Forwarded from AAU MEREJA
Congratulations!
ግቡ እና እዩ ተለቋል በportal
Simple step
Your AAU ID No. and password
you can see your Exit Exam result on AAU portal
https://portal.aau.edu.et
መልካም እድል ለሁላችን 🙏
Good Luck 🤞
join us
👉 @AAUMEREJA
ግቡ እና እዩ ተለቋል በportal
Simple step
Your AAU ID No. and password
you can see your Exit Exam result on AAU portal
https://portal.aau.edu.et
መልካም እድል ለሁላችን 🙏
Good Luck 🤞
join us
👉 @AAUMEREJA
👍2👏1🤔1
Dear first year students
You were expected to take the second semester final exam between July 15 and 24, 2024, and the NSSLE will be conducted between Hamile 3 and 11, 2016. Thus, we are determined to endup the classes by July 5, 2024, and students should leave the campuses on July 7 and 8, 2024. The students will be back to the campuses 10 days before the start of the 2017 academic year so that one week will be used for tutorial classes and to refresh the courses studied, and one week for examination.
It's For All AAU Campus.
Join and share
@AAUCOMMUNITY
You were expected to take the second semester final exam between July 15 and 24, 2024, and the NSSLE will be conducted between Hamile 3 and 11, 2016. Thus, we are determined to endup the classes by July 5, 2024, and students should leave the campuses on July 7 and 8, 2024. The students will be back to the campuses 10 days before the start of the 2017 academic year so that one week will be used for tutorial classes and to refresh the courses studied, and one week for examination.
It's For All AAU Campus.
Join and share
@AAUCOMMUNITY
👍2
👍1
U can take your Rivan at FBE STUDENTS COUNCIL office starting from 7:30 Ethiopian time
👍2
U can take your Rivan and bainder at FBE STUDENTS COUNCIL office
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምርቃት ቀናችን አደረሰን እያልን ፣
ነገ የቁርስ ስዐት ከሌሊቱ 11:30 ጀምሮ ስለሆነ በስዐት እንድትነሱ እና ወደ ሚሊኒየም አዳራሽ ለመሄድ ወደ ተዘጋጁት ባሶች እንድትገቡ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት
@AAUCOMMUNITY
ነገ የቁርስ ስዐት ከሌሊቱ 11:30 ጀምሮ ስለሆነ በስዐት እንድትነሱ እና ወደ ሚሊኒየም አዳራሽ ለመሄድ ወደ ተዘጋጁት ባሶች እንድትገቡ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት
@AAUCOMMUNITY
😁9👍2
Dear Graduating Class of 2023/24
I am thrilled to extend my heartfelt congratulations to each and every one of you on this momentous occasion. Your unwavering commitment, hard work, and resilience have brought you to this significant milestone, and I commend you for your dedication.
As you embark on the next chapter of your journey, may you continue to pursue your aspirations with passion and determination. The knowledge and skills you have acquired at AAU, CoBE will undoubtedly serve as a solid foundation for your future endeavors. I have no doubt that you will make a positive impact in the world and achieve great success.
I am confident that the future holds boundless opportunities for each of you, and I am excited to witness the remarkable accomplishments you will undoubtedly achieve. Congratulations once again, and may your future be filled with Love, joy, and fulfillment.
Sirak (Kinde)Moges
STUDENTS COUNCIL PRESIDENT .
I am thrilled to extend my heartfelt congratulations to each and every one of you on this momentous occasion. Your unwavering commitment, hard work, and resilience have brought you to this significant milestone, and I commend you for your dedication.
As you embark on the next chapter of your journey, may you continue to pursue your aspirations with passion and determination. The knowledge and skills you have acquired at AAU, CoBE will undoubtedly serve as a solid foundation for your future endeavors. I have no doubt that you will make a positive impact in the world and achieve great success.
I am confident that the future holds boundless opportunities for each of you, and I am excited to witness the remarkable accomplishments you will undoubtedly achieve. Congratulations once again, and may your future be filled with Love, joy, and fulfillment.
Sirak (Kinde)Moges
STUDENTS COUNCIL PRESIDENT .
👍6
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች ፣
የመመረቂያ ጋዎን ነገ ጠዋት 1:30 ጀምራቹ እንድትመልሱ እናሳስባለን።
የመመረቂያ ጋዎን ነገ ጠዋት 1:30 ጀምራቹ እንድትመልሱ እናሳስባለን።
ማስተካከያ!
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች ጋዎን፣ክሊራንስ እና ግዜያዊ ዲግሪ ከ12 ክፍል ፍተና በሁአላ
የምትመልሱ እና የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን ።
አሁን ጋዎን መመለስ የሚመቻቹ ተማሪዎች በጎቴ በኩል ባለው በር መስጠት ትችላላችሁ
መልካም ግዜ ይሁንልን።
@AAUCOMMUNITY
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች ጋዎን፣ክሊራንስ እና ግዜያዊ ዲግሪ ከ12 ክፍል ፍተና በሁአላ
የምትመልሱ እና የምትወስዱ መሆኑን እንገልፃለን ።
አሁን ጋዎን መመለስ የሚመቻቹ ተማሪዎች በጎቴ በኩል ባለው በር መስጠት ትችላላችሁ
መልካም ግዜ ይሁንልን።
@AAUCOMMUNITY
Attention ‼️
#for FBE
ጋዎን መመለስ የምትፈልጉ የክፍለ ሀገር ልጆች በጎቴ በኩል እየሄዳቹ መመለስ ትችላላችሁ
መግባትም መውጣትም የሚቻለው በጎቴ በኩል ሲሆን፣ መጽሄት ከፈተና በኋላ ነው ከቴምፖ ጋ ትወስዳላቹ
@AAUCOMMUNITY
#for FBE
ጋዎን መመለስ የምትፈልጉ የክፍለ ሀገር ልጆች በጎቴ በኩል እየሄዳቹ መመለስ ትችላላችሁ
መግባትም መውጣትም የሚቻለው በጎቴ በኩል ሲሆን፣ መጽሄት ከፈተና በኋላ ነው ከቴምፖ ጋ ትወስዳላቹ
@AAUCOMMUNITY
Attention
ለተመራቂ ተማሪዎች ግዜያዊ ዲግሪ ነገ መውሰድ ትችላላቹ
60 ብር ያልከፈላችሁ እና Profile ያልሞላችሁ ተማሪዎች ግን ስላልተሰራ ነገ መውሰድ አትችሉም፣ስለዚሕ እዚህ ደብዳቤ ላይ ባለው ሂሳብ ቁጥር ብር ከከፍላቹ እና profile ከሞላቹ በሁአላ ነው የሚሰራላቹ
CoBE Registrar office
@AAUCOMMUNITY
ለተመራቂ ተማሪዎች ግዜያዊ ዲግሪ ነገ መውሰድ ትችላላቹ
60 ብር ያልከፈላችሁ እና Profile ያልሞላችሁ ተማሪዎች ግን ስላልተሰራ ነገ መውሰድ አትችሉም፣ስለዚሕ እዚህ ደብዳቤ ላይ ባለው ሂሳብ ቁጥር ብር ከከፍላቹ እና profile ከሞላቹ በሁአላ ነው የሚሰራላቹ
CoBE Registrar office
@AAUCOMMUNITY
🥰1
ጋዎን የወሰዳቹበት ቦታ ነው ምትመለሱት፣
Economics ,MA እና PADM ግን የድሮ DSTV ቤት ወይም አስተዳደር ሕፃ ጋ መልሱ
Economics ,MA እና PADM ግን የድሮ DSTV ቤት ወይም አስተዳደር ሕፃ ጋ መልሱ
ቀን፡ 29/12/2016 ዓ.ም
ማስታወቂያ
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን እንደ ፈተና ማዕከል ለመረጣችሁ የ ‘NGAT’ ተፈታኞች በሙሉ
ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜ 01/ 2016 ዓ.ም ድረስ በመላው ሀገሪቱ ይሰጣል ተብሎ በእቅድ የተያዘው የ “NGAT’ ፈተና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በፈተና ጣቢያነት ለመረጣችሁ ተፈታኞች ብቻ የፈተናው ጊዜ የተለወጠ መሆኑን እያሳወቅን ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን ወደፊት የምናሳውቅ ሆኖ በሌሎች የፈተና ጣቢያዎች (ዩኒቨርሲቲዎች) ፈተናውን ለመውሰድ ያመለከታችሁ በሙሉ ፈተናው በተያዘው ዕቅድ መሰረት ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም ከ8:00 (ከስምንት ሰዓት) ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
