ድጋሚ የተፖሰተ
October 19, 2015 · Addis Ababa ·
ህፃን ልጅ ለአባቱ ‹‹ለአላህ ነው የምነግርብህ›› አለው
ልጆችን አላህን እንዲያውቁ ከህፃንነታቸው መኮትኮት በጣም ተገቢ ነው፡፡
አንድ አባት ለህፃን ልጁ የሆነ ነገር ይለዋል፡፡ ልጅም ደስተኛ አልሆነም፡፡ ከዛም ህፃኑ ልጅ ለአባቱ ‹‹ለአላህ ነው የምነግርብህ›› አለው፡፡
ከዚህ የምንረዳው ይህ ህፃን የአላህን የበላይነት አውቆ አባቱን በአላህ ማስፈራራቱ ነው፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ልጆቻችን አላህን፣ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ዲነል ኢስላምን እንዲያውቁ ትኩረት እንስጥ፡፡ ልጅ አእምሮው ላይ የያዘው በአላህ ፍቃድ አብሮት ይከርማል፡፡
አላህ ሆይ! እኛም ያንተን ትልቅነት ጠንቅቀን የምንረዳ፣ ልጆቻችንም እንዲሁ የሚረዱ እውነተኛ ያንተው ባርያዎች አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
October 19, 2015 · Addis Ababa ·
ህፃን ልጅ ለአባቱ ‹‹ለአላህ ነው የምነግርብህ›› አለው
ልጆችን አላህን እንዲያውቁ ከህፃንነታቸው መኮትኮት በጣም ተገቢ ነው፡፡
አንድ አባት ለህፃን ልጁ የሆነ ነገር ይለዋል፡፡ ልጅም ደስተኛ አልሆነም፡፡ ከዛም ህፃኑ ልጅ ለአባቱ ‹‹ለአላህ ነው የምነግርብህ›› አለው፡፡
ከዚህ የምንረዳው ይህ ህፃን የአላህን የበላይነት አውቆ አባቱን በአላህ ማስፈራራቱ ነው፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ልጆቻችን አላህን፣ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ዲነል ኢስላምን እንዲያውቁ ትኩረት እንስጥ፡፡ ልጅ አእምሮው ላይ የያዘው በአላህ ፍቃድ አብሮት ይከርማል፡፡
አላህ ሆይ! እኛም ያንተን ትልቅነት ጠንቅቀን የምንረዳ፣ ልጆቻችንም እንዲሁ የሚረዱ እውነተኛ ያንተው ባርያዎች አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድ
=====
ከአላህ እና ከመልክተኛው (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁን) ውጭ ሸሪዓን መደንገግ የሚችል አለን? አላሁ (ሱብሀነሁ ወተዓላ) ሃይማኖቱን ሞልቶታል፡፡ ይህ ታላቅ እውነታ ሊረሳ አይገባውም፡፡ በእስልምና ሀይማኖት የአላህ መልክተኛ በተግባር ሰርተው ያሳዩት እና ያዘዙበት ሁለቱን ኢዶች ብቻ ነው፡፡ የአላህ መልክተኛ ከመልክታቸው የደበቁት ነገር አለን? አላህን ከመልክተኛው ቀጥሎ አላህ ላይ ያመኑ፤ የወደዱት፤ ሀብት ንብረታቸውን ለአላህ ዲን የሰጡት ሰሃባዎች፤ ከማናችንም በላይ የአላህን መልክተኛ ይወዱ ነበር፡፡ የታዘዙትንም ይፈፅሙ ነበር፡፡ ይህንን የሚጠራጠር አለን?
አላህም ሙሃጂርና አንሳርን የተከተለን ሰው እንደሚወድ ተናግራል፡፡ የሚከተሉትን ጥያቄዎች እንመልስ
ነብያችን ሰርተውበታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
አቡበክር አሲዲቅ ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
ኡመር ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
ኡስማን ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
አልይ ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
ሙሃጂሮችና አንሳሮች ሰርተውታልን?
ታቢእዮች፤ አትባ ታቢኢን፤ አቡ ሀኒፋ፤ ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ ሻፊእ፤ ኢማሙ አህመድ፤፤፤፤፤ ሰርተውታልን?
መውሊድ ከዚህ ሁሉ አመታት በሃላ ዲን ላይ መጨመሩ ብቻ የጥፋት መንገድ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ አይሆንምን?
አላህ መውሊድ በመስራቴ ይቀጣኛልን? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቅ፡፡ የሰይድ ሙሰየብ ንግግር መልስ ይሆናል፡፡ አንድ ሰው ከሱቢህ በሃላ ደጋግሞ ሰላት ሲሰግድ አዩት፤ ከዛም እሳቸው ተው ሲሉት እሱም እንዲህ አለ ‹‹አላህ ሰላት በመስገዴ ይቀጣኛልን?›› እሳቸውም እንዲህ ብለው መለሱለት ‹‹ሰላት በመስገድህ ሳይሆን መልክተኛውን በመቃረንህ ነው››
ይህ ከሆነ እውነታ፡፡ መውሊድን ለማክበር ችግር የለውም የሚሉ ሰዎች የአላህን ቅጣት አይፈሩምን?
የአላህ ባርያዎች ሆይ! መውሊድ እንደማይቻል መናገር አንዳንድ ሰዎች እንደሚሉት የሙስሊሙን አንድነት የሚበታትን አይደለም፤ እንዲያውም እውነተኛ ወንድማማችነትን፤ ታማኝ መካሪነትን የሚያሳይ ነው፡፡ በአላህ ስም ወንድምና እህቶቼን የምመክረው አላህና መላክተኛው ያዘዙንን በአቅማችን እንስራ፤ ከዛ በተረፈ ያልታዘዝነውን ከመስራት አላህን እንፍራ፡፡ አንድነት ይበታተናል እየተባለ ቢድዓ ዝም ማለት የአላህ ቅጣት ሲመጣ ሁላችንን ነው የሚነካን፡፡ አላህ የሃቅን መንገድ ሁላችንንም ይምራን፡፡ አሚን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
=====
ከአላህ እና ከመልክተኛው (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁን) ውጭ ሸሪዓን መደንገግ የሚችል አለን? አላሁ (ሱብሀነሁ ወተዓላ) ሃይማኖቱን ሞልቶታል፡፡ ይህ ታላቅ እውነታ ሊረሳ አይገባውም፡፡ በእስልምና ሀይማኖት የአላህ መልክተኛ በተግባር ሰርተው ያሳዩት እና ያዘዙበት ሁለቱን ኢዶች ብቻ ነው፡፡ የአላህ መልክተኛ ከመልክታቸው የደበቁት ነገር አለን? አላህን ከመልክተኛው ቀጥሎ አላህ ላይ ያመኑ፤ የወደዱት፤ ሀብት ንብረታቸውን ለአላህ ዲን የሰጡት ሰሃባዎች፤ ከማናችንም በላይ የአላህን መልክተኛ ይወዱ ነበር፡፡ የታዘዙትንም ይፈፅሙ ነበር፡፡ ይህንን የሚጠራጠር አለን?
አላህም ሙሃጂርና አንሳርን የተከተለን ሰው እንደሚወድ ተናግራል፡፡ የሚከተሉትን ጥያቄዎች እንመልስ
ነብያችን ሰርተውበታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
አቡበክር አሲዲቅ ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
ኡመር ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
ኡስማን ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
አልይ ሰርቶታልን? እንዲሰራ አዘዋልን?
ሙሃጂሮችና አንሳሮች ሰርተውታልን?
ታቢእዮች፤ አትባ ታቢኢን፤ አቡ ሀኒፋ፤ ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ ሻፊእ፤ ኢማሙ አህመድ፤፤፤፤፤ ሰርተውታልን?
መውሊድ ከዚህ ሁሉ አመታት በሃላ ዲን ላይ መጨመሩ ብቻ የጥፋት መንገድ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ አይሆንምን?
አላህ መውሊድ በመስራቴ ይቀጣኛልን? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቅ፡፡ የሰይድ ሙሰየብ ንግግር መልስ ይሆናል፡፡ አንድ ሰው ከሱቢህ በሃላ ደጋግሞ ሰላት ሲሰግድ አዩት፤ ከዛም እሳቸው ተው ሲሉት እሱም እንዲህ አለ ‹‹አላህ ሰላት በመስገዴ ይቀጣኛልን?›› እሳቸውም እንዲህ ብለው መለሱለት ‹‹ሰላት በመስገድህ ሳይሆን መልክተኛውን በመቃረንህ ነው››
ይህ ከሆነ እውነታ፡፡ መውሊድን ለማክበር ችግር የለውም የሚሉ ሰዎች የአላህን ቅጣት አይፈሩምን?
የአላህ ባርያዎች ሆይ! መውሊድ እንደማይቻል መናገር አንዳንድ ሰዎች እንደሚሉት የሙስሊሙን አንድነት የሚበታትን አይደለም፤ እንዲያውም እውነተኛ ወንድማማችነትን፤ ታማኝ መካሪነትን የሚያሳይ ነው፡፡ በአላህ ስም ወንድምና እህቶቼን የምመክረው አላህና መላክተኛው ያዘዙንን በአቅማችን እንስራ፤ ከዛ በተረፈ ያልታዘዝነውን ከመስራት አላህን እንፍራ፡፡ አንድነት ይበታተናል እየተባለ ቢድዓ ዝም ማለት የአላህ ቅጣት ሲመጣ ሁላችንን ነው የሚነካን፡፡ አላህ የሃቅን መንገድ ሁላችንንም ይምራን፡፡ አሚን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድ?
ማስረጃ የሚጠየቀው ማን ነው?
አንድ ግለሰብ ፌስቡክ ኮሜንት ላይ እንዲህ ሲል ጠየቀ/ች
“መውልድን አታክብሩ የሚል ደሊል ከቁርአንና ከሀድስ መልስ እፈልጋለሁ? ???????”
ትክክለኛው ጥያቄ
“መውሊድን አክብሩ የሚል ከቁርአን እና ከሀዲስ መልስ እፈልጋለሁ” ነበር፡፡
ምክንያቱም ማንኛውም አምልኮ በቁርአን እና ሀዲስ ካልታዘዝን እኛ በደመ ነፍስ ተነስተን ልንፈፅመው አንችልም፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ
“የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ወደራሱ ተመላሽ ነው” ትክክለኛ ሀዲስ
በዚህ ሀዲስ መሰረት በቁርኣን እና ሀዲስ መውሊድ አውጡ የሚል ታዟልን?
