TEMARI-NET
4.08K subscribers
927 photos
17 videos
167 files
291 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
To All UG Program Students/ Class Representatives:-
As you are aware of AAU Sport Festival will be conducted from March 8 - 23, 2024/Yekatit 29 - Megabit 14, 2016, as much as possible to avoid class interruptions and to allow students to participate in sport festival, all classes are expected to be run in the morning session and free afternoon sessions.
Thank you.

@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍5
ጥሪ ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች!

ዛሬ 8 ስዐት ላይ ክለባችን FBE ከ 4 ኪሎ ጋ ለዋንጫ ብቁ የሚያደርገውን ጨዋታ ስለሚያካሂድ በሜዳ ተገኝታቹ እንድታበረታቷቸው ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
NB👉ከስዐት ክላስ ስለሌለ ሁላችሁም በሜዳ በመገኘት ቡድናችሁን አበርቱ ፣

ዛሬ 8 ስዐት በFBE ኳስ ሜዳ አይቀርም

ደጋፊ 12ኛ ተጫዋች ነው''

መልካም እድል 🙏❤️

የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት


@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
ለሁለተኛ ጊዜ ደገመችው! 😳

🏆 የጨዋታ ኮከብ #ራሄል_እሱባለው

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስፖርት ፌስቲቫል የሴቶች እግርኳስ ጨዋታ

ቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ ከ ናቹራል ኤንድ ኮምፒቲሽናል ሳይንስ የተደረገው ጨዋታ በቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ 2-1 በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ  ከቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ #ራሄል_እሱባለው ለሁለተኛ ጊዜ የጨዋታው ኮከብ ተጨዋች  በመሆን ተመርጣለች፡፡


ከጨዋታው በኋላ ሀሳቧን የሰጠችው የጨዋታው ኮከብ #ራሄልእሱባለው

" ስሜ ራሄል እሱባለው እባላለሁ የሶስተኛ አመት የማኔጅመንት ተማሪ ነኝ ዩንቨርስቲ ከገባሁ በኋላ እንደዚህ ያለ ዕድል አግንቸ አላውቅም ።   አሁን ላይ ግን ዩነቨርስቲው ይህን እድል ሰጦኛል አመሰግናለሁ። በቡድን ነው የተጫወት ነው ተሳክቶልናል።  ኮከብ ተጫዋች  በመሆኔ ደስ ብሎኛል  ኮከብ እንደምሆን ጠብቄ ነበር ።  የቡድን አጋሮቼ ጠንካራ ነቸው  ስለዚህ ዋንጫውን ማንሳታችን የግድ ነው። ዋንጫው የኛ ነው!!  "  ብላለች።

@AAUMEREJA
👍42
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች!
ዛሬ በሚኖረን ወሳኝ ጨዋታ ሁላችሑም ተገኝታቹ ድጋፋቹሕን ለቡድናቹ FBE እንድታሳዩ ጥሪ እናስተላልፋለን ፣

10:00 ስዐት ላይ
ቦታ፣ ዋናው ግቢ

መልካም እድል ለቡድናችን FBE

የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት

@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍6
#ይነበብ
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች በሙሉ፣
በወንዶች ዶርም ላይ የእሳት አደጋ መድረሱ የሚታወስ ነው ፣ በዚሕ አደጋ ምክንያት 9 ተማሪዎች በስዐቱ ለብሰው ከወጡት ልብስ ውጭ 4 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ጨምሮ ምንም ዓይነት ንብረት ሳይቀር በእሳት እንደወደመ ተረጋግጧል
ስለዚህ ሁላችሑም ለነዚ ተማሪዎች ለግዚያዊ መቋቋሚያ ይሆናቸው ዘንድ የቻላችሁትን ድጋፍ ታደርጉ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፣

መልካምነት ለእራስ ነው 🙏

የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት


@FBESTUDNETSCOUNCIL
10😁3👍1
ለመላው የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች ፣አስተዳደር እና ማሕበረሰብ አባላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ 🙏🏆🙏🏆

