Forwarded from AAU MEREJA (Bsrat)
ለአአዩ የተማሪዎች ክበባት በሙሉ
በአአዩ እየተንቀሳቀሳችሁ የምትገኙ ክበባት ከዚህ በፊት በተገለፀው መሠረት የሩብ ዓመት ሪፖርታችሁን የማስገቢ መጨረሻ ቀን ነገ 24/04/2016 ዓ.ም. መሆኑን እናስታውሳለን።
የተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት
All student clubs of AAU
As mentioned before, We would like to remember you that the last day of submitting your quarterly report is #tomorrow 03/01/2024.
Student Union Office
JOIN HERE
@AAUMEREJA
@AAUMEREJA
በአአዩ እየተንቀሳቀሳችሁ የምትገኙ ክበባት ከዚህ በፊት በተገለፀው መሠረት የሩብ ዓመት ሪፖርታችሁን የማስገቢ መጨረሻ ቀን ነገ 24/04/2016 ዓ.ም. መሆኑን እናስታውሳለን።
የተማሪዎች ህብረት ፅ/ቤት
All student clubs of AAU
As mentioned before, We would like to remember you that the last day of submitting your quarterly report is #tomorrow 03/01/2024.
Student Union Office
JOIN HERE
@AAUMEREJA
@AAUMEREJA
ተወልደ_ለክሙ_ዮም_መድሕን_ዘውእቱ_ክርስቶስ_እግዚ ሉቃስ ፪:፲፩
እንቋዕ ለብርሃነ ልደተ እግዚእነ ወመድሐኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ በሰላም አብፃሐክሙ🙏
የተከበራቹ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለጌታችን እና ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን፣
በዐሉ የሰላም የፍቅር የአንድነት እና የመተሳሰብ ይሆንልን ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው።
ክንዴ ሞገስ
የቢ.ኢ.ኮ ተማሪዎች መማክርት ፕሬዝደንት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
እንቋዕ ለብርሃነ ልደተ እግዚእነ ወመድሐኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ በሰላም አብፃሐክሙ🙏
የተከበራቹ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለጌታችን እና ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን፣
በዐሉ የሰላም የፍቅር የአንድነት እና የመተሳሰብ ይሆንልን ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው።
ክንዴ ሞገስ
የቢ.ኢ.ኮ ተማሪዎች መማክርት ፕሬዝደንት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍8
This is the official discussion group for higher education students in Ethiopia who may have questions related to e-SHE.
https://t.me/ask_eSHE_for_students
https://t.me/ask_eSHE_for_students
Telegram
Ask e-SHE Students Discussion Group
https://t.me/ask_eSHE_for_students
This is the official discussion group for higher education students in Ethiopia who may have questions related to e-SHE.
This is the official discussion group for higher education students in Ethiopia who may have questions related to e-SHE.
2nd year students who want to give the module you learned in the first year/freshman to new students contact me @Kinde21
Goodness is for oneself‼️
👉NB, it's only Hardcopy.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Goodness is for oneself‼️
👉NB, it's only Hardcopy.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍3
Forwarded from AAU MEREJA
የተገኘ ስልክ
Elda Please take your phone
Echi lij silk tila mewused alfelegechm meselegn eski afelaliguwat
Silkshn atfelgim beluwat
5 kilo tiwat class new yagegnenew
contact me @GsTedo
Elda Please take your phone
Echi lij silk tila mewused alfelegechm meselegn eski afelaliguwat
Silkshn atfelgim beluwat
5 kilo tiwat class new yagegnenew
contact me @GsTedo
❤9👍1🥰1
"On behalf of the esteemed student council, I extend our sincere well-wishes and unwavering support to all FBE students who are commencing their final exams tomorrow.
Good Luck 🤞
Regards
Kinde M.
President, FBE Students Council.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Good Luck 🤞
Regards
Kinde M.
President, FBE Students Council.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ለመላው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዐል በሰላም አደረሳችሁ ።
በዐሉ የሰላም የፍቅር እና የደስታ ይሆን ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው ።
ክንድዬ ሞገስ
የተማሪዎች መማክርት ፕሬዝደንት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
በዐሉ የሰላም የፍቅር እና የደስታ ይሆን ዘንድ መልካም ምኞቴ ነው ።
ክንድዬ ሞገስ
የተማሪዎች መማክርት ፕሬዝደንት
@FBESTUDENTSCOUNCIL
❤10👍1
Türkiye Scholarships 2024.pdf
1.7 MB
#scholarship
Please share with all possible channels you are linked with and encourage students to apply
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Please share with all possible channels you are linked with and encourage students to apply
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍4
Forwarded from AAU MEREJA (Kïñdë Møgës)
Hi yihn silk FBE library aggntenew new balebet yehone sew in box me @Wazz1823
With it's charger!
@AAUMEREJA
With it's charger!
@AAUMEREJA
👍12👏2
Notice to all 4th year students and extension students
Please be informed that the department of Public Administration and Development Management determined to conduct the final exam of the course Governance and Management of Public Enterprises (PADM 4123) on February 21 2024 at 4:00PM for both regular and extension students. The place of the exam will be notified soon.
The Department of Public Administration and Development Management
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Please be informed that the department of Public Administration and Development Management determined to conduct the final exam of the course Governance and Management of Public Enterprises (PADM 4123) on February 21 2024 at 4:00PM for both regular and extension students. The place of the exam will be notified soon.
The Department of Public Administration and Development Management
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍1
Good News!
For All AAU Students!
እስካሁን እንዲሻሻል ሲጠየቅ የነበረው የግቢ መግቢያ ስዐት ቀድሞ ከነበረበት 3 ስዐት ወደ 4 ከፍ ተደርጉዐል። ይህ እንዲሆን ላደረጋችሁ ባለድርሻ አካላት በሙሉ ምስጋና ይገባቹሃል 🙏
@FBESTUDENTSCOUNCIL
For All AAU Students!
እስካሁን እንዲሻሻል ሲጠየቅ የነበረው የግቢ መግቢያ ስዐት ቀድሞ ከነበረበት 3 ስዐት ወደ 4 ከፍ ተደርጉዐል። ይህ እንዲሆን ላደረጋችሁ ባለድርሻ አካላት በሙሉ ምስጋና ይገባቹሃል 🙏
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍12🔥1
ውድ የ fbe ካፌ ተጠቃሚዎች የምግብ አገልግሎት በጣም ብዘ ክፍሎችን የሙያልፍና በአንድ አካል የሚፈታ አይደለም ስለሆነም በ ተማሪዎችህ መማክርት የተማሪዎች ጠቅላላ አገልግሎት የማይፈቱ ነገሮች እንዳሉ ከግምት ውስጥ ማስገባት ያስፍልጋል ። ቅሬታ ሲኖርም ለሚመለከተው አካል መናገር አስፈላጊ ነው ።
ስለሆነም በካፌ አገልግሎት ያላችሁን ቅሬታ ለመሰብሰብ ይመቸን ዘንዳ የሚከተለውን ፎርም አዘጋጅተናል።
https://forms.gle/LSXQNTYhYVDJdVUZA
የሚያስፈልጉትን የፎርም ጥያቄዎች በትክክል መሙላት እጅግ አስፈላጊ ነው ።
ጥያቄዎቹ በወንድ ጾታ የቀረቡ ሲሆን ይህም ድግግሞሽን ለመቀንስ ታስቦ ነው
በተማሪዎች መማክርት የአገልግሎት ትምጠሪ
እሱባለው ቸኮል (@esubaalew)
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ስለሆነም በካፌ አገልግሎት ያላችሁን ቅሬታ ለመሰብሰብ ይመቸን ዘንዳ የሚከተለውን ፎርም አዘጋጅተናል።
https://forms.gle/LSXQNTYhYVDJdVUZA
የሚያስፈልጉትን የፎርም ጥያቄዎች በትክክል መሙላት እጅግ አስፈላጊ ነው ።
ጥያቄዎቹ በወንድ ጾታ የቀረቡ ሲሆን ይህም ድግግሞሽን ለመቀንስ ታስቦ ነው
በተማሪዎች መማክርት የአገልግሎት ትምጠሪ
እሱባለው ቸኮል (@esubaalew)
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍4
Dear FBE Students and Staffs,
Since tomorrow is Graduation date for Back Lion Students and as well as other events, The main entrance is closed and the only way in is the Goethe entrance only upto 7 o'clock Local Time.
Thank you for usual Cooperation.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Since tomorrow is Graduation date for Back Lion Students and as well as other events, The main entrance is closed and the only way in is the Goethe entrance only upto 7 o'clock Local Time.
Thank you for usual Cooperation.
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ዓድዋ የመላው ጥቁር ሕዝቦች የድል ቀን🙏
Happy 128th Adwa Victory Day!
Let's honor the valor and unity of our ancestors. As FBE Students Council President, I celebrate our rich history and wish for continued peace and prosperity. May this day inspire us to uphold the values of courage and resilience. Cheers to a united Ethiopia on Adwa Victory Day!
Sincerely.
Kinde M
President, FBE Students Council
@FBESTUDENTSCOUNCIL
Happy 128th Adwa Victory Day!
Let's honor the valor and unity of our ancestors. As FBE Students Council President, I celebrate our rich history and wish for continued peace and prosperity. May this day inspire us to uphold the values of courage and resilience. Cheers to a united Ethiopia on Adwa Victory Day!
Sincerely.
Kinde M
President, FBE Students Council
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍7
ለሁሉም የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የዚሕ አመት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች ፣
ነገ ጠዋት 2: 00 ስዐት ጀምሮ የGC Birthday መርሃግብር ስላለ ሁላቹሕም በኳስ ሜዳው ተገኝታቹ በአዝናኝ እና አስደማሚ ዝግጅቶቻችን እንድትታደሙ እየገለፅን፣
1:30 ጀምሮ ቲሸርቶቻቹ ላይ spray ስለምንቀባ DStv ቤት አካቢ እንገናኝ።
NB👉ነጭ ልብስ ለብሳቹ መምጣት እንዳትረሱ
@FBESTUDENTSCOUNCIL
ነገ ጠዋት 2: 00 ስዐት ጀምሮ የGC Birthday መርሃግብር ስላለ ሁላቹሕም በኳስ ሜዳው ተገኝታቹ በአዝናኝ እና አስደማሚ ዝግጅቶቻችን እንድትታደሙ እየገለፅን፣
1:30 ጀምሮ ቲሸርቶቻቹ ላይ spray ስለምንቀባ DStv ቤት አካቢ እንገናኝ።
NB👉ነጭ ልብስ ለብሳቹ መምጣት እንዳትረሱ
@FBESTUDENTSCOUNCIL
👍3