Good News!
For All AAU Students!
እስካሁን እንዲሻሻል ሲጠየቅ የነበረው የግቢ መግቢያ ስዐት ቀድሞ ከነበረበት 3 ስዐት ወደ 4 ከፍ ተደርጉዐል። ይህ እንዲሆን ላደረጋችሁ ባለድርሻ አካላት በሙሉ ምስጋና ይገባቹሃል 🙏
@FBESTUDENTSCOUNCIL
For All AAU Students!
እስካሁን እንዲሻሻል ሲጠየቅ የነበረው የግቢ መግቢያ ስዐት ቀድሞ ከነበረበት 3 ስዐት ወደ 4 ከፍ ተደርጉዐል። ይህ እንዲሆን ላደረጋችሁ ባለድርሻ አካላት በሙሉ ምስጋና ይገባቹሃል 🙏
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍12🔥1
ውድ የ fbe ካፌ ተጠቃሚዎች የምግብ አገልግሎት በጣም ብዘ ክፍሎችን የሙያልፍና በአንድ አካል የሚፈታ አይደለም ስለሆነም በ ተማሪዎችህ መማክርት የተማሪዎች ጠቅላላ አገልግሎት የማይፈቱ ነገሮች እንዳሉ ከግምት ውስጥ ማስገባት ያስፍልጋል ። ቅሬታ ሲኖርም ለሚመለከተው አካል መናገር አስፈላጊ ነው ።
ስለሆነም በካፌ አገልግሎት ያላችሁን ቅሬታ ለመሰብሰብ ይመቸን ዘንዳ የሚከተለውን ፎርም አዘጋጅተናል።
https://forms.gle/LSXQNTYhYVDJdVUZA
የሚያስፈልጉትን የፎርም ጥያቄዎች በትክክል መሙላት እጅግ አስፈላጊ ነው ።
ጥያቄዎቹ በወንድ ጾታ የቀረቡ ሲሆን ይህም ድግግሞሽን ለመቀንስ ታስቦ ነው
በተማሪዎች መማክርት የአገልግሎት ትምጠሪ
እሱባለው ቸኮል (@esubaalew)
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ስለሆነም በካፌ አገልግሎት ያላችሁን ቅሬታ ለመሰብሰብ ይመቸን ዘንዳ የሚከተለውን ፎርም አዘጋጅተናል።
https://forms.gle/LSXQNTYhYVDJdVUZA
የሚያስፈልጉትን የፎርም ጥያቄዎች በትክክል መሙላት እጅግ አስፈላጊ ነው ።
ጥያቄዎቹ በወንድ ጾታ የቀረቡ ሲሆን ይህም ድግግሞሽን ለመቀንስ ታስቦ ነው
በተማሪዎች መማክርት የአገልግሎት ትምጠሪ
እሱባለው ቸኮል (@esubaalew)
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍4
Dear FBE Students and Staffs,
Since tomorrow is Graduation date for Back Lion Students and as well as other events, The main entrance is closed and the only way in is the Goethe entrance only upto 7 o'clock Local Time.
Thank you for usual Cooperation.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Since tomorrow is Graduation date for Back Lion Students and as well as other events, The main entrance is closed and the only way in is the Goethe entrance only upto 7 o'clock Local Time.
Thank you for usual Cooperation.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ዓድዋ የመላው ጥቁር ሕዝቦች የድል ቀን🙏
Happy 128th Adwa Victory Day!
Let's honor the valor and unity of our ancestors. As FBE Students Council President, I celebrate our rich history and wish for continued peace and prosperity. May this day inspire us to uphold the values of courage and resilience. Cheers to a united Ethiopia on Adwa Victory Day!
Sincerely.
Kinde M
President, FBE Students Council
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Happy 128th Adwa Victory Day!
Let's honor the valor and unity of our ancestors. As FBE Students Council President, I celebrate our rich history and wish for continued peace and prosperity. May this day inspire us to uphold the values of courage and resilience. Cheers to a united Ethiopia on Adwa Victory Day!
Sincerely.
Kinde M
President, FBE Students Council
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍7
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የዚሕ አመት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች ፣
ነገ ጠዋት 2: 00 ስዐት ጀምሮ የGC Birthday መርሃግብር ስላለ ሁላቹሕም በኳስ ሜዳው ተገኝታቹ በአዝናኝ እና አስደማሚ ዝግጅቶቻችን እንድትታደሙ እየገለፅን፣
1:30 ጀምሮ ቲሸርቶቻቹ ላይ spray ስለምንቀባ DStv ቤት አካቢ እንገናኝ።
NB👉ነጭ ልብስ ለብሳቹ መምጣት እንዳትረሱ
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ነገ ጠዋት 2: 00 ስዐት ጀምሮ የGC Birthday መርሃግብር ስላለ ሁላቹሕም በኳስ ሜዳው ተገኝታቹ በአዝናኝ እና አስደማሚ ዝግጅቶቻችን እንድትታደሙ እየገለፅን፣
1:30 ጀምሮ ቲሸርቶቻቹ ላይ spray ስለምንቀባ DStv ቤት አካቢ እንገናኝ።
NB👉ነጭ ልብስ ለብሳቹ መምጣት እንዳትረሱ
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍3
ትኩረት!
ለFBE ተማሪዎች በሙሉ፣
እንጀራ ስለዘገየብን ወይም በስዐቱ ስላልደረሰ ካፌ የሚከፈትበት ስዐት 6 seat መሆኑን እየገለፅን፣ ይሕን ጉዳይ ተረድታቹ በትዕግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ፅ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ለFBE ተማሪዎች በሙሉ፣
እንጀራ ስለዘገየብን ወይም በስዐቱ ስላልደረሰ ካፌ የሚከፈትበት ስዐት 6 seat መሆኑን እየገለፅን፣ ይሕን ጉዳይ ተረድታቹ በትዕግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን
የተማሪዎች መማክርት ፅ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
😁10👍2
Forwarded from AAU MEREJA
🎉🎉 it's finally here. The event you've all been waiting for is TOMORROW. 🎉
One day left ❗️
Join us ❗️
We're building a bridge between AAU students and the dynamic world of global organizations and youth-driven initiatives. Come and be a part of where it all starts.
Get involved and network to shape your future! 👇👇👇
RSVP using this link to let us know you're coming. https://forms.gle/N4Nbq1uczWeaMBjo8
Join our channel, @unaetaau to stay up to date.
One day left ❗️
Are you passionate about making a difference on the world stage ❓
Do you want to connect with international organizations and youth initiatives shaping our future ❗️
Join us ❗️
We're building a bridge between AAU students and the dynamic world of global organizations and youth-driven initiatives. Come and be a part of where it all starts.
Don't miss out❗️
Get involved and network to shape your future! 👇👇👇
RSVP using this link to let us know you're coming. https://forms.gle/N4Nbq1uczWeaMBjo8
If you need more information, email us at unaetaau@gmail.comJoin our channel, @unaetaau to stay up to date.
👍2
only for fbe Gc students
https://forms.gle/LPQCyXopSUq37q2e6 FOR ALL FBE GC students that we are collecting signatures for those who are this year's graduating students and who can apply to be allowed up to 40 ECTS as before.የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች የሆናቹ እና አድ የሚታደርጉ እስከ 40 Ects እንዲፈቀድልን ፊርማ እያሰባሰብን ነው
https://forms.gle/LPQCyXopSUq37q2e6 FOR ALL FBE GC students that we are collecting signatures for those who are this year's graduating students and who can apply to be allowed up to 40 ECTS as before.የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች የሆናቹ እና አድ የሚታደርጉ እስከ 40 Ects እንዲፈቀድልን ፊርማ እያሰባሰብን ነው
Google Docs
Untitled form
GC Students Add courses
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተማሪዎች እና የክበባት የስራ አስፈጻሚ አባላት በሙሉ
ነገ ጠዋት 2:00 ላይ የኳስ ሜዳ ፅዳት ስለምናካሂድ ሁላችሁም እንድትሳተፉ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ነገ ጠዋት 2:00 ላይ የኳስ ሜዳ ፅዳት ስለምናካሂድ ሁላችሁም እንድትሳተፉ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
Today's Game Schedule,
Men's Football
Art vs CLGS
Venue ,Main campus
@8:00Lt
AAiT VS EBS
Venue, Main campus
@10:00 Lt
Humanity VS FBE
Venue, FBE Stadium
Female's Football
CNCS/4kilo vs CVMA/D/Zeit
Venue, FBE Stadium
@8:00Lt
Men's Volleyball
CNCS/4kilo vs CVMA/D.zeit
Venue,AAiT
@8:00Lt
Humanity VS EBS
Venue, AAiT
@10:00Lt
Men's 🏀
CNCS/4kilo vs CHS
Venue, FBE
@8:00Lt
Commerce vs AAiT
Venue, FBE
@10:00Lt
NB; መግቢያ በነፃ ነው 🙏😁
መልካም እድል ፣መልካም የጫወታ ግዜ!
#አአዩ2016ስፖርትፌስቲቫል👏
JOIN US
@AAUMEREJA
Men's Football
Art vs CLGS
Venue ,Main campus
@8:00Lt
AAiT VS EBS
Venue, Main campus
@10:00 Lt
Humanity VS FBE
Venue, FBE Stadium
Female's Football
CNCS/4kilo vs CVMA/D/Zeit
Venue, FBE Stadium
@8:00Lt
Men's Volleyball
CNCS/4kilo vs CVMA/D.zeit
Venue,AAiT
@8:00Lt
Humanity VS EBS
Venue, AAiT
@10:00Lt
Men's 🏀
CNCS/4kilo vs CHS
Venue, FBE
@8:00Lt
Commerce vs AAiT
Venue, FBE
@10:00Lt
NB; መግቢያ በነፃ ነው 🙏😁
መልካም እድል ፣መልካም የጫወታ ግዜ!
#አአዩ2016ስፖርትፌስቲቫል👏
JOIN US
@AAUMEREJA
❤2👍2
የተከበራቹ የFBE ተማሪዎች ፣ዛሬ 10 ስዐት ላይ ክለባችን FBE የመጀመሪያ ጫወታውን ከHumanity ጋ ስለሚያደርግ ሁላችሁም በሜዳ በመገኘት ቡድናችሁን እንድታበረታቱ ጥሪ እናስተላልፋለን ፣
#ድሉ#የእኛነው
ዛሬ 10 ስዐት በFBE ኳስ ሜዳ አይቀርም
''ደጋፊ 12ኛ ተጫዋች ነው'' 🙏
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
#ድሉ#የእኛነው
ዛሬ 10 ስዐት በFBE ኳስ ሜዳ አይቀርም
''ደጋፊ 12ኛ ተጫዋች ነው'' 🙏
የተማሪዎች መማክርት ጽ/ቤት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍3❤2
Forwarded from AAU MEREJA
FBE የወንዶች ዶርም ተነስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ምንም ዓይነት ጉዳት ሳይደርስ መቆጣጠር ተችሏል
@AAUMEREJA
@AAUMEREJA