TEMARI-NET
4.08K subscribers
925 photos
17 videos
167 files
290 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
GC CUP semi final!

ትልቅ ትንቅንቅ የነበረው የPADM እና ኮሜርስ ጫወታ ዛሬ በተደረገ ጭማሪ ደቂቃ PADM 2: 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል ፣
በዚሕም መሰረት አሸናፊው PADM ለፍፃሜ ከማናጅመንት ጋር ይገናኛል።

@AAUCOMMUNITY
👍8
Dear AAU FBE students,

As you embark on your second semester final exams, we want to wish you the best of luck. May you approach each exam with confidence and clarity of mind.
Good luck🙏

Sincerely,
Kinde M.
President, Students Council

@AAUCOMMUNITY
7👍2
ማሳሰብያ!!    

                                                   
ውድ አና የተከበራችሁ በ አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ  የ college of bussiness and economics ተማሪዎች በሙሉ:: እንደምታወቀው ግቢያችን ላለፉት በርካታ አመታት የ መማር ማስተማር ሂደቱን ሰላማዊና ጤናማ በ ሆነ መልኩ ሲያካሂድ ቆይቷል :: ሆኖም ግን ከ ቅርብ ግዜ ወዲ በ ግቢያችን በተለይም በ FBE library ባልተለመደ መልኩ የ ላፕቶፕ ስርቆት እየተበራከተ በመሆኑ ለ ሁሉም የ ግቢው ተማሪ ጥንቃቄ አንድታረጉ አና በቻላችሁት መጠን ንብረቶቻቹን library ውስጥ ጥላችሁ አንዳትወጡ ስንል አናሳስባለን::

Petros S.(Peter)
FBE STUDENT COUNCIL
Academic Affair


@AAUCOMMUNITY
👍10
#መፅሄት ማሰራት የምትፈልጉ የዚሕ አመት የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እጩ ተመራቂ የማታ/extension/ ተማሪዎች

ስም ፣ስልክ እና ዲፓርትመንት
@abuu19 ላይ መላክ ትችላላችሁ ወይም +251930671122 ይደውሉ ።

@AAUCOMMUNITY
👍1
ለጥንቃቄ‼️

@AAUCOMMUNITY
👍12🤔1
Lost ID
ugr/8450/13
if u found pls contact me @kinde21
Attention ‼️
የexit exam Password እና Username ነገ ብቻ ስለሚሰጥ ምታችሁ እንድትወስዱ
It's for Regular and extension students.

CoBE Registrar office

@AAUCOMMUNITY
👏3
Eid Mubarak to all AAU CoBE Muslim students from the Students Council President!

Wishing you a joyous Eid al-Adha filled with peace, blessings, and happiness. May this blessed occasion bring joy and prosperity to you and your loved ones.

ኢድ ሙባረክ 🙏

Sincerely
Kinde M.
Students Council President
@AAUCOMMUNITY
👍62
ለ FBE ተመራቂ ተማሪዎች ፣
እስካሁን በተለያዩ ምክንያቶች photo shoot ያለፈችሁ ተማሪዎቸ ፣ ነገ የመጨረሻ ስለሆነ በስዐት እንድትገኙ፣
ስዐት 2:30Lt

ቦታው ; ዋናው ግቢ

ክፍያ እዛው መክፈል ይቻላል

GC COMMITTEE
@AAUCOMMUNITY
😁1
Dear graduate students be informed to bring two 3  x  4 photos and fill cost sharing form before taking the exit exam at student service office.
Thanks
Attention
ለተመራቂ ተማሪዎች ግዜያዊ ዲግሪ ነገ መውሰድ ትችላላቹ
60 ብር ያልከፈላችሁ እና Profile ያልሞላችሁ ተማሪዎች ግን ስላልተሰራ ነገ መውሰድ አትችሉም፣ስለዚሕ እዚህ ደብዳቤ ላይ ባለው ሂሳብ ቁጥር ብር ከከፍላቹ እና profile ከሞላቹ በሁአላ ነው የሚሰራላቹ


CoBE Registrar office
@AAUCOMMUNITY
👍1
Forwarded from AAU MEREJA
#ExitExam

ለ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ከዛሬ 10፡45 ጀምሮ ለፈተና የምትጠቀሙበትን የይለፍ ቃል በ
👇👇👇👇👇👇 https://exam7.ethernet.edu.et/login/index.php ብቻ በመግባት እንድትቀይሩ እናሳስባለን፡፡

፨ሊንኩ አልከፍት ካላቹህ በግቢያቹህ ኔትዎርክ(ዋይፋይ) ሞክሩት።

©Wolkite University

#Share
join us

@AAUMEREJA⭐️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍1
Best of luck to all AAU FBE students taking their Exit Exams starting tomorrow! 💪 Stay calm, focused, and confident.

#GoodLuck 🙏
#መልካም_ ፈተና_ይሁንልን 😀

Sincerely
Kinde M.
Students Council President.

@AAUCOMMUNITY
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🙏8👍2
#LastWord
መፅሄት ለማሰራት የተመዘገባችሁ የ FBE ተመራቂ ተማሪዎች ብቻ Last word በዚህ እየገባችሁ እስከ ነገ 9:00 ሰዓት ድረስ እንድትሞሉ።

ከሰዓቱ ካለፈ ሀላፊነት አንወስድም!!!!!!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSemftKqf85Hb4pU4Vv-KB6Pu4cvJ9Z18mRhRZuPLteFRTLhyA/viewform?usp=sf_link
👍1
Forwarded from AAU MEREJA
Congratulations!
ግቡ እና እዩ ተለቋል በportal
Simple step
Your AAU ID No. and password

you can see your Exit Exam result on AAU portal
https://portal.aau.edu.et

መልካም እድል ለሁላችን 🙏
Good Luck 🤞


join us
👉 @AAUMEREJA
👍2👏1🤔1
Dear first year students
You were expected to take the second semester final exam between July 15 and 24, 2024, and the NSSLE will be conducted between Hamile 3 and 11, 2016. Thus, we are determined to endup the classes by July 5, 2024, and students should leave the campuses on July 7 and 8, 2024. The students will be back to the campuses 10 days before the start of the 2017 academic year so that one week will be used for tutorial classes and to refresh the courses studied, and one week for examination.

It's For All AAU Campus.
Join and share

@AAUCOMMUNITY
👍2
#for FBE
ሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች ጋዎን ንብረት ክፍል እየመጣቹ መውሰድ ትችላላቹ
1 photo እየያዛቹ

@AAUCOMMUNITY
👍1
U can take your Rivan at FBE STUDENTS COUNCIL office starting from 7:30 Ethiopian time
👍2
ዛሬ ባይንደር ያልወሰዳቹ ነገ ጠዋት 2 ስዐት ጀምሮ መውሰድ ትችላላቹ
👍1
U can take your Rivan and bainder at FBE STUDENTS COUNCIL office
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምርቃት ቀናችን አደረሰን እያልን ፣
ነገ የቁርስ ስዐት ከሌሊቱ 11:30 ጀምሮ ስለሆነ በስዐት እንድትነሱ እና ወደ ሚሊኒየም አዳራሽ ለመሄድ ወደ ተዘጋጁት ባሶች እንድትገቡ እናሳስባለን

የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት

@AAUCOMMUNITY
😁9👍2