ወያኔ አሁናዊ የአማራ ጠላት እንዳልሆነ ከወያኔ በላይ ወያኔ ሆነው ለማሳረዳት ሲጋጋጡ የነበሩ አንዳንድ አማራ ነን የሚሉ ሰዎች አሁን ላይ ደግሞ ትናንትም አልነበረም ወደሚል ተሸጋግረዋል። በዚህ አያያዛቸው ደግሞ ነገ በአደባባይ ለአማራ ሕዝብ እንደ ወያኔ ወዳጅ የለውምና አብረን ልንሰራ ይገባል ብለው ላለመናገራቸው እርግጠኛ መሆን አይቻልም።
መቼም ቢሆን የወያኔን ፀረ-አማራነት አቋምና ያደረሰውን ግፍ ሊቀይርና ሊፍቅ የሚችል ከውስጥም ይሁን ከውጭ የጠላቴ ጠላት የሚል አሰላለፍ እንደ አማራ እንፍጠር ወይም እንከተል ተብሎ ቢታሰብ እንኳን ወያኔ ለአማራ ጊዜያዊ ወዳጅ የመሆን እድል አይኖረውም። ነገሮች የቱንም ያህል ቢለዋወጡ ለትግራይ ሕዝብ እንጅ ለወያኔ የሚራራ ልብም የለንም‼️
በአማራ የፌስቡክ ብሔርተኝነት ምን አይነት ጉዳዮች ወይም ግለሰቦች ሲሆኑ በአማራ ቀዳሚ ጠበቃ ነን በሚለው ፌስቡከር አጀንዳ ሆኖ እንደሚጦዝ ወይም ባልታየና ባልተሰማ እንደሚታለፍ ነገሮችን እየመረመርን ይሆን?
ነገሮችን ስንመረምር የአማራ የፌስቡክ ብሔርተኝነት ወያኔ መር መሆኑን ሊያረጋግጥልን የሚችል አንድ ሺ አንድ ማሳመኛዎችን ማግኘት እንችላለን‼️
መቼም ቢሆን የወያኔን ፀረ-አማራነት አቋምና ያደረሰውን ግፍ ሊቀይርና ሊፍቅ የሚችል ከውስጥም ይሁን ከውጭ የጠላቴ ጠላት የሚል አሰላለፍ እንደ አማራ እንፍጠር ወይም እንከተል ተብሎ ቢታሰብ እንኳን ወያኔ ለአማራ ጊዜያዊ ወዳጅ የመሆን እድል አይኖረውም። ነገሮች የቱንም ያህል ቢለዋወጡ ለትግራይ ሕዝብ እንጅ ለወያኔ የሚራራ ልብም የለንም‼️
በአማራ የፌስቡክ ብሔርተኝነት ምን አይነት ጉዳዮች ወይም ግለሰቦች ሲሆኑ በአማራ ቀዳሚ ጠበቃ ነን በሚለው ፌስቡከር አጀንዳ ሆኖ እንደሚጦዝ ወይም ባልታየና ባልተሰማ እንደሚታለፍ ነገሮችን እየመረመርን ይሆን?
ነገሮችን ስንመረምር የአማራ የፌስቡክ ብሔርተኝነት ወያኔ መር መሆኑን ሊያረጋግጥልን የሚችል አንድ ሺ አንድ ማሳመኛዎችን ማግኘት እንችላለን‼️
ለትህነግ የሕልውናና የኃይል ምንጭ ከሆኑት መካከል ዋነኞቹ ኢትዮጵያ ጠልነቱ፣ሐይማኖት አልባነቱ፣ በኢትዮጵያ ብሔሮች መካከል የታሪክ ስንጥቅ መፍጠሩ፣ በብሔሮች መካከል ያለውን የጋራ አንድነት ወደጎን በመግፋት በኤሊቱ ዙሪያ ያሉ ልዩነቶችን ማጉላቱ፣ አዳዲስ ትርክቶችን እየፈጠረ የልዩነት ምንጮችን ለመቀፍቀፍ ያለው የወትሮ ዝግጁነት ብሎም የፈጠረውን የሀሰት ትርክት ገዥ እንዲያገኝ የፕሮፓጋንዳ የበላይነት ይዞ መቆየቱ፣ በአናሳነት ስሜት በፈጠረው ‘ጠባብ ብሔርተኝነት’ ሊያጠፉን ነው የሚል የውሸት ፕሮፓጋንዳ በመንዛት ትግሬዎች እርስ በእርስ እንዲጣበቁ ያደረገበት ስልት፣ በባለፉት ዘመናት በኪነ–ጥበቡ ዘርፍ አይበገሬነቱን የሰበከበት ትርክት፣ በመንግሥትነት ዘመኑ በአለማቀፉ ተቋማት ቅጥረኞችን መሰግሰጉና ከኢትዮጵያዊያን አንጡራ ሃብት በዘረፈው ገንዘብ ተሟጋቾችን (ሎቢስት) በገፍ መቅጠሩ፥ በኤርትራ ስደተኞች ስም የመለመላቸውን ቅጥረኞች በገፍ ወደ አሜሪካና አውሮጳ በመላክ ንቁ ትህነጋዊ ዲያስፖራ መፍጠር መቻሉ ለትህነግ ህልውና መቀጠል የጉልበቱ ዋነኛ ምክንያቶች ናቸው የሚል እምነት አለኝ።
የትህነግ ኢትዮጵያ ጠልነት የፈጠረለት አቅም በተዳከመች፣ በተበታተነች ኢትዮጵያ የራሳቸውን ጥቅም ለማስከበር በሚሰሩ አገራት እና አለማቀፍ ተቋማት ዘንድ የትህነግ ጉዳይ እንደ ጉዳያቸው ተይዞ የሚያቀርብላቸው የውሸት ሪፖርት እንደ እውነት ተቆጥሮ ሙሉ ተቀባይነት በማግኘቱ ኢትዮጵያን ለመውጋት አማራን ለማጥፋት ከበረሃ ጀምሮ የትጥቅና ስንቅ ድጋፍ የማግኘት እድል አስገኝቶለታል። ትህነግ በተቀነባበረ ዘዴ ንፁሃን አጥቅቶ ‘ንጹሃን በመንግሥት ወታደሮች በግፍ ተገደሉ’ የሚል የሰብዓዊ መብት ጥሰት ክስ በአለማቀፉ ማህበረሰብ ፊት አቅርቦ እንደ እውነት የተወሰደለት በአሜሪካኖቹ ዘንድ መሰንበቱ የተፈለገ እኩይ ሃይል ነው።
ትህነግ በመንግስትነት ዘመኑ ባገኘው እድል በዲፕሎማሲው መስክ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ በተለይ ደግሞ በአማራው ላይ ከሥም ማጠልሸት ያለፈ በሁሉም መስክ ከፍተኛ የሆነ ጫና እንዲደርስ ያደረገው ጥረትም የሚናቅ አይደለም። ለአማራም ሆነ ለኢትዮጵያ ጠላትነቱ አሁንም ቢብስ እንጅ የሚያንስ አይደለም።
ጸረ–ኢትዮጵያ የሆነው ትህነግ የኀልም ተጋሪ የግብር ልጆቹ ከሆኑት አጀንዳ ከሚያሻሽጡለት ግለሰቦች ጀምሮ አላማውን ለማስፈፀም በሐገር ቤትና በውጭ በኩል በድርጅት ደረጃ ተቋቁመው እስከሚያሳልጡለት በሲቪክ ማህበራት ስም ከሚንቀሳቀሱ ጀምሮ በፖለቲካ ፓርቲዎች ስም እስከሚንቀሳቀሱ እና ኢትዮጵያን በማዳከም ወይም በማፈራረስ የራሳችንን ጥቅም እናስከብራለን ብለው ጥረት እስከሚያደርጉት የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት አገሮች ድረስ የሚያገኘው ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ድጋፍ ለወያኔ ሕልውና መቀጠል እንዲሁም አጥፍቶ ለመጥፋት የመጨረሻ የሙከራ እድል ከዚህ በኋላም ቢሆን አይኖረውም ብሎ ለመደምደም የሚያስችል አይደለም።
የወያኔ የሕልውና መሰረቱ በሌሎች መከፋፈልና የእርስ በርስ ግጭት ላይ የቆመ ሲሆን ዋና ማስፈፀሚያ መሳሪያውና አቅሙ ደግሞ ፕሮፖጋንዳው ነው። በመሆኑም የአማራም ሆነ የኢትዮጵያዊያን ዘላለማዊ ደመኛ ጠላት በሆነው ወያኔ ለሚነዙ የሐሰተኛ ወሬዎች ጆሮ ባለመስጠትና የራስን አንድነት በማጠናከር ሕልሙን ማክሸፍና በሕልውናው ላይ መቆም ይጠበቃል። በተለይ የአማራን ፖለቲካ ወያኔ በእጅ አዙር እንደፈለገ እንዲፈተፍተውና እንዲመራው እየተመቻቸለት ያለው ሁኔታ መቆም አለበት። የአማራ ብልፅግናንን ብአዴን እያሉ አመራሮቹን ጥንብ እርኩሳቸውን ሲያወጡ ውለው የሚያድሩ ራሳቸውን እንደ የአማራ ብሔርተኛ የሚቆጥሩ የፌስቡክ ሰዎች (በእርግጥ አጀንዳ ተቀርፆ ስማቸው እንዲጠፋ የሚደረጉት የብልፅግና ሰዎች የተመረጡ ናቸው) ወያኔን የአማራ ወዳጅ እንደሆነና እንዲሆን እንዲሁም አንዴ ጌታቸው ረዳን ሌላ ጊዜ ደግሞ ጀኔራል ፃድቃንን አምጥተው ሊሾሙልን የሚዳዳቸው ሰዎች መሆናቸውን እያየን ነው። ይህ ወያኔያዊ አማራነት በጊዜ መስመር መያዝ የማይችል ከሆነ ውጤቱን የከፋ ያደርገዋል።
አማራ አማራ ያለ ሁሉ የአማራ ሕዝብ ተቆርቋሪ ነው ተብሎ የተረጋገጠ ጉዳይ አይደለምና ነገሮችን በስክነት ልንመረምር ይገባል እላለሁ‼️
