GC CUP semi final!
ትልቅ ትንቅንቅ የነበረው የPADM እና ኮሜርስ ጫወታ ዛሬ በተደረገ ጭማሪ ደቂቃ PADM 2: 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል ፣
በዚሕም መሰረት አሸናፊው PADM ለፍፃሜ ከማናጅመንት ጋር ይገናኛል።
@AAUCOMMUNITY
ትልቅ ትንቅንቅ የነበረው የPADM እና ኮሜርስ ጫወታ ዛሬ በተደረገ ጭማሪ ደቂቃ PADM 2: 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል ፣
በዚሕም መሰረት አሸናፊው PADM ለፍፃሜ ከማናጅመንት ጋር ይገናኛል።
@AAUCOMMUNITY
👍8
Dear AAU FBE students,
As you embark on your second semester final exams, we want to wish you the best of luck. May you approach each exam with confidence and clarity of mind.
Good luck🙏
Sincerely,
Kinde M.
President, Students Council
@AAUCOMMUNITY
As you embark on your second semester final exams, we want to wish you the best of luck. May you approach each exam with confidence and clarity of mind.
Good luck🙏
Sincerely,
Kinde M.
President, Students Council
@AAUCOMMUNITY
❤7👍2
ማሳሰብያ!!
ውድ አና የተከበራችሁ በ አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የ college of bussiness and economics ተማሪዎች በሙሉ:: እንደምታወቀው ግቢያችን ላለፉት በርካታ አመታት የ መማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊና ጤናማ በ ሆነ መልኩ ሲያካሂድ ቆይቷል :: ሆኖም ግን ከ ቅርብ ግዜ ወዲ በ ግቢያችን በተለይም በ FBE library ባልተለመደ መልኩ የ ላፕቶፕ ስርቆት እየተበራከተ በመሆኑ ለ ሁሉም የ ግቢው ተማሪ ጥንቃቄ አንድታረጉ አና በቻላችሁት መጠን ንብረቶቻቹን library ውስጥ ጥላችሁ አንዳትወጡ ስንል አናሳስባለን::
Petros S.(Peter)
FBE STUDENT COUNCIL
Academic Affair
@AAUCOMMUNITY
ውድ አና የተከበራችሁ በ አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የ college of bussiness and economics ተማሪዎች በሙሉ:: እንደምታወቀው ግቢያችን ላለፉት በርካታ አመታት የ መማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊና ጤናማ በ ሆነ መልኩ ሲያካሂድ ቆይቷል :: ሆኖም ግን ከ ቅርብ ግዜ ወዲ በ ግቢያችን በተለይም በ FBE library ባልተለመደ መልኩ የ ላፕቶፕ ስርቆት እየተበራከተ በመሆኑ ለ ሁሉም የ ግቢው ተማሪ ጥንቃቄ አንድታረጉ አና በቻላችሁት መጠን ንብረቶቻቹን library ውስጥ ጥላችሁ አንዳትወጡ ስንል አናሳስባለን::
Petros S.(Peter)
FBE STUDENT COUNCIL
Academic Affair
@AAUCOMMUNITY
👍10
#መፅሄት ማሰራት የምትፈልጉ የዚሕ አመት የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እጩ ተመራቂ የማታ/extension/ ተማሪዎች
ስም ፣ስልክ እና ዲፓርትመንት
@abuu19 ላይ መላክ ትችላላችሁ ወይም +251930671122 ይደውሉ ።
@AAUCOMMUNITY
ስም ፣ስልክ እና ዲፓርትመንት
@abuu19 ላይ መላክ ትችላላችሁ ወይም +251930671122 ይደውሉ ።
@AAUCOMMUNITY
👍1
Attention ‼️
የexit exam Password እና Username ነገ ብቻ ስለሚሰጥ ምታችሁ እንድትወስዱ
It's for Regular and extension students.
CoBE Registrar office
@AAUCOMMUNITY
የexit exam Password እና Username ነገ ብቻ ስለሚሰጥ ምታችሁ እንድትወስዱ
It's for Regular and extension students.