ማስታወቂያ
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን እንደ ፈተና ማዕከል ለመረጣችሁ የ ‘NGAT’ ተፈታኞች በሙሉ
ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜ 01/ 2016 ዓ.ም ድረስ በመላው ሀገሪቱ ይሰጣል ተብሎ በእቅድ የተያዘው የ “NGAT’ ፈተና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በፈተና ጣቢያነት ለመረጣችሁ ተፈታኞች ብቻ የፈተናው ጊዜ የተለወጠ መሆኑን እያሳወቅን ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን ወደፊት የምናሳውቅ ሆኖ በሌሎች የፈተና ጣቢያዎች (ዩኒቨርሲቲዎች) ፈተናውን ለመውሰድ ያመለከታችሁ በሙሉ ፈተናው በተያዘው ዕቅድ መሰረት ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም ከ8:00 (ከስምንት ሰዓት) ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
Forwarded from CoBE and Commerce S.Council 2018 E.C .
#ማስታወቅያ
ለቢ.ኢ.ኮ ተማሪዎች በሙሉ
በተማሪዎች መብትና ግዴታ ዙርያ አጠር ያለ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ስለሚኖረን አርብ ቀን ከቀኑ 10፡00 በትልቁ አዳራሽ በመገኘት እንድትከታተሉ እነሳዉቃለን፡፡
በዚህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ላይ አቴንዳንስ ይያዛል፡፡ ባለመምጣታችሁ የሚተላለፈዉን መመርያዎች ባለ መከታተል በሚፈጠሩት የተለያዩ የህግ ጥሰቶች ኮሌጁ የማይታገስ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የ ቢ.ኢ.ኮ ተ/አገልግሎት
ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
#Join and #Share Share👇👇👇👇
@AAUCommunity
ለቢ.ኢ.ኮ ተማሪዎች በሙሉ
በተማሪዎች መብትና ግዴታ ዙርያ አጠር ያለ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ስለሚኖረን አርብ ቀን ከቀኑ 10፡00 በትልቁ አዳራሽ በመገኘት እንድትከታተሉ እነሳዉቃለን፡፡
በዚህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ላይ አቴንዳንስ ይያዛል፡፡ ባለመምጣታችሁ የሚተላለፈዉን መመርያዎች ባለ መከታተል በሚፈጠሩት የተለያዩ የህግ ጥሰቶች ኮሌጁ የማይታገስ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የ ቢ.ኢ.ኮ ተ/አገልግሎት
ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
#Join and #Share Share👇👇👇👇
@AAUCommunity
😁1
Forwarded from CoBE and Commerce S.Council 2018 E.C .
If you are found ID card, please contact as Abemelek Demelash
UGR/0998/15
Main campus
+251925980387
https://t.me/CoBE2017Council
UGR/0998/15
Main campus
+251925980387
https://t.me/CoBE2017Council
Forwarded from CoBE and Commerce S.Council 2018 E.C .
ide ወድቆ ስላገኘው የሚያውቃት ካለ 0930221540 ደውሎ መውሰድ ይቻላል ።