የትህነግ ኢትዮጵያ ጠልነት የፈጠረለት አቅም በተዳከመች፣ በተበታተነች ኢትዮጵያ የራሳቸውን ጥቅም ለማስከበር በሚሰሩ አገራት እና አለማቀፍ ተቋማት ዘንድ የትህነግ ጉዳይ እንደ ጉዳያቸው ተይዞ የሚያቀርብላቸው የውሸት ሪፖርት እንደ እውነት ተቆጥሮ ሙሉ ተቀባይነት በማግኘቱ ኢትዮጵያን ለመውጋት አማራን ለማጥፋት ከበረሃ ጀምሮ የትጥቅና ስንቅ ድጋፍ የማግኘት እድል አስገኝቶለታል። ትህነግ በተቀነባበረ ዘዴ ንፁሃን አጥቅቶ ‘ንጹሃን በመንግሥት ወታደሮች በግፍ ተገደሉ’ የሚል የሰብዓዊ መብት ጥሰት ክስ በአለማቀፉ ማህበረሰብ ፊት አቅርቦ እንደ እውነት የተወሰደለት በአሜሪካኖቹ ዘንድ መሰንበቱ የተፈለገ እኩይ ሃይል ነው።
ትህነግ በመንግስትነት ዘመኑ ባገኘው እድል በዲፕሎማሲው መስክ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ በተለይ ደግሞ በአማራው ላይ ከሥም ማጠልሸት ያለፈ በሁሉም መስክ ከፍተኛ የሆነ ጫና እንዲደርስ ያደረገው ጥረትም የሚናቅ አይደለም። ለአማራም ሆነ ለኢትዮጵያ ጠላትነቱ አሁንም ቢብስ እንጅ የሚያንስ አይደለም።
ጸረ–ኢትዮጵያ የሆነው ትህነግ የኀልም ተጋሪ የግብር ልጆቹ ከሆኑት አጀንዳ ከሚያሻሽጡለት ግለሰቦች ጀምሮ አላማውን ለማስፈፀም በሐገር ቤትና በውጭ በኩል በድርጅት ደረጃ ተቋቁመው እስከሚያሳልጡለት በሲቪክ ማህበራት ስም ከሚንቀሳቀሱ ጀምሮ በፖለቲካ ፓርቲዎች ስም እስከሚንቀሳቀሱ እና ኢትዮጵያን በማዳከም ወይም በማፈራረስ የራሳችንን ጥቅም እናስከብራለን ብለው ጥረት እስከሚያደርጉት የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላት አገሮች ድረስ የሚያገኘው ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ድጋፍ ለወያኔ ሕልውና መቀጠል እንዲሁም አጥፍቶ ለመጥፋት የመጨረሻ የሙከራ እድል ከዚህ በኋላም ቢሆን አይኖረውም ብሎ ለመደምደም የሚያስችል አይደለም።
የወያኔ የሕልውና መሰረቱ በሌሎች መከፋፈልና የእርስ በርስ ግጭት ላይ የቆመ ሲሆን ዋና ማስፈፀሚያ መሳሪያውና አቅሙ ደግሞ ፕሮፖጋንዳው ነው። በመሆኑም የአማራም ሆነ የኢትዮጵያዊያን ዘላለማዊ ደመኛ ጠላት በሆነው ወያኔ ለሚነዙ የሐሰተኛ ወሬዎች ጆሮ ባለመስጠትና የራስን አንድነት በማጠናከር ሕልሙን ማክሸፍና በሕልውናው ላይ መቆም ይጠበቃል። በተለይ የአማራን ፖለቲካ ወያኔ በእጅ አዙር እንደፈለገ እንዲፈተፍተውና እንዲመራው እየተመቻቸለት ያለው ሁኔታ መቆም አለበት። የአማራ ብልፅግናንን ብአዴን እያሉ አመራሮቹን ጥንብ እርኩሳቸውን ሲያወጡ ውለው የሚያድሩ ራሳቸውን እንደ የአማራ ብሔርተኛ የሚቆጥሩ የፌስቡክ ሰዎች (በእርግጥ አጀንዳ ተቀርፆ ስማቸው እንዲጠፋ የሚደረጉት የብልፅግና ሰዎች የተመረጡ ናቸው) ወያኔን የአማራ ወዳጅ እንደሆነና እንዲሆን እንዲሁም አንዴ ጌታቸው ረዳን ሌላ ጊዜ ደግሞ ጀኔራል ፃድቃንን አምጥተው ሊሾሙልን የሚዳዳቸው ሰዎች መሆናቸውን እያየን ነው። ይህ ወያኔያዊ አማራነት በጊዜ መስመር መያዝ የማይችል ከሆነ ውጤቱን የከፋ ያደርገዋል።
አማራ አማራ ያለ ሁሉ የአማራ ሕዝብ ተቆርቋሪ ነው ተብሎ የተረጋገጠ ጉዳይ አይደለምና ነገሮችን በስክነት ልንመረምር ይገባል እላለሁ‼️
ለማንኛውም
በዚህ ሰዓት ጎንደር በሁሉም ሰፈር ሰላም ነች። ቀን ላይ ስለተፈጠረው አሳፋሪ ድርጊት በተመለከተ ፍትህ መሰጠት አለበት። ማንም ይሁን ማን በቀኑ አሳፋሪ ክስተት እጁ የሰደደ የጠላት አጀንዳ አስፈፃሚ ጥፋተኛ አካል ለፍርድ መቅረብ የግድ ይለዋል።
በዚህ ሰዓት ጎንደር በሁሉም ሰፈር ሰላም ነች። ቀን ላይ ስለተፈጠረው አሳፋሪ ድርጊት በተመለከተ ፍትህ መሰጠት አለበት። ማንም ይሁን ማን በቀኑ አሳፋሪ ክስተት እጁ የሰደደ የጠላት አጀንዳ አስፈፃሚ ጥፋተኛ አካል ለፍርድ መቅረብ የግድ ይለዋል።
ጎንደር በዚህ ሰዓት ከጫፍ እስከጫፍ ሰላም ናት። ሁሉም የጎንደር የእምነት ተከታዮች ለሰላማቸው ዘብ በመቆም እስካሁን የጠላትን ሕልም ማክሸፍ ችለዋል። የጠላት ሕልም መቼም ቢሆን ጎንደር ላይ ፈፅሞ ሊሳካለት አይችልም።
እናታለም ጎንደር ሰላምሽ ይብዛ‼️
እናታለም ጎንደር ሰላምሽ ይብዛ‼️
ጎንደር የትናንት ታሪኳን የማይመጥን በቅጥረኞች ተጎቶ የመጣን አሳፋሪ ችግር በውድ ልጆቿ(የእስልምና እና የክርስትና ተከታዮች) ጥበብ በተሞላበት አርቆ አሳቢነታቸው ለሰላማቸው ዘብ በመቆማቸው የተነሳ ዛሬ ሰላማቸውን ወደማስፈን ገብተዋል።
የትናንቱን ተጎታች ችግር ከደረሰው ጥፋት በላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ በጥበብና በአርቆ-አሳቢነት ስለሰላማቸው ዘብ በመቆም በእስልምናም ሆነ በክርስትና ስም የሚንቀሳቀሱትን አጭበርባሪ የጠላት አላማ አራማጅ ፀረ-ሰላም የጥፋት አካላት ግጭቱን እንዳያሰፉት ከፊት ቀድመው የተለኮሰውን እሳት በማጥፋት ነገር በማብረድና ሰላም በማውረድ ዙሪያ ያሳዩት ስራ የሚደነቅና እጅጉን የሚያስመሰግን ነው።
በቀጣይ ስለዘላቂ ሰላማቸው ስለደረሰው ችግር በጋራ ሆነው ቤታቸውን ዘግተው ይመክራሉ። ይካካሳሉ። ወንድምነታቸውንም በአልፎ ሂያጅ አጀንጃ በአግድም አደጎች ነውረኛ እኩይ ሴራ የማይበጠስና ከመቼውም ጊዜ በላይ ስለፅኑ አንድነታቸው ተባብረው እንዲሰሩ የሚያደርግ ነው።
የጎንደር ሰላም መሆን እረፍት የነሳቸው ልቡሳነ-ስጋዎች ያሰቡት ጎንደርን የማውደም የጥፋት ድግስ መቼም ሊሳካላቸው እንደማይችል ሊያውቁት ይገባል።
የተፈፀመው አሳፋሪ ድርጊት የጥፋት ድግሱ የተሰናዳበት፣ ሰይፉ ተስሎ የተላከበት ከስር መሰረቱ ጀምሮ ሊጣራ ይገባል። በየትኛውም የሐገሪቱ ክፍል ድጋሜ ሊደገም የማይገባው አሳዛኝና አሳፋሪ ክስተትም ነው። ከነውረኛው ድርጊት ጋር ተያይዞ ምንም የተጨበጠ መረጃ ሳይኖራችሁ በስማ በለው በመሰለኝና በደሳለኝ ድንቁርናችሁን ተጠቅማችሁ የተዛባና ሐሰተኛ መረጃ ስታራግቡ የነበራችሁም ሆነ ከመጀመሪያውም ችግሩ እንዲፈጠር በተጠና መንገድ በከፍተኛ በጀት በጥላቻ ቅስቀሳ ላይ ተሰማርታችሁ ስታደራጁ የነበራችሁ የጎንደር ሰላም መሆን እረፍት የነሳችሁ ተሸናፊ ውዳቂዎች የጎንደር ሕዝብ በማስተዋልና በጥበብ የሚራመድ፤ ለሕግ የሚገዛ ስቴት ካልቼር ያለው ታላቅ ሕዝብ ፤ ሙስሊም ክርስቲያኑ ለዘመናት ተዋዶና ተዋልዶ አብሮ የኖረበት አገር ባይሆን ኖሮ እንደእናንተ ምኞትማ ጎንደርን በእሳት አንድዳችሁ የመሞቅ ሕልማችሁና ሁለንተናዊ የጥፋት ጥረታችሁ እንቅፋት ሳይገጥማችሁ ይሳካላችሁ ነበር። ሕዝባችን ግን ቅኔ ሆነባችሁ!