CoBE Registrar office
@AAUCOMMUNITY
👏3
Eid Mubarak to all AAU CoBE Muslim students from the Students Council President!
Wishing you a joyous Eid al-Adha filled with peace, blessings, and happiness. May this blessed occasion bring joy and prosperity to you and your loved ones.
ኢድ ሙባረክ 🙏
Sincerely
Kinde M.
Students Council President
@AAUCOMMUNITY
Wishing you a joyous Eid al-Adha filled with peace, blessings, and happiness. May this blessed occasion bring joy and prosperity to you and your loved ones.
ኢድ ሙባረክ 🙏
Sincerely
Kinde M.
Students Council President
@AAUCOMMUNITY
👍6❤2
ለ FBE ተመራቂ ተማሪዎች ፣
እስካሁን በተለያዩ ምክንያቶች photo shoot ያለፈችሁ ተማሪዎቸ ፣ ነገ የመጨረሻ ስለሆነ በስዐት እንድትገኙ፣
ስዐት 2:30Lt
ቦታው ; ዋናው ግቢ
ክፍያ እዛው መክፈል ይቻላል
GC COMMITTEE
@AAUCOMMUNITY
እስካሁን በተለያዩ ምክንያቶች photo shoot ያለፈችሁ ተማሪዎቸ ፣ ነገ የመጨረሻ ስለሆነ በስዐት እንድትገኙ፣
ስዐት 2:30Lt
ቦታው ; ዋናው ግቢ
ክፍያ እዛው መክፈል ይቻላል
GC COMMITTEE
@AAUCOMMUNITY
😁1
Dear graduate students be informed to bring two 3 x 4 photos and fill cost sharing form before taking the exit exam at student service office.
Thanks
Thanks
Attention
ለተመራቂ ተማሪዎች ግዜያዊ ዲግሪ ነገ መውሰድ ትችላላቹ
60 ብር ያልከፈላችሁ እና Profile ያልሞላችሁ ተማሪዎች ግን ስላልተሰራ ነገ መውሰድ አትችሉም፣ስለዚሕ እዚህ ደብዳቤ ላይ ባለው ሂሳብ ቁጥር ብር ከከፍላቹ እና profile ከሞላቹ በሁአላ ነው የሚሰራላቹ
CoBE Registrar office
@AAUCOMMUNITY
ለተመራቂ ተማሪዎች ግዜያዊ ዲግሪ ነገ መውሰድ ትችላላቹ
60 ብር ያልከፈላችሁ እና Profile ያልሞላችሁ ተማሪዎች ግን ስላልተሰራ ነገ መውሰድ አትችሉም፣ስለዚሕ እዚህ ደብዳቤ ላይ ባለው ሂሳብ ቁጥር ብር ከከፍላቹ እና profile ከሞላቹ በሁአላ ነው የሚሰራላቹ
CoBE Registrar office
@AAUCOMMUNITY
👍1
Forwarded from AAU MEREJA
#ExitExam
ለ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ከዛሬ 10፡45 ጀምሮ ለፈተና የምትጠቀሙበትን የይለፍ ቃል በ
👇👇👇👇👇👇 https://exam7.ethernet.edu.et/login/index.php ብቻ በመግባት እንድትቀይሩ እናሳስባለን፡፡
፨ሊንኩ አልከፍት ካላቹህ በግቢያቹህ ኔትዎርክ(ዋይፋይ) ሞክሩት።
©Wolkite University
#Share
join us
✅ ✅ ✅
@AAUMEREJA⭐️
ለ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ከዛሬ 10፡45 ጀምሮ ለፈተና የምትጠቀሙበትን የይለፍ ቃል በ
👇👇👇👇👇👇 https://exam7.ethernet.edu.et/login/index.php ብቻ በመግባት እንድትቀይሩ እናሳስባለን፡፡
፨ሊንኩ አልከፍት ካላቹህ በግቢያቹህ ኔትዎርክ(ዋይፋይ) ሞክሩት።
©Wolkite University
#Share
join us
@AAUMEREJA
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍1
Best of luck to all AAU FBE students taking their Exit Exams starting tomorrow! 💪 Stay calm, focused, and confident.
#GoodLuck🙏
#መልካም_ ፈተና_ይሁንልን😀
Sincerely
Kinde M.
Students Council President.
@AAUCOMMUNITY✅
#GoodLuck
#መልካም_ ፈተና_ይሁንልን
Sincerely
Kinde M.
Students Council President.
@AAUCOMMUNITY
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🙏8👍2
#LastWord
መፅሄት ለማሰራት የተመዘገባችሁ የ FBE ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ Last word በዚህ እየገባችሁ እስከ ነገ 9:00 ሰዓት ድረስ እንድትሞሉ።
ከሰዓቱ ካለፈ ሀላፊነት አንወስድም!!!!!!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSemftKqf85Hb4pU4Vv-KB6Pu4cvJ9Z18mRhRZuPLteFRTLhyA/viewform?usp=sf_link
መፅሄት ለማሰራት የተመዘገባችሁ የ FBE ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ Last word በዚህ እየገባችሁ እስከ ነገ 9:00 ሰዓት ድረስ እንድትሞሉ።
ከሰዓቱ ካለፈ ሀላፊነት አንወስድም!!!!!!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSemftKqf85Hb4pU4Vv-KB6Pu4cvJ9Z18mRhRZuPLteFRTLhyA/viewform?usp=sf_link
Google Docs
2024 Graduating Students Magazine LAST WORD Submission Form
ONLY 40 CHARACTERS ALLOWED!!!
👍1
Forwarded from AAU MEREJA
Congratulations!
ግቡ እና እዩ ተለቋል በportal
Simple step
Your AAU ID No. and password
you can see your Exit Exam result on AAU portal
https://portal.aau.edu.et
መልካም እድል ለሁላችን 🙏
Good Luck 🤞
join us
👉 @AAUMEREJA
ግቡ እና እዩ ተለቋል በportal
Simple step
Your AAU ID No. and password
you can see your Exit Exam result on AAU portal
https://portal.aau.edu.et
መልካም እድል ለሁላችን 🙏
Good Luck 🤞
join us
👉 @AAUMEREJA
👍2👏1🤔1
Dear first year students
You were expected to take the second semester final exam between July 15 and 24, 2024, and the NSSLE will be conducted between Hamile 3 and 11, 2016. Thus, we are determined to endup the classes by July 5, 2024, and students should leave the campuses on July 7 and 8, 2024. The students will be back to the campuses 10 days before the start of the 2017 academic year so that one week will be used for tutorial classes and to refresh the courses studied, and one week for examination.
It's For All AAU Campus.
Join and share
@AAUCOMMUNITY
You were expected to take the second semester final exam between July 15 and 24, 2024, and the NSSLE will be conducted between Hamile 3 and 11, 2016. Thus, we are determined to endup the classes by July 5, 2024, and students should leave the campuses on July 7 and 8, 2024. The students will be back to the campuses 10 days before the start of the 2017 academic year so that one week will be used for tutorial classes and to refresh the courses studied, and one week for examination.
It's For All AAU Campus.
Join and share
@AAUCOMMUNITY
👍2
👍1
U can take your Rivan at FBE STUDENTS COUNCIL office starting from 7:30 Ethiopian time
👍2
U can take your Rivan and bainder at FBE STUDENTS COUNCIL office
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምርቃት ቀናችን አደረሰን እያልን ፣
ነገ የቁርስ ስዐት ከሌሊቱ 11:30 ጀምሮ ስለሆነ በስዐት እንድትነሱ እና ወደ ሚሊኒየም አዳራሽ ለመሄድ ወደ ተዘጋጁት ባሶች እንድትገቡ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት
@AAUCOMMUNITY
ነገ የቁርስ ስዐት ከሌሊቱ 11:30 ጀምሮ ስለሆነ በስዐት እንድትነሱ እና ወደ ሚሊኒየም አዳራሽ ለመሄድ ወደ ተዘጋጁት ባሶች እንድትገቡ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት
@AAUCOMMUNITY
😁9👍2