በፍፁም፡፡ ስለዚህ ማስረጃ የሚጠየቀው በዲን ላይ የሌለን ነገር የሚሰራው እንጂ፣ በዲን ላይ የሌለን ነገር የሚቃወመው አይደለም፡፡
የአላህ መልክተኛ እንድንታገላቸው ካዘዙን ሰዎች ውስጥ “ያልታዘዙትን የሚሰሩ፣ የማይሰሩትን የሚናገሩ” ናቸው፡፡
የነብይም፣ የአገርም፣ የልጅም፣ የእናትም ብሎም የማንንም ልደት ባእል አመት ጠብቀን እንድናከብር ኢስላም አላዘዘንም፡፡ ስለዚህ እንርቀዋለን፡፡
ለምሳሌ ሁለቱ ኢዶች በሸሪአ ተደንግገዋል ስለዚህ የአላህ መልክተኛ፣ ሰሃባዎች፣ ፉቀሃዎች፣ ሙሀዲሶች እና የነሱን መንገድ የተከተሉ ሁሉ ይሀው እስከዛሬ ያከብሩታል፡፡ በተገላቢጦሹ መውሊድ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሃባዎች፣ ፉቀሃዎች፣ ሙሀዲሶችና የነሱን መንገድ የተከተሉ ሁሉ አልሰሩትም፡፡
ታድያ ማን ነው ማስረጃ ከቁርኣን እና ሀዲስ ማቅረብ ያለበት?
አላህን እንፍራ ያልታዘዙትን መስራት ከአላህ ቢያርቅ እንጂ አያቃርብም፡፡ ሸይጧን ዘንድ ደግሞ ቢድኣ (በዲን ላይ የሚደረግ ጭማሪ) ከወንጀል በላይ ተወዳጅ ነው፡፡
አላህ ውብ የሆነውን የሱና ጎዳና ይምራን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ማስረጃ የሚጠየቀው ማን ነው?
አንድ ግለሰብ ፌስቡክ ኮሜንት ላይ እንዲህ ሲል ጠየቀ/ች
“መውልድን አታክብሩ የሚል ደሊል ከቁርአንና ከሀድስ መልስ እፈልጋለሁ? ???????”
ትክክለኛው ጥያቄ
“መውሊድን አክብሩ የሚል ከቁርአን እና ከሀዲስ መልስ እፈልጋለሁ” ነበር፡፡
ምክንያቱም ማንኛውም አምልኮ በቁርአን እና ሀዲስ ካልታዘዝን እኛ በደመ ነፍስ ተነስተን ልንፈፅመው አንችልም፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ
“የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ወደራሱ ተመላሽ ነው” ትክክለኛ ሀዲስ
በዚህ ሀዲስ መሰረት በቁርኣን እና ሀዲስ መውሊድ አውጡ የሚል ታዟልን?
በፍፁም፡፡ ስለዚህ ማስረጃ የሚጠየቀው በዲን ላይ የሌለን ነገር የሚሰራው እንጂ፣ በዲን ላይ የሌለን ነገር የሚቃወመው አይደለም፡፡
የአላህ መልክተኛ እንድንታገላቸው ካዘዙን ሰዎች ውስጥ “ያልታዘዙትን የሚሰሩ፣ የማይሰሩትን የሚናገሩ” ናቸው፡፡
የነብይም፣ የአገርም፣ የልጅም፣ የእናትም ብሎም የማንንም ልደት ባእል አመት ጠብቀን እንድናከብር ኢስላም አላዘዘንም፡፡ ስለዚህ እንርቀዋለን፡፡
ለምሳሌ ሁለቱ ኢዶች በሸሪአ ተደንግገዋል ስለዚህ የአላህ መልክተኛ፣ ሰሃባዎች፣ ፉቀሃዎች፣ ሙሀዲሶች እና የነሱን መንገድ የተከተሉ ሁሉ ይሀው እስከዛሬ ያከብሩታል፡፡ በተገላቢጦሹ መውሊድ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሃባዎች፣ ፉቀሃዎች፣ ሙሀዲሶችና የነሱን መንገድ የተከተሉ ሁሉ አልሰሩትም፡፡
ታድያ ማን ነው ማስረጃ ከቁርኣን እና ሀዲስ ማቅረብ ያለበት?
አላህን እንፍራ ያልታዘዙትን መስራት ከአላህ ቢያርቅ እንጂ አያቃርብም፡፡ ሸይጧን ዘንድ ደግሞ ቢድኣ (በዲን ላይ የሚደረግ ጭማሪ) ከወንጀል በላይ ተወዳጅ ነው፡፡
አላህ ውብ የሆነውን የሱና ጎዳና ይምራን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድና ቢዝነስ?
በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ውዴታ ስም የንፁሀን ሙስሊሞችን ብር መበዝበዝ፡፡ ተመልከቱ አገራችን ላይ እነዚህ ሸህ ተብዬ እሾሆች መውሊድ እናክብር በሚል ስም ከሙስሊሙ ኪስ ላይ ገንዘብ በመሰብሰብ ለዋናዎቹ ሁለት ኢዶች የማያርዱትን ግመል ለዚህ አደገኛ ሺርክ የታጨቀበት ቢድኣ ያርዳሉ፡፡
አስገራሚው ለመውሊድ ተብሎ የሚወጣው ገንዘብ ከእነዚህ ሸህ ተብዬዎች ኪስ አይወጣme፡፡ ይልቁንስ ከምስኪኑ ህዝብ ነው፡፡ ሸህ ተብዬዎቹ ይበላሉ፣ ይጠጣሉ፣ ይቅማሉ፣ ይጨፍራሉ፣ ብሎም በዲን ስም የሰው ኪስ ያወልቃሉ፡፡ ይህን ተግባራቸውን “ጀባታ” ብለው ይጠሩታል፡፡ ከተራው ኪስ አውላቂ የባሱ ኪስ አውላቂዎች ናቸው፡፡
እነዛ አላህ የሚወዳቸው እነሱም የሚወዱት ሰሃባዎች አንድም ቀን መውሊድ አላከበሩም፡፡ እነዚህ ሸህ ተብዬዎች ከሰሃባዎች በላይ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ወደው ነውን? በፍፁም፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! እራሳችንንም ቤተሰቦቻችንንም ከእንዲህ አይነት ኪስ አውላቂዎች፣ እምነት አበላሾች እንጠብቅ፡፡ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መውደድ የሚገለፀው ሱናቸውን በመከተል ብቻና ብቻ ነው፡፡ መጨፈር፣ አደንዛዥ ቅጠል መብላት፣ ሴትና ወንድ ተቀላቅሎ መጨፈር በፍፁም ነብዩን የመውደድ መገለጫ አይሆንም፡፡ እንዲያውም እሳቸውን የማመፅ ተግባርና ክልከላቸውን መዳፈር ነው፡፡
አላህ በውቡ በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና በሰሃባዎች አረዳድ (ሰለፉነ ሷሊሂን መንሃጅ) ላይ አኑሮ፣ በዛው መንገድ ላይ ይግደለን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ውዴታ ስም የንፁሀን ሙስሊሞችን ብር መበዝበዝ፡፡ ተመልከቱ አገራችን ላይ እነዚህ ሸህ ተብዬ እሾሆች መውሊድ እናክብር በሚል ስም ከሙስሊሙ ኪስ ላይ ገንዘብ በመሰብሰብ ለዋናዎቹ ሁለት ኢዶች የማያርዱትን ግመል ለዚህ አደገኛ ሺርክ የታጨቀበት ቢድኣ ያርዳሉ፡፡
አስገራሚው ለመውሊድ ተብሎ የሚወጣው ገንዘብ ከእነዚህ ሸህ ተብዬዎች ኪስ አይወጣme፡፡ ይልቁንስ ከምስኪኑ ህዝብ ነው፡፡ ሸህ ተብዬዎቹ ይበላሉ፣ ይጠጣሉ፣ ይቅማሉ፣ ይጨፍራሉ፣ ብሎም በዲን ስም የሰው ኪስ ያወልቃሉ፡፡ ይህን ተግባራቸውን “ጀባታ” ብለው ይጠሩታል፡፡ ከተራው ኪስ አውላቂ የባሱ ኪስ አውላቂዎች ናቸው፡፡
እነዛ አላህ የሚወዳቸው እነሱም የሚወዱት ሰሃባዎች አንድም ቀን መውሊድ አላከበሩም፡፡ እነዚህ ሸህ ተብዬዎች ከሰሃባዎች በላይ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ወደው ነውን? በፍፁም፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! እራሳችንንም ቤተሰቦቻችንንም ከእንዲህ አይነት ኪስ አውላቂዎች፣ እምነት አበላሾች እንጠብቅ፡፡ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መውደድ የሚገለፀው ሱናቸውን በመከተል ብቻና ብቻ ነው፡፡ መጨፈር፣ አደንዛዥ ቅጠል መብላት፣ ሴትና ወንድ ተቀላቅሎ መጨፈር በፍፁም ነብዩን የመውደድ መገለጫ አይሆንም፡፡ እንዲያውም እሳቸውን የማመፅ ተግባርና ክልከላቸውን መዳፈር ነው፡፡
አላህ በውቡ በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና በሰሃባዎች አረዳድ (ሰለፉነ ሷሊሂን መንሃጅ) ላይ አኑሮ፣ በዛው መንገድ ላይ ይግደለን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በእስልምና የሰው ስም አንስቶ መናገር ይቻላል ወይ?