በትናንቱ ጎንደርን በማይገልፅ ቅጥያ ነውረኛ ድርጊት ዙሪያ የተሳተፈ ማንም ይሁን ማን ምርመራ ተካሂዶ በጥፋተኞች ላይ የማያዳግም እርምጃ መውሰድ የግድ ይላል። ወንጀለኛ በምንም መንገድ ሊደበቅበት የሚገባ ሐይማኖትም ሆነ ብሔር ወይም አካባቢ ሊኖረው ወይም ሊፈቀድለት አይገባም። ሌባም ሆነ ቅጥረኛ ገዳይ ማንንም ሊወክል አይችልም።ማንም ወንጀለኛ መደበቂ ምሽግ ሊመቻችለት አይገባም። በስራው ተዳኝቶ ማንም ሰው የሚገባውን ፍርድም ሆነ ክብር ማግኘት አለበት። የሕግ የበላይነት ሊከበር ፍትህ ሊሰፍን የተገባና ተመራጭም ነው።
ለዘመናት ተከባብረውና ተዋደው በአንድነት ለዘመናት በኖሩበት ቀያቸው በአንድ ጉድጓድ በተቀበሩበት አገራቸው እርስ በርሳቸው ሊያፋጃቸው በስማቸው ሊነግዱ የሚሞክሩና የሚፈልጉ አካላትን የሐይማኖት አባቶች ተቋማት ከማንም በመቅደም ድርጊቱ ሊያወግዙ ቅጥረኛ ወንጀለኛ ግለሰቦችን ለፍርድ ሊያቀርቡም ይገባል። የማንንም ሐይማኖት ሊወክል የሚችል ቅጥረኛ ወንጀለኛ የለም።
ከኢትዮጵያ ዘላለማዊ ደመኛ ጠላት ከሆነው ወያኔ ጋር በሁሉም ግንባሮች የጎንደር ሙስሊምና ክርስቲያን "በአማራ ላይ ሂሳብ አይወራረድም፤ ኢትዮጵያም አትፈርስም" ብለው ስለእናት ሐገራቸዉ በክብር ሲዋደቁ ከርመዋል።ጠላትን በመጣበት አናግረው አሳፍረው መልሰዋል። በትናንት ድላቸው ሳይኩራሩ ዛሬም እረፍትም ሳያደርጉ የወያኔን የዳግም ወረራን ከፍተኛ እንቅስቃሴና ዝግጅት አስመልክቶ ራሳቸውን ከማስከበር አልፈው ሐገር ሊያስከብሩ እንደተለመደው ለራሳቸው ሳይሳሱ ንቁ የሆነ የሐገር ዋልታና ማገርነት ሚናቸውን ሲወጡ ቆይተዋል።
ሐይማኖት ደንበር ዘለል ስስ ብልት ስለሆነ ጎንደር ላይ ፊሽካ የነፉት የጥፋት አበጋዞች ጎንደርን ከማውደም ባሻገር እንደሰደድ እሳት ሌሎች አካባቢዎችን እንዲያቀጣጥልና ሐገሪቱን በሐይማኖት ስም እንድትበጠበጥ የፀጥታ ሃይሉ ትኩረቱና ስምሪቱ ተበታትኖ በሚያገኙት ቀዳዳ በኩል ጅብ ሆነው መግባትን ሁሉ ታሳቢ ያደረገ ነው።
ከአመት በፊት በተለያዬ መንገድ "ጎንደርን የጦርነት አውድማ እናደርጋታለን" እያለ በተለያየ መንገድ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ሲያሽላላ የነበረውና በኋላም በተለያዩ ግንባሮች ጦርነት ከፍቶ በውርደት የተመለሰው ጠላት ወያኔ ግብረ-አበሮቹን አሰልፎ ዛሬም የጎንደርን ሰላም ለመንሳት እረፍት ይኖረዋል ብሎ መገመት ሞኝነት ነው። ጎንደርን ለማውደምና ለማዋረድ በጦርነት ያልተሳካለትና መቼም የማይሳካለት ጠላት ወያኔ ሌሎች አማራጮችን መጠቀሙ የማይጠበቅ አይደለምና ዘወትር በንቃት ልንቀሳቀስ ይገባል።
ከውስጥም ሆነ ከውጭ ቅጥረኞችን በመመልመልና አስርጎ በማስገባት በወንድማማቾች መካከል ስንጥቅ በመፍጠር ቅማንትና አማራ ሙስሊምና ክርስቲያን በሚል ሽፋን በጦርነት ያላሳካውን እኩይ ሕልሙን በቀጣይም ለማሳካት ከመሞከር አይቆምም።
የተፈጠረው ፍፁም አሳፋሪ ችግር የጎንደርን ታሪክ የማይመጥን ሊወገዝና ዳግም በየትኛውም የሐገሪቱ ክፍል ሊፈፀም የማይገባው ነውና ሁሉም ከስሜትና የጠላትን አጀንዳ ከማራገብ ሊወጣ ይገባዋል‼️
የትናንቱን ተጎታች ችግር ከደረሰው ጥፋት በላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ በጥበብና በአርቆ-አሳቢነት ስለሰላማቸው ዘብ በመቆም በእስልምናም ሆነ በክርስትና ስም የሚንቀሳቀሱትን አጭበርባሪ የጠላት አላማ አራማጅ ፀረ-ሰላም የጥፋት አካላት ግጭቱን እንዳያሰፉት ከፊት ቀድመው የተለኮሰውን እሳት በማጥፋት ነገር በማብረድና ሰላም በማውረድ ዙሪያ ያሳዩት ስራ የሚደነቅና እጅጉን የሚያስመሰግን ነው።
በቀጣይ ስለዘላቂ ሰላማቸው ስለደረሰው ችግር በጋራ ሆነው ቤታቸውን ዘግተው ይመክራሉ። ይካካሳሉ። ወንድምነታቸውንም በአልፎ ሂያጅ አጀንጃ በአግድም አደጎች ነውረኛ እኩይ ሴራ የማይበጠስና ከመቼውም ጊዜ በላይ ስለፅኑ አንድነታቸው ተባብረው እንዲሰሩ የሚያደርግ ነው።
የጎንደር ሰላም መሆን እረፍት የነሳቸው ልቡሳነ-ስጋዎች ያሰቡት ጎንደርን የማውደም የጥፋት ድግስ መቼም ሊሳካላቸው እንደማይችል ሊያውቁት ይገባል።
የተፈፀመው አሳፋሪ ድርጊት የጥፋት ድግሱ የተሰናዳበት፣ ሰይፉ ተስሎ የተላከበት ከስር መሰረቱ ጀምሮ ሊጣራ ይገባል። በየትኛውም የሐገሪቱ ክፍል ድጋሜ ሊደገም የማይገባው አሳዛኝና አሳፋሪ ክስተትም ነው። ከነውረኛው ድርጊት ጋር ተያይዞ ምንም የተጨበጠ መረጃ ሳይኖራችሁ በስማ በለው በመሰለኝና በደሳለኝ ድንቁርናችሁን ተጠቅማችሁ የተዛባና ሐሰተኛ መረጃ ስታራግቡ የነበራችሁም ሆነ ከመጀመሪያውም ችግሩ እንዲፈጠር በተጠና መንገድ በከፍተኛ በጀት በጥላቻ ቅስቀሳ ላይ ተሰማርታችሁ ስታደራጁ የነበራችሁ የጎንደር ሰላም መሆን እረፍት የነሳችሁ ተሸናፊ ውዳቂዎች የጎንደር ሕዝብ በማስተዋልና በጥበብ የሚራመድ፤ ለሕግ የሚገዛ ስቴት ካልቼር ያለው ታላቅ ሕዝብ ፤ ሙስሊም ክርስቲያኑ ለዘመናት ተዋዶና ተዋልዶ አብሮ የኖረበት አገር ባይሆን ኖሮ እንደእናንተ ምኞትማ ጎንደርን በእሳት አንድዳችሁ የመሞቅ ሕልማችሁና ሁለንተናዊ የጥፋት ጥረታችሁ እንቅፋት ሳይገጥማችሁ ይሳካላችሁ ነበር። ሕዝባችን ግን ቅኔ ሆነባችሁ!
