Syntax Technology
245 subscribers
614 photos
2 videos
49 files
245 links
ይህ በፌደራል ጀረጃ ሙሉ እውቅና ያለው ሲንታክስ የምኮምፒውተር ማሰልጠኛ ማዕከል ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው!
Follow on facebook https://www.facebook.com/Syntaxictc
Subscribe on youtube https://www.youtube.com/syntaxict
Download Telegram
#Hacking_News
ሳውድ አረቢያ የአለማችን 113.5 ቢሊዮን ዶላር በማስመዝገብ 1ኛ የሆነውን ቱጃር የአማዞን መስራች የጄፍ ቤዞስን ስልክ ሃክ አደረገች፡፡
በአንድ በዋትስአፕ በተላከ መልዕክት ብቻ ሃክ (ያልተፈቀደ መረጃ አሹልኮ መውሰድ) የተደረገው ጀፍ ቤዞስ ከሳውዲ አልጋ ወራሽ ልኡል መልእክት ከደረሰው በኋላ ተንቀሳቃሽ ስልኩ መረጃ ማሾለክ መጀመሩን የህግ አማካሪው ሲገልጹ የሳውድ እጅም እንዳለበት አክለው ገልጸዋል፡፡
ሳውድ በበኩሏ ልኡል አልጋ ወራሽ ከዚህ ጉዳይ ጋር ምንም ግንኙነት አለመኖሩን ገልፃለች፡፡ ቱጃሩ ከህይዎት አጋሩ ጋር ለመለያየቱም ሳውድ አረቢያ እጇ እንዳለበት መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡
@syntaxict
ዲቪ ሎተሪ
—-------------
'በዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ ፕሮግራም' ተሳታፊ ከሆኑ ሃገራት መካከል የተወሰኑት ሃገራት በፕሮግራሙ እንዳይሳተፉ ሊደረግ እንደሚችል በይገኛል፡የተለያዩ የዜና አውዶች

'በዳይቨርሲቲ ቪዛ ሎተሪ ፕሮግራም' በአሜሪካ ቁጥራቸው አነስተኛ የሆኑ ሃገራት ዜጎች፤ በእጣ አማካኝነት ወደ አሜሪካ መጥተው ግሪን ካርድ (የመኖሪያ ፍቃድ) የሚያሰጥ ፕሮግራም ነው።

ይህ ፕሮግራም አሜሪካን የተለያዩ የዓለማችን ሃገራት ሰዎች የሚኖሩባት ልዩነቶቸን በውስጧ የያዘች ሃገር ያደርጋታል ተብሎ ሲተገበር ቆይቷል።

ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን ይህ ፕሮግራም 'የማይፈለጉ' አይነት ሰዎችን ወደ አሜሪካ እያመጣ ስለሆነ መቅረት አለበት በማለት፤ በዲቪ ፕሮግራም ፈንታ ክህሎት ያላቸውን ሰዎች ለይቶ በተለየ ቪዛ ወደ አሜሪካ የማምጣት ፕሮግራም ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል ይላሉ።
በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩት አራት ኢትዮጵያውያን ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን መረጋገጡን የጤና ጥበቃ ሚንስቴር አስታወቀ።

ከሁለት ቀናት በፊት በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ አራት ኢትዮጵያውያን ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መገኘታቸውን የጤና ጥበቃ ሚንስቴር አስታውቆ ነበር።

በወቅቱ የጤና ጥበቃ ሚንስቴር ለተጠርጣሪ ህመምተኞቹ የላብራቶሪ ናሙና ተወስዶ ለምረመራ ወደ ደቡብ አፍሪካ መላኩን አስታውቆም ነበር።

በዚህም መሠረት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለተጨማሪ የላብራቶሪ ምርመራ የተላኩት የአራቱ ተጠርጣሪዎች ውጤት ከኖቭል ኮሮናቫይረስ ነፃ መሆናቸው ተረጋግጧል ተብሏል።

በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ
በኮሮናቫይረስ ሳይያዙ አይቀሩም ተብለው የተጠረጠሩ 4 ሰዎች በአዲስ አበባ ተገኙ