========================
ኢማመ ነወዊ (አላህ ይዘንላቸውና) የሚከተሉትን ስድስት ነጥቦች ‹‹ሪያዱ ሷሊሂን››
የተባለው ኪታባቸው ላይ ከቁርዐንና ከሀዲስ ጨምቀው እንዲህ በማለት አስቀምጠዋል፡፡
እወቅ ሀሜት ትክክለኛ ለሆነ አላማ ይቻላል፡፡ ከዚህ መንገድ ውጭ (ስም አንስቶ መናገር)
ሌላ አማራጭ ከሌለ፤ እሱም በስድስት ምክንያት ነው፡፡
1. የተበደለ ሰው፡- የተበደለ ሰው ለሚመለከተው አካል፤ ለዳኛ ወይንም ለባለስልጣን፤
ለመሪ ሰውየው በሌለበት እገሌ በድሎኛል ቢል አይከለከልም፡፡
2. መጥፎን ነገር ለማስቆም (ለማገድ)፡- ለምሳሌ አከሌ መጥፎ ስራ እየወራ ነው፤
መጠጥ እየጠጣ ነው፤ እያጭበረበረ ነው ብለህ ለማስቆም ወይንም ለመምከር አቅም
ላለው ሰው መናገር፡፡ ይህን ሲያደርግ ሰውየውን ለመመለስ ብቻ መሆን አለበት፡፡
3. ፈትዋ ለመጠየቅ፡- ለምሳሌ ለዳኛ አባቴ፤ ወንድሜ፤ ሚስቴ ወይንም እገሌ በድሎኛል፡፡
ለዚህ አካል ይሄ ይገባዋልን? ይበቃለታል ወይ? የሚሻለው ግን አባቴ፤ ወንድሜ ሳይሉ
አንድ ሰው ነበር እንዲህ አደረገ ብሎ መጠየቅ ይሻላል፡፡
4. ሙስሊሞችን ከሸር ለማስጠንቀቅና ለመምከር፡- ለምሳሌ የሀዲስ ዘጋቢዎችና
መስካሪዎችን ችግር ካለባቸው ችግር አለባቸው ማለት (ለምሳሌ የሚረሱ ከሆነ ይረሳሉ
ብሎ መናገር)፤ እንዲያውም ይህ ዋጂብ ግዴታ ነው፡፡
ሌላ ምሳሌ፡- እገሌን ልጄን ልድረው ነበር፤ እገሌን ንግዴ ላይ ሸሪካ ላደርገው ነበር
ምንትላለህ ተብሎ ከተጠየቀ፤ የተጠየቀው ሰው ሀቁን መናገር አለበት፡፡
ሌላው፡- አንድን ጡላበል ኢልም (የዲን ትምህርት የሚቀስም) ሙብተዲዕ (ቢድዐ
የሚያራምድ ሰው) ጋር ወይንም ፋሲቅ ዘንድ ዲን ሊማር ሲመላለስ ካየሀው የሰውየውን
ማንነት መግለፅ ያስፈልጋል፡፡ መስፈርቱም ምክርን አስቦ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም ይህ
ሰዎች የሚሳሳቱበት በመሆኑ ነው፤ ምክንያቱም ተናጋሪውን ምቀኝነት ሊያነሳሳው ይችላል፡፡
ሸይጧን ምክር ነው ብሎ ሊያመሳስልበት ይችላል፤ መጠንቀቅ ይገባል፡፡
ሌላው፡- ሰውየው ሀላፍትና ቦታ ይቀመጥና ሀላፍትናውን የማይወጣ ከሆነ ወይ ሀላፍትና
ላይ የተቀመጠው ሰው ለቦታው ብቁ ካልሆነ ወይንም ፋሲቅ ከሆነ ለሚመለከተው አካል፤
አከሌ ተነስቶ አከሌ ቢቀመጥ ብሎ መናገር ይቻላል፡፡
5. ሰውየው ወንጀሉንና ቢድዐውን ግልፅ የሚያደርግ ከሆነ፡- በግልፅ እየሰሩ ያሉትን
በግልፅ ለማህበረሰቡ ስም አንስቶ መጥቀስ
6. ለማስተዋወቅ፡- አንድ ሰው በሚታወቅበት ቅፅል ስም ማንሳት ለምሳሌ ሶስት
ሙሀመዶች ቢኖኑ አንዱን ሙሀመድ የሚያነክሰው ተብሎ ቢጠራ፡፡ ልብ ሊባል የሚገባው
ለመለየት ብቻ እንጂ ለማነወር ከሆነ አይቻልም፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
========================
ኢማመ ነወዊ (አላህ ይዘንላቸውና) የሚከተሉትን ስድስት ነጥቦች ‹‹ሪያዱ ሷሊሂን››
የተባለው ኪታባቸው ላይ ከቁርዐንና ከሀዲስ ጨምቀው እንዲህ በማለት አስቀምጠዋል፡፡
እወቅ ሀሜት ትክክለኛ ለሆነ አላማ ይቻላል፡፡ ከዚህ መንገድ ውጭ (ስም አንስቶ መናገር)
ሌላ አማራጭ ከሌለ፤ እሱም በስድስት ምክንያት ነው፡፡
1. የተበደለ ሰው፡- የተበደለ ሰው ለሚመለከተው አካል፤ ለዳኛ ወይንም ለባለስልጣን፤
ለመሪ ሰውየው በሌለበት እገሌ በድሎኛል ቢል አይከለከልም፡፡
2. መጥፎን ነገር ለማስቆም (ለማገድ)፡- ለምሳሌ አከሌ መጥፎ ስራ እየወራ ነው፤
መጠጥ እየጠጣ ነው፤ እያጭበረበረ ነው ብለህ ለማስቆም ወይንም ለመምከር አቅም
ላለው ሰው መናገር፡፡ ይህን ሲያደርግ ሰውየውን ለመመለስ ብቻ መሆን አለበት፡፡
3. ፈትዋ ለመጠየቅ፡- ለምሳሌ ለዳኛ አባቴ፤ ወንድሜ፤ ሚስቴ ወይንም እገሌ በድሎኛል፡፡
ለዚህ አካል ይሄ ይገባዋልን? ይበቃለታል ወይ? የሚሻለው ግን አባቴ፤ ወንድሜ ሳይሉ
አንድ ሰው ነበር እንዲህ አደረገ ብሎ መጠየቅ ይሻላል፡፡
4. ሙስሊሞችን ከሸር ለማስጠንቀቅና ለመምከር፡- ለምሳሌ የሀዲስ ዘጋቢዎችና
መስካሪዎችን ችግር ካለባቸው ችግር አለባቸው ማለት (ለምሳሌ የሚረሱ ከሆነ ይረሳሉ
ብሎ መናገር)፤ እንዲያውም ይህ ዋጂብ ግዴታ ነው፡፡
ሌላ ምሳሌ፡- እገሌን ልጄን ልድረው ነበር፤ እገሌን ንግዴ ላይ ሸሪካ ላደርገው ነበር
ምንትላለህ ተብሎ ከተጠየቀ፤ የተጠየቀው ሰው ሀቁን መናገር አለበት፡፡
ሌላው፡- አንድን ጡላበል ኢልም (የዲን ትምህርት የሚቀስም) ሙብተዲዕ (ቢድዐ
የሚያራምድ ሰው) ጋር ወይንም ፋሲቅ ዘንድ ዲን ሊማር ሲመላለስ ካየሀው የሰውየውን
ማንነት መግለፅ ያስፈልጋል፡፡ መስፈርቱም ምክርን አስቦ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም ይህ
ሰዎች የሚሳሳቱበት በመሆኑ ነው፤ ምክንያቱም ተናጋሪውን ምቀኝነት ሊያነሳሳው ይችላል፡፡
ሸይጧን ምክር ነው ብሎ ሊያመሳስልበት ይችላል፤ መጠንቀቅ ይገባል፡፡
ሌላው፡- ሰውየው ሀላፍትና ቦታ ይቀመጥና ሀላፍትናውን የማይወጣ ከሆነ ወይ ሀላፍትና
ላይ የተቀመጠው ሰው ለቦታው ብቁ ካልሆነ ወይንም ፋሲቅ ከሆነ ለሚመለከተው አካል፤
አከሌ ተነስቶ አከሌ ቢቀመጥ ብሎ መናገር ይቻላል፡፡
5. ሰውየው ወንጀሉንና ቢድዐውን ግልፅ የሚያደርግ ከሆነ፡- በግልፅ እየሰሩ ያሉትን
በግልፅ ለማህበረሰቡ ስም አንስቶ መጥቀስ
6. ለማስተዋወቅ፡- አንድ ሰው በሚታወቅበት ቅፅል ስም ማንሳት ለምሳሌ ሶስት
ሙሀመዶች ቢኖኑ አንዱን ሙሀመድ የሚያነክሰው ተብሎ ቢጠራ፡፡ ልብ ሊባል የሚገባው
ለመለየት ብቻ እንጂ ለማነወር ከሆነ አይቻልም፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
ከኢማሙ ሻፊኢ (ረሂመሁላህ) እና ከድምፃችን ይሰማ ማንን ይቀበላሉ?
……………
እውነትን መናገር ሐቅን ለራስ አውቆ ለሰዎች ማብራራት ግድ ነው፡፡ ከላይ እንዳያችሁት ድምፃችን ይሰማ ብሎ እራሱን የሚጠራው አካል የጥመት ተከታዬች ስለሆኑት ሱፍዬች እያወደሰ የፃፋን ንግግር ከታላቁ የኢስላም ሊቃውንት ኢማሙ ሻፊኢ (ረሂመሁላህ) ስለ ሱፍያ የተናገሩትን እውነታ ለውድድርነት እናይበታለን፡፡
ያለ ማስረጃ ምንም አይነት ኮሜንት እንዳትሰጡ፣ ረጋ ብላችሁ ማስረጃውን እንድታነቡ፣ ከኡለማና ማንነቱ ከማይታወቅ አካል ማናቸው ለሐቅ የቀረቡ እንደሆኑ ረጋ ብላችሁ እንድታዩና ሐቁን እንድትቀበሉ፣ ባጢሉን እንድትርቁ በአላህ ስም ትጠየቃላችሁ፡፡
ሙስሊሞችን ወደ ጥመት ከሚመሩት ቡድኖች ውስጥ ሱፍዬች ይገኙበታል፡፡ ኢማሙ ሻፊዒ (ረሂመሁላህ) ሱፍዬችን አስመልክተው እንደሚከተለው ብለዋል
“አንደ ሰው ንጋት ላይ ሱፊይነት ከጀመረ ለዝሁር ተጃጅሎ እንጂ አይመጣም” ተልቢሱል ኢብሊስ 371
ድምፃችን ይሰማ የሚባለው ማንነቱ የማይታወቀው፣ ሙስሊሞችን የሚያስጨርሰው ደግሞ ሱፍዬችን አስመልክቶ ከአህባሽ ጋር ለማወዳደር ነው በሚል እንዲህ ሲል ያወድሳቸዋል
“ሱፊያዎች ጭንቀታቸው ሙስሊሙ እንዴት አንድ ሆኖ ንጹህ ቀልብ ይዞ አላህ ፊት ይቀርባል” ይህ የድምፃችን ይሰማ ፅሁፍ የቅጥፈቶች ሁሉ ቅጥፈት ነው፡፡
ድምፃችን ይሰማ ቢዋሽም ለሱፍዬች ሽንጡን ገትሮ ጥብቅና ቢቆምም የሱፍዬች እውነታ እንደሚከተለው ነው
- ሱፍዬች ማለት በአገራችን ላይ ኡማውን ወደ ቀብር አምልኮ የተጣሩ ናቸው፣
- ከአህባሽ ጋር ከ90 ፐርሰንት በላይ የሚያመሳስላቸው እምነት እና ተግባር አለባቸው፣
- ዛሬ አህባሾች እየተባሉ የሚጠሩት እንደነ ጠሀ ሀሩን (የአንዋሩ አሰጋጅ) ትላንት የድምፃችን ይሰማ ተከታዬች ሱፊ መሆናቸውን የሚያምኑላቸው አጥፊዎች ወደ ሺርክና ቢድኣ በግልፅ የሚጣሩ ሰዎች ያሉበት ነው፣