በትናንቱ ጎንደርን በማይገልፅ ቅጥያ ነውረኛ ድርጊት ዙሪያ የተሳተፈ ማንም ይሁን ማን ምርመራ ተካሂዶ በጥፋተኞች ላይ የማያዳግም እርምጃ መውሰድ የግድ ይላል። ወንጀለኛ በምንም መንገድ ሊደበቅበት የሚገባ ሐይማኖትም ሆነ ብሔር ወይም አካባቢ ሊኖረው ወይም ሊፈቀድለት አይገባም። ሌባም ሆነ ቅጥረኛ ገዳይ ማንንም ሊወክል አይችልም።ማንም ወንጀለኛ መደበቂ ምሽግ ሊመቻችለት አይገባም። በስራው ተዳኝቶ ማንም ሰው የሚገባውን ፍርድም ሆነ ክብር ማግኘት አለበት። የሕግ የበላይነት ሊከበር ፍትህ ሊሰፍን የተገባና ተመራጭም ነው።
ለዘመናት ተከባብረውና ተዋደው በአንድነት ለዘመናት በኖሩበት ቀያቸው በአንድ ጉድጓድ በተቀበሩበት አገራቸው እርስ በርሳቸው ሊያፋጃቸው በስማቸው ሊነግዱ የሚሞክሩና የሚፈልጉ አካላትን የሐይማኖት አባቶች ተቋማት ከማንም በመቅደም ድርጊቱ ሊያወግዙ ቅጥረኛ ወንጀለኛ ግለሰቦችን ለፍርድ ሊያቀርቡም ይገባል። የማንንም ሐይማኖት ሊወክል የሚችል ቅጥረኛ ወንጀለኛ የለም።
ከኢትዮጵያ ዘላለማዊ ደመኛ ጠላት ከሆነው ወያኔ ጋር በሁሉም ግንባሮች የጎንደር ሙስሊምና ክርስቲያን "በአማራ ላይ ሂሳብ አይወራረድም፤ ኢትዮጵያም አትፈርስም" ብለው ስለእናት ሐገራቸዉ በክብር ሲዋደቁ ከርመዋል።ጠላትን በመጣበት አናግረው አሳፍረው መልሰዋል። በትናንት ድላቸው ሳይኩራሩ ዛሬም እረፍትም ሳያደርጉ የወያኔን የዳግም ወረራን ከፍተኛ እንቅስቃሴና ዝግጅት አስመልክቶ ራሳቸውን ከማስከበር አልፈው ሐገር ሊያስከብሩ እንደተለመደው ለራሳቸው ሳይሳሱ ንቁ የሆነ የሐገር ዋልታና ማገርነት ሚናቸውን ሲወጡ ቆይተዋል።
ሐይማኖት ደንበር ዘለል ስስ ብልት ስለሆነ ጎንደር ላይ ፊሽካ የነፉት የጥፋት አበጋዞች ጎንደርን ከማውደም ባሻገር እንደሰደድ እሳት ሌሎች አካባቢዎችን እንዲያቀጣጥልና ሐገሪቱን በሐይማኖት ስም እንድትበጠበጥ የፀጥታ ሃይሉ ትኩረቱና ስምሪቱ ተበታትኖ በሚያገኙት ቀዳዳ በኩል ጅብ ሆነው መግባትን ሁሉ ታሳቢ ያደረገ ነው።
ከአመት በፊት በተለያዬ መንገድ "ጎንደርን የጦርነት አውድማ እናደርጋታለን" እያለ በተለያየ መንገድ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ሲያሽላላ የነበረውና በኋላም በተለያዩ ግንባሮች ጦርነት ከፍቶ በውርደት የተመለሰው ጠላት ወያኔ ግብረ-አበሮቹን አሰልፎ ዛሬም የጎንደርን ሰላም ለመንሳት እረፍት ይኖረዋል ብሎ መገመት ሞኝነት ነው። ጎንደርን ለማውደምና ለማዋረድ በጦርነት ያልተሳካለትና መቼም የማይሳካለት ጠላት ወያኔ ሌሎች አማራጮችን መጠቀሙ የማይጠበቅ አይደለምና ዘወትር በንቃት ልንቀሳቀስ ይገባል።
ከውስጥም ሆነ ከውጭ ቅጥረኞችን በመመልመልና አስርጎ በማስገባት በወንድማማቾች መካከል ስንጥቅ በመፍጠር ቅማንትና አማራ ሙስሊምና ክርስቲያን በሚል ሽፋን በጦርነት ያላሳካውን እኩይ ሕልሙን በቀጣይም ለማሳካት ከመሞከር አይቆምም።
የተፈጠረው ፍፁም አሳፋሪ ችግር የጎንደርን ታሪክ የማይመጥን ሊወገዝና ዳግም በየትኛውም የሐገሪቱ ክፍል ሊፈፀም የማይገባው ነውና ሁሉም ከስሜትና የጠላትን አጀንዳ ከማራገብ ሊወጣ ይገባዋል‼️
የጎንደር ሙስሊም ከወንድሞቹ የጎንደር ክርስቲያኖች ጋር በመሆን ወደሁሉም ግንባር "ከአማራ ጋር ሂሳብ አይወራረድም፤ ኢትዮጵያም አትፈርስም" ብሎ የዘመተና ትልቅ ዋጋ የከፈለ ጀግና ሕዝብ ነው። ከወንድሞቹ ጋር ግንባር ላይ አብሮ የተዋደቀ በጀግንነት ታሪክ ሰርቶ የተመለሰ ፋኖም ነው።
ለዘመናት ተዋዶና ተከባብሮ አብሮት ከሚኖረው ወንድሙ ጋር ትናንት የተፈጠረውን ችግር ምክንያት በማድረግ ችግሩን በማስፋት በእሳቱ ላይ ቤንዚን በማርከፍከፍ የራሳቸውን የፖለቲካ ሸቀጥ ለማራገፍ የሚታትሩትን ከሐገር ቤት እስከ ባህርማዶ ያሉ ጃስ በለው የሚሉ የጥፋት መልዕክተኞችን ምክር የሚሰማበት ጆሮ ያለው ሰው የለም። እንደ ሕዳር አህያ ማንም የሚጭነው አልፎ ሂያጅ አጀንዳ አራጋቢን ጆሮውን ከፍቶ የሚሰማ አይኖርም።
በትናንቱ ዕለት የተፈጠረው ችግር እጅግ አሳፋሪና የሚወገዝ ድርጊት ነው። በአሳዛኙና በአሳፋሪው ድርጊት የተሳተፈ ማንም ይሁን ማን ለሕግ መቅረብ እንዳለበት እናምናለን። የተፈጠረውን ችግር እንዳልተፈጠረ ማድረግ ያጣናቸውን ወገኖቻችን መመለስ አይቻልምና ድርጊቱን ከማውገዝ ባሻገር ከወንድሞቻችን ጋር ሆነን ፍትህ እንዲሰፍን አበክረን እንሰራለን።
ግፍን ለማውገዝ አካባቢ ወይም ግፍ የተፈፀመበት ሰው ማንነት አይገደንም።
ወንጀለኛ ለፍርድ እንዲቀርቡ የጠላት የተቀናጀ ሴራ ሙሉ በሙሉ እንዲከሽፍና የሕዝቡ ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ሁሉም የበኩሉን ኋላፊነት ሊወጣ ይገባል።
የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ፍትህ እንዲሰፍን የማንንም ፈቃድ ሳንጠይቅ በማንም አግድም አደግ አፀያፊ ጥላቻ ወለድ ቅስቀሳና ስድብ ሳንደናበር እስከመጨረሻው የምንሰራበት ይሆናል።
ለዘመናት ተዋዶና ተከባብሮ አብሮት ከሚኖረው ወንድሙ ጋር ትናንት የተፈጠረውን ችግር ምክንያት በማድረግ ችግሩን በማስፋት በእሳቱ ላይ ቤንዚን በማርከፍከፍ የራሳቸውን የፖለቲካ ሸቀጥ ለማራገፍ የሚታትሩትን ከሐገር ቤት እስከ ባህርማዶ ያሉ ጃስ በለው የሚሉ የጥፋት መልዕክተኞችን ምክር የሚሰማበት ጆሮ ያለው ሰው የለም። እንደ ሕዳር አህያ ማንም የሚጭነው አልፎ ሂያጅ አጀንዳ አራጋቢን ጆሮውን ከፍቶ የሚሰማ አይኖርም።
በትናንቱ ዕለት የተፈጠረው ችግር እጅግ አሳፋሪና የሚወገዝ ድርጊት ነው። በአሳዛኙና በአሳፋሪው ድርጊት የተሳተፈ ማንም ይሁን ማን ለሕግ መቅረብ እንዳለበት እናምናለን። የተፈጠረውን ችግር እንዳልተፈጠረ ማድረግ ያጣናቸውን ወገኖቻችን መመለስ አይቻልምና ድርጊቱን ከማውገዝ ባሻገር ከወንድሞቻችን ጋር ሆነን ፍትህ እንዲሰፍን አበክረን እንሰራለን።
ግፍን ለማውገዝ አካባቢ ወይም ግፍ የተፈፀመበት ሰው ማንነት አይገደንም።
ወንጀለኛ ለፍርድ እንዲቀርቡ የጠላት የተቀናጀ ሴራ ሙሉ በሙሉ እንዲከሽፍና የሕዝቡ ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ሁሉም የበኩሉን ኋላፊነት ሊወጣ ይገባል።
የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ፍትህ እንዲሰፍን የማንንም ፈቃድ ሳንጠይቅ በማንም አግድም አደግ አፀያፊ ጥላቻ ወለድ ቅስቀሳና ስድብ ሳንደናበር እስከመጨረሻው የምንሰራበት ይሆናል።
የደባርቅ ወጣት ቤተክርስቲያኗን ያተረፋችሁበት እርብርብ የሚደነቅና የሚያስመሰግናችሁ ነው። በተለይ እስካሁን ያሳያችሁት ጥበብ የተሞላበት ትዕግሥት በሰርጎ ገቦች እንዳይጠለፍ ቤተክርስቲያኖችንና መስጊዶችን በጋራ ልንጠብቅም ይገባል‼️
ዳይ ወደስራ!
ዳይ ወደስራ!
ሳይቃጠል በቅጠል...‼️
የጦር መሃንዲሱና የሐገር መሪው ናፖሊዮ ቦናፓርት በተግባር ከተፈተነው ልምዱ ተነስቶ ጦርነት 90% መረጃ መሆኑን አስምሮ የተናገረው በጀኔራል ሰን ዙ "The Art of War" በሚለው ድንቅ መፅሐፍ ለሰፈረው ስትራቴጂ ቁልፍ ማስፈፀሚያ የሚሆን ነው። ጀኔራል ሰን ዙ ጠላትን ያለ ጦርነት ድል መቀዳጀት ወይም በሁኔታዎች ተገደህ ወደጦርነት የምትገባ ከሆነ ጦርነቱን በአነስተኛ መስዋዕትነትና ኪሳራ በአጠረ ጊዜ በድል ለመቀዳጀት ቀድመህ ራስህንና ጠላትህን ማወቅ ይገባሃል ይላል። ይህ መሆን የሚችለው በበቂ መረጃ ነው። በበቂ መረጃ ላይ ያልተመረኮዘ ትንተናና አቋም ሽንፈትና ውርደትን ሊያከናንብ ይችላል።
መቼ መዋጋት መቼ አለመዋጋት በየት በኩል ማጥቃት እንዳለብህ ማወቅ የምትችለው ስለጠላት በቂ መረጃ ሲኖርህ ነው።
"አሸናፊ ጦረኞች ወደጦርነቱ የሚገቡት ጦርነቱን አሸንፈው ሲሆን ተሸናፊዎች ግን ድልን በጦርነቱ መሃል ይፈልጓታል። ጦርነትን ለማሸነፍ ጠላትን በማጭበርበር ማሳሳት ሲቻል ነው "ይላል ጀኔራል ሰን ዙ። ይህን ያለመረጃ ልታደርገው አትችልም። በጦርነት ቃታ መሳብ ከ10% በታች የሚሰጠው ጉዳይ ነው። በአንድ ጉዳይ ላይ ቀድመህ የጠራ መረጃ ከሌለህ misinformation Disinformation ማሰራጨት አትችልምም።
