮጵያ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶ/ር አብይ አህመድ በወልቃይት ተገኝተዋል። ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቦታው ድረስ በመገኘት የሚገባውን ክብር መስጠታቸውና ማበረታታቸው ለሰራዊቱ ከፍተኛ ሞራልን የሚያላብስ ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ በወሳኙ በሱዳን ኮሪደር ተገኝተው የኢትዮጵያን ሰራዊት ቁመና መመልከታቸው የውስጥ ባንዳዎችን ጭምር የሚያቃጥልና እረፍት የሚነሳ ነው‼️
የወልቃይት ጉዳይ ለኢትዮጵያ ሕልውና ቁልፍ አለማቀፍ ደንበር ነው‼️
ኢትዮጵያ ዛሬም ልክ እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
የውጭ ባዳና የውስጥ ባንዳ የኢትዮጵያ ጠላቶች የተቀናጀ የጥፋት እንቅስቃሴን ለማክሸፍ በሐሩር የሚቃጠለውን ጀግናው የኢትዮጵያ ሰራዊት ያለበትን ዝግጅትንና ሁኔታን ለመመልከት የኢትዮጵያ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶ/ር አብይ አህመድ በወልቃይት ተገኝተዋል። ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቦታው ድረስ በመገኘት የሚገባውን ክብር መስጠታቸውና ማበረታታቸው ለሰራዊቱ ከፍተኛ ሞራልን የሚያላብስ ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ በወሳኙ በሱዳን ኮሪደር ተገኝተው የኢትዮጵያን ሰራዊት ቁመና መመልከታቸው የውስጥ ባንዳዎችን ጭምር የሚያቃጥልና እረፍት የሚነሳ ነው‼️
የወልቃይት ጉዳይ ለኢትዮጵያ ሕልውና ቁልፍ አለማቀፍ ደንበር ነው‼️
ኢትዮጵያ ዛሬም ልክ እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
👎1
ጎንደር የቅርብና የሩቅ የተቀናጁ የጠላቶቿን ክፉ ሴራ አክሽፋ ወደቀደመ ሰላሟ የንግድ እንቅስቃሴዎቿ ተመልሳለች።
ሰላም የሁላችንም ነው‼️
ሰላም የሁላችንም ነው‼️