- በቢድዓ የተጨማለቁ፣ ሙስሊሙን ኡማ መውሊድ እያሉ ቀብር ለቀብር ሙታንን እንዲያመልክ አለ የሚሉትን ጥሪ ተጠቅመው ኡማውን ያበላሹ ናቸው፣
- ሙስሊሙን ኡማ የበታተኑ እና እራሳቸውም ጠሪቃ እያሉ የተበታተኑ (ለምሳሌ ሻዚሊ፣ ቃዲሪ፣ ቲጃኒ…..)፣ (የአብሬት ሙሪድ፣ የቃጥባሬ ሙሪድ… እያሉ የተበታተኑ) ናቸው፣
- የንፁሀን ሙስሊሞችን እምነት የበረዙ፣ ሀብትና ንብረት የዘረፉና የሚዘርፉ ናቸው፣
- ኡማውን ጫት ቃሚ እንዲሆን፣ ደካማ፣ ዝርክርክ እንዲሆን አድርገዋል፤
- ኡማው በተረተረት እንዲያምን እና ከትክክለኛው ሸሪኣዊ እውቀት እንዲርቅ አድርገውታል፣
እና ሌሎችም መጥፎ ተግባራትን የቃፉ ናቸው፡፡
እንግዲህ እነዚህን ሱፍዬች ነው ድምፃችን ይሰማ “ሱፊያዎች ጭንቀታቸው ሙስሊሙ እንዴት አንድ ሆኖ ንጹህ ቀልብ ይዞ አላህ ፊት ይቀርባል” እንዲህ ሲል ያወደሳቸው፡፡ የውሸት ምስክርነት ትርፉ ኪሳራ ነው፡፡ ሃይማኖታችን ኢስላም ለአንድ ሰው በውሸት መመስከርን እንኳን አይፈቅድም አይደለም ሙስሊሙን ኡማ ለሚያጠመው ሱፍያ ለተባለው የጥመት ቡድን ሊመሰከር ቀርቶ፡፡
ባጢል ላይ ያለ ስብስብ ሁሌም ለውርደት የቀረበ ነውና ለቀላቢው ያልታመነ ለፍጡራን አይታመንም፡፡ ድምፃችን ይሰማ ሙስሊሙን ካሰጨረሰው በላይ ሱፍያና አሻኢራ የተባሉትን የጥመት መንገድ ተከታዬች ለኡመተል ኢስላም እንደ ፃድቅ አድርጎ ማቅረቡ የባሰ በደል ነው፡፡
መቼም ጌታዬን እልፍ አእላፍ የደረሰ ምስጋና አቀርብለታለሁ፡፡ ምክንያቱም በነዚህ ሰዎች ሳንሸነገል፣ ከውሸት ፕሮፖጋንዳቸው ጠብቆን፣ በሐቅ ላይ እንድንፀና ላደረገን፡፡ አህባሽ ይዞ የመጣውን የሺርክና የቢድኣ አጀንዳ ነብያት ሁሉ ቅድሚያ ለተውሂድ እንደሰጡት በአላህ ፍቃድና እገዛ ቅድሚያ ለተውሒድ ሰጥተን ነብያት በሄዱበት መንገድ ሄደን ህዝቡን ከሺርክያት፣ ቢድኣ፣ ፖለቲካ፣ ነሺዳ፣ ድራማ፣ ፊልም፣ ኳስ አህባሽና ሌሎች የጥመት ቡድኖች ይዘውት ከመጡት ጥፋት አቅም በፈቀደ መልኩ ለመታደግ ተችሏል፡፡
ድምፃችን ይሰማን ሲከተሉ የነበሩት ደግሞ ለአቂዳ ሊሰጥ የሚገባውን ትኩረት ሳይሰጡ ወደ ተውሒድ የሚጣሩ ሰዎች ላይ የዋሸውን ቢቢኤን እያዳመጡ፣ ነሺዳቸውን እየዘፈኑ ልባቸውም የደረቀ አሉ፡፡
በሐቅ ላይ መሰባሰብ ስኬት ነው፡፡ በባጢል ላይ መሰባሰብ ውርደት ነው፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሀቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
……………
እውነትን መናገር ሐቅን ለራስ አውቆ ለሰዎች ማብራራት ግድ ነው፡፡ ከላይ እንዳያችሁት ድምፃችን ይሰማ ብሎ እራሱን የሚጠራው አካል የጥመት ተከታዬች ስለሆኑት ሱፍዬች እያወደሰ የፃፋን ንግግር ከታላቁ የኢስላም ሊቃውንት ኢማሙ ሻፊኢ (ረሂመሁላህ) ስለ ሱፍያ የተናገሩትን እውነታ ለውድድርነት እናይበታለን፡፡
ያለ ማስረጃ ምንም አይነት ኮሜንት እንዳትሰጡ፣ ረጋ ብላችሁ ማስረጃውን እንድታነቡ፣ ከኡለማና ማንነቱ ከማይታወቅ አካል ማናቸው ለሐቅ የቀረቡ እንደሆኑ ረጋ ብላችሁ እንድታዩና ሐቁን እንድትቀበሉ፣ ባጢሉን እንድትርቁ በአላህ ስም ትጠየቃላችሁ፡፡
ሙስሊሞችን ወደ ጥመት ከሚመሩት ቡድኖች ውስጥ ሱፍዬች ይገኙበታል፡፡ ኢማሙ ሻፊዒ (ረሂመሁላህ) ሱፍዬችን አስመልክተው እንደሚከተለው ብለዋል
“አንደ ሰው ንጋት ላይ ሱፊይነት ከጀመረ ለዝሁር ተጃጅሎ እንጂ አይመጣም” ተልቢሱል ኢብሊስ 371
ድምፃችን ይሰማ የሚባለው ማንነቱ የማይታወቀው፣ ሙስሊሞችን የሚያስጨርሰው ደግሞ ሱፍዬችን አስመልክቶ ከአህባሽ ጋር ለማወዳደር ነው በሚል እንዲህ ሲል ያወድሳቸዋል
“ሱፊያዎች ጭንቀታቸው ሙስሊሙ እንዴት አንድ ሆኖ ንጹህ ቀልብ ይዞ አላህ ፊት ይቀርባል” ይህ የድምፃችን ይሰማ ፅሁፍ የቅጥፈቶች ሁሉ ቅጥፈት ነው፡፡
ድምፃችን ይሰማ ቢዋሽም ለሱፍዬች ሽንጡን ገትሮ ጥብቅና ቢቆምም የሱፍዬች እውነታ እንደሚከተለው ነው
- ሱፍዬች ማለት በአገራችን ላይ ኡማውን ወደ ቀብር አምልኮ የተጣሩ ናቸው፣
- ከአህባሽ ጋር ከ90 ፐርሰንት በላይ የሚያመሳስላቸው እምነት እና ተግባር አለባቸው፣
- ዛሬ አህባሾች እየተባሉ የሚጠሩት እንደነ ጠሀ ሀሩን (የአንዋሩ አሰጋጅ) ትላንት የድምፃችን ይሰማ ተከታዬች ሱፊ መሆናቸውን የሚያምኑላቸው አጥፊዎች ወደ ሺርክና ቢድኣ በግልፅ የሚጣሩ ሰዎች ያሉበት ነው፣
- በቢድዓ የተጨማለቁ፣ ሙስሊሙን ኡማ መውሊድ እያሉ ቀብር ለቀብር ሙታንን እንዲያመልክ አለ የሚሉትን ጥሪ ተጠቅመው ኡማውን ያበላሹ ናቸው፣
- ሙስሊሙን ኡማ የበታተኑ እና እራሳቸውም ጠሪቃ እያሉ የተበታተኑ (ለምሳሌ ሻዚሊ፣ ቃዲሪ፣ ቲጃኒ…..)፣ (የአብሬት ሙሪድ፣ የቃጥባሬ ሙሪድ… እያሉ የተበታተኑ) ናቸው፣
- የንፁሀን ሙስሊሞችን እምነት የበረዙ፣ ሀብትና ንብረት የዘረፉና የሚዘርፉ ናቸው፣
- ኡማውን ጫት ቃሚ እንዲሆን፣ ደካማ፣ ዝርክርክ እንዲሆን አድርገዋል፤
- ኡማው በተረተረት እንዲያምን እና ከትክክለኛው ሸሪኣዊ እውቀት እንዲርቅ አድርገውታል፣
እና ሌሎችም መጥፎ ተግባራትን የቃፉ ናቸው፡፡
እንግዲህ እነዚህን ሱፍዬች ነው ድምፃችን ይሰማ “ሱፊያዎች ጭንቀታቸው ሙስሊሙ እንዴት አንድ ሆኖ ንጹህ ቀልብ ይዞ አላህ ፊት ይቀርባል” እንዲህ ሲል ያወደሳቸው፡፡ የውሸት ምስክርነት ትርፉ ኪሳራ ነው፡፡ ሃይማኖታችን ኢስላም ለአንድ ሰው በውሸት መመስከርን እንኳን አይፈቅድም አይደለም ሙስሊሙን ኡማ ለሚያጠመው ሱፍያ ለተባለው የጥመት ቡድን ሊመሰከር ቀርቶ፡፡
ባጢል ላይ ያለ ስብስብ ሁሌም ለውርደት የቀረበ ነውና ለቀላቢው ያልታመነ ለፍጡራን አይታመንም፡፡ ድምፃችን ይሰማ ሙስሊሙን ካሰጨረሰው በላይ ሱፍያና አሻኢራ የተባሉትን የጥመት መንገድ ተከታዬች ለኡመተል ኢስላም እንደ ፃድቅ አድርጎ ማቅረቡ የባሰ በደል ነው፡፡
መቼም ጌታዬን እልፍ አእላፍ የደረሰ ምስጋና አቀርብለታለሁ፡፡ ምክንያቱም በነዚህ ሰዎች ሳንሸነገል፣ ከውሸት ፕሮፖጋንዳቸው ጠብቆን፣ በሐቅ ላይ እንድንፀና ላደረገን፡፡ አህባሽ ይዞ የመጣውን የሺርክና የቢድኣ አጀንዳ ነብያት ሁሉ ቅድሚያ ለተውሂድ እንደሰጡት በአላህ ፍቃድና እገዛ ቅድሚያ ለተውሒድ ሰጥተን ነብያት በሄዱበት መንገድ ሄደን ህዝቡን ከሺርክያት፣ ቢድኣ፣ ፖለቲካ፣ ነሺዳ፣ ድራማ፣ ፊልም፣ ኳስ አህባሽና ሌሎች የጥመት ቡድኖች ይዘውት ከመጡት ጥፋት አቅም በፈቀደ መልኩ ለመታደግ ተችሏል፡፡
ድምፃችን ይሰማን ሲከተሉ የነበሩት ደግሞ ለአቂዳ ሊሰጥ የሚገባውን ትኩረት ሳይሰጡ ወደ ተውሒድ የሚጣሩ ሰዎች ላይ የዋሸውን ቢቢኤን እያዳመጡ፣ ነሺዳቸውን እየዘፈኑ ልባቸውም የደረቀ አሉ፡፡
በሐቅ ላይ መሰባሰብ ስኬት ነው፡፡ በባጢል ላይ መሰባሰብ ውርደት ነው፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሀቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
እውነት የኢትዮጵያ ሙስሊም መውሊድ ማክበር ነበረበትን? በፍፁም።
ምክንያቱም ያኔ የረሱልን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ፊት ያዩት፣ መልክቱን ከምንጩ የጠጡት፣ የመጀመርያዎቹ ትውልዶች፣ ሙሀጂሮች ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ሲመጡ መውሊድን ይዘውት አልመጡም።
ታድያ አንዳንድ አላዋቂዎች "ሸህ አሊ ጎንደር፣ ሾንኪዎችና ሌሎች" ይፈቀዳል ብለዋል ቢሉ እውነት እንዳይመስልህ። እውነት ማለት የጥንት የጠዋቱ ሰሃባዎች ይዘውት የመጡት ነው።
የአባቶቻችን መንገድ ነው ቢሉህም እንዳትሰማቸው ምክንያቱም የጥንት የጠዋቱ አበዎቻችን ለስደት የመጡት ሰሃባዎች ያላሳዩን ተግባር ነውና እንረቀው። የሚገርመው ግን መውሊድን የሚያከብሩ የጥንት ተደርገውና፣ መውሊድን የሚከለክሉትና የሚያወግዙት እንደ መጤ መቆጠራቸው ነው። ከኀላ የመጣ አይን አወጣ እንደሚባለው ማለት ነው። አላሁል ሙስተአን።
ሰዎች በሀቅ ይለካሉ እንጂ ሀቅ በሰዎች አትለካም።
አገራችን ላይ የሚከበረው መውሊድ ታላቁ ሽርክ ሁሉ የተቀላቀለበት ነው።
ሽርክ ደግሞ ስራን ሁሉ ያበላሻል። አስደናቂው ይህን የታላላቅ ሽርኮች መናሀርያ "አይለያየንም" ብለው የሚሰብኩ ስሜታቸውን አምላኪዎች አሉ።
መውሊድን ሽሸው፣ ተጠንቀቅ አስጠንቅቅ።
https://t.me/SadatTextPosts
ምክንያቱም ያኔ የረሱልን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ፊት ያዩት፣ መልክቱን ከምንጩ የጠጡት፣ የመጀመርያዎቹ ትውልዶች፣ ሙሀጂሮች ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ሲመጡ መውሊድን ይዘውት አልመጡም።
ታድያ አንዳንድ አላዋቂዎች "ሸህ አሊ ጎንደር፣ ሾንኪዎችና ሌሎች" ይፈቀዳል ብለዋል ቢሉ እውነት እንዳይመስልህ። እውነት ማለት የጥንት የጠዋቱ ሰሃባዎች ይዘውት የመጡት ነው።
የአባቶቻችን መንገድ ነው ቢሉህም እንዳትሰማቸው ምክንያቱም የጥንት የጠዋቱ አበዎቻችን ለስደት የመጡት ሰሃባዎች ያላሳዩን ተግባር ነውና እንረቀው። የሚገርመው ግን መውሊድን የሚያከብሩ የጥንት ተደርገውና፣ መውሊድን የሚከለክሉትና የሚያወግዙት እንደ መጤ መቆጠራቸው ነው። ከኀላ የመጣ አይን አወጣ እንደሚባለው ማለት ነው። አላሁል ሙስተአን።
ሰዎች በሀቅ ይለካሉ እንጂ ሀቅ በሰዎች አትለካም።
አገራችን ላይ የሚከበረው መውሊድ ታላቁ ሽርክ ሁሉ የተቀላቀለበት ነው።
ሽርክ ደግሞ ስራን ሁሉ ያበላሻል። አስደናቂው ይህን የታላላቅ ሽርኮች መናሀርያ "አይለያየንም" ብለው የሚሰብኩ ስሜታቸውን አምላኪዎች አሉ።
መውሊድን ሽሸው፣ ተጠንቀቅ አስጠንቅቅ።
https://t.me/SadatTextPosts
‹‹ልዩነት እያለ ልዩነት የለም የሚሉ ሰዎች ለህዝቡ እየጠቀሙት ሳይሆን ህዝቡን እየጎዱት ነው፡፡ እውነት እያስተማሩት ሳይሆን እውነትን እያሳቱት ነው፡፡›› ሸይኽ ሙሐመድ አወል ሰኢድ (ሀፊዘሁላህ)
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatTextPosts
ይህ ዲን ከአላህ የወረደ ነው፣ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)ና ሰሃባዎቻቸው ሁሉን አሳይተው፣ አስተላልፈውልን ሄደዋል፡፡
ከእኛ የሚጠበቀው መከተል ነው፡፡ ከዚህ ውጭ ስሜትን እከተላለሁ፣ ቢድዐ አመጣለሁ ማለት ለውርደት፣ ለውድቀት ይዳርጋል፡፡
‹‹መውሊድ አይለያየንም››፣ ‹‹መውሊድ ቅርንጫፍ ነው››፣ ‹‹መውሊድ አቂዳ አይደለም››፣ ‹‹አንድ ነን እኛ›› ሳይሆን መባል ያለበት መውሊድ የሽርክ መናሃርያ ቢድዐ ነው ተብሎ በግልፅ መነገር ያለበት፡፡
2 ሃቅ የለም፡፡ መወሊድ ቢድዐ ነው፡፡ ያውም የሽርክ፣ የፊስቅ መናሃርያ ነው፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ማንም አይሸውዳችሁ አገራችን ላይ ያለው መውሊድ እርኩስ የሆኑ ባዕድ አምልኮዎች ይፈፀሙበታል፡፡
ይሀው ለምሳሌ
- ‹‹አላሁመ ሰሊ አላ ሙሐመዴ፣
መገን ነቢ የሁሉ ቀላቢ››
አላህ ደግሞ የነብዩ ሙሐመድም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሆነ የፍጡራን ሁሉ ቀላቢ አላህ ብቻ ነው፡፡ ታድያ ይህን ታላቁ ሽርክ የተሰራበት ተግባር ምን ሊባል ነው?
ሽርክ ደግሞ አንድ ብቻ ናት የሚባል ነገር የለም፡፡ አንድ ነን ብሎ ሰውን ከማታለል የእውነት አንድ የምንሆንበትን ተውሂድ ዛሬም፣ ነገም፣ ከነገ ወድያም፣ ሞት እስኪመጣን ድረስ ወደ እሱ መንገድ መጣራት በዛው መንገድ ላይ መፅናት፡፡
አላህ በሃቅ ላይ ይሰብስበን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ከእኛ የሚጠበቀው መከተል ነው፡፡ ከዚህ ውጭ ስሜትን እከተላለሁ፣ ቢድዐ አመጣለሁ ማለት ለውርደት፣ ለውድቀት ይዳርጋል፡፡
‹‹መውሊድ አይለያየንም››፣ ‹‹መውሊድ ቅርንጫፍ ነው››፣ ‹‹መውሊድ አቂዳ አይደለም››፣ ‹‹አንድ ነን እኛ›› ሳይሆን መባል ያለበት መውሊድ የሽርክ መናሃርያ ቢድዐ ነው ተብሎ በግልፅ መነገር ያለበት፡፡
2 ሃቅ የለም፡፡ መወሊድ ቢድዐ ነው፡፡ ያውም የሽርክ፣ የፊስቅ መናሃርያ ነው፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ማንም አይሸውዳችሁ አገራችን ላይ ያለው መውሊድ እርኩስ የሆኑ ባዕድ አምልኮዎች ይፈፀሙበታል፡፡
ይሀው ለምሳሌ
- ‹‹አላሁመ ሰሊ አላ ሙሐመዴ፣
መገን ነቢ የሁሉ ቀላቢ››
አላህ ደግሞ የነብዩ ሙሐመድም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሆነ የፍጡራን ሁሉ ቀላቢ አላህ ብቻ ነው፡፡ ታድያ ይህን ታላቁ ሽርክ የተሰራበት ተግባር ምን ሊባል ነው?
ሽርክ ደግሞ አንድ ብቻ ናት የሚባል ነገር የለም፡፡ አንድ ነን ብሎ ሰውን ከማታለል የእውነት አንድ የምንሆንበትን ተውሂድ ዛሬም፣ ነገም፣ ከነገ ወድያም፣ ሞት እስኪመጣን ድረስ ወደ እሱ መንገድ መጣራት በዛው መንገድ ላይ መፅናት፡፡
አላህ በሃቅ ላይ ይሰብስበን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ወዳጅ አያምፅም
‹‹የፍቅረኞች ቀን፤ የእናቶች ቀን›› ብለው ካሃዲያን ህዝቦች የጀመሩትን አንዳንድ ሰዎች መውሊድን ለማክበር እንደማወዳደሪያነት ማስረጃ ሲያቀርቡ ይታያል እንዲህም በማለት ‹‹የማንም ልደት እንኳን ይከበራል፤ አይደለም የነብያችን›› ችግሩ እነዚህ ወንድም እና እህቶች ያልገባቸው፡፡ ካሃዲያን ህዝቦች ለእናት እና አባቶቻቸው፤ ለትዳራቸው ፍትሃዊ እና ሸክም ተቀባይ ስላልሆኑ በአመት አንድ ግዜ ‹‹የእናቶች እና ፍቅረኞች ቀን ይላሉ››፤ የእኛን ነብይ (ሰለላሁአለይሂ ወሰለም) አላህ ሁሌ በማንኛም ጉዳይ እሳቸውን ፈራጅ እንድናደርግ፤ የሳቸውን ሱና ትንሽ ነው ሳንል ሁሉንም እንድንተገብር አላህ አዞናል፡፡ ይህም የሳቸውን ሱና መከተል የእውነተኛ ፍቅር መገለጫ ነው፡፡
ከዚህ ውጭ እየጨፈሩ አንዳንዴም ሽርክ የተቀላቀለበት መንዙማ እያሉ፤ ወንድ እና ሴት ተደባልቆ፤ ወንድ ልጅ እያጨበጨበ እና እያፏጨ እንደ ሙሽሪኮች፤ ይህ እና የመሳሰሉት ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መውደድ ሳይሆን የሳቸውን ሱና በመጣስ ሱናቸውን በማውደም ቢድዓን ለማንገስ የሚደረግ ሩጫ ነው፡፡ እንቆጠብ የአላህ ባሪያዎች ሆይ፡፡ በጣም በትንሹ የአላህ መላክተኛን የሚከተሉት ቦታዎች ላይ ሁሌ እናነሳቸዋለን፡፡
1.አንድ ሰው ወደ እስልምና ሲቀላቀል
2.ዉዱ አድርገን ስንጨርስ
3.መስጊድ ስንገባ
4.ከመስጊድ ስንወጣ
5.አዛን ሲባል
6.ከአዛን በኋላ እሳቸው ላይ ሰለዋት እናወርዳለን
7.ኢቃም ላይ
8.ተሸሁድ (አታህያቱ ላይ)
9.ዱዐ መክፈቻ
10.ዱዐ ሲጠናቀቅ
11.ጁምዐ ቀን በበለጠ ሁኔታ
12.የዳዕዋ መክፈቻ ላይ የሳቸውን ስም እናነሳለን
13.ጁመዐ ኹጥባ ላይ
14.ሞተን ሰላተል ጀናዛ ሲሰገድብን ወይንም የሞተ ሰው ላይ ስንሰግድ
15.አላህን እንዴት ማምለክ እንዳለብን ያሳዩን እሳቸው ናቸው፡፡ አላህ ታዘዙት ‹‹እሳቸውን (ነብያችንን) መታዘዝ አላህን መታዘዝ ነው››
16.እንዚህና መሰሎች ብዙ ቦታዎች ላይ ነብያችን ላይ ሰለዋት እናወርዳለን
ታድያ ለምን ይሆን ቀንን መድበን በዐመት አንዴ፤ ድንበር በማለፍ ሽርክና ጭፈራ የተደባለቀበትን ነገር የምንሰራው?