የኢትዮጵያ አሁናዊ ትልቁ ፈተናዋ በእነ ጌታቸው አሰፋ የኢትዮጵያ የደህንነት ተቋሙ የመረጃ ቋቱና ጭንቅላቱ ተቆርጦ ወደመቀሌ ከመወሰዱ የቀረው የደህንነት ክንፍ ባዶ ቀፎ ከመሆኑ ባሻገር "እኔ እኮ ደህንነት ነኝ እያሉ ራሳቸውን ቀድመው በሚያስተዋውቁ የምድጃ ዳር ወሬ ቃራሚ ጀሮ ጠቢዎች" አቅመቢስነታቸውን አንዴ በብሔር ሌላ ጊዜ በጎጥ ተወሽቀው አጭበርብረውና ጥፋት አድርሰው መቀጠል በሚፈልጉ ሰዎች ቁጥጥር ስር መውደቁ ነው የሚል እምነት አለኝ። ከጠላት እንደ አንዱ በመምሰል በጠላት ጓዳ ሰፈር ቅኝት በማድረግ መረጃ እያፈነፈነና የጠላትን የመረጃ ቋትን በመፈተሽ ወደወገን ከስር ከስር መረጃ ማድረስ መረጃ መተንተንና ቀጣዩን ሁኔታ መገመት የሚችል ብቁ የሆነ የስለላ አቅም አለመኖርና መዳከም የአገሪቱን ፈተና ከድጡ ወደማጡ እየከተታት ይገኛል። በሐገሪቱ እየተፈጠሩ ካሉ ትርምሶች ጀርባ የቀደመው በእነ ጌታቸው አሰፋ የተበተነው የደህንነት ሐይል ብቻ ሳይሆን ከለውጡ ጋር የቀጠለው በመንግሥት እንጀራውን የሚጋግረው አቅመ ቢስ ጀሮ ጠቢዎች እኩል እንደሕወሓት ሰዎች መንግስትን ሲሳደቡና ሲያራክሱ ከተቀጠረበት መረጃ የሚወስዱ እንጅ መረጃ አፈንፍነው ማምጣት የማይችሉ መረጃ ሻጮች ጭምር ተሳታፊ ስለሆኑ ነው። ስለእናት ሐገራቸዉ እውቀታቸውንና ጊዜያቸውን ጉልበታቸውን አሳልፈው የሰጡ ቁርጠኛ የኢትዮጵያ ልጆችን ድካም ከንቱ እየሆነ ያለው በእነዚህ የሚበሉበትን ወጭት በሚሰብሩ ሰዎች የተነሳ ነው።
የሐገሪቱን ሕልውና አደጋ ላይ የጣለው የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆን ነው። የክልል የቢሮ ኋላፊዎች በሚኒስተር ማዕረግ ያሉ እንጀራቸውን በብልፅግና የሚጋግሩ ደሞዝተኞች ባለ ቪ-8 አሽከርካሪዎች ስለአገር የሚቆረቆሩ ሰዎችን የመንግስት ተቀላቢ ወይም ተከፋ እያሉ የሚሳደቡ ገቨርመንትና ስቴትን ለይተው የማያውቁ የወያኔን አጀንዳ ሌት ተቀን የሚያሳልጡ ሰዎች እነሱ ሞራል ኖሯቸው ከመንግስት ቀለብተኝነት(እንዴት ስድብ እንደሆነ ሊገባኝ አይችልም) ልውጣና ልሳደብ እንኳን ባይሉ በመዋቅሩ ውስጥ እንዲቀጥሉና ሐገርን ከውስጥ በኩል እንዲያፈርሱ የሚመቻችበት እድል ተሰጥቶ ይህ እንደ ዲሞክራሲ ሲተረጎም የሚታይበት አግባብ የተፈጠረው ከመንግስት የማድረግ አቅም ማነስ ስለመነጨ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ። Freedom of Expression ማለት መሳደብ ወይም የሰዎችን ስብዕና መንካት አገር አፍራሽ የሆነ ሐሳብ ማራመድ እንደማለትም አይደለም ሲተረጎም። የትም አለም ላይ በዚህ አግባብ አይሰራም ። የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆንን ተከትሎ ማንም እየተነሳ አገር አፍራሽነቱን እንዲያውጅ እድል አልሰጠውም ማለት አይቻልም።
የመንግስት አፍ የሚባለው የመንግስት ኮሙኒኬሽንን ጨምሮ የመንግስት ሚዲያዎች አጀንዳ በመስጠት የአንድ ተቃዋሚ ግለሰብን ያህል ተፅዕኖ ያለመፍጠራቸው ምክንያት የተወሳሰበ አይደለም።
መረጃ ፖለቲካ ነው። መረጃ ደህንነት ነው። ጭራሽ የሴራ ፖለቲካ ያለ በቂ መረጃ የማይታሰብም ነው። ወያኔ የመንግስትንም ሆነ የአማራን ሕዝብ በተመለከተ ከበቂ በላይ መረጃ የነበረውና አሁንም የተሻለ መረጃ ያለው አሸባሪ ነው። ለዛም ነው የአማራን የፌስቡክ ብሔርተኝነትና ፖለቲካን በቀላሉ ተቆጣጥሮ ዋና ተቆርቋሪና አስጨፋሪ መሆን የቻለውም። የወያኔ እጅ የሌለበት ፖለቲካ በየትኛውም ብሔር አሁን ላይ እየተጋገረ አይደለም። በተቃራኒው በደሳለኝና በመሰለኝ ለመተንተን የሚሞክረው በአማራ ስም የሚንቀሳቀሰው አብዛኛው የፖለቲካ ኤሊት ቀርቶ መንግስት ነኝ የሚለው አካል በትግራይ ክልል መቀሌ አካባቢ ስላለው ሁኔታ አፉን ሞልቶ እንዲከራከር የሚያስችለው በቂ መረጃ ስለመኖሩ እጠራጠራለሁ። በወያኔ አማካኝነት ለራሱ የሚጠቅመውን መረጃ ከሚያደርሰው ውጭ የተለየ በራስ መንገድ የሚገኝ የተረጋገጠ መረጃ የማግኘት እድሎች ልክ እንደ አማራ ክልል ፖለቲካ ክፍት እንዳልሆነ ይሰማኛል። ነገሮች በዚህ የሚቀጥሉ ከሆነ ወደትክክለኛው መፍትሔ ለመድረስ እጅጉን አስቸጋሪ ነው።
ወያኔ አሁን ላይ ወረራ ከመጀመሩ በፊት ጦርነቱን መንግስት በሚመራው ክልል ላይ አስገብቶታል። ያለግጭት ሕልውና የሌለው ወያኔ በእጅ አዙር መስራት የሚገባውን ስራ ሰርቶ ለዳግም ወረራ አዘናግቶ ጦርነት መክፈቱ የማይቀር ነው።
እርግጥ ነው ወያኔ የኢትዮጵያን ሰራዊት በጦርነት ለማሸነፍ የሚያስችል በሰው ሃይልና በትጥቅ የደረጀ ቁመና የለውም። ነገር ግን ቀድሞ በዘረጋው መዋቅርና ባፀደቀው ሕግ እየታገዘ በሐገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ቀድሞ ባደራጃቸውና ተልዕኮ ሰጥቶ ባሰማራቸው አካላት በኩል አላማውን ለማስፈፀም እየሰራ ሲሆን ሕዝቡን ደግሞ በተዛባ መረጃ በመንግስት ላይ እንዲነሳሳ የሚያደርገውን ሙከራ ተስፋ የሚያስቆርጠው ሳይሆን እንዲገፋበት የሚያደርገው ነው። የመረጃ ብልጫ ያለው አካል የሚዲያ hegemony የመውሰድ ዕድሉ ከፍተኛ ነው። ቀድሞ አጀንዳ ፍሬም በማድረግ አላማውን እንደጠላት በሚቆጥሩ አካላት ጭምር ሁሉ እንዲሸጥና ጉዳያቸው አድርገው እንዲሰሩበት የሚያደርግ ነው። ሕዝቡ በመንግስት ላይ እንዲማረርና ተስፋ እንዲቆርጥ ወያኔ በርትቶ እየሰራ ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ስም በሕዝቡ እንዲጠፋና ደጀን እንዳይኖረው ለማድረግ የኦነግ ጦር እንደሆነ ሲገልፅ ከውስጥ በኩል ደግሞ እርስ በራሱ ወታደሩ እንዳይተማመን በሴራ አለ ሴራ በቀላሉ ለመበታተን የሚያደርገው ሙከራ የሚናቅ አይደለም። የአንዲትን አገር የመጨረሻ የሕልውናዋ ምሽግ የሆነውን መከላከያን ለዛውም የራስን ጦርነት እየተዋጋለት በአደባባይ የሚሰደቦበትና ያለ ስሙ ስም እየተሰጠ ፕሮፖጋንዳ የሚሰራበትና መንግስት ተብዬው ጥሩ አደረጋችሁ በሚመስል መልኩ በዝምታ የሚያልፍበት አገር የትም አይገኝም። ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ጦርነቱን ስትጀምር የመከላከያ ሰራዊቷ ላይ ስም የሚያጠፋ ማንም አካል እስከ 15 ዓመት እስር እንደሚጠብቀው እንዲያውቅ አዋጅ ያወጣችው።
አበው ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው የሚሉት እንዲሁ አይደለም።
የጦር መሃንዲሱና የሐገር መሪው ናፖሊዮ ቦናፓርት በተግባር ከተፈተነው ልምዱ ተነስቶ ጦርነት 90% መረጃ መሆኑን አስምሮ የተናገረው በጀኔራል ሰን ዙ "The Art of War" በሚለው ድንቅ መፅሐፍ ለሰፈረው ስትራቴጂ ቁልፍ ማስፈፀሚያ የሚሆን ነው። ጀኔራል ሰን ዙ ጠላትን ያለ ጦርነት ድል መቀዳጀት ወይም በሁኔታዎች ተገደህ ወደጦርነት የምትገባ ከሆነ ጦርነቱን በአነስተኛ መስዋዕትነትና ኪሳራ በአጠረ ጊዜ በድል ለመቀዳጀት ቀድመህ ራስህንና ጠላትህን ማወቅ ይገባሃል ይላል። ይህ መሆን የሚችለው በበቂ መረጃ ነው። በበቂ መረጃ ላይ ያልተመረኮዘ ትንተናና አቋም ሽንፈትና ውርደትን ሊያከናንብ ይችላል።
መቼ መዋጋት መቼ አለመዋጋት በየት በኩል ማጥቃት እንዳለብህ ማወቅ የምትችለው ስለጠላት በቂ መረጃ ሲኖርህ ነው።
"አሸናፊ ጦረኞች ወደጦርነቱ የሚገቡት ጦርነቱን አሸንፈው ሲሆን ተሸናፊዎች ግን ድልን በጦርነቱ መሃል ይፈልጓታል። ጦርነትን ለማሸነፍ ጠላትን በማጭበርበር ማሳሳት ሲቻል ነው "ይላል ጀኔራል ሰን ዙ። ይህን ያለመረጃ ልታደርገው አትችልም። በጦርነት ቃታ መሳብ ከ10% በታች የሚሰጠው ጉዳይ ነው። በአንድ ጉዳይ ላይ ቀድመህ የጠራ መረጃ ከሌለህ misinformation Disinformation ማሰራጨት አትችልምም።