ከአራቱ ኢትዮጵያውያን መካከል 3ቱ ቫይረሱ በተከሰተበት ዉሃን ግዛት ተማሪ እንደነበሩ ተገልጿል።

በበሽታው የተጠረጠሩት ግለሰቦቹ በለይቶ ማከሚያ ማዕከል ተለይተው ክትትል እንደሚደረግላቸው በወቅቱ ተነግሮ ነበር።

በአሁኑ ወቅት በቻይና አንድ ግዛት ውስጥ የተቀሰቀሰው የኮሮናቫይረስ መላ ቻይናን ማዳረሱንና በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥርም 170 መድረሱ ተነግሯል።
Channel photo updated
#Jobs

#ከ_0_1_አመት የስራ ልምድ ለሁሉም ዘርፎች

​​🔰Ethiopian Construction Design & Supervision Works Cooperation


1️⃣Position: #Electrical_Engineer

Basic Education Level: BSc
Discipline & Total Work Experience: Electrical Engineering with GPA 3.6 & above
Required No: 2
Salary: 8,415
Work Place: Electromechanical Engineering Sub Process

2️⃣Position: #Mechanical_Engineer

Basic Education Level: BSc
Discipline & Total Work Experience: Mechanical Engineering with GPA 3.6 & above
Salary: 8,415
Work Place: Electromechanical Engineering Sub Process

3️⃣Position: #Civil_Engineer

Basic Education Level: BSc
Discipline & Total Work Experience: Civil Engineering, Hydraulic Engineering, Construction Management or Structural Engineer with GPA 3.6 & above
Required No: 2
Salary: 8,415
Work Place: Structural Design Team

4️⃣Position: #Drafting_Engineer

Basic Education Level: BSc
Discipline & Total Work Experience: Drafting, Civil Engineering, Mechanical Engineering or related fields with GPA 3.6 & above
Required No: 2
Salary: 8,415
Work Place: Structural Design Team

5️⃣Position: #Hydraulic_Engineer

Basic Education Level: BSc
Discipline & Total Work Experience: Hydraulic Engineering, Water Resources Engineering, Irrigation Engineering with GPA 3.6 & above
Required No: 4
Salary: 8,415
Work Place: Headwork Design Team. Upper Gudder Dam Irrigation Project

◾️How to apply:

Qualified applicants are required to submit Original and Non-returnable CV photocopies of original Documents to Water & Energy Design & Supervision works sector manpower requirement supply 2nd floor within 10 (Ten) working days of this announcement.

Address:
Ethiopian Construction Design & Supervision Works Corporation (ECDSWC) in front of the former Imperial Hotel

Tel: +251 827 53 76/ +251 849 41 97/ 011 849 41 98
P.O.Box: 2561

🅾️Deadline : January 24/2020
Sport banner design
by @syntaxict
3000 በላይ ሰወች በኮሮና ቫይረስ ሞቱ
""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""

በበሽታው ከሞቱት ከሦስት ሺህ በላይ ከሚሆኑ ት ሰዎች 90 በመቶ የሚሆኑት በታኅሳስ ወር መብቂያ ገደማ ወረርሽኙ በተቀሰቀሰባት የቻይናዋ ሁቤይ ግዛት ውስጥ የሚገኙ ናቸው።

ከቻይና ቀጥሎ ብዙ ሰዎች በበሽታው የሞቱት ኢራንና ጣሊያን ውስጥ ሲሆን፤ ከ50 በላይ በኢራን ከ30 በላይ ደግሞ ጣሊያን ውስጥ ሞተዋል። በተጨማሪም በሌሎች 10 አገራት ውስጥ ወረርሽኙ የሰዎችን ህይወትን ቀጥፏል።
@syntaxIct
sorce BBC
2K Subscribers on youtube!! Thanks you all !!
Forwarded from ሰው ወርቅ ብትጥል ያነሱታል ገዘብ ብትጥል ያነሱታል አንተ ከወደክ ግን አልጨርስልህ
location:- dessie etiyo alef bilo key-mskel fit lefit !
Phone No:- +251 94 739 7630
Forwarded from ሰው ወርቅ ብትጥል ያነሱታል ገዘብ ብትጥል ያነሱታል አንተ ከወደክ ግን አልጨርስልህ
#Coronavirus🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊🙊
ስለ ኮሮና ቫይረስ በአፍሪካ የሚሰራጩ ሃሰተኛ መረጃዎች መብዛታቸውን ቢቢሲ በዘገባው አትቷል፡፡
ፂምን መላጨት ወይም መቁረጥ በኮሮና ቫይረስ ከመያዝ ይከላከላል የሚለው ከወደ አፍሪካ የተሰራጨው ዘገባ ፤ ይህንን ተከትሎ ብዙ ሰዎች የሚወዱትን ፂማቸውን ለመላጨት ተገደዋል፡፡ ይሁንና ይህ መሰረተ ቢስ ዜና ነው ይላል ቢቢሲ፡፡
🙊🙊🙊
keneya conforms its first coronavirus case!🙈🙈🙈
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች አራት ደረሰ

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሦስት ሰዎች መገኘታቸውን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ባለፈው ሳምንት አርብ በሽታው ከተገኘበት የውጪ አገር ዜጋ ጋር አራት ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡ ተገልጿል።

ቀደም ሲል በበሽታው መያዙ የተረጋገጠው ግለሰብ ጃፓናዊ ሲሆን አሁን ከተገኙት ሦስት ሰዎች መካክል ሁለቱ ጃፓናዊያን ሲሆኑ አንዱ ኢትዮጵያዊ ነው።

አሁን በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠው ሦስቱ ሰዎች መጀመሪያ ላይ መያዙ ከተነገረው ግለሰብ ጋር ግንኙነት እንደነበራቸው ታውቋል።

በተጨማሪም በበሽታው የተጠረጠሩ 117 ሰዎች ተለይተው ክትትል እየተደረገባቸው ሲሆን ተጨማሪሰዎችን የመለየት ሥራም እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።
#updated
ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ፤ ስብሰባዎችም እንዳይካሄዱ መወሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አስታወቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ

ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች፣ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችና ትልልቅ ስብሰባዎች ለቀጣዮቹ 15 ቀናት እንደሚዘጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስታወቁ።

እገዳው ከዛሬ ጀምሮ በመላ አገሪቱ ተግባራዊ እንደሚደረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ዛሬ በጽ/ቤታቸው በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግን እንደ አስፈላጊነቱ በያሉበት ዩኒቨርሲቲ ክትትል የሚደረግላቸው ሲሆን እንደ አስፈላጊነቱ ታይቶ አነስተኛ ስብሰባዎችም በጤና ሚኒስቴር እውቅና ሊካሄዱ እንደሚችሉም አመልክተዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት በዚህ ወቅት እጅግ አስፈላጊ የሆኑ እንደ አልኮልና ሳሙና ያሉ በስፋት የሚሰራጩም ይሆናል።
#መልካም_ዜና
አምቡላንስ ሰብሮ ያመለጠው ከኮሮና ቫይረስ ነጻ ሆኖ ተገኘ፡፡
አሜሪካ በበጎ ፈቃደኞች ላይ የኮሮናቫይረስ ክትባት ሙከራ ጀመረች
አራት በኮሮናቫይረስ የተያዙ አሜሪካውያን ሲያትል በሚገኝ የምርምር ማዕከል ክትባቱን ወስደዋል።

ክትባቱ ኮቪድ-19 ከሚያሲዘው ቫይረስ ጎጂ ያልሆነ የጄኔቲክ ኮድ ኮፒ ተደርጎ የተወሰደ መሆኑን ተመራማሪዎቹ ይገልጻሉ።
#BadNews
ሁለት ኢትዮጵያዊያን ጣሊያን ውስጥ በኮሮናቫይረስ መሞታቸው ተረጋገጠ::
Forwarded from Million Haile️
የ coc ምዘና level 1 and level 2 ምዘና ለምትፈልጉ ምዝገባ ጀምረናል፡፡