ወዳጅ አያምፅም፡፡ አደለም ነብያችንን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ አላህን መውደድ እንኳን የሚገለፀው ነብያችን በመከተል ነው፡፡ ያል ሰሩትን በመተው ነው፡፡ ከነ አቡበክር፤ ኡመር፤ ኡስማን፤ አልይ (ረድየላሁ አንሁም)፤ ከሙሃጂሮች እና አንሷሮች (ሪድዋኑላሂ አለይሂም)፤ ከሶስቱ ምርጥ ትውልድ የበለጠ ከነሱ በኋላ የመጡት ሸሪዐን ተረዱ?
መውሊድን የጀመሩት ሺዐዎች ናቸው፡፡ ሺዐዎችን ማን እንመሰረተ ደግሞ ግልፅ ነው፤ ኡስማን ኢብን አፋንን (ረድየላሁ አንሁም) ያስገደላቸው፤ አብደላህ ኢብን ሰባዕ አል-የሁዲ ነው፡፡
እውነት ሺዐዎች ለኢስላም አስበው መውሊድን ፈጠሩ ወይንስ ቢድዐን አምጥተው እንዲህ ሊበታትኑን ብቅ አሉ፡፡ መርሳት የሌለብን የአላህ ባርያዎች አንድ የምንሆነው በተውሂድ እና ሱና እንጂ በሽርክ እና ቢድዓ አይደለም፡፡ አንዳንድ አላዋቂዎችን ወይንም አውቆ አጥፊዎችን እንዳትሰሟቸው ቢድዓ ሲወገዝ ‹‹አትለያዩን፤ አትበታትኑን›› የሚል ቃል ይዘው ብቅ ካሉ፤ የሚለያየው ሽርክ እና ቢድዓ ነውና፡፡
ታድያ የአላህ ባሪያዎች ከዚህ ተግባራችን አንቆጠብምን፡፡ አላህ ሆይ! ሃቅን አሳየን የምንከተለውም አድርገን፤ ባጢልንም አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
‹‹የፍቅረኞች ቀን፤ የእናቶች ቀን›› ብለው ካሃዲያን ህዝቦች የጀመሩትን አንዳንድ ሰዎች መውሊድን ለማክበር እንደማወዳደሪያነት ማስረጃ ሲያቀርቡ ይታያል እንዲህም በማለት ‹‹የማንም ልደት እንኳን ይከበራል፤ አይደለም የነብያችን›› ችግሩ እነዚህ ወንድም እና እህቶች ያልገባቸው፡፡ ካሃዲያን ህዝቦች ለእናት እና አባቶቻቸው፤ ለትዳራቸው ፍትሃዊ እና ሸክም ተቀባይ ስላልሆኑ በአመት አንድ ግዜ ‹‹የእናቶች እና ፍቅረኞች ቀን ይላሉ››፤ የእኛን ነብይ (ሰለላሁአለይሂ ወሰለም) አላህ ሁሌ በማንኛም ጉዳይ እሳቸውን ፈራጅ እንድናደርግ፤ የሳቸውን ሱና ትንሽ ነው ሳንል ሁሉንም እንድንተገብር አላህ አዞናል፡፡ ይህም የሳቸውን ሱና መከተል የእውነተኛ ፍቅር መገለጫ ነው፡፡
ከዚህ ውጭ እየጨፈሩ አንዳንዴም ሽርክ የተቀላቀለበት መንዙማ እያሉ፤ ወንድ እና ሴት ተደባልቆ፤ ወንድ ልጅ እያጨበጨበ እና እያፏጨ እንደ ሙሽሪኮች፤ ይህ እና የመሳሰሉት ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መውደድ ሳይሆን የሳቸውን ሱና በመጣስ ሱናቸውን በማውደም ቢድዓን ለማንገስ የሚደረግ ሩጫ ነው፡፡ እንቆጠብ የአላህ ባሪያዎች ሆይ፡፡ በጣም በትንሹ የአላህ መላክተኛን የሚከተሉት ቦታዎች ላይ ሁሌ እናነሳቸዋለን፡፡
1.አንድ ሰው ወደ እስልምና ሲቀላቀል
2.ዉዱ አድርገን ስንጨርስ
3.መስጊድ ስንገባ
4.ከመስጊድ ስንወጣ
5.አዛን ሲባል
6.ከአዛን በኋላ እሳቸው ላይ ሰለዋት እናወርዳለን
7.ኢቃም ላይ
8.ተሸሁድ (አታህያቱ ላይ)
9.ዱዐ መክፈቻ
10.ዱዐ ሲጠናቀቅ
11.ጁምዐ ቀን በበለጠ ሁኔታ
12.የዳዕዋ መክፈቻ ላይ የሳቸውን ስም እናነሳለን
13.ጁመዐ ኹጥባ ላይ
14.ሞተን ሰላተል ጀናዛ ሲሰገድብን ወይንም የሞተ ሰው ላይ ስንሰግድ
15.አላህን እንዴት ማምለክ እንዳለብን ያሳዩን እሳቸው ናቸው፡፡ አላህ ታዘዙት ‹‹እሳቸውን (ነብያችንን) መታዘዝ አላህን መታዘዝ ነው››
16.እንዚህና መሰሎች ብዙ ቦታዎች ላይ ነብያችን ላይ ሰለዋት እናወርዳለን
ታድያ ለምን ይሆን ቀንን መድበን በዐመት አንዴ፤ ድንበር በማለፍ ሽርክና ጭፈራ የተደባለቀበትን ነገር የምንሰራው?
ወዳጅ አያምፅም፡፡ አደለም ነብያችንን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ አላህን መውደድ እንኳን የሚገለፀው ነብያችን በመከተል ነው፡፡ ያል ሰሩትን በመተው ነው፡፡ ከነ አቡበክር፤ ኡመር፤ ኡስማን፤ አልይ (ረድየላሁ አንሁም)፤ ከሙሃጂሮች እና አንሷሮች (ሪድዋኑላሂ አለይሂም)፤ ከሶስቱ ምርጥ ትውልድ የበለጠ ከነሱ በኋላ የመጡት ሸሪዐን ተረዱ?
መውሊድን የጀመሩት ሺዐዎች ናቸው፡፡ ሺዐዎችን ማን እንመሰረተ ደግሞ ግልፅ ነው፤ ኡስማን ኢብን አፋንን (ረድየላሁ አንሁም) ያስገደላቸው፤ አብደላህ ኢብን ሰባዕ አል-የሁዲ ነው፡፡
እውነት ሺዐዎች ለኢስላም አስበው መውሊድን ፈጠሩ ወይንስ ቢድዐን አምጥተው እንዲህ ሊበታትኑን ብቅ አሉ፡፡ መርሳት የሌለብን የአላህ ባርያዎች አንድ የምንሆነው በተውሂድ እና ሱና እንጂ በሽርክ እና ቢድዓ አይደለም፡፡ አንዳንድ አላዋቂዎችን ወይንም አውቆ አጥፊዎችን እንዳትሰሟቸው ቢድዓ ሲወገዝ ‹‹አትለያዩን፤ አትበታትኑን›› የሚል ቃል ይዘው ብቅ ካሉ፤ የሚለያየው ሽርክ እና ቢድዓ ነውና፡፡
ታድያ የአላህ ባሪያዎች ከዚህ ተግባራችን አንቆጠብምን፡፡ አላህ ሆይ! ሃቅን አሳየን የምንከተለውም አድርገን፤ ባጢልንም አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድን አላከብርም፡፡
መጀመሪያ የረሱልን (ﷺ) ሱና ተግብሬም አልጨረስኩም፤ አይደለም ቢድዓን ልፈጥር፡፡ አላህ ደግሞ መልክተኛውን አትቃረኑ በዱንያ ላይ ፈተና፤ በአኸይራ ላይ አሳማሚ ቅጣት አለላችሁ ይላል፡፡ መልክተኛውን በመቃረን የሚመጣውንም ፈተና እያየን ነው
የረሱልን (ﷺ) ሱና ተግብረው ሳይሰሩ
ውሸት ምን ያደርጋል ቢድዓ እየሰሩ፡፡
የአላህ መላክተኛ ሳያስተላልፉ የቀሩት ነገር አለ እያለ ነው መውሊድ የሚያከብር ሰው??? ይቅርብህ ወንድም ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መጀመሪያ የረሱልን (ﷺ) ሱና ተግብሬም አልጨረስኩም፤ አይደለም ቢድዓን ልፈጥር፡፡ አላህ ደግሞ መልክተኛውን አትቃረኑ በዱንያ ላይ ፈተና፤ በአኸይራ ላይ አሳማሚ ቅጣት አለላችሁ ይላል፡፡ መልክተኛውን በመቃረን የሚመጣውንም ፈተና እያየን ነው
የረሱልን (ﷺ) ሱና ተግብረው ሳይሰሩ
ውሸት ምን ያደርጋል ቢድዓ እየሰሩ፡፡
የአላህ መላክተኛ ሳያስተላልፉ የቀሩት ነገር አለ እያለ ነው መውሊድ የሚያከብር ሰው??? ይቅርብህ ወንድም ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህ 5 ወቅት ሰላትን ብቻ አዞ እና ደንግጎ መልክተኛውም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በተግባር ሰርተው ያሳዩን ይህን 5 ወቅት ብቻ ሆኖ እያለ 6ኛ ብለህ/ሽ ብትሰራ/ሪ አላህ ዘንድ ምን ይሆናል ፍርድህ/ሽ?????
ልክ እንደዚህ ሁሉ አላህ የደነገጋቸው የኢስላም በዓላት ኢደል ፊጥር እና ኢድል አድሃ ብቻ እና ብቻ ናቸው። የአላህ መልክተኛም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የበዓሎቹ ስርዓት እንዴት እንደሚመስል በተግባር አሳይተውናል።
ታድያ አንተ/ቺ መውሊድን የምታከብር/ሪ ሆይ! 3ኛ በዓል ብለህ/ሽ ጨምረህ/ሽ ስታከብር/ሪ ምን ይሆናል ፍርድህ/ሽ?????
ከእኛ በላይ አጉራሽ ማዕድ አበላሽ ይላል ተራቹ። አላህ ይህ ዲን ምን መሆን እንዳለበት ደንግጓል፣ መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከአላህ በተላኩበት ጉዳይ ሁሉ ድካ የደረሰችን መልክት ማድረስ አድርሰዋል። አላህ ዲኑን ሞልቶታል ጭማሪ አይፈልግም።
መውሊድ የጥመት እና የጥፋት ሁሉ መናሃሪያ ነው፣ ሽሸው/ሽሺው የአላህ ባርያ ሆይ።
https://t.me/SadatTextPosts
ልክ እንደዚህ ሁሉ አላህ የደነገጋቸው የኢስላም በዓላት ኢደል ፊጥር እና ኢድል አድሃ ብቻ እና ብቻ ናቸው። የአላህ መልክተኛም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የበዓሎቹ ስርዓት እንዴት እንደሚመስል በተግባር አሳይተውናል።
ታድያ አንተ/ቺ መውሊድን የምታከብር/ሪ ሆይ! 3ኛ በዓል ብለህ/ሽ ጨምረህ/ሽ ስታከብር/ሪ ምን ይሆናል ፍርድህ/ሽ?????
ከእኛ በላይ አጉራሽ ማዕድ አበላሽ ይላል ተራቹ። አላህ ይህ ዲን ምን መሆን እንዳለበት ደንግጓል፣ መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከአላህ በተላኩበት ጉዳይ ሁሉ ድካ የደረሰችን መልክት ማድረስ አድርሰዋል። አላህ ዲኑን ሞልቶታል ጭማሪ አይፈልግም።
መውሊድ የጥመት እና የጥፋት ሁሉ መናሃሪያ ነው፣ ሽሸው/ሽሺው የአላህ ባርያ ሆይ።
https://t.me/SadatTextPosts
በልደት ቀናቸው ቢፆሞ ኖሮ ታድያ ለምንድን ነው አመት ጠብቀው ያቺ የተወለዱባትን ቀን ያልፆሙት?????
================================
የተለመደው የሱፍዬች እና የአህባሾች ማምታቻ መውሊድን በተመለከተ ሲጋለጥ
እንዲህም ይላሉ ‹‹ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰኞን በመፆም የተወለዱበትን ቀን አክብረዋል››
ይሄ በመውሊድ ወቅት ሰው ዘንድ የተሰራጨ ብዥታቸው ነው ‹‹መውሊድ ማክበር ችግር የለውም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እራሳቸው ሰኞን በመፆም ስላከበሩት፡፡›› ነገር ግን ይሄ ቅጥፈት ነው፡፡ የአላህ መልክተኛ ላይ ውሸትን የሚቀጥፍ ከባድ ቅጣት ይጠብቀዋል፡፡ አላህ ይጠብቀን፡፡
ሀዲሱ እንዲህ ነው የሚለው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰኞን ስለመፆማቸው ተጠየቁ እሳቸውም ‹‹በዛ (ቀን) ተወለድኩ እናም በዛው ቀን ወህይ (መለኮታዊ ራዕይ) ወረደልኝ›› ሰሂህ ሙስሊም (1162)
እውነታው የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልደታቸውን አላከበሩም፡፡ የተወለዱበትን ቀን ሰኞ ፆሙ እንጂ በልደት ቀናቸው አልፆሙም፡፡ በሁለቱ መሃል በጣም ሰፊ ልዩነት አለ ድጋሚ አንብቡት ወንድም እና እህቶች፡፡
‹የፆሙት በተወለዱበት (ሰኞ) ቀን እንጂ አመት ተጠብቆ የምትመጣዋን የልደት በዓልዋ ቀን አይደለም›
የተወለዱበት ቀን በሚለው ላይ በኡለማዎች መሃል ልዩነት አለ፡፡ ለምሳሌ ረቢዑል አወል 12, 9 እና የመሳሰሉትን) የሞቱበት ቀን ግን በቁርጥ ረቢዑል አወል 12 ነው፡፡
ጥያቄዎች
=====
የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰኞን ፆመዋል፡፡ በልደት ቀናቸው ቢፆሞ ኖሮ ታድያ ለምንድን ነው አመት ጠብቀው ያቺ የተወለዱባትን ቀን ያልፆሙት?????
ይልቁንስ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ብዙ ሰኞዎችን ፆመዋል፡፡ በሱፍዬች እና በአህባሾች ሎጂክ መሰረት ‹‹በአመት ውስጥ በተለያየ ግዜ ነው የተወለዱት›› ማለት ነው?????
ማጠቃለያ
======
ሰኞ ቀናቶችን የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና በመከተል እንፆማለን እንጂ ስሜታችንን ለመከተል ሀዲስ አናጣምም፡፡
መውሊድ ውስጡ ሽርክ ያቀፈ ቢድዓ ነው፡፡ የአላህ ባርያዎች ሆይ! እንሽሸው፡፡ ከሃቅ ባኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
================================
የተለመደው የሱፍዬች እና የአህባሾች ማምታቻ መውሊድን በተመለከተ ሲጋለጥ
እንዲህም ይላሉ ‹‹ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰኞን በመፆም የተወለዱበትን ቀን አክብረዋል››
ይሄ በመውሊድ ወቅት ሰው ዘንድ የተሰራጨ ብዥታቸው ነው ‹‹መውሊድ ማክበር ችግር የለውም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እራሳቸው ሰኞን በመፆም ስላከበሩት፡፡›› ነገር ግን ይሄ ቅጥፈት ነው፡፡ የአላህ መልክተኛ ላይ ውሸትን የሚቀጥፍ ከባድ ቅጣት ይጠብቀዋል፡፡ አላህ ይጠብቀን፡፡
ሀዲሱ እንዲህ ነው የሚለው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰኞን ስለመፆማቸው ተጠየቁ እሳቸውም ‹‹በዛ (ቀን) ተወለድኩ እናም በዛው ቀን ወህይ (መለኮታዊ ራዕይ) ወረደልኝ›› ሰሂህ ሙስሊም (1162)
እውነታው የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልደታቸውን አላከበሩም፡፡ የተወለዱበትን ቀን ሰኞ ፆሙ እንጂ በልደት ቀናቸው አልፆሙም፡፡ በሁለቱ መሃል በጣም ሰፊ ልዩነት አለ ድጋሚ አንብቡት ወንድም እና እህቶች፡፡
‹የፆሙት በተወለዱበት (ሰኞ) ቀን እንጂ አመት ተጠብቆ የምትመጣዋን የልደት በዓልዋ ቀን አይደለም›
የተወለዱበት ቀን በሚለው ላይ በኡለማዎች መሃል ልዩነት አለ፡፡ ለምሳሌ ረቢዑል አወል 12, 9 እና የመሳሰሉትን) የሞቱበት ቀን ግን በቁርጥ ረቢዑል አወል 12 ነው፡፡
ጥያቄዎች
=====
የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰኞን ፆመዋል፡፡ በልደት ቀናቸው ቢፆሞ ኖሮ ታድያ ለምንድን ነው አመት ጠብቀው ያቺ የተወለዱባትን ቀን ያልፆሙት?????
ይልቁንስ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ብዙ ሰኞዎችን ፆመዋል፡፡ በሱፍዬች እና በአህባሾች ሎጂክ መሰረት ‹‹በአመት ውስጥ በተለያየ ግዜ ነው የተወለዱት›› ማለት ነው?????
ማጠቃለያ
======
ሰኞ ቀናቶችን የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና በመከተል እንፆማለን እንጂ ስሜታችንን ለመከተል ሀዲስ አናጣምም፡፡
መውሊድ ውስጡ ሽርክ ያቀፈ ቢድዓ ነው፡፡ የአላህ ባርያዎች ሆይ! እንሽሸው፡፡ ከሃቅ ባኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ስለ መውሊድ ከተዋሸው ውስጥ የሚከተለው ይገኛል፡፡ ክፍል 31
‹‹ረቢዐል አወል የገባ ጊዜና፣
በሀኢሙ (እንስሳው) ሁላ ያቀርባል ምስጋና፣
ለመውሊድ አድርገን እያለ መውላና፡፡››
ምንጭ በሽርክ መንዙማ የሚታወቀው ሙሐመድ አወል፡፡
እስቲ ከቁርዐንና ከሀዲስ ማስረጃ ያምጡ? በአላህ ላይ የማያውቁትን መቀጣጠፍ ከባድ ወንጀል ነው፡፡ እንዲህ ሽርካቸውንና፣ ቢድዐቸውን ከሀይማኖት ለማስመሰል በአላህና በመልክተኛው ላይ ይቀጥፋሉ፡፡ በአላህና በመልክተኛው ላይ መዋሸት ሌላው ላይ እንደመዋሸት አይደለም፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
‹‹ረቢዐል አወል የገባ ጊዜና፣
በሀኢሙ (እንስሳው) ሁላ ያቀርባል ምስጋና፣
ለመውሊድ አድርገን እያለ መውላና፡፡››
ምንጭ በሽርክ መንዙማ የሚታወቀው ሙሐመድ አወል፡፡
እስቲ ከቁርዐንና ከሀዲስ ማስረጃ ያምጡ? በአላህ ላይ የማያውቁትን መቀጣጠፍ ከባድ ወንጀል ነው፡፡ እንዲህ ሽርካቸውንና፣ ቢድዐቸውን ከሀይማኖት ለማስመሰል በአላህና በመልክተኛው ላይ ይቀጥፋሉ፡፡ በአላህና በመልክተኛው ላይ መዋሸት ሌላው ላይ እንደመዋሸት አይደለም፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ዶክተር ጀይላን እና ሙሐመድ ፈረጅ እውነት የሀሰን ታጁን ጥመት ሳታውቁ ቀርታችሁ ነበርን? ሀሰን ታጁ የአላህን ስምና መገለጫዎቹን ማጣመም የጀመረው፣ ወደ ቢድኣ በግልፅ የተጣራው፣ ወደ ኢኽዋነል ሙስሊሚን የጥመት ቡድን ኡመተል ኢስላምን በመፀሀፎቹ የሰበከውና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ያጠመመው፣ ወደ ፊልም እና ድራማ “ኢስላማዊ” ብሎ የሚጠራውን ህዝቡ ላይ የቆመረበት ከተቃውሞ ሰልፍ ወጥቶ “መንታ መንገድ” የሚለውን ፅሁፍ ከፃፈ በኋላ አልነበረም፡፡ ይልቁንስ ከዛ በፊት ቢሆን እንጂ፡፡ “ሱኒ ነኝ” የሚል ሰው ጠሞ አጥማሚውን ሀሰን ታጁን መስጂድ ላይ ጠርቶ ለኡማው ጥመቱን እንዲረጭ ይፈቅዳልን? ዶክተር ጀይላን እና ሙሐመድ ፈረጅ የሚገኙበት አየር ጤና አንሷር መስጂድ ላይ ነበር ሀሰን ታጁ የአንድነት እና ሰደቃ ፕሮግራም ተብሎ ጥመቱን የረጨው፡፡ ሙሐመድ ፈረጅ ስለ ኢኽዋን ረድ አደረገ ተብሎ የሆነች ሰሞን ተወርቶ ነበር፡፡ ኢኽዋን ሲል እነ ሀሰን ታጁን ነው የሚፈልግበት? ከሆነ ለምን እስከዚህ ቀን ድረስ ጥመታቸውን እያወቀ ዝም ማለት አስፈለገው? ይህ የዲን አማናን መብላት አይደለምን? ሐቅን መደበቅ አይደለምን? አንድን ሰው ለመቃወም ግዴታ በግል ጉዳይ እስኪጣሉ መጠበቅ ከዲን ነውን? ምክንያቱም የሀሰን ታጁ ጥመት አገር ያወቀው ፀሀይ የሞቀው ዛሬ አይደለም፡፡ የአላህን ስም እንደ አህባሾች እንደሚያጣም በፊትም ይታወቅ ነበር፡፡ ይህ ከሆነና እውነት አህባሽን እቃወማለሁ የሚል ሰው ከሀሰን ታጁ አይነት ሰዎች ጋር አንድነትና ሰደቃ ብሎ በየክፍለ ሀገሩ መዞር ነበረበትን? በፍፁም፡፡ በአቂዳ ዶክተር ናቸው የሚባሉት ዶክተር ጀይላን ግን ከአጥማሚው ሀሰን ታጁ ጋር በእድሜ ዘለቅ ያለ ግንኙነት ውስጥ ገብተዋል፡፡ ለዚህም ማስረጃችን ዶክተር ጀይላን፣ ከነ ሀሰን ታጁ፣ ሙሐመድ ዘይን ዘህረዲን፣ ሙሐመድ ሀሚዲንና በድሩ ሁሴን ጋር ቻግኒ ከሚገኙት በገሃድ ወደ ሺርክና ክህደት ከሚጣሩት ቲጃንዬች ጋር የአንድነት ጥሪ ብለው ከአመታት በፊት ከነዚሁ ቲጃኒ ሱፍዬች ጋር አንድ መድረክ ላይ መገኘታቸው ነው፡፡ ዶክተር ጀይላን ቻግኒ ላይ ከቲጃኒ ሱፍዬች ጋር አብረው በነበሩበት መድረክ ላይ “ሀገራችን ላይ አጥፊ ቡድን የለም” ሲል ጠቅሶ ነበር፡፡ ግን በዛ ወቅት አህባሽ የመጅሊሱን ስልጣን አልያዘም ነበር እንጂ እንደ ልቡ ይፈነጭ ነበር፡፡ እነዚሁ በኩፍር የተጨማለቁ ቲጃንዬችም ሀገራችን ላይ አጥፊ ቡድን እንዳለ ታላቅ ማሳያ ናቸው፡፡ ዶክተር ጀይናል ሆይ! ዶክትሬት የሰሩት በአቂዳ ከሆነ እውነተኛ አቂዳ ወላና በራእ የለውምን? ከሀሰን ታጁና ሌሎች አህባሾች ሬድዬ ላይ ሙፍቲ ሆነው ከሚቀርቡ ሰዎች ጋር የተማሩት አቂዳ አብራችሁ አንድ ሁኑ ይላልን? ዶክተር ጀይላን፣ ሙሐመድ ፈረጅና ሌሎችም አላህን ፍሩ፡፡ ሁላችንም አላህን እንፍራ፡፡ ነገ አላህ ፊት ራቁታችንን ቆመን እንጠየቃለን፡፡ ኡመተል ኢስላም ዘርፈ ብዙ ችግሮች አሉት፡፡ በዋናነት ከምንም በፊት አቂዳን ማስተካከል ይቀደማል፡፡ ለሀገራችን ኢትዬጵያም ይሁን አለም አሁን ላለችበት ችግር ከምንም በላይ ነብያት የተጓዙበት የተውሒድ፣ የሱና፣ የሰለፉነ ሷሊሂን መንገድ ብቻና ብቻ ነው የሚያስፈልጋት፡፡ ሀገራችን አህባሽም፣ ኢኽዋንም፣ ተብሊግም፣ አሻኢራም፣ ሙዕተዚላም፣ ማትሩድያም፣ ሙርጂኣም፣ ተክፊርም ሌላም የጥመት ቡድን አያስፈልጋትም፡፡ ብቸኛው የሁለት ሀገር ዋስትና ብቸኛዋ የሐቅ ጎዳና የሰለፉነ ሷሊሂን ጎዳና ብቻ ናት፡፡ ይህ ግልፅ መገሰጫ ይሆን ዘንድ ተመከሩበት፡፡ ጥፋታችሁን እያዩ ዝም የሚሏችሁ ሰዎች ያከበሯችሁ እንዳይመስላችሁ፡፡ በነፍሳችሁ እየተጫወቱባችሁ ነው፡፡ ለናንተም የሚከላከሉላችሁ ሰዎች ወደዋችሁ እንዳይመስላችሁ ወይ እውቀት የላቸውም ወይ አውቆ አጥፊ ናቸው፡፡ እናንተው እራሱ የምትሄዱበት አካሄድ ጥፋት እንደሆነ ተገንዝባችሁታል፡፡ ንቁ ሀቅን ብትከተሉ ለነፍሳችሁ ነው፡፡ በመልካም ማዘዝ ከመጥፎ መከልከል ከኢስላም አስተምህሮት ነው፡፡ ለዚህም ሲባል በግል ጉዳይ ምንም የማያገናኘን ነገር ሳይኖር በዲን ጉዳይ የተሳሳታችሁትን ብሎም በአደባባይ ሰዎችን እየጠራችሁበት ያለውን ጥፋት በማስረጃ እርምት ይሰጥበታል፡፡ እናንተም በማስረጃ ጥፋት ካያችሁ አርሙ፡፡ በመልካም ማዘዝ ከመጥፎ መከልከል ከኢስላም ትልቅ ክፍል ውስጥ ነው፡፡ የተከታይና አድናቂ ብዛት አያታላችሁ፡፡ ነብያት በሄዱበት መንገድ ያልሄደ ሁሉ ዛቻ አለለት፡፡ በተሰጠው እውቀት ያልሰራ ሁሉ ከባድ አደጋ ውስጥ ነው፡፡ መታወቅ ያለበት በባጢል መንገድ ላይ የተለፋውን ያህል ቢለፋ ክስረት እንጂ ልማት የለም፡፡ ከአመታት በፊት ጀምሮ ስትሰሩ የነበረውን የተበላሸ አካሄድ እራሳችሁ ገምግሙት፡፡ ክስረት እንጂ ምን ጨመረላችሁ፡፡ ጭፍን ተከታዬቻችሁ እንዲህ የምትታረሙበትንም ነገር ሲነገራችሁ “ተሰደባችሁ” ቢሏችሁ እውነት መስሏችሁ የነፍሳችሁ ክብር አይምጣባችሁ፡፡ አልተሰደባችሁም ይልቁንስ በኪሳራ ላይ ኪሳራ ሳያጋጥማችሁ ወደ እውነተኛው የሐቅ ጎዳና ተመለሱ፡፡ እናንተ ከባጢል ሰዎች ጋር ሁሉ አንድ መሆን አይከብዳችሁም፡፡ ይህንንም በተግባራችሁ እያያችሁት ነው፡፡ ድቅድቅ ጥመት ውስጥ ካሉት ቲጃንዬች ጋር ሁሉ አንድነት ትፈጥራላችሁ፡፡ በያገኛችሁት አጋጣሚ ግን የሰለፉነ ሷሊሁንን መንገድ የሚከተሉትን ትወርፋላችሁ፡፡ ሙስሊሙ ዘንድ በመጥፎ ትስሏቸዋላችሁ፡፡ ይሄ ምን አይነት አስፀያፊ ተግባር ነው? አላህን አትፈሩትም፣ አታፍሩትም? አላህ እኛንም እናንተንም ሐቁን መንገድ ይምራን፡፡ አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
በአላህ ፍቃድ በድምፅ ፋይል በሰፊው ይብራራል፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በአላህ ፍቃድ በድምፅ ፋይል በሰፊው ይብራራል፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
‹‹ሰርጎን በዲጄ???» «ወይንስ በመንዙማ ባንዶች???» ወይንስ ሸሪዐ ባሳየው መልኩ???
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ተጨማሪም ቅናሽም የማይፈልግ ዘመን የማይሽረው ለማንኛውም ዘምን እስከ ቂያማ (እለተ ትንሳኤ) ድረስ ለሚመጡ ጉዳዬች ነብያችን……. አብራርተው አሳይተዋል፡፡
ሰርግ እንዴት መምሰል እንዳለበት ምርጡ ነብይ ተናግረዋል፤ በተግባርም ሰርተው አሳይተዋል፡፡ ሙስሊሞች ሙስሊም ካሰኛቸው ነገር ውስጥ በዲናቸው ወይንም በረሱል ((ﷺ)) ሱና በማንኛውም ዘመን ሳያፍሩ፤ ሳይቀይሩ፤ ሳይጨምሩ እና ሳይቀንሱ በቻሉት መጠን ለመተግበር እሺ ብለው እጅ መስጠታቸው ነው፡፡
ሰርግ ቤቶች ላይም ይሁን በማንኛውም አይነት መንገድ ከተጠሉ እና ከተከለከሉ ነገሮች ውስጥ ‹‹ኢኽቲላጥ›› ወይንም ‹‹አጅነቢ ወንድ እና ሴት መቀላቀል ነው›› ዛሬ ዛሬ ይህ ወንጀል የተለመደ ነገር ሆኗል፡፡ ሰርግ ላይ ዘመዳማቾች አብረው ሰርግ ላይ ‹‹እስክስታ መባባል›› አለባቸው ‹‹ወገቡ ይታይለት፤ ወገቧ›› ይታይላት ይባላል፡፡ ለዚህም ሲሉ አንዳንድ እራሳቸውን ‹‹ዘመናዊ ሙስሊሞች›› ብለው የሚጠሩ ‹‹ባንድ ወይንም ዲጄ›› የሚባለውን ሰርግ ላይ በመጥራት ወንድ እና ሴትን አስደብልቀው፤ ዳንስ እና እስክስታ ሲጨፍሩ ይታያል፡፡
ስለ ሙዚቃ መሳሪያ
==========
ነብያችን ((ﷺ)) ሙዚቃ መሳሪያን ከልክለዋል ((ﷺ)) እንዲህም ሲሉ ‹‹ከእኔ ኡመቶች ሰዎች ይመጣ (ለወንድ) ሃር መልበስን፤ ዝሙትን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ ሰዎች›› ብለው ኮንነዋቸዋል፡፡ ሃዲሱን ኢማሙ ቡኻሪ ሰሂሃቸው ላይ ዘግበውታል፡፡
ሌሎች እንዲህ ሲሉ ዲኑ ያስቀመጠውን ትተው የራሳቸውን አስተያየት ሰጡ
‹‹ባንድ እና ