ዓድዋ የመላው ጥቁር ሕዝቦች የድል ቀን🙏
Happy 128th Adwa Victory Day!
Let's honor the valor and unity of our ancestors. As FBE Students Council President, I celebrate our rich history and wish for continued peace and prosperity. May this day inspire us to uphold the values of courage and resilience. Cheers to a united Ethiopia on Adwa Victory Day!
Sincerely.
Kinde M
President, FBE Students Council
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Happy 128th Adwa Victory Day!
Let's honor the valor and unity of our ancestors. As FBE Students Council President, I celebrate our rich history and wish for continued peace and prosperity. May this day inspire us to uphold the values of courage and resilience. Cheers to a united Ethiopia on Adwa Victory Day!
Sincerely.
Kinde M
President, FBE Students Council
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍7
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የዚሕ አመት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች ፣
ነገ ጠዋት 2: 00 ስዐት ጀምሮ የGC Birthday መርሃግብር ስላለ ሁላቹሕም በኳስ ሜዳው ተገኝታቹ በአዝናኝ እና አስደማሚ ዝግጅቶቻችን እንድትታደሙ እየገለፅን፣
1:30 ጀምሮ ቲሸርቶቻቹ ላይ spray ስለምንቀባ DStv ቤት አካቢ እንገናኝ።
NB👉ነጭ ልብስ ለብሳቹ መምጣት እንዳትረሱ
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ነገ ጠዋት 2: 00 ስዐት ጀምሮ የGC Birthday መርሃግብር ስላለ ሁላቹሕም በኳስ ሜዳው ተገኝታቹ በአዝናኝ እና አስደማሚ ዝግጅቶቻችን እንድትታደሙ እየገለፅን፣
1:30 ጀምሮ ቲሸርቶቻቹ ላይ spray ስለምንቀባ DStv ቤት አካቢ እንገናኝ።
NB👉ነጭ ልብስ ለብሳቹ መምጣት እንዳትረሱ
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍3
ትኩረት!
ለFBE ተማሪዎች በሙሉ፣
እንጀራ ስለዘገየብን ወይም በስዐቱ ስላልደረሰ ካፌ የሚከፈትበት ስዐት 6 seat መሆኑን እየገለፅን፣ ይሕን ጉዳይ ተረድታቹ በትዕግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ፅ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ለFBE ተማሪዎች በሙሉ፣
እንጀራ ስለዘገየብን ወይም በስዐቱ ስላልደረሰ ካፌ የሚከፈትበት ስዐት 6 seat መሆኑን እየገለፅን፣ ይሕን ጉዳይ ተረድታቹ በትዕግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ፅ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
😁10👍2
Forwarded from AAU MEREJA
🎉🎉 it's finally here. The event you've all been waiting for is TOMORROW. 🎉
One day left ❗️
Join us ❗️
We're building a bridge between AAU students and the dynamic world of global organizations and youth-driven initiatives. Come and be a part of where it all starts.
Get involved and network to shape your future! 👇👇👇
RSVP using this link to let us know you're coming. https://forms.gle/N4Nbq1uczWeaMBjo8
Join our channel, @unaetaau to stay up to date.
One day left ❗️
Are you passionate about making a difference on the world stage ❓
Do you want to connect with international organizations and youth initiatives shaping our future ❗️
Join us ❗️
We're building a bridge between AAU students and the dynamic world of global organizations and youth-driven initiatives. Come and be a part of where it all starts.
Don't miss out❗️
Get involved and network to shape your future! 👇👇👇
RSVP using this link to let us know you're coming. https://forms.gle/N4Nbq1uczWeaMBjo8
If you need more information, email us at unaetaau@gmail.comJoin our channel, @unaetaau to stay up to date.
