Forwarded from Million Haile️
• ሰላም እንደት ናችሁ የስልጠና ወርሃዊ ክፍያ ስርአታችንን ወደ ባንኮንግ መክፈያ ዘደ ስለቀየርን ሽል አድሱ ህናጻ ከገኘው አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ሲንታክስ የኮምፒዉተር ማሰልጠኛ ተቋምሚ
Syntax Computer Tranining School የሂሳብ ቁጥር ላይ ክፍያችሁን በመክፈል መተማመኛ ደረሰኝ በማምጣት ወርሃዊ ክፍያችሁን መክፈል ትችላላችሁ ፡፡
•ማሳሰቢያ
•የመክፈየያ ጊዜ ከወራቶች መጨረሻ ማለትም 25-03 አድስ ወራት መጀመሪያ ባሉ 08 ተከታታይ ቀናት ብቻ መክፈል ይኖርባችኋል፡፡
•ከተጠቀሰው ጊዜ ዘግይቶ መክፈል አይቻልም፡፡
•ሙሉ ክፍያውን ባንድ ጊዜ መዝጋት ይቻላል፡፡
•ክፍያውን በየትኛውም ሃገር ያለ በቤተስብ ና በዘመድ ሊከፍልላችሁ ይችላል፡፡
•የከፈሉበትን ደረሰኝ በአግባብ ይያዙ፡፡
አመሰግናዉ!!
c ሲንታክስ አይሲቲ 2012
@syntaxict
Syntax Computer Tranining School የሂሳብ ቁጥር ላይ ክፍያችሁን በመክፈል መተማመኛ ደረሰኝ በማምጣት ወርሃዊ ክፍያችሁን መክፈል ትችላላችሁ ፡፡
•ማሳሰቢያ
•የመክፈየያ ጊዜ ከወራቶች መጨረሻ ማለትም 25-03 አድስ ወራት መጀመሪያ ባሉ 08 ተከታታይ ቀናት ብቻ መክፈል ይኖርባችኋል፡፡
•ከተጠቀሰው ጊዜ ዘግይቶ መክፈል አይቻልም፡፡
•ሙሉ ክፍያውን ባንድ ጊዜ መዝጋት ይቻላል፡፡
•ክፍያውን በየትኛውም ሃገር ያለ በቤተስብ ና በዘመድ ሊከፍልላችሁ ይችላል፡፡
•የከፈሉበትን ደረሰኝ በአግባብ ይያዙ፡፡
አመሰግናዉ!!
c ሲንታክስ አይሲቲ 2012
@syntaxict
Forwarded from Million Haile️
ጥቅምት 3 በመርሳ ከተማ ባህል አዳራሽ የተማሪዎች የምርቃት ፕሮግራም ቅንጭብጭብ ምስሎችን ይመልከቱ
https://www.youtube.com/watch?v=HCZIw92kKOA
https://www.youtube.com/watch?v=HCZIw92kKOA
YouTube
New Ethiopian በመርሳ ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ
በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ አባጌትየ ከተማ ሲንታክስ የአይሲቲ ማዕከል ከፌደራል ቴ/ሙያ ሙሉ እውቅና አግኝቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሶስት ተከታታይ ወራት በኮምፒውተር ጀማሪ የስልጠና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 31 ተማሪዎችን በመርሳ ከተማ ባህል አዳራሽ በደማቅ ስነ- ስርዓት ሲያስመርቅ የተመረጡ የመመረቂያ ጽሁፍ ለውድድር ቀርበው አንደኛ ለወጣው ፕሮጀክት ሲንታክስ የአይሲቲ ማዕከል የ900 ብር ሽልማት አበርክቷል፡፡
ድምጻዊት ብሩክታዊት ጌታሁን (ቤቲ ጂ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማታቸውን በተቀበሉበት መድረክ ላይ ሁለት ሥራዎቿን አቅርባለች።
ሀገሬና 'ሲንጃለዳ' (Sin jaaladha) የተሰኘ የኦሮምኛ ሙዚቃዎቿን የተጫወተችው ቤቲ ጂ መድረኩ ላይ ስትወዛወዝም ታይቷል።
@syntaxict
#BBC
ሀገሬና 'ሲንጃለዳ' (Sin jaaladha) የተሰኘ የኦሮምኛ ሙዚቃዎቿን የተጫወተችው ቤቲ ጂ መድረኩ ላይ ስትወዛወዝም ታይቷል።
@syntaxict
#BBC
#Hacking_News
ሳውድ አረቢያ የአለማችን 113.5 ቢሊዮን ዶላር በማስመዝገብ 1ኛ የሆነውን ቱጃር የአማዞን መስራች የጄፍ ቤዞስን ስልክ ሃክ አደረገች፡፡
በአንድ በዋትስአፕ በተላከ መልዕክት ብቻ ሃክ (ያልተፈቀደ መረጃ አሹልኮ መውሰድ) የተደረገው ጀፍ ቤዞስ ከሳውዲ አልጋ ወራሽ ልኡል መልእክት ከደረሰው በኋላ ተንቀሳቃሽ ስልኩ መረጃ ማሾለክ መጀመሩን የህግ አማካሪው ሲገልጹ የሳውድ እጅም እንዳለበት አክለው ገልጸዋል፡፡
ሳውድ በበኩሏ ልኡል አልጋ ወራሽ ከዚህ ጉዳይ ጋር ምንም ግንኙነት አለመኖሩን ገልፃለች፡፡ ቱጃሩ ከህይዎት አጋሩ ጋር ለመለያየቱም ሳውድ አረቢያ እጇ እንዳለበት መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
@syntaxict
ሳውድ አረቢያ የአለማችን 113.5 ቢሊዮን ዶላር በማስመዝገብ 1ኛ የሆነውን ቱጃር የአማዞን መስራች የጄፍ ቤዞስን ስልክ ሃክ አደረገች፡፡
በአንድ በዋትስአፕ በተላከ መልዕክት ብቻ ሃክ (ያልተፈቀደ መረጃ አሹልኮ መውሰድ) የተደረገው ጀፍ ቤዞስ ከሳውዲ አልጋ ወራሽ ልኡል መልእክት ከደረሰው በኋላ ተንቀሳቃሽ ስልኩ መረጃ ማሾለክ መጀመሩን የህግ አማካሪው ሲገልጹ የሳውድ እጅም እንዳለበት አክለው ገልጸዋል፡፡
ሳውድ በበኩሏ ልኡል አልጋ ወራሽ ከዚህ ጉዳይ ጋር ምንም ግንኙነት አለመኖሩን ገልፃለች፡፡ ቱጃሩ ከህይዎት አጋሩ ጋር ለመለያየቱም ሳውድ አረቢያ እጇ እንዳለበት መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
@syntaxict
ዲቪ ሎተሪ
—-------------
'በዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ ፕሮግራም' ተሳታፊ ከሆኑ ሃገራት መካከል የተወሰኑት ሃገራት በፕሮግራሙ እንዳይሳተፉ ሊደረግ እንደሚችል በይገኛል፡የተለያዩ የዜና አውዶች
'በዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ ፕሮግራም' በአሜሪካ ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ሃገራት ዜጎች፤ በእጣ አማካኝነት ወደ አሜሪካ መጥተው ግሪን ካርድ (የመኖሪያ ፍቃድ) የሚያሰጥ ፕሮግራም ነው።
ይህ ፕሮግራም አሜሪካን የተለያዩ የዓለማችን ሃገራት ሰዎች የሚኖሩባት ልዩነቶቸን በውስጧ የያዘች ሃገር ያደርጋታል ተብሎ ሲተገበር ቆይቷል።
ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን ይህ ፕሮግራም 'የማይፈለጉ' አይነት ሰዎችን ወደ አሜሪካ እያመጣ ስለሆነ መቅረት አለበት በማለት፤ በዲቪ ፕሮግራም ፈንታ ክህሎት ያላቸውን ሰዎች ለይቶ በተለየ ቪዛ ወደ አሜሪካ የማምጣት ፕሮግራም ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ይላሉ።
—-------------
'በዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ ፕሮግራም' ተሳታፊ ከሆኑ ሃገራት መካከል የተወሰኑት ሃገራት በፕሮግራሙ እንዳይሳተፉ ሊደረግ እንደሚችል በይገኛል፡የተለያዩ የዜና አውዶች
'በዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ ፕሮግራም' በአሜሪካ ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ሃገራት ዜጎች፤ በእጣ አማካኝነት ወደ አሜሪካ መጥተው ግሪን ካርድ (የመኖሪያ ፍቃድ) የሚያሰጥ ፕሮግራም ነው።
ይህ ፕሮግራም አሜሪካን የተለያዩ የዓለማችን ሃገራት ሰዎች የሚኖሩባት ልዩነቶቸን በውስጧ የያዘች ሃገር ያደርጋታል ተብሎ ሲተገበር ቆይቷል።
ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን ይህ ፕሮግራም 'የማይፈለጉ' አይነት ሰዎችን ወደ አሜሪካ እያመጣ ስለሆነ መቅረት አለበት በማለት፤ በዲቪ ፕሮግራም ፈንታ ክህሎት ያላቸውን ሰዎች ለይቶ በተለየ ቪዛ ወደ አሜሪካ የማምጣት ፕሮግራም ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ይላሉ።
በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩት አራት ኢትዮጵያውያን ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን መረጋገጡን የጤና ጥበቃ ሚንስቴር አስታወቀ።
ከሁለት ቀናት በፊት በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መገኘታቸውን የጤና ጥበቃ ሚንስቴር አስታውቆ ነበር።
በወቅቱ የጤና ጥበቃ ሚንስቴር ለተጠርጣሪ ህመምተኞቹ የላብራቶሪ ናሙና ተወስዶ ለምረመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ መላኩን አስታውቆም ነበር።
በዚህም መሠረት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለተጨማሪ የላብራቶሪ ምርመራ የተላኩት የአራቱ ተጠርጣሪዎች ውጤት ከኖቭል ኮሮናቫይረስ ነፃ መሆናቸው ተረጋግጧል ተብሏል።
በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ
በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ
ከአራቱ ኢትዮጵያውያን መካከል 3ቱ ቫይረሱ በተከሰተበት ዉሃን ግዛት ተማሪ እንደነበሩ ተገልጿል።
በበሽታው የተጠረጠሩት ግለሰቦቹ በለይቶ ማከሚያ ማዕከል ተለይተው ክትትል እንደሚደረግላቸው በወቅቱ ተነግሮ ነበር።
በአሁኑ ወቅት በቻይና አንድ ግዛት ውስጥ የተቀሰቀሰው የኮሮናቫይረስ መላ ቻይናን ማዳረሱንና በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥርም 170 መድረሱ ተነግሯል።
ከሁለት ቀናት በፊት በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መገኘታቸውን የጤና ጥበቃ ሚንስቴር አስታውቆ ነበር።
በወቅቱ የጤና ጥበቃ ሚንስቴር ለተጠርጣሪ ህመምተኞቹ የላብራቶሪ ናሙና ተወስዶ ለምረመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ መላኩን አስታውቆም ነበር።
በዚህም መሠረት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለተጨማሪ የላብራቶሪ ምርመራ የተላኩት የአራቱ ተጠርጣሪዎች ውጤት ከኖቭል ኮሮናቫይረስ ነፃ መሆናቸው ተረጋግጧል ተብሏል።
በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ
በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ
ከአራቱ ኢትዮጵያውያን መካከል 3ቱ ቫይረሱ በተከሰተበት ዉሃን ግዛት ተማሪ እንደነበሩ ተገልጿል።
በበሽታው የተጠረጠሩት ግለሰቦቹ በለይቶ ማከሚያ ማዕከል ተለይተው ክትትል እንደሚደረግላቸው በወቅቱ ተነግሮ ነበር።
በአሁኑ ወቅት በቻይና አንድ ግዛት ውስጥ የተቀሰቀሰው የኮሮናቫይረስ መላ ቻይናን ማዳረሱንና በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥርም 170 መድረሱ ተነግሯል።