የኢትዮጵያ አሁናዊ ትልቁ ፈተናዋ በእነ ጌታቸው አሰፋ የኢትዮጵያ የደህንነት ተቋሙ የመረጃ ቋቱና ጭንቅላቱ ተቆርጦ ወደመቀሌ ከመወሰዱ የቀረው የደህንነት ክንፍ ባዶ ቀፎ ከመሆኑ ባሻገር "እኔ እኮ ደህንነት ነኝ እያሉ ራሳቸውን ቀድመው በሚያስተዋውቁ የምድጃ ዳር ወሬ ቃራሚ ጀሮ ጠቢዎች" አቅመቢስነታቸውን አንዴ በብሔር ሌላ ጊዜ በጎጥ ተወሽቀው አጭበርብረውና ጥፋት አድርሰው መቀጠል በሚፈልጉ ሰዎች ቁጥጥር ስር መውደቁ ነው የሚል እምነት አለኝ። ከጠላት እንደ አንዱ በመምሰል በጠላት ጓዳ ሰፈር ቅኝት በማድረግ መረጃ እያፈነፈነና የጠላትን የመረጃ ቋትን በመፈተሽ ወደወገን ከስር ከስር መረጃ ማድረስ መረጃ መተንተንና ቀጣዩን ሁኔታ መገመት የሚችል ብቁ የሆነ የስለላ አቅም አለመኖርና መዳከም የአገሪቱን ፈተና ከድጡ ወደማጡ እየከተታት ይገኛል። በሐገሪቱ እየተፈጠሩ ካሉ ትርምሶች ጀርባ የቀደመው በእነ ጌታቸው አሰፋ የተበተነው የደህንነት ሐይል ብቻ ሳይሆን ከለውጡ ጋር የቀጠለው በመንግሥት እንጀራውን የሚጋግረው አቅመ ቢስ ጀሮ ጠቢዎች እኩል እንደሕወሓት ሰዎች መንግስትን ሲሳደቡና ሲያራክሱ ከተቀጠረበት መረጃ የሚወስዱ እንጅ መረጃ አፈንፍነው ማምጣት የማይችሉ መረጃ ሻጮች ጭምር ተሳታፊ ስለሆኑ ነው። ስለእናት ሐገራቸዉ እውቀታቸውንና ጊዜያቸውን ጉልበታቸውን አሳልፈው የሰጡ ቁርጠኛ የኢትዮጵያ ልጆችን ድካም ከንቱ እየሆነ ያለው በእነዚህ የሚበሉበትን ወጭት በሚሰብሩ ሰዎች የተነሳ ነው።
የሐገሪቱን ሕልውና አደጋ ላይ የጣለው የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆን ነው። የክልል የቢሮ ኋላፊዎች በሚኒስተር ማዕረግ ያሉ እንጀራቸውን በብልፅግና የሚጋግሩ ደሞዝተኞች ባለ ቪ-8 አሽከርካሪዎች ስለአገር የሚቆረቆሩ ሰዎችን የመንግስት ተቀላቢ ወይም ተከፋ እያሉ የሚሳደቡ ገቨርመንትና ስቴትን ለይተው የማያውቁ የወያኔን አጀንዳ ሌት ተቀን የሚያሳልጡ ሰዎች እነሱ ሞራል ኖሯቸው ከመንግስት ቀለብተኝነት(እንዴት ስድብ እንደሆነ ሊገባኝ አይችልም) ልውጣና ልሳደብ እንኳን ባይሉ በመዋቅሩ ውስጥ እንዲቀጥሉና ሐገርን ከውስጥ በኩል እንዲያፈርሱ የሚመቻችበት እድል ተሰጥቶ ይህ እንደ ዲሞክራሲ ሲተረጎም የሚታይበት አግባብ የተፈጠረው ከመንግስት የማድረግ አቅም ማነስ ስለመነጨ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ። Freedom of Expression ማለት መሳደብ ወይም የሰዎችን ስብዕና መንካት አገር አፍራሽ የሆነ ሐሳብ ማራመድ እንደማለትም አይደለም ሲተረጎም። የትም አለም ላይ በዚህ አግባብ አይሰራም ። የደህንነት ክንፉ ሽባ መሆንን ተከትሎ ማንም እየተነሳ አገር አፍራሽነቱን እንዲያውጅ እድል አልሰጠውም ማለት አይቻልም።
የመንግስት አፍ የሚባለው የመንግስት ኮሙኒኬሽንን ጨምሮ የመንግስት ሚዲያዎች አጀንዳ በመስጠት የአንድ ተቃዋሚ ግለሰብን ያህል ተፅዕኖ ያለመፍጠራቸው ምክንያት የተወሳሰበ አይደለም።
መረጃ ፖለቲካ ነው። መረጃ ደህንነት ነው። ጭራሽ የሴራ ፖለቲካ ያለ በቂ መረጃ የማይታሰብም ነው። ወያኔ የመንግስትንም ሆነ የአማራን ሕዝብ በተመለከተ ከበቂ በላይ መረጃ የነበረውና አሁንም የተሻለ መረጃ ያለው አሸባሪ ነው። ለዛም ነው የአማራን የፌስቡክ ብሔርተኝነትና ፖለቲካን በቀላሉ ተቆጣጥሮ ዋና ተቆርቋሪና አስጨፋሪ መሆን የቻለውም። የወያኔ እጅ የሌለበት ፖለቲካ በየትኛውም ብሔር አሁን ላይ እየተጋገረ አይደለም። በተቃራኒው በደሳለኝና በመሰለኝ ለመተንተን የሚሞክረው በአማራ ስም የሚንቀሳቀሰው አብዛኛው የፖለቲካ ኤሊት ቀርቶ መንግስት ነኝ የሚለው አካል በትግራይ ክልል መቀሌ አካባቢ ስላለው ሁኔታ አፉን ሞልቶ እንዲከራከር የሚያስችለው በቂ መረጃ ስለመኖሩ እጠራጠራለሁ። በወያኔ አማካኝነት ለራሱ የሚጠቅመውን መረጃ ከሚያደርሰው ውጭ የተለየ በራስ መንገድ የሚገኝ የተረጋገጠ መረጃ የማግኘት እድሎች ልክ እንደ አማራ ክልል ፖለቲካ ክፍት እንዳልሆነ ይሰማኛል። ነገሮች በዚህ የሚቀጥሉ ከሆነ ወደትክክለኛው መፍትሔ ለመድረስ እጅጉን አስቸጋሪ ነው።
ወያኔ አሁን ላይ ወረራ ከመጀመሩ በፊት ጦርነቱን መንግስት በሚመራው ክልል ላይ አስገብቶታል። ያለግጭት ሕልውና የሌለው ወያኔ በእጅ አዙር መስራት የሚገባውን ስራ ሰርቶ ለዳግም ወረራ አዘናግቶ ጦርነት መክፈቱ የማይቀር ነው።
እርግጥ ነው ወያኔ የኢትዮጵያን ሰራዊት በጦርነት ለማሸነፍ የሚያስችል በሰው ሃይልና በትጥቅ የደረጀ ቁመና የለውም። ነገር ግን ቀድሞ በዘረጋው መዋቅርና ባፀደቀው ሕግ እየታገዘ በሐገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ቀድሞ ባደራጃቸውና ተልዕኮ ሰጥቶ ባሰማራቸው አካላት በኩል አላማውን ለማስፈፀም እየሰራ ሲሆን ሕዝቡን ደግሞ በተዛባ መረጃ በመንግስት ላይ እንዲነሳሳ የሚያደርገውን ሙከራ ተስፋ የሚያስቆርጠው ሳይሆን እንዲገፋበት የሚያደርገው ነው። የመረጃ ብልጫ ያለው አካል የሚዲያ hegemony የመውሰድ ዕድሉ ከፍተኛ ነው። ቀድሞ አጀንዳ ፍሬም በማድረግ አላማውን እንደጠላት በሚቆጥሩ አካላት ጭምር ሁሉ እንዲሸጥና ጉዳያቸው አድርገው እንዲሰሩበት የሚያደርግ ነው። ሕዝቡ በመንግስት ላይ እንዲማረርና ተስፋ እንዲቆርጥ ወያኔ በርትቶ እየሰራ ነው። የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ስም በሕዝቡ እንዲጠፋና ደጀን እንዳይኖረው ለማድረግ የኦነግ ጦር እንደሆነ ሲገልፅ ከውስጥ በኩል ደግሞ እርስ በራሱ ወታደሩ እንዳይተማመን በሴራ አለ ሴራ በቀላሉ ለመበታተን የሚያደርገው ሙከራ የሚናቅ አይደለም። የአንዲትን አገር የመጨረሻ የሕልውናዋ ምሽግ የሆነውን መከላከያን ለዛውም የራስን ጦርነት እየተዋጋለት በአደባባይ የሚሰደቦበትና ያለ ስሙ ስም እየተሰጠ ፕሮፖጋንዳ የሚሰራበትና መንግስት ተብዬው ጥሩ አደረጋችሁ በሚመስል መልኩ በዝምታ የሚያልፍበት አገር የትም አይገኝም። ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ጦርነቱን ስትጀምር የመከላከያ ሰራዊቷ ላይ ስም የሚያጠፋ ማንም አካል እስከ 15 ዓመት እስር እንደሚጠብቀው እንዲያውቅ አዋጅ ያወጣችው።
አበው ጦር ከፈታው ወሬ የፈታው የሚሉት እንዲሁ አይደለም።
ጀኔራል ሰን ዙ የው ግዛትን 33 ሺ ጦር ይዞ ግዙፉን የቹ ግዛት የኗኗን በመቶ ሺ የሚቆጠርን ጦር ያሸነፈው እንደወያኔ የውሸት መረጃ በመርጬት በቹ ግዛቶች ገብቶ በተለያዩ አካባቢዎች ላይ ጥቃት በመክፈት በኗኗ ላይ እንኳን ሕዝቡ ጦሩ ራሱ እምነት እንዳይኖረውና ከኗኗ እየወጣ ለሰን ዙ ጦር እጅ እንዲሰጥ ገሚሱ ደግሞ ከጦሩ እየሾለከ እንዲጠፋና ጦሩ እንዲበተን ማድረግ ስለተቻለ ነበር።
ወያኔ አሁን እያደረገ ያለው የኢትዮጵያን ጦር በተለይ የአማራ ልዩሃይልን በወያኔ ናፋቂ በተተፉ አቅመ ቢሶች በኩል የጋራ ኮዝ እንዳይኖረው በማድረግ ልዩሃይሉን የዳቦ ስም በመስጠት ለመበተን ሲደከም ተከርሟል። ሕዝቡን ደግሞ በተለያየ መንገድ እንዲማረርና አልፎም በመንግሥት ላይ በአመፅ እንዲነሳ ለማድረግ ያልተቋረጠ ስራ እየተሰራ ነው። አንዴ የተመረጡ አካባቢዎች ላይ ጭፍጨፋ በመፈፀም ሌላ ጊዜ ደግሞ በሐይማኖት ስም እየተደረገ ያለው ስራ ለወያኔ መንገድ ጠረጋ ነው። ይህን አጀንዳ ወያኔን እንደጠላት የሚቆጥሩት ወይም እንታገለዋለን የሚሉ አካላት ሳይቀር አጀንዳውን ተቀብለው የማሻሻጥ ስራውን እያቀላጠፉትለም ነው። ዲስፕሊንድ ያልሆነ ኮዝ የሌለው በጠንካራ የወታደራዊ ስነ-ስርዓት የማይመራ ሰራዊት በየትኛውም ሁኔታ የሚሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት በበከፍተኛ ሞራል ተሞልቶ እስከመጨረሻው በፅናት ቆሞ ሊታገል አይችልም።
በናፒር በሚመራው የእንግሊዝ ጦር በአፄ ቴዎድሮስ ላይ ብልጫ የወሰደው በወታደራዊ ስርዓት የተሻለ ስለነበረ ነው። የናፒር ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስና ስለ ሕዝቡ ሁኔታም ከበቂ በላይ መረጃ ስለነበረው በክፍተቱ መጫወት ስለቻለም ነበር።
ጀኔራል ሰን ዙ ጥቂት ጦር እየመራ የኗኗን ግዙፍ ጦርን በራሱ በቹ ግዛት ጠልቆ ገብቶ ማሸነፍ የቻለው በበቂ መረጃ ተመርኩዞ በተዛባ በውሸት መረጃ በማጭበርበር ጦሩን አሳስቶ በሕዝቡ ቅሬታና ጥያቄ በኩል አልፎ ጦርነቱን መምራት ስለቻለ ነበር። የሰን ዙ ጦር ተቆራርጦ በቹ ግዛት የሽምቂ ውጊያ ማድረግ የቻለው የቹ ሕዝብ በኗኗ እና በጦሩ ላይ የተማረረ ስለነበረ ለሰን ዙ ምሽግ ሆኖ ስላገለገለው ነበር።
በናፔር የሚመራው የእንግሊዝ ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስ ጦርና ስለሚመራው ሕዝብ በቂ መረጃ ነበረው እንጅ የአፄ ቴዎድሮስ ጦር በናፔር ስለሚመራው የእንግሊዝ ጦር በቂ መረጃ ነበረው ለማለት የሚያስደፍር ነው ለማለት አያስደፍርም።
አፄ ቴዎድሮስ ስለኢትዮጵያ በክብር የወደቀው ቀድሞ በራሱ ኤሊትና ሕዝብ ስለተካደ ነበር። ሕዝቡንና ኤሊቱን ከአፄ ቴዎድሮስ ይልቅ የናፔር ጦር ተጠቅሞበታል።
ሰን ዙ እንዳለው "አሸናፊው ጦረኛ ወደጦርነት የሚሄደው ጦርነቱን አሸንፎ ነው። ተሸናፊው ደግሞ ድልን በጦርነት መሃል ይፈልጋል" ይላል።
ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው የአፄ ሚኒሊክ የአድዋ ዘመቻ ነው። አፄ ሚኒሊክ በክተት አዋጃቸው ገና ሳይነሱ ጦርነቱን አሸንፈው ስለመጀመራቸው ማረጋገጫው ".ወስልተህ የቀረህ ግን ትጣላኛለህ አልተውህም። ማርያምን አማላጅ የለኝም" የሚለው አቋማቸው ስለ ድህረ-ጦርነት ሁኔታ ምን ያህል እርግጠኛ እንደነበሩ የሚያመላክት ነበር።
አፄ ሚኒሊክ ስለጣሊያንን ጦር ከበቂ በላይ መረጃ እንደነበራቸውና ይህን የጠላት ሃይል ለመመከትና ጦርነቱን በድል ለመወጣት የሚያስችል ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸውም በክተት አዋጃቸው ላይ "...በፊት እግዚአብሔር የወሰነልንን ባህር አልፎ(የኢትዮጵያ ደንበር እስከየት እንደሆነ የሚናገርም ነው) መጥቷል፡፡ እኔም የአገሬን ከብት ማለቅ፤ የሰውን መድከም አይቼ እስካሁን
ዝም ብለው( የጠላትን እንቅስቃሴ በተመለከተ ያውቁና ለጠላት የሚመጥን የሰው ሃይልና የትጥቅ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸው የሚያሳይ ነው) ደግሞ እያለፈ እንደፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር.." የሚለው አቋም ያረጋግጥልናል። በነገራችን ላይ በኢትዮጵያ ታሪክ በእኔ መረዳት ለውጊያ ጦርነቱ ከሚወስደው ጊዜ ይልቅ ለጦርነቱ የሚደረገው ዝግጅት ከፍተኛውን ጊዜ የሚወስድ ነው። ጦርነትን ለማሸነፍ በሰላም ጊዜ ለጦርነት መዘጋጀት የሚለው በተግባር ሲተረጎም ከዚህ የተለየም አይደለም‼️
ወያኔ አሁን እያደረገ የሚገኘው መንግስት በሚያስተዳድረው ክልል በሐይማኖት ስም ወይም ጥቃት እንዲፈፀም በማድረግ ጦርነቱን ራሱ ሕዝቡ እንዲመራለት ማድረግ ነው‼️
ለወያኔ አገር ለማፍረስ እየተሰጠ የሚገኘው እድል በጊዜ እልባት የማይሰጠው ከሆነ ማንም ወደማያተርፍበት አዘቅት ሁሉም ተያይዞ መግባቱ አይቀርም‼️
ወያኔ አሁን እያደረገ ያለው የኢትዮጵያን ጦር በተለይ የአማራ ልዩሃይልን በወያኔ ናፋቂ በተተፉ አቅመ ቢሶች በኩል የጋራ ኮዝ እንዳይኖረው በማድረግ ልዩሃይሉን የዳቦ ስም በመስጠት ለመበተን ሲደከም ተከርሟል። ሕዝቡን ደግሞ በተለያየ መንገድ እንዲማረርና አልፎም በመንግሥት ላይ በአመፅ እንዲነሳ ለማድረግ ያልተቋረጠ ስራ እየተሰራ ነው። አንዴ የተመረጡ አካባቢዎች ላይ ጭፍጨፋ በመፈፀም ሌላ ጊዜ ደግሞ በሐይማኖት ስም እየተደረገ ያለው ስራ ለወያኔ መንገድ ጠረጋ ነው። ይህን አጀንዳ ወያኔን እንደጠላት የሚቆጥሩት ወይም እንታገለዋለን የሚሉ አካላት ሳይቀር አጀንዳውን ተቀብለው የማሻሻጥ ስራውን እያቀላጠፉትለም ነው። ዲስፕሊንድ ያልሆነ ኮዝ የሌለው በጠንካራ የወታደራዊ ስነ-ስርዓት የማይመራ ሰራዊት በየትኛውም ሁኔታ የሚሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት በበከፍተኛ ሞራል ተሞልቶ እስከመጨረሻው በፅናት ቆሞ ሊታገል አይችልም።
በናፒር በሚመራው የእንግሊዝ ጦር በአፄ ቴዎድሮስ ላይ ብልጫ የወሰደው በወታደራዊ ስርዓት የተሻለ ስለነበረ ነው። የናፒር ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስና ስለ ሕዝቡ ሁኔታም ከበቂ በላይ መረጃ ስለነበረው በክፍተቱ መጫወት ስለቻለም ነበር።
ጀኔራል ሰን ዙ ጥቂት ጦር እየመራ የኗኗን ግዙፍ ጦርን በራሱ በቹ ግዛት ጠልቆ ገብቶ ማሸነፍ የቻለው በበቂ መረጃ ተመርኩዞ በተዛባ በውሸት መረጃ በማጭበርበር ጦሩን አሳስቶ በሕዝቡ ቅሬታና ጥያቄ በኩል አልፎ ጦርነቱን መምራት ስለቻለ ነበር። የሰን ዙ ጦር ተቆራርጦ በቹ ግዛት የሽምቂ ውጊያ ማድረግ የቻለው የቹ ሕዝብ በኗኗ እና በጦሩ ላይ የተማረረ ስለነበረ ለሰን ዙ ምሽግ ሆኖ ስላገለገለው ነበር።
በናፔር የሚመራው የእንግሊዝ ጦር ስለ አፄ ቴዎድሮስ ጦርና ስለሚመራው ሕዝብ በቂ መረጃ ነበረው እንጅ የአፄ ቴዎድሮስ ጦር በናፔር ስለሚመራው የእንግሊዝ ጦር በቂ መረጃ ነበረው ለማለት የሚያስደፍር ነው ለማለት አያስደፍርም።
አፄ ቴዎድሮስ ስለኢትዮጵያ በክብር የወደቀው ቀድሞ በራሱ ኤሊትና ሕዝብ ስለተካደ ነበር። ሕዝቡንና ኤሊቱን ከአፄ ቴዎድሮስ ይልቅ የናፔር ጦር ተጠቅሞበታል።
ሰን ዙ እንዳለው "አሸናፊው ጦረኛ ወደጦርነት የሚሄደው ጦርነቱን አሸንፎ ነው። ተሸናፊው ደግሞ ድልን በጦርነት መሃል ይፈልጋል" ይላል።
ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው የአፄ ሚኒሊክ የአድዋ ዘመቻ ነው። አፄ ሚኒሊክ በክተት አዋጃቸው ገና ሳይነሱ ጦርነቱን አሸንፈው ስለመጀመራቸው ማረጋገጫው ".ወስልተህ የቀረህ ግን ትጣላኛለህ አልተውህም። ማርያምን አማላጅ የለኝም" የሚለው አቋማቸው ስለ ድህረ-ጦርነት ሁኔታ ምን ያህል እርግጠኛ እንደነበሩ የሚያመላክት ነበር።
አፄ ሚኒሊክ ስለጣሊያንን ጦር ከበቂ በላይ መረጃ እንደነበራቸውና ይህን የጠላት ሃይል ለመመከትና ጦርነቱን በድል ለመወጣት የሚያስችል ከፍተኛ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸውም በክተት አዋጃቸው ላይ "...በፊት እግዚአብሔር የወሰነልንን ባህር አልፎ(የኢትዮጵያ ደንበር እስከየት እንደሆነ የሚናገርም ነው) መጥቷል፡፡ እኔም የአገሬን ከብት ማለቅ፤ የሰውን መድከም አይቼ እስካሁን
ዝም ብለው( የጠላትን እንቅስቃሴ በተመለከተ ያውቁና ለጠላት የሚመጥን የሰው ሃይልና የትጥቅ ዝግጅት ሲያደርጉ ስለመቆየታቸው የሚያሳይ ነው) ደግሞ እያለፈ እንደፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር.." የሚለው አቋም ያረጋግጥልናል። በነገራችን ላይ በኢትዮጵያ ታሪክ በእኔ መረዳት ለውጊያ ጦርነቱ ከሚወስደው ጊዜ ይልቅ ለጦርነቱ የሚደረገው ዝግጅት ከፍተኛውን ጊዜ የሚወስድ ነው። ጦርነትን ለማሸነፍ በሰላም ጊዜ ለጦርነት መዘጋጀት የሚለው በተግባር ሲተረጎም ከዚህ የተለየም አይደለም‼️
ወያኔ አሁን እያደረገ የሚገኘው መንግስት በሚያስተዳድረው ክልል በሐይማኖት ስም ወይም ጥቃት እንዲፈፀም በማድረግ ጦርነቱን ራሱ ሕዝቡ እንዲመራለት ማድረግ ነው‼️
ለወያኔ አገር ለማፍረስ እየተሰጠ የሚገኘው እድል በጊዜ እልባት የማይሰጠው ከሆነ ማንም ወደማያተርፍበት አዘቅት ሁሉም ተያይዞ መግባቱ አይቀርም‼️
የመንግስት ዋናውና ተቀዳሚ ስራው የዜጎችን ሰላምና ደህንነት መጠበቅ ነው። በአለም ላይ ሕግና ሥርዓት ይከበር ዘንድ መንግስትን በመጠየቅ የኢትዮጵያ ሕዝብ የመጀመሪያው ይመስለኛል።
ሕግና ስርዓትን ለማስከበር የሚያስፈልገው ምንድን ነው? እየተሰራ ያለው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት ወይስ የእርስ በርስ ግጭቱን ለማስፋፋት ነው?
ከዚህ በፊት በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ሆነው አገር ለማፍረስ የጥላቻና የዛቻ አመፅ ቀስቃሽ ጥሪዎችን ሲያደርጉ ለነበሩ ሰዎች ዶ/ር አብይ አህመድ ፓርላማ ላይ "እናንተን ልቆጣጥራችሁ አልችልም፤እግዜር ይይላችሁ/ይፍረዳችሁ ሲል ብዙዎች ሐሳቡን ቢገዙት የሚመስል ስለሆነ የወግ ነው። እሱ እመራዋለሁ በሚለው አገር ውስጥ ሆነው አገር ለማፍረስ ሕዝብ ለማጫረስ የሚሰሩ ሰዎችን በተመለከተ የዝምታ ምንጩ ግን ሊገባኝ አልቻለም ምንድን ቢሆን ነው?!
ሰዎች ከፍተኛ የሆነ ግልፅ የሆነ የለየለት የጥላቻ አመፅ ቀስቃሽ ንግግር የእልቂት ጥሪዎችን በየአደባባዩ እያሰሙ በዝምታ ማለፍ ለዲሞክራሲ ምህዳሩ መስፋት ተብሎ ወይስ በግጭቱ መንግስትም እንደሕወሓት ትርፍ አገኝበታለሁ ብሎ አስቦ ነው? ዲሞክራሲ ሲተረጎምስ እንዲህ ያለ ነውን? ትርጉሙ ይህ ከሆነ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አያስፈልገውም። አይፈልገውምም!
መንግስት እንደምድራዊ መንግስት ሆኖ ሕግና ስርዓት ለማስከበር ሊሰራ እንጅ ዘወትር ስብከት ሊያወራ እንዲህ ሆኖ አገር አይችልም። የስብከት ባሕሪውን ማቆም አለበት። ስብከቱን ከመንግሥት በላይ በውብ ቃላት የሚያሽሞነሙኑ በየሐይማኖቱ የተዋጣላቸውና የወጣላቸው እልፍ ሰባኪዎች ተትረፍርፈዋል።
ከጫፍ እስከ ጫፍ ሕዝቡ "ኧረ የመንግስት ያለህ!" እያለ ያለው ሕግ እንዲከበርለት ነው። የግጭት ጡረተኞች እንኳን ኧረ የመንግስት ያለህ ብለው ተጨማሪ ትርፍ እንዲያጋብሱ እድል ማግኘት ችለዋል።
መንግስት የሌለ በማስመሰል ስርዓት አልበኝነት እንዲፏፏም ሕዝቡ ሌሎች አማራጮችን ተስፋ አድርጎ እንዲከተል ቢመከርና ቢወተወት አያስገርምም።በእነሱ እንዴትስ መፍረድ ይቻላል?!
ሕግና ስርዓትን ለማስከበር የሚያስፈልገው ምንድን ነው? እየተሰራ ያለው የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት ወይስ የእርስ በርስ ግጭቱን ለማስፋፋት ነው?
ከዚህ በፊት በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ሆነው አገር ለማፍረስ የጥላቻና የዛቻ አመፅ ቀስቃሽ ጥሪዎችን ሲያደርጉ ለነበሩ ሰዎች ዶ/ር አብይ አህመድ ፓርላማ ላይ "እናንተን ልቆጣጥራችሁ አልችልም፤እግዜር ይይላችሁ/ይፍረዳችሁ ሲል ብዙዎች ሐሳቡን ቢገዙት የሚመስል ስለሆነ የወግ ነው። እሱ እመራዋለሁ በሚለው አገር ውስጥ ሆነው አገር ለማፍረስ ሕዝብ ለማጫረስ የሚሰሩ ሰዎችን በተመለከተ የዝምታ ምንጩ ግን ሊገባኝ አልቻለም ምንድን ቢሆን ነው?!
ሰዎች ከፍተኛ የሆነ ግልፅ የሆነ የለየለት የጥላቻ አመፅ ቀስቃሽ ንግግር የእልቂት ጥሪዎችን በየአደባባዩ እያሰሙ በዝምታ ማለፍ ለዲሞክራሲ ምህዳሩ መስፋት ተብሎ ወይስ በግጭቱ መንግስትም እንደሕወሓት ትርፍ አገኝበታለሁ ብሎ አስቦ ነው? ዲሞክራሲ ሲተረጎምስ እንዲህ ያለ ነውን? ትርጉሙ ይህ ከሆነ ለኢትዮጵያ ሕዝብ አያስፈልገውም። አይፈልገውምም!
መንግስት እንደምድራዊ መንግስት ሆኖ ሕግና ስርዓት ለማስከበር ሊሰራ እንጅ ዘወትር ስብከት ሊያወራ እንዲህ ሆኖ አገር አይችልም። የስብከት ባሕሪውን ማቆም አለበት። ስብከቱን ከመንግሥት በላይ በውብ ቃላት የሚያሽሞነሙኑ በየሐይማኖቱ የተዋጣላቸውና የወጣላቸው እልፍ ሰባኪዎች ተትረፍርፈዋል።
ከጫፍ እስከ ጫፍ ሕዝቡ "ኧረ የመንግስት ያለህ!" እያለ ያለው ሕግ እንዲከበርለት ነው። የግጭት ጡረተኞች እንኳን ኧረ የመንግስት ያለህ ብለው ተጨማሪ ትርፍ እንዲያጋብሱ እድል ማግኘት ችለዋል።
መንግስት የሌለ በማስመሰል ስርዓት አልበኝነት እንዲፏፏም ሕዝቡ ሌሎች አማራጮችን ተስፋ አድርጎ እንዲከተል ቢመከርና ቢወተወት አያስገርምም።በእነሱ እንዴትስ መፍረድ ይቻላል?!
የምሬን ነው!
ወያኔ ላይ Specialized ያደረግነው በኢትዮጵያ ምድር ጥቂት ሰዎች ነን። ወያኔን ጠንቅቆ ሊረዳ የማይችል ሰው ደግሞ ፈፅሞ የኢትዮጵያንና የቀጠናውን ፖለቲካ የመተንተን አቅም የለውም። የወያኔ ተቃዋሚ ነኝ የሚለው ራሱ የወያኔ አጀንዳ አሻሻጭ ለሚጭረው እሳት ለማቀጣጠያነት የተዘጋጀ ጭራሮ መሆኑን ከአንዴም ሁለት ሶስቴ በተግባር ያስመሰከረ ነው።በአዛባዎችና በዳፍንታሞች መከበባችን ግን ምቾት እየሰጠኝ አይደለም።
የፌስቡክን ማህበረሰብ በሌሎች ፔጆችና ፌክ አካውንቶች አጀንዳ ያልፈጠርኩለት አንተ ብቻ ፃፍ! ተናገር! አንተ የእውነት ሰው! የሕዝብ ልጅ ያላለኝ ፌስቡክ ተጠቃሚና ፖለቲከኛ አላውቅም። እንዳለ የፌስቡክ ማህበረሰብ እኮ ከዳሚ ነው!
በዚህ ሊሰድበኝ ወይም ሊያሽሟጥጠኝ የሚሞክረኝ ማንነቴን ስለሚያውቅ እንጅ በብዕር አካውንቴና በፔጆቼ አድናቂዬ የሆነ ነው።
ወያኔ ላይ Specialized ያደረግነው በኢትዮጵያ ምድር ጥቂት ሰዎች ነን። ወያኔን ጠንቅቆ ሊረዳ የማይችል ሰው ደግሞ ፈፅሞ የኢትዮጵያንና የቀጠናውን ፖለቲካ የመተንተን አቅም የለውም። የወያኔ ተቃዋሚ ነኝ የሚለው ራሱ የወያኔ አጀንዳ አሻሻጭ ለሚጭረው እሳት ለማቀጣጠያነት የተዘጋጀ ጭራሮ መሆኑን ከአንዴም ሁለት ሶስቴ በተግባር ያስመሰከረ ነው።በአዛባዎችና በዳፍንታሞች መከበባችን ግን ምቾት እየሰጠኝ አይደለም።
የፌስቡክን ማህበረሰብ በሌሎች ፔጆችና ፌክ አካውንቶች አጀንዳ ያልፈጠርኩለት አንተ ብቻ ፃፍ! ተናገር! አንተ የእውነት ሰው! የሕዝብ ልጅ ያላለኝ ፌስቡክ ተጠቃሚና ፖለቲከኛ አላውቅም። እንዳለ የፌስቡክ ማህበረሰብ እኮ ከዳሚ ነው!
በዚህ ሊሰድበኝ ወይም ሊያሽሟጥጠኝ የሚሞክረኝ ማንነቴን ስለሚያውቅ እንጅ በብዕር አካውንቴና በፔጆቼ አድናቂዬ የሆነ ነው።