location:- dessie etiyo alef bilo key-mskel fit lefit !
Phone No:- +251 94 739 7630
Phone No:- +251 94 739 7630
#Coronavirus🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊
ስለ ኮሮና ቫይረስ በአፍሪካ የሚሰራጩ ሃሰተኛ መረጃዎች መብዛታቸውን ቢቢሲ በዘገባው አትቷል፡፡
ፂምን መላጨት ወይም መቁረጥ በኮሮና ቫይረስ ከመያዝ ይከላከላል የሚለው ከወደ አፍሪካ የተሰራጨው ዘገባ ፤ ይህንን ተከትሎ ብዙ ሰዎች የሚወዱትን ፂማቸውን ለመላጨት ተገደዋል፡፡ ይሁንና ይህ መሰረተ ቢስ ዜና ነው ይላል ቢቢሲ፡፡
🙊🙊🙊
ስለ ኮሮና ቫይረስ በአፍሪካ የሚሰራጩ ሃሰተኛ መረጃዎች መብዛታቸውን ቢቢሲ በዘገባው አትቷል፡፡
ፂምን መላጨት ወይም መቁረጥ በኮሮና ቫይረስ ከመያዝ ይከላከላል የሚለው ከወደ አፍሪካ የተሰራጨው ዘገባ ፤ ይህንን ተከትሎ ብዙ ሰዎች የሚወዱትን ፂማቸውን ለመላጨት ተገደዋል፡፡ ይሁንና ይህ መሰረተ ቢስ ዜና ነው ይላል ቢቢሲ፡፡
🙊🙊🙊
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች አራት ደረሰ
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች መገኘታቸውን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ባለፈው ሳምንት አርብ በሽታው ከተገኘበት የውጪ አገር ዜጋ ጋር አራት ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡ ተገልጿል።
ቀደም ሲል በበሽታው መያዙ የተረጋገጠው ግለሰብ ጃፓናዊ ሲሆን አሁን ከተገኙት ሦስት ሰዎች መካክል ሁለቱ ጃፓናዊያን ሲሆኑ አንዱ ኢትዮጵያዊ ነው።
አሁን በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሦስቱ ሰዎች መጀመሪያ ላይ መያዙ ከተነገረው ግለሰብ ጋር ግንኙነት እንደነበራቸው ታውቋል።
በተጨማሪም በበሽታው የተጠረጠሩ 117 ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገባቸው ሲሆን ተጨማሪሰዎችን የመለየት ሥራም እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች መገኘታቸውን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ባለፈው ሳምንት አርብ በሽታው ከተገኘበት የውጪ አገር ዜጋ ጋር አራት ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡ ተገልጿል።
ቀደም ሲል በበሽታው መያዙ የተረጋገጠው ግለሰብ ጃፓናዊ ሲሆን አሁን ከተገኙት ሦስት ሰዎች መካክል ሁለቱ ጃፓናዊያን ሲሆኑ አንዱ ኢትዮጵያዊ ነው።
አሁን በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሦስቱ ሰዎች መጀመሪያ ላይ መያዙ ከተነገረው ግለሰብ ጋር ግንኙነት እንደነበራቸው ታውቋል።
በተጨማሪም በበሽታው የተጠረጠሩ 117 ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገባቸው ሲሆን ተጨማሪሰዎችን የመለየት ሥራም እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።
#updated
ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ፤ ስብሰባዎችም እንዳይካሄዱ መወሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አስታወቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ
ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች፣ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ትልልቅ ስብሰባዎች ለቀጣዮቹ 15 ቀናት እንደሚዘጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስታወቁ።
እገዳው ከዛሬ ጀምሮ በመላ አገሪቱ ተግባራዊ እንደሚደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ዛሬ በጽ/ቤታቸው በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግን እንደ አስፈላጊነቱ በያሉበት ዩኒቨርሲቲ ክትትል የሚደረግላቸው ሲሆን እንደ አስፈላጊነቱ ታይቶ አነስተኛ ስብሰባዎችም በጤና ሚኒስቴር እውቅና ሊካሄዱ እንደሚችሉም አመልክተዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት በዚህ ወቅት እጅግ አስፈላጊ የሆኑ እንደ አልኮልና ሳሙና ያሉ በስፋት የሚሰራጩም ይሆናል።
ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ፤ ስብሰባዎችም እንዳይካሄዱ መወሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አስታወቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ
ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች፣ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ትልልቅ ስብሰባዎች ለቀጣዮቹ 15 ቀናት እንደሚዘጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስታወቁ።
እገዳው ከዛሬ ጀምሮ በመላ አገሪቱ ተግባራዊ እንደሚደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ዛሬ በጽ/ቤታቸው በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግን እንደ አስፈላጊነቱ በያሉበት ዩኒቨርሲቲ ክትትል የሚደረግላቸው ሲሆን እንደ አስፈላጊነቱ ታይቶ አነስተኛ ስብሰባዎችም በጤና ሚኒስቴር እውቅና ሊካሄዱ እንደሚችሉም አመልክተዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት በዚህ ወቅት እጅግ አስፈላጊ የሆኑ እንደ አልኮልና ሳሙና ያሉ በስፋት የሚሰራጩም ይሆናል።
ኮሮና ቫይረስ የልገባባቸው 3 የአፍሪካ ሃገራት
ምዕራብ ሰሃራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሌሴቶ ምንም አይነት በበሽታው የተጠቃ ዜጋ እንደሌላቸው Johns Hopkins University መረጃ ያመለክታል፡፡ በአንጻሩ የምዕራብ ሰሃራ ጎረቤት ሃገር አልጀሪያ 1,170፣ የደቡብ ሱዳን ጎረቤት ሃገር ኬኒያ 122 እና የሌሴቶ ጎረቤት ሃገር ደቡብ አፍሪካ 1,505 የቫይረሱ ተጠቂዎች አሏቸው፡፡
ምንጭ: Johns Hopkins University
ምዕራብ ሰሃራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሌሴቶ ምንም አይነት በበሽታው የተጠቃ ዜጋ እንደሌላቸው Johns Hopkins University መረጃ ያመለክታል፡፡ በአንጻሩ የምዕራብ ሰሃራ ጎረቤት ሃገር አልጀሪያ 1,170፣ የደቡብ ሱዳን ጎረቤት ሃገር ኬኒያ 122 እና የሌሴቶ ጎረቤት ሃገር ደቡብ አፍሪካ 1,505 የቫይረሱ ተጠቂዎች አሏቸው፡፡
ምንጭ: Johns Hopkins University
Learn Computer starting from Zero at
https://www.youtube.com/watch?v=5m4wlDLEsAc
https://www.youtube.com/watch?v=5m4wlDLEsAc
YouTube
ኮምፒውተርን በአማርኛ ይማሩ - Learn Computer starting from zero full course
በሲንታክስ የኮምፒውተር ማሰልጠኛ ት/ቤት እየተዘጋጀ ዘወትር ወደ አርብ ወደ እናንተ የሚደርሰውን ተከታታይ ስልጠና ካሉበት ሆነው ይማሩ፤ ህይዎትዎን ይቀይሩ፡፡
ክፍል አንድን ለማየት ሊንኩን ይጫኑ
https://www.youtube.com/watch?v=MTlRb4Laypo
በዚህ ተከታታይ ስልጠና የሚሰጡ የስልጠና አይነቶች
1) Basic fundamental of Computer
2) Hardware and Software…
ክፍል አንድን ለማየት ሊንኩን ይጫኑ
https://www.youtube.com/watch?v=MTlRb4Laypo
በዚህ ተከታታይ ስልጠና የሚሰጡ የስልጠና አይነቶች
1) Basic fundamental of Computer
2) Hardware and Software…