የደባርቅ ወጣት ቤተክርስቲያኗን ያተረፋችሁበት እርብርብ የሚደነቅና የሚያስመሰግናችሁ ነው። በተለይ እስካሁን ያሳያችሁት ጥበብ የተሞላበት ትዕግሥት በሰርጎ ገቦች እንዳይጠለፍ ቤተክርስቲያኖችንና መስጊዶችን በጋራ ልንጠብቅም ይገባል‼️
ዳይ ወደስራ!
ዳይ ወደስራ!
ሳይቃጠል በቅጠል...‼️
የጦር መሃንዲሱና የሐገር መሪው ናፖሊዮ ቦናፓርት በተግባር ከተፈተነው ልምዱ ተነስቶ ጦርነት 90% መረጃ መሆኑን አስምሮ የተናገረው በጀኔራል ሰን ዙ "The Art of War" በሚለው ድንቅ መፅሐፍ ለሰፈረው ስትራቴጂ ቁልፍ ማስፈፀሚያ የሚሆን ነው። ጀኔራል ሰን ዙ ጠላትን ያለ ጦርነት ድል መቀዳጀት ወይም በሁኔታዎች ተገደህ ወደጦርነት የምትገባ ከሆነ ጦርነቱን በአነስተኛ መስዋዕትነትና ኪሳራ በአጠረ ጊዜ በድል ለመቀዳጀት ቀድመህ ራስህንና ጠላትህን ማወቅ ይገባሃል ይላል። ይህ መሆን የሚችለው በበቂ መረጃ ነው። በበቂ መረጃ ላይ ያልተመረኮዘ ትንተናና አቋም ሽንፈትና ውርደትን ሊያከናንብ ይችላል።
መቼ መዋጋት መቼ አለመዋጋት በየት በኩል ማጥቃት እንዳለብህ ማወቅ የምትችለው ስለጠላት በቂ መረጃ ሲኖርህ ነው።
"አሸናፊ ጦረኞች ወደጦርነቱ የሚገቡት ጦርነቱን አሸንፈው ሲሆን ተሸናፊዎች ግን ድልን በጦርነቱ መሃል ይፈልጓታል። ጦርነትን ለማሸነፍ ጠላትን በማጭበርበር ማሳሳት ሲቻል ነው "ይላል ጀኔራል ሰን ዙ። ይህን ያለመረጃ ልታደርገው አትችልም። በጦርነት ቃታ መሳብ ከ10% በታች የሚሰጠው ጉዳይ ነው። በአንድ ጉዳይ ላይ ቀድመህ የጠራ መረጃ ከሌለህ misinformation Disinformation ማሰራጨት አትችልምም።
የኢትዮጵያ አሁናዊ ትልቁ ፈተናዋ በእነ ጌታቸው አሰፋ የኢትዮጵያ የደህንነት ተቋሙ የመረጃ ቋቱና ጭንቅላቱ ተቆርጦ ወደመቀሌ ከመወሰዱ የቀረው የደህንነት ክንፍ ባዶ ቀፎ ከመሆኑ ባሻገር "እኔ እኮ ደህንነት ነኝ እያሉ ራሳቸውን ቀድመው በሚያስተዋውቁ የምድጃ ዳር ወሬ ቃራሚ ጀሮ ጠቢዎች" አቅመቢስነታቸውን አንዴ በብሔር ሌላ ጊዜ በጎጥ ተወሽቀው አጭበርብረውና ጥፋት አድርሰው መቀጠል በሚፈልጉ ሰዎች ቁጥጥር ስር መውደቁ ነው የሚል እምነት አለኝ። ከጠላት እንደ አንዱ በመምሰል በጠላት ጓዳ ሰፈር ቅኝት በማድረግ መረጃ እያፈነፈነና የጠላትን የመረጃ ቋትን በመፈተሽ ወደወገን ከስር ከስር መረጃ ማድረስ መረጃ መተንተንና ቀጣዩን ሁኔታ መገመት የሚችል ብቁ የሆነ የስለላ አቅም አለመኖርና መዳከም የአገሪቱን ፈተና ከድጡ ወደማጡ እየከተታት ይገኛል። በሐገሪቱ እየተፈጠሩ ካሉ ትርምሶች ጀርባ የቀደመው በእነ ጌታቸው አሰፋ የተበተነው የደህንነት ሐይል ብቻ ሳይሆን ከለውጡ ጋር የቀጠለው በመንግሥት እንጀራውን የሚጋግረው አቅመ ቢስ ጀሮ ጠቢዎች እኩል እንደሕወሓት ሰዎች መንግስትን ሲሳደቡና ሲያራክሱ ከተቀጠረበት መረጃ የሚወስዱ እንጅ መረጃ አፈንፍነው ማምጣት የማይችሉ መረጃ ሻጮች ጭምር ተሳታፊ ስለሆኑ ነው። ስለእናት ሐገራቸዉ እውቀታቸውንና ጊዜያቸውን ጉልበታቸውን አሳልፈው የሰጡ ቁርጠኛ የኢትዮጵያ ልጆችን ድካም ከንቱ እየሆነ ያለው በእነዚህ የሚበሉበትን ወጭት በሚሰብሩ ሰዎች የተነሳ ነው።
የሐገሪቱን ሕልውና አደጋ ላይ የጣለው የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆን ነው። የክልል የቢሮ ኋላፊዎች በሚኒስተር ማዕረግ ያሉ እንጀራቸውን በብልፅግና የሚጋግሩ ደሞዝተኞች ባለ ቪ-8 አሽከርካሪዎች ስለአገር የሚቆረቆሩ ሰዎችን የመንግስት ተቀላቢ ወይም ተከፋ እያሉ የሚሳደቡ ገቨርመንትና ስቴትን ለይተው የማያውቁ የወያኔን አጀንዳ ሌት ተቀን የሚያሳልጡ ሰዎች እነሱ ሞራል ኖሯቸው ከመንግስት ቀለብተኝነት(እንዴት ስድብ እንደሆነ ሊገባኝ አይችልም) ልውጣና ልሳደብ እንኳን ባይሉ በመዋቅሩ ውስጥ እንዲቀጥሉና ሐገርን ከውስጥ በኩል እንዲያፈርሱ የሚመቻችበት እድል ተሰጥቶ ይህ እንደ ዲሞክራሲ ሲተረጎም የሚታይበት አግባብ የተፈጠረው ከመንግስት የማድረግ አቅም ማነስ ስለመነጨ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ። Freedom of Expression ማለት መሳደብ ወይም የሰዎችን ስብዕና መንካት አገር አፍራሽ የሆነ ሐሳብ ማራመድ እንደማለትም አይደለም ሲተረጎም። የትም አለም ላይ በዚህ አግባብ አይሰራም ። የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆንን ተከትሎ ማንም እየተነሳ አገር አፍራሽነቱን እንዲያውጅ እድል አልሰጠውም ማለት አይቻልም።
የመንግስት አፍ የሚባለው የመንግስት ኮሙኒኬሽንን ጨምሮ የመንግስት ሚዲያዎች አጀንዳ በመስጠት የአንድ ተቃዋሚ ግለሰብን ያህል ተፅዕኖ ያለመፍጠራቸው ምክንያት የተወሳሰበ አይደለም።
መረጃ ፖለቲካ ነው። መረጃ ደህንነት ነው። ጭራሽ የሴራ ፖለቲካ ያለ በቂ መረጃ የማይታሰብም ነው። ወያኔ የመንግስትንም ሆነ የአማራን ሕዝብ በተመለከተ ከበቂ በላይ መረጃ የነበረውና አሁንም የተሻለ መረጃ ያለው አሸባሪ ነው። ለዛም ነው የአማራን የፌስቡክ ብሔርተኝነትና ፖለቲካን በቀላሉ ተቆጣጥሮ ዋና ተቆርቋሪና አስጨፋሪ መሆን የቻለውም። የወያኔ እጅ የሌለበት ፖለቲካ በየትኛውም ብሔር አሁን ላይ እየተጋገረ አይደለም። በተቃራኒው በደሳለኝና በመሰለኝ ለመተንተን የሚሞክረው በአማራ ስም የሚንቀሳቀሰው አብዛኛው የፖለቲካ ኤሊት ቀርቶ መንግስት ነኝ የሚለው አካል በትግራይ ክልል መቀሌ አካባቢ ስላለው ሁኔታ አፉን ሞልቶ እንዲከራከር የሚያስችለው በቂ መረጃ ስለመኖሩ እጠራጠራለሁ። በወያኔ አማካኝነት ለራሱ የሚጠቅመውን መረጃ ከሚያደርሰው ውጭ የተለየ በራስ መንገድ የሚገኝ የተረጋገጠ መረጃ የማግኘት እድሎች ልክ እንደ አማራ ክልል ፖለቲካ ክፍት እንዳልሆነ ይሰማኛል። ነገሮች በዚህ የሚቀጥሉ ከሆነ ወደትክክለኛው መፍትሔ ለመድረስ እጅጉን አስቸጋሪ ነው።
ወያኔ አሁን ላይ ወረራ ከመጀመሩ በፊት ጦርነቱን መንግስት በሚመራው ክልል ላይ አስገብቶታል። ያለግጭት ሕልውና የሌለው ወያኔ በእጅ አዙር መስራት የሚገባውን ስራ ሰርቶ ለዳግም ወረራ አዘናግቶ ጦርነት መክፈቱ የማይቀር ነው።
እርግጥ ነው ወያኔ የኢትዮጵያን ሰራዊት በጦርነት ለማሸነፍ የሚያስችል በሰው ሃይልና በትጥቅ የደረጀ ቁመና የለውም። ነገር ግን ቀድሞ በዘረጋው መዋቅርና ባፀደቀው ሕግ እየታገዘ በሐገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ቀድሞ ባደራጃቸውና ተልዕኮ ሰጥቶ ባሰማራቸው አካላት በኩል አላማውን ለማስፈፀም እየሰራ ሲሆን ሕዝቡን ደግሞ በተዛባ መረጃ በመንግስት ላይ እንዲነሳሳ የሚያደርገውን ሙከራ ተስፋ የሚያስቆርጠው ሳይሆን እንዲገፋበት የሚያደርገው ነው። የመረጃ ብልጫ ያለው አካል የሚዲያ hegemony የመውሰድ ዕድሉ ከፍተኛ ነው። ቀድሞ አጀንዳ ፍሬም በማድረግ አላማውን እንደጠላት በሚቆጥሩ አካላት ጭምር ሁሉ እንዲሸጥና ጉዳያቸው አድርገው እንዲሰሩበት የሚያደርግ ነው። ሕዝቡ በመንግስት ላይ እንዲማረርና ተስፋ እንዲቆርጥ ወያኔ በርትቶ እየሰራ ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ስም በሕዝቡ እንዲጠፋና ደጀን እንዳይኖረው ለማድረግ የኦነግ ጦር እንደሆነ ሲገልፅ ከውስጥ በኩል ደግሞ እርስ በራሱ ወታደሩ እንዳይተማመን በሴራ አለ ሴራ በቀላሉ ለመበታተን የሚያደርገው ሙከራ የሚናቅ አይደለም። የአንዲትን አገር የመጨረሻ የሕልውናዋ ምሽግ የሆነውን መከላከያን ለዛውም የራስን ጦርነት እየተዋጋለት በአደባባይ የሚሰደቦበትና ያለ ስሙ ስም እየተሰጠ ፕሮፖጋንዳ የሚሰራበትና መንግስት ተብዬው ጥሩ አደረጋችሁ በሚመስል መልኩ በዝምታ የሚያልፍበት አገር የትም አይገኝም። ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ጦርነቱን ስትጀምር የመከላከያ ሰራዊቷ ላይ ስም የሚያጠፋ ማንም አካል እስከ 15 ዓመት እስር እንደሚጠብቀው እንዲያውቅ አዋጅ ያወጣችው።
አበው ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው የሚሉት እንዲሁ አይደለም።
የጦር መሃንዲሱና የሐገር መሪው ናፖሊዮ ቦናፓርት በተግባር ከተፈተነው ልምዱ ተነስቶ ጦርነት 90% መረጃ መሆኑን አስምሮ የተናገረው በጀኔራል ሰን ዙ "The Art of War" በሚለው ድንቅ መፅሐፍ ለሰፈረው ስትራቴጂ ቁልፍ ማስፈፀሚያ የሚሆን ነው። ጀኔራል ሰን ዙ ጠላትን ያለ ጦርነት ድል መቀዳጀት ወይም በሁኔታዎች ተገደህ ወደጦርነት የምትገባ ከሆነ ጦርነቱን በአነስተኛ መስዋዕትነትና ኪሳራ በአጠረ ጊዜ በድል ለመቀዳጀት ቀድመህ ራስህንና ጠላትህን ማወቅ ይገባሃል ይላል። ይህ መሆን የሚችለው በበቂ መረጃ ነው። በበቂ መረጃ ላይ ያልተመረኮዘ ትንተናና አቋም ሽንፈትና ውርደትን ሊያከናንብ ይችላል።
መቼ መዋጋት መቼ አለመዋጋት በየት በኩል ማጥቃት እንዳለብህ ማወቅ የምትችለው ስለጠላት በቂ መረጃ ሲኖርህ ነው።
"አሸናፊ ጦረኞች ወደጦርነቱ የሚገቡት ጦርነቱን አሸንፈው ሲሆን ተሸናፊዎች ግን ድልን በጦርነቱ መሃል ይፈልጓታል። ጦርነትን ለማሸነፍ ጠላትን በማጭበርበር ማሳሳት ሲቻል ነው "ይላል ጀኔራል ሰን ዙ። ይህን ያለመረጃ ልታደርገው አትችልም። በጦርነት ቃታ መሳብ ከ10% በታች የሚሰጠው ጉዳይ ነው። በአንድ ጉዳይ ላይ ቀድመህ የጠራ መረጃ ከሌለህ misinformation Disinformation ማሰራጨት አትችልምም።
የኢትዮጵያ አሁናዊ ትልቁ ፈተናዋ በእነ ጌታቸው አሰፋ የኢትዮጵያ የደህንነት ተቋሙ የመረጃ ቋቱና ጭንቅላቱ ተቆርጦ ወደመቀሌ ከመወሰዱ የቀረው የደህንነት ክንፍ ባዶ ቀፎ ከመሆኑ ባሻገር "እኔ እኮ ደህንነት ነኝ እያሉ ራሳቸውን ቀድመው በሚያስተዋውቁ የምድጃ ዳር ወሬ ቃራሚ ጀሮ ጠቢዎች" አቅመቢስነታቸውን አንዴ በብሔር ሌላ ጊዜ በጎጥ ተወሽቀው አጭበርብረውና ጥፋት አድርሰው መቀጠል በሚፈልጉ ሰዎች ቁጥጥር ስር መውደቁ ነው የሚል እምነት አለኝ። ከጠላት እንደ አንዱ በመምሰል በጠላት ጓዳ ሰፈር ቅኝት በማድረግ መረጃ እያፈነፈነና የጠላትን የመረጃ ቋትን በመፈተሽ ወደወገን ከስር ከስር መረጃ ማድረስ መረጃ መተንተንና ቀጣዩን ሁኔታ መገመት የሚችል ብቁ የሆነ የስለላ አቅም አለመኖርና መዳከም የአገሪቱን ፈተና ከድጡ ወደማጡ እየከተታት ይገኛል። በሐገሪቱ እየተፈጠሩ ካሉ ትርምሶች ጀርባ የቀደመው በእነ ጌታቸው አሰፋ የተበተነው የደህንነት ሐይል ብቻ ሳይሆን ከለውጡ ጋር የቀጠለው በመንግሥት እንጀራውን የሚጋግረው አቅመ ቢስ ጀሮ ጠቢዎች እኩል እንደሕወሓት ሰዎች መንግስትን ሲሳደቡና ሲያራክሱ ከተቀጠረበት መረጃ የሚወስዱ እንጅ መረጃ አፈንፍነው ማምጣት የማይችሉ መረጃ ሻጮች ጭምር ተሳታፊ ስለሆኑ ነው። ስለእናት ሐገራቸዉ እውቀታቸውንና ጊዜያቸውን ጉልበታቸውን አሳልፈው የሰጡ ቁርጠኛ የኢትዮጵያ ልጆችን ድካም ከንቱ እየሆነ ያለው በእነዚህ የሚበሉበትን ወጭት በሚሰብሩ ሰዎች የተነሳ ነው።
የሐገሪቱን ሕልውና አደጋ ላይ የጣለው የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆን ነው። የክልል የቢሮ ኋላፊዎች በሚኒስተር ማዕረግ ያሉ እንጀራቸውን በብልፅግና የሚጋግሩ ደሞዝተኞች ባለ ቪ-8 አሽከርካሪዎች ስለአገር የሚቆረቆሩ ሰዎችን የመንግስት ተቀላቢ ወይም ተከፋ እያሉ የሚሳደቡ ገቨርመንትና ስቴትን ለይተው የማያውቁ የወያኔን አጀንዳ ሌት ተቀን የሚያሳልጡ ሰዎች እነሱ ሞራል ኖሯቸው ከመንግስት ቀለብተኝነት(እንዴት ስድብ እንደሆነ ሊገባኝ አይችልም) ልውጣና ልሳደብ እንኳን ባይሉ በመዋቅሩ ውስጥ እንዲቀጥሉና ሐገርን ከውስጥ በኩል እንዲያፈርሱ የሚመቻችበት እድል ተሰጥቶ ይህ እንደ ዲሞክራሲ ሲተረጎም የሚታይበት አግባብ የተፈጠረው ከመንግስት የማድረግ አቅም ማነስ ስለመነጨ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ። Freedom of Expression ማለት መሳደብ ወይም የሰዎችን ስብዕና መንካት አገር አፍራሽ የሆነ ሐሳብ ማራመድ እንደማለትም አይደለም ሲተረጎም። የትም አለም ላይ በዚህ አግባብ አይሰራም ። የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆንን ተከትሎ ማንም እየተነሳ አገር አፍራሽነቱን እንዲያውጅ እድል አልሰጠውም ማለት አይቻልም።
የመንግስት አፍ የሚባለው የመንግስት ኮሙኒኬሽንን ጨምሮ የመንግስት ሚዲያዎች አጀንዳ በመስጠት የአንድ ተቃዋሚ ግለሰብን ያህል ተፅዕኖ ያለመፍጠራቸው ምክንያት የተወሳሰበ አይደለም።
መረጃ ፖለቲካ ነው። መረጃ ደህንነት ነው። ጭራሽ የሴራ ፖለቲካ ያለ በቂ መረጃ የማይታሰብም ነው። ወያኔ የመንግስትንም ሆነ የአማራን ሕዝብ በተመለከተ ከበቂ በላይ መረጃ የነበረውና አሁንም የተሻለ መረጃ ያለው አሸባሪ ነው። ለዛም ነው የአማራን የፌስቡክ ብሔርተኝነትና ፖለቲካን በቀላሉ ተቆጣጥሮ ዋና ተቆርቋሪና አስጨፋሪ መሆን የቻለውም። የወያኔ እጅ የሌለበት ፖለቲካ በየትኛውም ብሔር አሁን ላይ እየተጋገረ አይደለም። በተቃራኒው በደሳለኝና በመሰለኝ ለመተንተን የሚሞክረው በአማራ ስም የሚንቀሳቀሰው አብዛኛው የፖለቲካ ኤሊት ቀርቶ መንግስት ነኝ የሚለው አካል በትግራይ ክልል መቀሌ አካባቢ ስላለው ሁኔታ አፉን ሞልቶ እንዲከራከር የሚያስችለው በቂ መረጃ ስለመኖሩ እጠራጠራለሁ። በወያኔ አማካኝነት ለራሱ የሚጠቅመውን መረጃ ከሚያደርሰው ውጭ የተለየ በራስ መንገድ የሚገኝ የተረጋገጠ መረጃ የማግኘት እድሎች ልክ እንደ አማራ ክልል ፖለቲካ ክፍት እንዳልሆነ ይሰማኛል። ነገሮች በዚህ የሚቀጥሉ ከሆነ ወደትክክለኛው መፍትሔ ለመድረስ እጅጉን አስቸጋሪ ነው።
ወያኔ አሁን ላይ ወረራ ከመጀመሩ በፊት ጦርነቱን መንግስት በሚመራው ክልል ላይ አስገብቶታል። ያለግጭት ሕልውና የሌለው ወያኔ በእጅ አዙር መስራት የሚገባውን ስራ ሰርቶ ለዳግም ወረራ አዘናግቶ ጦርነት መክፈቱ የማይቀር ነው።
እርግጥ ነው ወያኔ የኢትዮጵያን ሰራዊት በጦርነት ለማሸነፍ የሚያስችል በሰው ሃይልና በትጥቅ የደረጀ ቁመና የለውም። ነገር ግን ቀድሞ በዘረጋው መዋቅርና ባፀደቀው ሕግ እየታገዘ በሐገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ቀድሞ ባደራጃቸውና ተልዕኮ ሰጥቶ ባሰማራቸው አካላት በኩል አላማውን ለማስፈፀም እየሰራ ሲሆን ሕዝቡን ደግሞ በተዛባ መረጃ በመንግስት ላይ እንዲነሳሳ የሚያደርገውን ሙከራ ተስፋ የሚያስቆርጠው ሳይሆን እንዲገፋበት የሚያደርገው ነው። የመረጃ ብልጫ ያለው አካል የሚዲያ hegemony የመውሰድ ዕድሉ ከፍተኛ ነው። ቀድሞ አጀንዳ ፍሬም በማድረግ አላማውን እንደጠላት በሚቆጥሩ አካላት ጭምር ሁሉ እንዲሸጥና ጉዳያቸው አድርገው እንዲሰሩበት የሚያደርግ ነው። ሕዝቡ በመንግስት ላይ እንዲማረርና ተስፋ እንዲቆርጥ ወያኔ በርትቶ እየሰራ ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ስም በሕዝቡ እንዲጠፋና ደጀን እንዳይኖረው ለማድረግ የኦነግ ጦር እንደሆነ ሲገልፅ ከውስጥ በኩል ደግሞ እርስ በራሱ ወታደሩ እንዳይተማመን በሴራ አለ ሴራ በቀላሉ ለመበታተን የሚያደርገው ሙከራ የሚናቅ አይደለም። የአንዲትን አገር የመጨረሻ የሕልውናዋ ምሽግ የሆነውን መከላከያን ለዛውም የራስን ጦርነት እየተዋጋለት በአደባባይ የሚሰደቦበትና ያለ ስሙ ስም እየተሰጠ ፕሮፖጋንዳ የሚሰራበትና መንግስት ተብዬው ጥሩ አደረጋችሁ በሚመስል መልኩ በዝምታ የሚያልፍበት አገር የትም አይገኝም። ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ጦርነቱን ስትጀምር የመከላከያ ሰራዊቷ ላይ ስም የሚያጠፋ ማንም አካል እስከ 15 ዓመት እስር እንደሚጠብቀው እንዲያውቅ አዋጅ ያወጣችው።
አበው ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው የሚሉት እንዲሁ አይደለም።
ጀኔራል ሰን ዙ የው ግዛትን 33 ሺ ጦር ይዞ ግዙፉን የቹ ግዛት የኗኗን በመቶ ሺ የሚቆጠርን ጦር ያሸነፈው እንደወያኔ የውሸት መረጃ በመርጬት በቹ ግዛቶች ገብቶ በተለያዩ አካባቢዎች ላይ ጥቃት በመክፈት በኗኗ ላይ እንኳን ሕዝቡ ጦሩ ራሱ እምነት እንዳይኖረውና ከኗኗ እየወጣ ለሰን ዙ ጦር እጅ እንዲሰጥ ገሚሱ ደግሞ ከጦሩ እየሾለከ እንዲጠፋና ጦሩ እንዲበተን ማድረግ ስለተቻለ ነበር።
ወያኔ አሁን እያደረገ ያለው የኢትዮጵያን ጦር በተለይ የአማራ ልዩሃይልን በወያኔ ናፋቂ በተተፉ አቅመ ቢሶች በኩል የጋራ ኮዝ እንዳይኖረው በማድረግ ልዩሃይሉን የዳቦ ስም በመስጠት ለመበተን ሲደከም ተከርሟል። ሕዝቡን ደግሞ በተለያየ መንገድ እንዲማረርና አልፎም በመንግሥት ላይ በአመፅ እንዲነሳ ለማድረግ ያልተቋረጠ ስራ እየተሰራ ነው። አንዴ የተመረጡ አካባቢዎች ላይ ጭፍጨፋ በመፈፀም ሌላ ጊዜ ደግሞ በሐይማኖት ስም እየተደረገ ያለው ስራ ለወያኔ መንገድ ጠረጋ ነው። ይህን አጀንዳ ወያኔን እንደጠላት የሚቆጥሩት ወይም እንታገለዋለን የሚሉ አካላት ሳይቀር አጀንዳውን ተቀብለው የማሻሻጥ ስራውን እያቀላጠፉትለም ነው። ዲስፕሊንድ ያልሆነ ኮዝ የሌለው በጠንካራ የወታደራዊ ስነ-ስርዓት የማይመራ ሰራዊት በየትኛውም ሁኔታ የሚሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት በበከፍተኛ ሞራል ተሞልቶ እስከመጨረሻው በፅናት ቆሞ ሊታገል አይችልም።
በናፒር በሚመራው የእንግሊዝ ጦር በአፄ ቴዎድሮስ ላይ ብልጫ የወሰደው በወታደራዊ ስርዓት የተሻለ ስለነበረ ነው። የናፒር ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስና ስለ ሕዝቡ ሁኔታም ከበቂ በላይ መረጃ ስለነበረው በክፍተቱ መጫወት ስለቻለም ነበር።
ጀኔራል ሰን ዙ ጥቂት ጦር እየመራ የኗኗን ግዙፍ ጦርን በራሱ በቹ ግዛት ጠልቆ ገብቶ ማሸነፍ የቻለው በበቂ መረጃ ተመርኩዞ በተዛባ በውሸት መረጃ በማጭበርበር ጦሩን አሳስቶ በሕዝቡ ቅሬታና ጥያቄ በኩል አልፎ ጦርነቱን መምራት ስለቻለ ነበር። የሰን ዙ ጦር ተቆራርጦ በቹ ግዛት የሽምቂ ውጊያ ማድረግ የቻለው የቹ ሕዝብ በኗኗ እና በጦሩ ላይ የተማረረ ስለነበረ ለሰን ዙ ምሽግ ሆኖ ስላገለገለው ነበር።
በናፔር የሚመራው የእንግሊዝ ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስ ጦርና ስለሚመራው ሕዝብ በቂ መረጃ ነበረው እንጅ የአፄ ቴዎድሮስ ጦር በናፔር ስለሚመራው የእንግሊዝ ጦር በቂ መረጃ ነበረው ለማለት የሚያስደፍር ነው ለማለት አያስደፍርም።
አፄ ቴዎድሮስ ስለኢትዮጵያ በክብር የወደቀው ቀድሞ በራሱ ኤሊትና ሕዝብ ስለተካደ ነበር። ሕዝቡንና ኤሊቱን ከአፄ ቴዎድሮስ ይልቅ የናፔር ጦር ተጠቅሞበታል።
ሰን ዙ እንዳለው "አሸናፊው ጦረኛ ወደጦርነት የሚሄደው ጦርነቱን አሸንፎ ነው። ተሸናፊው ደግሞ ድልን በጦርነት መሃል ይፈልጋል" ይላል።
ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው የአፄ ሚኒሊክ የአድዋ ዘመቻ ነው። አፄ ሚኒሊክ በክተት አዋጃቸው ገና ሳይነሱ ጦርነቱን አሸንፈው ስለመጀመራቸው ማረጋገጫው ".ወስልተህ የቀረህ ግን ትጣላኛለህ አልተውህም። ማርያምን አማላጅ የለኝም" የሚለው አቋማቸው ስለ ድህረ-ጦርነት ሁኔታ ምን ያህል እርግጠኛ እንደነበሩ የሚያመላክት ነበር።
አፄ ሚኒሊክ ስለጣሊያንን ጦር ከበቂ በላይ መረጃ እንደነበራቸውና ይህን የጠላት ሃይል ለመመከትና ጦርነቱን በድል ለመወጣት የሚያስችል ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸውም በክተት አዋጃቸው ላይ "...በፊት እግዚአብሔር የወሰነልንን ባህር አልፎ(የኢትዮጵያ ደንበር እስከየት እንደሆነ የሚናገርም ነው) መጥቷል፡፡ እኔም የአገሬን ከብት ማለቅ፤ የሰውን መድከም አይቼ እስካሁን
ዝም ብለው( የጠላትን እንቅስቃሴ በተመለከተ ያውቁና ለጠላት የሚመጥን የሰው ሃይልና የትጥቅ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸው የሚያሳይ ነው) ደግሞ እያለፈ እንደፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር.." የሚለው አቋም ያረጋግጥልናል። በነገራችን ላይ በኢትዮጵያ ታሪክ በእኔ መረዳት ለውጊያ ጦርነቱ ከሚወስደው ጊዜ ይልቅ ለጦርነቱ የሚደረገው ዝግጅት ከፍተኛውን ጊዜ የሚወስድ ነው። ጦርነትን ለማሸነፍ በሰላም ጊዜ ለጦርነት መዘጋጀት የሚለው በተግባር ሲተረጎም ከዚህ የተለየም አይደለም‼️
ወያኔ አሁን እያደረገ የሚገኘው መንግስት በሚያስተዳድረው ክልል በሐይማኖት ስም ወይም ጥቃት እንዲፈፀም በማድረግ ጦርነቱን ራሱ ሕዝቡ እንዲመራለት ማድረግ ነው‼️
ለወያኔ አገር ለማፍረስ እየተሰጠ የሚገኘው እድል በጊዜ እልባት የማይሰጠው ከሆነ ማንም ወደማያተርፍበት አዘቅት ሁሉም ተያይዞ መግባቱ አይቀርም‼️
ወያኔ አሁን እያደረገ ያለው የኢትዮጵያን ጦር በተለይ የአማራ ልዩሃይልን በወያኔ ናፋቂ በተተፉ አቅመ ቢሶች በኩል የጋራ ኮዝ እንዳይኖረው በማድረግ ልዩሃይሉን የዳቦ ስም በመስጠት ለመበተን ሲደከም ተከርሟል። ሕዝቡን ደግሞ በተለያየ መንገድ እንዲማረርና አልፎም በመንግሥት ላይ በአመፅ እንዲነሳ ለማድረግ ያልተቋረጠ ስራ እየተሰራ ነው። አንዴ የተመረጡ አካባቢዎች ላይ ጭፍጨፋ በመፈፀም ሌላ ጊዜ ደግሞ በሐይማኖት ስም እየተደረገ ያለው ስራ ለወያኔ መንገድ ጠረጋ ነው። ይህን አጀንዳ ወያኔን እንደጠላት የሚቆጥሩት ወይም እንታገለዋለን የሚሉ አካላት ሳይቀር አጀንዳውን ተቀብለው የማሻሻጥ ስራውን እያቀላጠፉትለም ነው። ዲስፕሊንድ ያልሆነ ኮዝ የሌለው በጠንካራ የወታደራዊ ስነ-ስርዓት የማይመራ ሰራዊት በየትኛውም ሁኔታ የሚሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት በበከፍተኛ ሞራል ተሞልቶ እስከመጨረሻው በፅናት ቆሞ ሊታገል አይችልም።
በናፒር በሚመራው የእንግሊዝ ጦር በአፄ ቴዎድሮስ ላይ ብልጫ የወሰደው በወታደራዊ ስርዓት የተሻለ ስለነበረ ነው። የናፒር ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስና ስለ ሕዝቡ ሁኔታም ከበቂ በላይ መረጃ ስለነበረው በክፍተቱ መጫወት ስለቻለም ነበር።
ጀኔራል ሰን ዙ ጥቂት ጦር እየመራ የኗኗን ግዙፍ ጦርን በራሱ በቹ ግዛት ጠልቆ ገብቶ ማሸነፍ የቻለው በበቂ መረጃ ተመርኩዞ በተዛባ በውሸት መረጃ በማጭበርበር ጦሩን አሳስቶ በሕዝቡ ቅሬታና ጥያቄ በኩል አልፎ ጦርነቱን መምራት ስለቻለ ነበር። የሰን ዙ ጦር ተቆራርጦ በቹ ግዛት የሽምቂ ውጊያ ማድረግ የቻለው የቹ ሕዝብ በኗኗ እና በጦሩ ላይ የተማረረ ስለነበረ ለሰን ዙ ምሽግ ሆኖ ስላገለገለው ነበር።
በናፔር የሚመራው የእንግሊዝ ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስ ጦርና ስለሚመራው ሕዝብ በቂ መረጃ ነበረው እንጅ የአፄ ቴዎድሮስ ጦር በናፔር ስለሚመራው የእንግሊዝ ጦር በቂ መረጃ ነበረው ለማለት የሚያስደፍር ነው ለማለት አያስደፍርም።
አፄ ቴዎድሮስ ስለኢትዮጵያ በክብር የወደቀው ቀድሞ በራሱ ኤሊትና ሕዝብ ስለተካደ ነበር። ሕዝቡንና ኤሊቱን ከአፄ ቴዎድሮስ ይልቅ የናፔር ጦር ተጠቅሞበታል።
ሰን ዙ እንዳለው "አሸናፊው ጦረኛ ወደጦርነት የሚሄደው ጦርነቱን አሸንፎ ነው። ተሸናፊው ደግሞ ድልን በጦርነት መሃል ይፈልጋል" ይላል።
ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው የአፄ ሚኒሊክ የአድዋ ዘመቻ ነው። አፄ ሚኒሊክ በክተት አዋጃቸው ገና ሳይነሱ ጦርነቱን አሸንፈው ስለመጀመራቸው ማረጋገጫው ".ወስልተህ የቀረህ ግን ትጣላኛለህ አልተውህም። ማርያምን አማላጅ የለኝም" የሚለው አቋማቸው ስለ ድህረ-ጦርነት ሁኔታ ምን ያህል እርግጠኛ እንደነበሩ የሚያመላክት ነበር።
አፄ ሚኒሊክ ስለጣሊያንን ጦር ከበቂ በላይ መረጃ እንደነበራቸውና ይህን የጠላት ሃይል ለመመከትና ጦርነቱን በድል ለመወጣት የሚያስችል ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸውም በክተት አዋጃቸው ላይ "...በፊት እግዚአብሔር የወሰነልንን ባህር አልፎ(የኢትዮጵያ ደንበር እስከየት እንደሆነ የሚናገርም ነው) መጥቷል፡፡ እኔም የአገሬን ከብት ማለቅ፤ የሰውን መድከም አይቼ እስካሁን
ዝም ብለው( የጠላትን እንቅስቃሴ በተመለከተ ያውቁና ለጠላት የሚመጥን የሰው ሃይልና የትጥቅ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸው የሚያሳይ ነው) ደግሞ እያለፈ እንደፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር.." የሚለው አቋም ያረጋግጥልናል። በነገራችን ላይ በኢትዮጵያ ታሪክ በእኔ መረዳት ለውጊያ ጦርነቱ ከሚወስደው ጊዜ ይልቅ ለጦርነቱ የሚደረገው ዝግጅት ከፍተኛውን ጊዜ የሚወስድ ነው። ጦርነትን ለማሸነፍ በሰላም ጊዜ ለጦርነት መዘጋጀት የሚለው በተግባር ሲተረጎም ከዚህ የተለየም አይደለም‼️
ወያኔ አሁን እያደረገ የሚገኘው መንግስት በሚያስተዳድረው ክልል በሐይማኖት ስም ወይም ጥቃት እንዲፈፀም በማድረግ ጦርነቱን ራሱ ሕዝቡ እንዲመራለት ማድረግ ነው‼️
ለወያኔ አገር ለማፍረስ እየተሰጠ የሚገኘው እድል በጊዜ እልባት የማይሰጠው ከሆነ ማንም ወደማያተርፍበት አዘቅት ሁሉም ተያይዞ መግባቱ አይቀርም‼️
የመንግስት ዋናውና ተቀዳሚ ስራው የዜጎችን ሰላምና ደህንነት መጠበቅ ነው። በአለም ላይ ሕግና ሥርዓት ይከበር ዘንድ መንግስትን በመጠየቅ የኢትዮጵያ ሕዝብ የመጀመሪያው ይመስለኛል።
ሕግና ስርዓትን ለማስከበር የሚያስፈልገው ምንድን ነው? እየተሰራ ያለው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት ወይስ የእርስ በርስ ግጭቱን ለማስፋፋት ነው?
ከዚህ በፊት በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ሆነው አገር ለማፍረስ የጥላቻና የዛቻ አመፅ ቀስቃሽ ጥሪዎችን ሲያደርጉ ለነበሩ ሰዎች ዶ/ር አብይ አህመድ ፓርላማ ላይ "እናንተን ልቆጣጥራችሁ አልችልም፤እግዜር ይይላችሁ/ይፍረዳችሁ ሲል ብዙዎች ሐሳቡን ቢገዙት የሚመስል ስለሆነ የወግ ነው። እሱ እመራዋለሁ በሚለው አገር ውስጥ ሆነው አገር ለማፍረስ ሕዝብ ለማጫረስ የሚሰሩ ሰዎችን በተመለከተ የዝምታ ምንጩ ግን ሊገባኝ አልቻለም ምንድን ቢሆን ነው?!
ሰዎች ከፍተኛ የሆነ ግልፅ የሆነ የለየለት የጥላቻ አመፅ ቀስቃሽ ንግግር የእልቂት ጥሪዎችን በየአደባባዩ እያሰሙ በዝምታ ማለፍ ለዲሞክራሲ ምህዳሩ መስፋት ተብሎ ወይስ በግጭቱ መንግስትም እንደሕወሓት ትርፍ አገኝበታለሁ ብሎ አስቦ ነው? ዲሞክራሲ ሲተረጎምስ እንዲህ ያለ ነውን? ትርጉሙ ይህ ከሆነ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አያስፈልገውም። አይፈልገውምም!
መንግስት እንደምድራዊ መንግስት ሆኖ ሕግና ስርዓት ለማስከበር ሊሰራ እንጅ ዘወትር ስብከት ሊያወራ እንዲህ ሆኖ አገር አይችልም። የስብከት ባሕሪውን ማቆም አለበት። ስብከቱን ከመንግሥት በላይ በውብ ቃላት የሚያሽሞነሙኑ በየሐይማኖቱ የተዋጣላቸውና የወጣላቸው እልፍ ሰባኪዎች ተትረፍርፈዋል።
ከጫፍ እስከ ጫፍ ሕዝቡ "ኧረ የመንግስት ያለህ!" እያለ ያለው ሕግ እንዲከበርለት ነው። የግጭት ጡረተኞች እንኳን ኧረ የመንግስት ያለህ ብለው ተጨማሪ ትርፍ እንዲያጋብሱ እድል ማግኘት ችለዋል።
መንግስት የሌለ በማስመሰል ስርዓት አልበኝነት እንዲፏፏም ሕዝቡ ሌሎች አማራጮችን ተስፋ አድርጎ እንዲከተል ቢመከርና ቢወተወት አያስገርምም።በእነሱ እንዴትስ መፍረድ ይቻላል?!
ሕግና ስርዓትን ለማስከበር የሚያስፈልገው ምንድን ነው? እየተሰራ ያለው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት ወይስ የእርስ በርስ ግጭቱን ለማስፋፋት ነው?
ከዚህ በፊት በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ሆነው አገር ለማፍረስ የጥላቻና የዛቻ አመፅ ቀስቃሽ ጥሪዎችን ሲያደርጉ ለነበሩ ሰዎች ዶ/ር አብይ አህመድ ፓርላማ ላይ "እናንተን ልቆጣጥራችሁ አልችልም፤እግዜር ይይላችሁ/ይፍረዳችሁ ሲል ብዙዎች ሐሳቡን ቢገዙት የሚመስል ስለሆነ የወግ ነው። እሱ እመራዋለሁ በሚለው አገር ውስጥ ሆነው አገር ለማፍረስ ሕዝብ ለማጫረስ የሚሰሩ ሰዎችን በተመለከተ የዝምታ ምንጩ ግን ሊገባኝ አልቻለም ምንድን ቢሆን ነው?!
ሰዎች ከፍተኛ የሆነ ግልፅ የሆነ የለየለት የጥላቻ አመፅ ቀስቃሽ ንግግር የእልቂት ጥሪዎችን በየአደባባዩ እያሰሙ በዝምታ ማለፍ ለዲሞክራሲ ምህዳሩ መስፋት ተብሎ ወይስ በግጭቱ መንግስትም እንደሕወሓት ትርፍ አገኝበታለሁ ብሎ አስቦ ነው? ዲሞክራሲ ሲተረጎምስ እንዲህ ያለ ነውን? ትርጉሙ ይህ ከሆነ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አያስፈልገውም። አይፈልገውምም!
መንግስት እንደምድራዊ መንግስት ሆኖ ሕግና ስርዓት ለማስከበር ሊሰራ እንጅ ዘወትር ስብከት ሊያወራ እንዲህ ሆኖ አገር አይችልም። የስብከት ባሕሪውን ማቆም አለበት። ስብከቱን ከመንግሥት በላይ በውብ ቃላት የሚያሽሞነሙኑ በየሐይማኖቱ የተዋጣላቸውና የወጣላቸው እልፍ ሰባኪዎች ተትረፍርፈዋል።
ከጫፍ እስከ ጫፍ ሕዝቡ "ኧረ የመንግስት ያለህ!" እያለ ያለው ሕግ እንዲከበርለት ነው። የግጭት ጡረተኞች እንኳን ኧረ የመንግስት ያለህ ብለው ተጨማሪ ትርፍ እንዲያጋብሱ እድል ማግኘት ችለዋል።
መንግስት የሌለ በማስመሰል ስርዓት አልበኝነት እንዲፏፏም ሕዝቡ ሌሎች አማራጮችን ተስፋ አድርጎ እንዲከተል ቢመከርና ቢወተወት አያስገርምም።በእነሱ እንዴትስ መፍረድ ይቻላል?!
የምሬን ነው!
ወያኔ ላይ Specialized ያደረግነው በኢትዮጵያ ምድር ጥቂት ሰዎች ነን። ወያኔን ጠንቅቆ ሊረዳ የማይችል ሰው ደግሞ ፈፅሞ የኢትዮጵያንና የቀጠናውን ፖለቲካ የመተንተን አቅም የለውም። የወያኔ ተቃዋሚ ነኝ የሚለው ራሱ የወያኔ አጀንዳ አሻሻጭ ለሚጭረው እሳት ለማቀጣጠያነት የተዘጋጀ ጭራሮ መሆኑን ከአንዴም ሁለት ሶስቴ በተግባር ያስመሰከረ ነው።በአዛባዎችና በዳፍንታሞች መከበባችን ግን ምቾት እየሰጠኝ አይደለም።
የፌስቡክን ማህበረሰብ በሌሎች ፔጆችና ፌክ አካውንቶች አጀንዳ ያልፈጠርኩለት አንተ ብቻ ፃፍ! ተናገር! አንተ የእውነት ሰው! የሕዝብ ልጅ ያላለኝ ፌስቡክ ተጠቃሚና ፖለቲከኛ አላውቅም። እንዳለ የፌስቡክ ማህበረሰብ እኮ ከዳሚ ነው!
በዚህ ሊሰድበኝ ወይም ሊያሽሟጥጠኝ የሚሞክረኝ ማንነቴን ስለሚያውቅ እንጅ በብዕር አካውንቴና በፔጆቼ አድናቂዬ የሆነ ነው።
ወያኔ ላይ Specialized ያደረግነው በኢትዮጵያ ምድር ጥቂት ሰዎች ነን። ወያኔን ጠንቅቆ ሊረዳ የማይችል ሰው ደግሞ ፈፅሞ የኢትዮጵያንና የቀጠናውን ፖለቲካ የመተንተን አቅም የለውም። የወያኔ ተቃዋሚ ነኝ የሚለው ራሱ የወያኔ አጀንዳ አሻሻጭ ለሚጭረው እሳት ለማቀጣጠያነት የተዘጋጀ ጭራሮ መሆኑን ከአንዴም ሁለት ሶስቴ በተግባር ያስመሰከረ ነው።በአዛባዎችና በዳፍንታሞች መከበባችን ግን ምቾት እየሰጠኝ አይደለም።
የፌስቡክን ማህበረሰብ በሌሎች ፔጆችና ፌክ አካውንቶች አጀንዳ ያልፈጠርኩለት አንተ ብቻ ፃፍ! ተናገር! አንተ የእውነት ሰው! የሕዝብ ልጅ ያላለኝ ፌስቡክ ተጠቃሚና ፖለቲከኛ አላውቅም። እንዳለ የፌስቡክ ማህበረሰብ እኮ ከዳሚ ነው!
በዚህ ሊሰድበኝ ወይም ሊያሽሟጥጠኝ የሚሞክረኝ ማንነቴን ስለሚያውቅ እንጅ በብዕር አካውንቴና በፔጆቼ አድናቂዬ የሆነ ነው።
መምህር ዘመድኩን በቀለ በአንድ ሚዲያ ላይ ቀርቦ ቶማስ ጀጃው ሕዝብ እያደነዘዘ እንደሆነ ገልጿል። በጣም አስገራሚና አስተዛዛቢ ጉዳይ ነው!
ሕዝብ የሚያረጋጋ ነጋችንን ከግምት ያስገባ፤ ወንድማማችነትን የሚያጠነክር፤ ከስሜት ይልቅ የስሌት ጉዞን እንከተል፤ ግፍ የትም ይፈፀም የት ሊወገዝ፥ ግፈኛው ማንም ይሁን ማን ለፍርድ ሊቀርብ ይገባል፤ጭንቅላታችንን ለማንም መጠቀሚያ አሳልፈን ልናከራይ አይገባም፤ የሕግ የበላይነት ይስፈን፤ የወያኔን አጀንዳ ማራገብ ሴራውን አለመረዳትና መንገዱንም መከተል በውጤቱ ከግጭት ጡረተኞች በስተቀር አትራፊ አይኖርም ማለቴ ሕዝብን ወደቀና ጎዳና ሊመልስ ይችላል እንጅ እንዴት ሊያደነዝዘው ይችላል?! ይህን በማለቴ የሚደነዘዝ ሕዝብም ካለ ከመጀመሪያውም ስለመንቃቱ እጠራጠራለሁ። ምን እንዲፈጠር ወይም እንዲሆን ስለተፈለገ ነበር?
ለዘመናት በአንድነት አብሮ የኖረን ሕዝብ አንድነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም ለሰላሙ ዘብ እንዲቆም መስራት ሕዝብን ከማደንዘዝ ጋር የሚገናኝ ወይም የአብይ አህመድ ተላላኪ የሚያስብል አይደለም። መቼምም ሊሆን አይችልም። እንዲያውም ይህን ለማድረግ ከፊት መቅደም የነበረባቸው በክርስትናም ሆነ በእስልምና በኩል ያሉ እንደ እነ መምህር ዘመድኩን በቀለና መሰሎቻችሁ ያሉ ሰዎች ነበሩ።
በጠላት ሴራ የተፈጠረው ችግር ወደተጨማሪ አላስፈላጊ ዋጋ እንዳያስከፍለን ሰላም እንዲሰፍን ወንድማማችነታችንን እንድናጠናክር መወትወታችን በዚህ ደረጃ የሐይማኖት መምህራንን የሚያስቆጣ ከሆነ የመጨረሻው ዘመን የመድረስ ምልክት ስለሆነ "ጌታ ሆይ የት ደረስክ?!" ከማለት ውጭ ሌላ ምን ልንል እንችላለን?
ሕዝብ የሚያረጋጋ ነጋችንን ከግምት ያስገባ፤ ወንድማማችነትን የሚያጠነክር፤ ከስሜት ይልቅ የስሌት ጉዞን እንከተል፤ ግፍ የትም ይፈፀም የት ሊወገዝ፥ ግፈኛው ማንም ይሁን ማን ለፍርድ ሊቀርብ ይገባል፤ጭንቅላታችንን ለማንም መጠቀሚያ አሳልፈን ልናከራይ አይገባም፤ የሕግ የበላይነት ይስፈን፤ የወያኔን አጀንዳ ማራገብ ሴራውን አለመረዳትና መንገዱንም መከተል በውጤቱ ከግጭት ጡረተኞች በስተቀር አትራፊ አይኖርም ማለቴ ሕዝብን ወደቀና ጎዳና ሊመልስ ይችላል እንጅ እንዴት ሊያደነዝዘው ይችላል?! ይህን በማለቴ የሚደነዘዝ ሕዝብም ካለ ከመጀመሪያውም ስለመንቃቱ እጠራጠራለሁ። ምን እንዲፈጠር ወይም እንዲሆን ስለተፈለገ ነበር?
ለዘመናት በአንድነት አብሮ የኖረን ሕዝብ አንድነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም ለሰላሙ ዘብ እንዲቆም መስራት ሕዝብን ከማደንዘዝ ጋር የሚገናኝ ወይም የአብይ አህመድ ተላላኪ የሚያስብል አይደለም። መቼምም ሊሆን አይችልም። እንዲያውም ይህን ለማድረግ ከፊት መቅደም የነበረባቸው በክርስትናም ሆነ በእስልምና በኩል ያሉ እንደ እነ መምህር ዘመድኩን በቀለና መሰሎቻችሁ ያሉ ሰዎች ነበሩ።
በጠላት ሴራ የተፈጠረው ችግር ወደተጨማሪ አላስፈላጊ ዋጋ እንዳያስከፍለን ሰላም እንዲሰፍን ወንድማማችነታችንን እንድናጠናክር መወትወታችን በዚህ ደረጃ የሐይማኖት መምህራንን የሚያስቆጣ ከሆነ የመጨረሻው ዘመን የመድረስ ምልክት ስለሆነ "ጌታ ሆይ የት ደረስክ?!" ከማለት ውጭ ሌላ ምን ልንል እንችላለን?
አዲስ አበባ ላይ ድንጋይ ከየት ተገኝቶ ነው ግን?😂
(እንደ ባህር ማሽላ እያረርን እንሳቅ እንጅ)
መደማመጡ መከባበሩ መስከኑ ነው ለሁላችንም የሚበጀን ሌላው ማንም የማያተርፍበት የጥፋት የውድቀት መንገድ ነው!
ለሁላችንም ሰላም ያስፈልገናል። ሰላምን ሰለፈለግን ብቻ ግን ያለሁላችንም ጥረት ሊረጋገጥ አይችልም። ሁሉም ለሰላሙ ዘብ ሊቆም ይገባል‼️
በነገራችን ላይ ችግሩን ለማረጋጋት መሃል ላይ የገቡ "ኧረ አላህን ፍሩ" የሚሉ ቅን ወንድሞች አሉ።
(እንደ ባህር ማሽላ እያረርን እንሳቅ እንጅ)
መደማመጡ መከባበሩ መስከኑ ነው ለሁላችንም የሚበጀን ሌላው ማንም የማያተርፍበት የጥፋት የውድቀት መንገድ ነው!
ለሁላችንም ሰላም ያስፈልገናል። ሰላምን ሰለፈለግን ብቻ ግን ያለሁላችንም ጥረት ሊረጋገጥ አይችልም። ሁሉም ለሰላሙ ዘብ ሊቆም ይገባል‼️
በነገራችን ላይ ችግሩን ለማረጋጋት መሃል ላይ የገቡ "ኧረ አላህን ፍሩ" የሚሉ ቅን ወንድሞች አሉ።
ከትህነግ በላይ የአማራ ሕዝብ ቀንደኛ ጠላት የለም። አለ ከተባለም አፍቃሬ ትህነግ መሆኑ የተረጋገጠ ነው‼️
የመጨረሻ መልዕክት‼️
(ይህን መልችዕክት እንድታጋሩት እጠይቃለሁ)
በጌታቸው ሽፈራው
አሳርፉልን!
ታሪካዊቷ ጎንደር ያለ ስሟ ስም ተሰጥቷታል። ችግሮች ያልተፈጠሩበት አካባቢ የለም። ችግር ፈጣሪዎቹ እንጅ አካባቢና ሕዝብ ሲወገዝ አይኖርም። ሆን ብሎ በተቀነባበረ ሴራ የደረሰን ችግር ለጎንደርና ለአማራ ሕዝብ ስም ማጥፊያ፣ ለአማራ ሙስሊምና ክርስትያን መካከል ያለውን ግንኙነት ለመበጠስ፣ በሌሎች አካባቢዎች ግጭት ለመቀስቀሽ ከአሸባሪው ትህነግ ጋር ሆነው የሚሰሩት ፅንፈኞች ተግባራቸው ቀጥሏል።
በይፋ በሚዲያ፣ በአደባባይ የከተማና የክልል ስም እየተጠራ፣ የአማራ ሕዝብ ያለ ስሙ ስም እየተሰጠው፣ እንደ ቱርክ ያሉ አገራት መግለጫ እስኪሰጡብን ድረስ የሀሰት ፕሮፖጋንዳው ቀጥሏል።
መንግስት ይህን በአማራ ሕዝብ ላይ የተከፈተ፣ ለውጭና ለአገር ውስጥ ጠላቶቻችን አጋልጦ የሚሰጠንን የፕሮፖጋንዳ ጥቃት በአስቸዃይ ያስቁም!
የእምነት አባቶች የጎንደሩን ክስተት ተከትሎ በፅንፈኞች በኩል የሚደረጉ የሀሰትና ከጠላት ውጭ ለማንም የማይጠቅሙ የሀሰት ዘመቻዎችንና የፕሮፖጋንዳ ጥቃቶችን ያስቁሙ!
ይህ የማይሆን ከሆነ ችግር እንዳይባባስ ብለን ያስቀመጥናቸውን በእጃችን ላይ ያሉትን መረጃዎች ለመልቀቅ እንደምንገደድ መግለፅ እንወዳለን።
የጎንደር ሙስሊሞች በዓል እንዳያከብሩና ጎንደርንና አማራን ለማጥቃት ዕቅድ የያዙ ፅንፈኞች አሁንም የጎንደርንና የአማራውን ስም ያለ አግባብ እያጠለሹ እየቀጠሉ ነው። ይህ በአስቸኳይ ካልቆመ ለችግሩ መነሻና መባባስ የዳረጉት እነማን እንደሆኑ የሚያሳዩ መረጃዎቻችን ለሕዝብ የምናደርስ ይሆናል።
(ይህን መልችዕክት እንድታጋሩት እጠይቃለሁ)
በጌታቸው ሽፈራው
አሳርፉልን!
ታሪካዊቷ ጎንደር ያለ ስሟ ስም ተሰጥቷታል። ችግሮች ያልተፈጠሩበት አካባቢ የለም። ችግር ፈጣሪዎቹ እንጅ አካባቢና ሕዝብ ሲወገዝ አይኖርም። ሆን ብሎ በተቀነባበረ ሴራ የደረሰን ችግር ለጎንደርና ለአማራ ሕዝብ ስም ማጥፊያ፣ ለአማራ ሙስሊምና ክርስትያን መካከል ያለውን ግንኙነት ለመበጠስ፣ በሌሎች አካባቢዎች ግጭት ለመቀስቀሽ ከአሸባሪው ትህነግ ጋር ሆነው የሚሰሩት ፅንፈኞች ተግባራቸው ቀጥሏል።
በይፋ በሚዲያ፣ በአደባባይ የከተማና የክልል ስም እየተጠራ፣ የአማራ ሕዝብ ያለ ስሙ ስም እየተሰጠው፣ እንደ ቱርክ ያሉ አገራት መግለጫ እስኪሰጡብን ድረስ የሀሰት ፕሮፖጋንዳው ቀጥሏል።
መንግስት ይህን በአማራ ሕዝብ ላይ የተከፈተ፣ ለውጭና ለአገር ውስጥ ጠላቶቻችን አጋልጦ የሚሰጠንን የፕሮፖጋንዳ ጥቃት በአስቸዃይ ያስቁም!
የእምነት አባቶች የጎንደሩን ክስተት ተከትሎ በፅንፈኞች በኩል የሚደረጉ የሀሰትና ከጠላት ውጭ ለማንም የማይጠቅሙ የሀሰት ዘመቻዎችንና የፕሮፖጋንዳ ጥቃቶችን ያስቁሙ!
ይህ የማይሆን ከሆነ ችግር እንዳይባባስ ብለን ያስቀመጥናቸውን በእጃችን ላይ ያሉትን መረጃዎች ለመልቀቅ እንደምንገደድ መግለፅ እንወዳለን።
የጎንደር ሙስሊሞች በዓል እንዳያከብሩና ጎንደርንና አማራን ለማጥቃት ዕቅድ የያዙ ፅንፈኞች አሁንም የጎንደርንና የአማራውን ስም ያለ አግባብ እያጠለሹ እየቀጠሉ ነው። ይህ በአስቸኳይ ካልቆመ ለችግሩ መነሻና መባባስ የዳረጉት እነማን እንደሆኑ የሚያሳዩ መረጃዎቻችን ለሕዝብ የምናደርስ ይሆናል።
'የጨው ገደል ሲናድ ሞኛ ሞኝ ይልሳል፤
ብልህ ግን ለማዳን ይጥራል ያለቅሳል!'
የሚሉት አበው እንዲሁ አይደለም!
ብልህ ግን ለማዳን ይጥራል ያለቅሳል!'
የሚሉት አበው እንዲሁ አይደለም!
ዛሬን በነፃነት አንገታችንን ቀና አድርገን እንሄድ ዘንድ ትናንት በዱር በገደሉ ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት የደም መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖቻችንን በታላቅ አክብሮት እንዘክራለን። ክብር ለሚገባው ክብር እንሰጣለን። የትናንት የሐገር አድባርና አምባዎቻችንን የቁርጥ ቀን ጀግኖቻችን በመዘከር የሚገባቸውን ክብር ሰጥተን ነጋችንን ለመስራት ዛሬም ትውልድ እንቀርፃለን‼️
ማህፀነ ለምለሟ ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
ማህፀነ ለምለሟ ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
ሚኒስትር፣ የሆነ ዳይሬክተር ወይም የቢሮ ኋላፊ ሆነው በቪ-8 የሚሄዱ በቪላ ቤት የሚኖሩ፣ ሐገር ምድሩን የተቆጣጠሩ (ምንም እንኳን በቀጣይ በወንጀላቸው የተጠያቂነት ስጋት ወይም በአቅም ማነስ ከስልጣናቸው የመነሳት እንዲሁም የመቀጣት እድል ያላቸው ቢሆኑም) አብዮታዊ ዲሞክራሲ ወይም ሞት! የሚሉ ከወያኔ ሰዎች ጋር በማንነት ካልሆነ በግብር የባሰባቸው ብልፅግናን ዘወትር የሚያብጠለጥሉ አብይ አህመድን ደግሞ ከመለስ ዜናዊ ጋር እያነፃፀሩ ጭራሽ ጥንብ እርኩሱን የሚያወጡ ሰዎች እንደ ጀግና እንደተቆርቋሪ በሚታዩበት መድረክ ላይ ስማችን እየተወደሰ ስንከበር ለማየት ማሰቡ ነው ትልቁ ሞኝነት።
ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ለህሊና እረፍት ለቀጣዩ ትውልድ ነፃነትና ለታሪክ መታገል በራስ ወዳዶቹ የባንዳዎች መድረክ ላይ እንደትርጉም አልባና ተቀባይነት እንደሌለው ትግል የሚያስቆጥር ከአልፎም ራስን እንደማጥፋት የሚያስቆጥርም ነው‼️
ማንም ምንም ቢል ግን ስለኢትዮጵያ የሚከፈል መስዋዕትነት ነገ ላይ ዋጋ የሚያሳጣ ጉዳይ አለመሆኑን ማወቅና ማመን ያስፈልጋል‼️
ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ለህሊና እረፍት ለቀጣዩ ትውልድ ነፃነትና ለታሪክ መታገል በራስ ወዳዶቹ የባንዳዎች መድረክ ላይ እንደትርጉም አልባና ተቀባይነት እንደሌለው ትግል የሚያስቆጥር ከአልፎም ራስን እንደማጥፋት የሚያስቆጥርም ነው‼️
ማንም ምንም ቢል ግን ስለኢትዮጵያ የሚከፈል መስዋዕትነት ነገ ላይ ዋጋ የሚያሳጣ ጉዳይ አለመሆኑን ማወቅና ማመን ያስፈልጋል‼️
ፓርቲ ስቴትና ገቨርመንትን አቀላቅሎ አገር ሊያፈርስ በሚችል እንቅስቃሴ ላይ የተሰማራ ሚኒስትር፣ የሆነ ዳይሬክተር ወይም የቢሮ ኋላፊ፣ በቪ-8 የሚሄዱ በቪላ ቤት የሚኖሩ በመንግሥታዊ መዋቅሩ ውስጥ ያሉ ሰዎች፣ መንግስት በሚያስተዳድረው ምድር እንደፈለጉ በሚፈነጩበት የተከበሩ እየተባሉ በሚጠሩበትና እንዲከበሩ በሚሰራበት እንዲሁም በሚመቻችበት አገርና ሁኔታ ውስጥ እየኖርን የእኛ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት ለሕዝቡ ዘላቂ ሰላምና ጥቅም መከበር እየታገልን ነውና አገር አፍራሾችን ሳይሆን እኛን ስሙ እንደማለት ያለ እንደሞኝነት እንደጠላት እንደ አብይ ተላላኪነትም ሊያስቆጥርና ሊያስከስስ የሚችል ጉዳይስ ከወዴት አለ? የለም።
ለኢትዮጵያ ከእኛ በላይ የቀረቡና የሚቆረቆሩ የሚመስሉት እነሱ እንጅ እኛ አይደለንም። መታወቅ ያለበት ጉዳይ ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንቅስቃሴ ውስጥ ከገቡት አካላት በላይ እኛ በኢትዮጵያ መኖር በመንፈስ ካልሆነ በስተቀር እንደግለሰብ የተጠቀምነው ነገር የለም። ኢትዮጵያ ለእኛ እናታችን ናት። ጡቷን እነማን እየጠቡት ነው? ሐብትና ንብረቷን እነማንስ እየተጠቀሙበት ነው የሚለው ጥያቄ ምላሽ የእኛን የኢትዮጵያን እናትነት መቼም የሚቀይረው አይሆንም።
የእኛ ትግል ለራሳችን ነው። ለሕሊናችን ነው። የትውልድ ታሪካዊ አደራን የመወጣት በመጭው ትውልድ ስለሚታየው መልካም ፍሬ ነው። የዚህ ታሪካዊ ትውልድ አባል እንደሆነ እንደ አንድ ግለሰብ ኢትዮጵያ ከእኔ ምን ትፈልጋለች? ምን አደረግንላት ብለን እንጅ ኢትዮጵያ ለእኛ እስካሁን ምን አደረገችልን ወይም ታደርግልናለች? በሚል የሂሳብ ቀመር የቆመ የትግል መንገድ አይደለም የምንከተለው። በኢትዮጵያ መፍረስና መኖር ስለሚገኘው የተሻለው የግል ጥቅም መከበርያ የሂሳብ ስሌት በእኛ ዘንድ ፈፅሞ ቦታ የለውም። መቼምም የማይሰራ ነው።
ከግል ጥቅም አንፃር ነገሮችን የምንመነዝር የሂሳብ ቀመር ሰርተን መታገልን ብንመርጥ የትግላችን መሰረቱ የአመፅ ጥሪ ይሆን ነበር። በኢትዮጵያ ምድር በዚህ ሰዓት አመፅ ጠሪ እንደመሆን የጥሪውን ጥሩንባ ነጋ ጠባ እንደመንፋት የጀግንነት ካባ የሚያላብስ ምን ይሻልህ የሚያስብል የእኔ ጀግና አልፎም የእኔ ጌታ የሚያሰኝ የትግል መስመር እንደሌለ ጠንቅቀን እናውቀዋለን። ነገር ግን መስመሩ ለማንም ዘላቂ ጥቅም የሚሰጥ አይደለም። አገርን በማፍረስ ተያይዞ በመጥፋት የአመፃ ጥሪ መሬት በነካ ተሳትፎ የሚገኝ የግል ጥቅምና ዝና የጀግንነት ካባ ስለማንፈልግ እንጅ ከባድ ነገር ሆኖ አይደለም። መስመሩ ምንም አይነት መስፈርት የማይጠይቅና ለማንም ሰው የማይቻል አይደለምና‼️
ለኢትዮጵያ ከእኛ በላይ የቀረቡና የሚቆረቆሩ የሚመስሉት እነሱ እንጅ እኛ አይደለንም። መታወቅ ያለበት ጉዳይ ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንቅስቃሴ ውስጥ ከገቡት አካላት በላይ እኛ በኢትዮጵያ መኖር በመንፈስ ካልሆነ በስተቀር እንደግለሰብ የተጠቀምነው ነገር የለም። ኢትዮጵያ ለእኛ እናታችን ናት። ጡቷን እነማን እየጠቡት ነው? ሐብትና ንብረቷን እነማንስ እየተጠቀሙበት ነው የሚለው ጥያቄ ምላሽ የእኛን የኢትዮጵያን እናትነት መቼም የሚቀይረው አይሆንም።
የእኛ ትግል ለራሳችን ነው። ለሕሊናችን ነው። የትውልድ ታሪካዊ አደራን የመወጣት በመጭው ትውልድ ስለሚታየው መልካም ፍሬ ነው። የዚህ ታሪካዊ ትውልድ አባል እንደሆነ እንደ አንድ ግለሰብ ኢትዮጵያ ከእኔ ምን ትፈልጋለች? ምን አደረግንላት ብለን እንጅ ኢትዮጵያ ለእኛ እስካሁን ምን አደረገችልን ወይም ታደርግልናለች? በሚል የሂሳብ ቀመር የቆመ የትግል መንገድ አይደለም የምንከተለው። በኢትዮጵያ መፍረስና መኖር ስለሚገኘው የተሻለው የግል ጥቅም መከበርያ የሂሳብ ስሌት በእኛ ዘንድ ፈፅሞ ቦታ የለውም። መቼምም የማይሰራ ነው።
ከግል ጥቅም አንፃር ነገሮችን የምንመነዝር የሂሳብ ቀመር ሰርተን መታገልን ብንመርጥ የትግላችን መሰረቱ የአመፅ ጥሪ ይሆን ነበር። በኢትዮጵያ ምድር በዚህ ሰዓት አመፅ ጠሪ እንደመሆን የጥሪውን ጥሩንባ ነጋ ጠባ እንደመንፋት የጀግንነት ካባ የሚያላብስ ምን ይሻልህ የሚያስብል የእኔ ጀግና አልፎም የእኔ ጌታ የሚያሰኝ የትግል መስመር እንደሌለ ጠንቅቀን እናውቀዋለን። ነገር ግን መስመሩ ለማንም ዘላቂ ጥቅም የሚሰጥ አይደለም። አገርን በማፍረስ ተያይዞ በመጥፋት የአመፃ ጥሪ መሬት በነካ ተሳትፎ የሚገኝ የግል ጥቅምና ዝና የጀግንነት ካባ ስለማንፈልግ እንጅ ከባድ ነገር ሆኖ አይደለም። መስመሩ ምንም አይነት መስፈርት የማይጠይቅና ለማንም ሰው የማይቻል አይደለምና‼️
የኢትዮጵያ የምንጊዜም አለኝታ የዘወትር ዘብ ለሆነው ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ክብር ምስጋና ይገባዋል‼️
ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በቃላት ሊገለፅ በማይችለው መስዋዕትነታችሁ ነፃነቷን ጠብቃ ወደቀጣዩ ትውልድ ትሻገራለች። ታፍራና ተከብራም ትኖራለች።
ኢትዮጵያ ዛሬም እንደትናንቱ በቃላት ሊገለፅ በማይችለው መስዋዕትነታችሁ ነፃነቷን ጠብቃ ወደቀጣዩ ትውልድ ትሻገራለች። ታፍራና ተከብራም ትኖራለች።
የኢትዮጵያን ፖለቲካ በብሔር መነፅር ትግራይነት አማራነት ኦሮሞነት...በክፍለ ሐገር ደረጃ አዲስ አበባ ድሬዳዋ ላይ ተቀምጠህ ከውጭ እንደ ዲያስፖራ በሀይማኖት እንደ እስላም ክርስቲያን ሆነህ እንደ አንድ ኢትዮጵያኒስት ነገሮችን ከቀጠናውና ከአለማቀፉ ሁኔታ ተነስተህ ብትተነትነው እስከ ጌታ መምጫ ድረስ ሊታረቅ የሚችል ነገር ስለመኖሩ ሊታይህ አይችልም። በየቀኑ የምታስበው ሁሉም በአንተ ላይ በጠላትነት እንደተነሳብህና ልትጠፋ እንደሆነ ነው። ላለመጥፋት መደራጀት እንዳለብህ ብትችል ደግሞ ጠላት ያልከው ላይ ቀድመህ መብረቃዊ እርምጃ በተሎ መውሰድ እንዳለብህ ከጦርነት አዋጅ ውጭ ሌትም ቀንም የምትሰማው ሌላ Alert ⚠️ የለም። ራሱ በሚፈጥረው ጠላት ቀድሞ ስለመጥፋት እየተብሰከሰከ ጊዜውን ይበላል!
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ትልቁ ችግርና ቀጣይ ስጋት ዛሬም እደግመዋለሁ One Side Story ነው‼️
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ትልቁ ችግርና ቀጣይ ስጋት ዛሬም እደግመዋለሁ One Side Story ነው‼️
የእናት ኢትዮጵያ አለኝታዎች‼️
ከዓመት እስከ ዓመት ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ስለሕዝቧ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ያለእረፍት መስዋዕትነት ለሚከፍለውና በግብር ላስመሰከረው የሰላማችን ዘብ ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ክብር ምስጋና ይድረሰው‼️
መልካም ቅዳሜ‼️
ከዓመት እስከ ዓመት ስለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነፃነት መከበር ስለሕዝቧ ዘላቂ ሰላም መረጋገጥ ያለእረፍት መስዋዕትነት ለሚከፍለውና በግብር ላስመሰከረው የሰላማችን ዘብ ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ክብር ምስጋና ይድረሰው‼️
መልካም ቅዳሜ‼️
የሱዳን የፀጥታ ሃይሎች ከወያኔ ጋር በመቀናጀት እስከዛሬ ያደርጉት ከነበረው በላይ በስደተኛ ካምፕ እና በሱዳን የተለያዩ ከተሞች ይኖሩ የነበሩ የትግራይ ተወላጆችን እያፈሱ በሑመራ በረከት የቅርብ ርቀት ወደሚገኝ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፖች ጭምር እያስገቡ ማሰልጠን ጀምረዋል። በኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች በግብፅ እርዳታ በሱዳን ጦር መሪነት ኢትዮጵያን ለመውጋት በሱዳን ውስጥ ራሳቸውን እንደነፃ አውጭ እንዲቆጥሩ ተደርገው ሲሰለጥኑና ለጦርነት ሲዘጋጁ የቆዩት የጥፋት ሃይሎች በርካታ ናቸው። እነዚህ በተለያዩ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ዓመቱን በሙሉ ሲያደርጉት የቆዩት ስልጠናን ወደማጠናቀቅና ለጥፋት አላማ ወረራ ለመፈጸም ዝግጅታቸውን ስለመጨረሳቸው ታውቆ የሰነበተ ጉዳይ ነው።
የውጭ ባዳና የውስጥ ባንዳ የኢትዮጵያ ጠላቶች የተቀናጀ የጥፋት እንቅስቃሴን ለማክሸፍ በሐሩር የሚቃጠለውን ጀግናው የኢትዮጵያ ሰራዊት ያለበትን ዝግጅትንና ሁኔታን ለመመልከት የኢትዮጵያ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶ/ር አብይ አህመድ በወልቃይት ተገኝተዋል። ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቦታው ድረስ በመገኘት የሚገባውን ክብር መስጠታቸውና ማበረታታቸው ለሰራዊቱ ከፍተኛ ሞራልን የሚያላብስ ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ በወሳኙ በሱዳን ኮሪደር ተገኝተው የኢትዮጵያን ሰራዊት ቁመና መመልከታቸው የውስጥ ባንዳዎችን ጭምር የሚያቃጥልና እረፍት የሚነሳ ነው‼️
የወልቃይት ጉዳይ ለኢትዮጵያ ሕልውና ቁልፍ አለማቀፍ ደንበር ነው‼️
ኢትዮጵያ ዛሬም ልክ እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
የውጭ ባዳና የውስጥ ባንዳ የኢትዮጵያ ጠላቶች የተቀናጀ የጥፋት እንቅስቃሴን ለማክሸፍ በሐሩር የሚቃጠለውን ጀግናው የኢትዮጵያ ሰራዊት ያለበትን ዝግጅትንና ሁኔታን ለመመልከት የኢትዮጵያ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዶ/ር አብይ አህመድ በወልቃይት ተገኝተዋል። ለጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቦታው ድረስ በመገኘት የሚገባውን ክብር መስጠታቸውና ማበረታታቸው ለሰራዊቱ ከፍተኛ ሞራልን የሚያላብስ ነው።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ በወሳኙ በሱዳን ኮሪደር ተገኝተው የኢትዮጵያን ሰራዊት ቁመና መመልከታቸው የውስጥ ባንዳዎችን ጭምር የሚያቃጥልና እረፍት የሚነሳ ነው‼️
የወልቃይት ጉዳይ ለኢትዮጵያ ሕልውና ቁልፍ አለማቀፍ ደንበር ነው‼️
ኢትዮጵያ ዛሬም ልክ እንደትናንቱ በጀግኖች ልጆቿ የተባበረ ክንድ ነፃነቷን ጠብቃ ታፍራና ተከብራ ትኖራለች‼️
👎1