👍2
only for fbe Gc students
https://forms.gle/LPQCyXopSUq37q2e6 FOR ALL FBE GC students that we are collecting signatures for those who are this year's graduating students and who can apply to be allowed up to 40 ECTS as before.የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች የሆናቹ እና አድ የሚታደርጉ እስከ 40 Ects እንዲፈቀድልን ፊርማ እያሰባሰብን ነው
https://forms.gle/LPQCyXopSUq37q2e6 FOR ALL FBE GC students that we are collecting signatures for those who are this year's graduating students and who can apply to be allowed up to 40 ECTS as before.የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች የሆናቹ እና አድ የሚታደርጉ እስከ 40 Ects እንዲፈቀድልን ፊርማ እያሰባሰብን ነው
Google Docs
Untitled form
GC Students Add courses
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች እና የክበባት የስራ አስፈጻሚ አባላት በሙሉ
ነገ ጠዋት 2:00 ላይ የኳስ ሜዳ ፅዳት ስለምናካሂድ ሁላችሁም እንድትሳተፉ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ነገ ጠዋት 2:00 ላይ የኳስ ሜዳ ፅዳት ስለምናካሂድ ሁላችሁም እንድትሳተፉ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
Today's Game Schedule,
Men's Football
Art vs CLGS
Venue ,Main campus
@8:00Lt
AAiT VS EBS
Venue, Main campus
@10:00 Lt
Humanity VS FBE
Venue, FBE Stadium
Female's Football
CNCS/4kilo vs CVMA/D/Zeit
Venue, FBE Stadium
@8:00Lt
Men's Volleyball
CNCS/4kilo vs CVMA/D.zeit
Venue,AAiT
@8:00Lt
Humanity VS EBS
Venue, AAiT
@10:00Lt
Men's 🏀
CNCS/4kilo vs CHS
Venue, FBE
@8:00Lt
Commerce vs AAiT
Venue, FBE
@10:00Lt
NB; መግቢያ በነፃ ነው 🙏😁
መልካም እድል ፣መልካም የጫወታ ግዜ!
#አአዩ2016ስፖርትፌስቲቫል👏
JOIN US
@AAUMEREJA
Men's Football
Art vs CLGS
Venue ,Main campus
@8:00Lt
AAiT VS EBS
Venue, Main campus
@10:00 Lt
Humanity VS FBE
Venue, FBE Stadium
Female's Football
CNCS/4kilo vs CVMA/D/Zeit
Venue, FBE Stadium
@8:00Lt
Men's Volleyball
CNCS/4kilo vs CVMA/D.zeit
Venue,AAiT
@8:00Lt
Humanity VS EBS
Venue, AAiT
@10:00Lt
Men's 🏀
CNCS/4kilo vs CHS
Venue, FBE
@8:00Lt
Commerce vs AAiT
Venue, FBE
@10:00Lt
NB; መግቢያ በነፃ ነው 🙏😁
መልካም እድል ፣መልካም የጫወታ ግዜ!
#አአዩ2016ስፖርትፌስቲቫል👏
JOIN US
@AAUMEREJA
❤2👍2
የተከበራቹ የFBE ተማሪዎች ፣ዛሬ 10 ስዐት ላይ ክለባችን FBE የመጀመሪያ ጫወታውን ከHumanity ጋ ስለሚያደርግ ሁላችሁም በሜዳ በመገኘት ቡድናችሁን እንድታበረታቱ ጥሪ እናስተላልፋለን ፣
#ድሉ#የእኛነው
ዛሬ 10 ስዐት በFBE ኳስ ሜዳ አይቀርም
''ደጋፊ 12ኛ ተጫዋች ነው'' 🙏
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
#ድሉ#የእኛነው
ዛሬ 10 ስዐት በFBE ኳስ ሜዳ አይቀርም
''ደጋፊ 12ኛ ተጫዋች ነው'' 🙏
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍3❤2
Forwarded from AAU MEREJA
FBE የወንዶች ዶርም ተነስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ምንም ዓይነት ጉዳት ሳይደርስ መቆጣጠር ተችሏል
@AAUMEREJA
@AAUMEREJA
To All UG Program Students/ Class Representatives:-
As you are aware of AAU Sport Festival will be conducted from March 8 - 23, 2024/Yekatit 29 - Megabit 14, 2016, as much as possible to avoid class interruptions and to allow students to participate in sport festival, all classes are expected to be run in the morning session and free afternoon sessions.
Thank you.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
As you are aware of AAU Sport Festival will be conducted from March 8 - 23, 2024/Yekatit 29 - Megabit 14, 2016, as much as possible to avoid class interruptions and to allow students to participate in sport festival, all classes are expected to be run in the morning session and free afternoon sessions.
Thank you.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍5
ጥሪ ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች!
ዛሬ 8 ስዐት ላይ ክለባችን FBE ከ 4 ኪሎ ጋ ለዋንጫ ብቁ የሚያደርገውን ጨዋታ ስለሚያካሂድ በሜዳ ተገኝታቹ እንድታበረታቷቸው ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
NB👉ከስዐት ክላስ ስለሌለ ሁላችሁም በሜዳ በመገኘት ቡድናችሁን አበርቱ ፣
ዛሬ 8 ስዐት በFBE ኳስ ሜዳ አይቀርም
ደጋፊ 12ኛ ተጫዋች ነው''
መልካም እድል 🙏❤️
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ዛሬ 8 ስዐት ላይ ክለባችን FBE ከ 4 ኪሎ ጋ ለዋንጫ ብቁ የሚያደርገውን ጨዋታ ስለሚያካሂድ በሜዳ ተገኝታቹ እንድታበረታቷቸው ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
NB👉ከስዐት ክላስ ስለሌለ ሁላችሁም በሜዳ በመገኘት ቡድናችሁን አበርቱ ፣
ዛሬ 8 ስዐት በFBE ኳስ ሜዳ አይቀርም
ደጋፊ 12ኛ ተጫዋች ነው''
መልካም እድል 🙏❤️
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
ለሁለተኛ ጊዜ ደገመችው! 😳
🏆 የጨዋታ ኮከብ #ራሄል_እሱባለው
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስፖርት ፌስቲቫል የሴቶች እግርኳስ ጨዋታ
ቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ ከ ናቹራል ኤንድ ኮምፒቲሽናል ሳይንስ የተደረገው ጨዋታ በቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ 2-1 በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ ከቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ #ራሄል_እሱባለው ለሁለተኛ ጊዜ የጨዋታው ኮከብ ተጨዋች በመሆን ተመርጣለች፡፡
ከጨዋታው በኋላ ሀሳቧን የሰጠችው የጨዋታው ኮከብ #ራሄልእሱባለው
" ስሜ ራሄል እሱባለው እባላለሁ የሶስተኛ አመት የማኔጅመንት ተማሪ ነኝ ዩንቨርስቲ ከገባሁ በኋላ እንደዚህ ያለ ዕድል አግንቸ አላውቅም ። አሁን ላይ ግን ዩነቨርስቲው ይህን እድል ሰጦኛል አመሰግናለሁ። በቡድን ነው የተጫወት ነው ተሳክቶልናል። ኮከብ ተጫዋች በመሆኔ ደስ ብሎኛል ኮከብ እንደምሆን ጠብቄ ነበር ። የቡድን አጋሮቼ ጠንካራ ነቸው ስለዚህ ዋንጫውን ማንሳታችን የግድ ነው። ዋንጫው የኛ ነው!! " ብላለች።
@AAUMEREJA
🏆 የጨዋታ ኮከብ #ራሄል_እሱባለው
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስፖርት ፌስቲቫል የሴቶች እግርኳስ ጨዋታ
ቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ ከ ናቹራል ኤንድ ኮምፒቲሽናል ሳይንስ የተደረገው ጨዋታ በቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ 2-1 በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ ከቢዝነስ ኤንድ ኢኮኖሚክስ #ራሄል_እሱባለው ለሁለተኛ ጊዜ የጨዋታው ኮከብ ተጨዋች በመሆን ተመርጣለች፡፡
ከጨዋታው በኋላ ሀሳቧን የሰጠችው የጨዋታው ኮከብ #ራሄልእሱባለው
" ስሜ ራሄል እሱባለው እባላለሁ የሶስተኛ አመት የማኔጅመንት ተማሪ ነኝ ዩንቨርስቲ ከገባሁ በኋላ እንደዚህ ያለ ዕድል አግንቸ አላውቅም ። አሁን ላይ ግን ዩነቨርስቲው ይህን እድል ሰጦኛል አመሰግናለሁ። በቡድን ነው የተጫወት ነው ተሳክቶልናል። ኮከብ ተጫዋች በመሆኔ ደስ ብሎኛል ኮከብ እንደምሆን ጠብቄ ነበር ። የቡድን አጋሮቼ ጠንካራ ነቸው ስለዚህ ዋንጫውን ማንሳታችን የግድ ነው። ዋንጫው የኛ ነው!! " ብላለች።
@AAUMEREJA
👍4❤2
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች!
ዛሬ በሚኖረን ወሳኝ ጨዋታ ሁላችሑም ተገኝታቹ ድጋፋቹሕን ለቡድናቹ FBE እንድታሳዩ ጥሪ እናስተላልፋለን ፣
10:00 ስዐት ላይ
ቦታ፣ ዋናው ግቢ
መልካም እድል ለቡድናችን FBE
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ዛሬ በሚኖረን ወሳኝ ጨዋታ ሁላችሑም ተገኝታቹ ድጋፋቹሕን ለቡድናቹ FBE እንድታሳዩ ጥሪ እናስተላልፋለን ፣
10:00 ስዐት ላይ
ቦታ፣ ዋናው ግቢ
መልካም እድል ለቡድናችን FBE
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍6
#ይነበብ
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች በሙሉ፣
በወንዶች ዶርም ላይ የእሳት አደጋ መድረሱ የሚታወስ ነው ፣ በዚሕ አደጋ ምክንያት 9 ተማሪዎች በስዐቱ ለብሰው ከወጡት ልብስ ውጭ 4 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ጨምሮ ምንም ዓይነት ንብረት ሳይቀር በእሳት እንደወደመ ተረጋግጧል
ስለዚህ ሁላችሑም ለነዚ ተማሪዎች ለግዚያዊ መቋቋሚያ ይሆናቸው ዘንድ የቻላችሁትን ድጋፍ ታደርጉ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፣
መልካምነት ለእራስ ነው 🙏
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDNETSCOUNCIL
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች በሙሉ፣
በወንዶች ዶርም ላይ የእሳት አደጋ መድረሱ የሚታወስ ነው ፣ በዚሕ አደጋ ምክንያት 9 ተማሪዎች በስዐቱ ለብሰው ከወጡት ልብስ ውጭ 4 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ጨምሮ ምንም ዓይነት ንብረት ሳይቀር በእሳት እንደወደመ ተረጋግጧል
ስለዚህ ሁላችሑም ለነዚ ተማሪዎች ለግዚያዊ መቋቋሚያ ይሆናቸው ዘንድ የቻላችሁትን ድጋፍ ታደርጉ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፣
መልካምነት ለእራስ ነው 🙏
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDNETSCOUNCIL
❤10😁3👍1
ለመላው የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች ፣አስተዳደር እና ማሕበረሰብ አባላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ 🙏🏆🙏🏆
ትላንት በተጠናቀቀው የአአዩ ስፖርት ፌስቲቫል ኮሌጃችን እጅግ አመርቂ ውጤት በማስመዝገብ አጠናቋል ፣ በዚሕም በሴቶች እግር ኳስ እና
በአትሌቲክስ ዘርፍ ቻምፒዮን በመሆን እንዲሁም በሴቶች መረብ ኳስ የብር ሜዳሊያ ባለቤት መሆን የቻልን ሲሆን ፣ በአጠቃላይ በውድድሩ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ኮሌጃችን ውድድሩን አጠናቋል ፣ ለዚሕም ሁሉንም የኮሌጃችን ተጫዋቾች፣ አሰልጣኝ ፣ ደጋፋዎች እና ባለድርሻ አካላት ምስጋናችን እያቀረብን ፣ በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንወዳለን።
#FBE the #Champion 🏆
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት
JOIN US
👇
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ትላንት በተጠናቀቀው የአአዩ ስፖርት ፌስቲቫል ኮሌጃችን እጅግ አመርቂ ውጤት በማስመዝገብ አጠናቋል ፣ በዚሕም በሴቶች እግር ኳስ እና
በአትሌቲክስ ዘርፍ ቻምፒዮን በመሆን እንዲሁም በሴቶች መረብ ኳስ የብር ሜዳሊያ ባለቤት መሆን የቻልን ሲሆን ፣ በአጠቃላይ በውድድሩ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ኮሌጃችን ውድድሩን አጠናቋል ፣ ለዚሕም ሁሉንም የኮሌጃችን ተጫዋቾች፣ አሰልጣኝ ፣ ደጋፋዎች እና ባለድርሻ አካላት ምስጋናችን እያቀረብን ፣ በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እንወዳለን።
#FBE the #Champion 🏆
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ ቤት
JOIN US
👇
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👏3