ትላንት በተጠናቀቀው የአአዩ ስፖርት ፌስቲቫል ኮሌጃችን እጅግ አመርቂ ውጤት በማስመዝገብ አጠናቋል ፣ በዚሕም በሴቶች እግር ኳስ እና
በአትሌቲክስ ዘርፍ ቻምፒዮን በመሆን እንዲሁም በሴቶች መረብ ኳስ የብር ሜዳሊያ ባለቤት መሆን የቻልን ሲሆን ፣ በአጠቃላይ በውድድሩ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ኮሌጃችን ውድድሩን አጠናቋል ፣ ለዚሕም ሁሉንም የኮሌጃችን ተጫዋቾች፣ አሰልጣኝ ፣ ደጋፋዎች እና ባለድርሻ አካላት ምስጋናችን እያቀረብን ፣ በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንወዳለን።

#FBE the #Champion 🏆

የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት

JOIN US
👇
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👏3
"Good luck to all 1st year AAU students on your final exams!

Stay focused, stay positive, and give it your best. Your FBE Students Council believes in you. You've got this! Ace those exams and finish strong!"

Regards
Kinde Moges
President, FBE Students Council

@fbestudentscouncil
10👍1👏1
Notice for FBE students from FBE Academic Commission (AC):

1. Students must bring their ID when they come for exams.

2. Any cheating case will result in students receiving at least one year of punishment from the class.

3. Class representatives will have a one-day meeting within 15 days with the department head.

Regards,
FBE AC
@fbestudentscouncil
😁3👏2👍1
Forwarded from AAU MEREJA
Attention ‼️
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምርጫ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ አካሒዷል፡፡

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ሐየሎም ስዩም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ጸሐፊ ሆነው የተመረጡ ሲሆን ሌሎች ዘጠኝ የሥራ አስፈጻሚዎች ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውም ታውቋል።

አዲሶቹ አመራሮች ኅብረቱን ለቀጣይ ሁለት ዓመታት እንደሚያገለግሉ ተገልጿል።

©️ ATC NEWS

@AAUMEREJA
👍2😁1
እባክዎ መልዕክቱን ለሁሉም ያጋሩ🙏

ለሁሉም ተማሪዎች በሙሉ፣
FBE በወንዶች ዶርም ላይ የእሳት አደጋ መድረሱ የሚታወስ ነው ፣ በዚሕ አደጋ ምክንያት 9 ተማሪዎች በስዐቱ ለብሰው ከወጡት ልብስ ውጭ 4 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ጨምሮ ምንም ዓይነት ንብረት ሳይቀር በእሳት እንደወደመ ተረጋግጧል
ስለዚህ ሁላችሑም ለነዚ ተማሪዎች ለግዚያዊ መቋቋሚያ ይሆናቸው ዘንድ የቻላችሁትን ድጋፍ ታደርጉ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፣

ለዚሕ አላማ ተብሎ(በ3 ሰው ) የተከፈተ የባንክ ሂሳብ ቁጥር

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000617523829

መልካምነት ለእራስ ነው 🙏

👉መልእክቱን ለሁሉም ያጋሩ

የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት

@FBESTUDNETSCOUNCIL
👍10
Forwarded from AAU MEREJA
Urgent Notice For All AAU Students,

ገንዘብ ያለአግባብ ከንግድ ባንክ ያወጡ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎችን ይመለከታል ።
share it.
©️AAU, Dean of Students

@AAUMEREJA
🤬4👍2
Dear all students of the College of Business and Economics, Addis Ababa University
Student Career Development Center (SCDC) of the CoBE, in collaboration with AAU Students career center has organized a soft skill training on “career Advise“ for this Wednesday and Thursday,3/4 /2024 afternoon . You will be certified when you have finished the two days training. Participation of the training is based on online registration. We, therefore, would like to ask you to register in the Google Form we created for this purpose by clicking the link below. Attendance will be collected during the training. https://forms.gle/iFWjUh4Xx2nmGNcK7

@FBESTUDENTSCOUNCIL
Students List for Startup Ethiopia .pdf
150.6 KB
urgent,
Dear College of Business and Economics and school of Commerce Students,
These 50 students are selected for Startup Ethiopia, which is going to be launched tomorrow at Adwa 00 museum. Those who are on the list, please come to the Undergraduate Associate Dean Office today at 7:30 Lt
Best, 
Dr Habtamu , CoBE UG Associate Dean

@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍3
For FBE Department (GC CUP) Coaches and Captains, there will be a short meeting related with the upcoming GC CUP tournaments.
Venue, FBE DStv Hall
@ 8:30 Lt.


Regards,
FBE GC Committee

@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍4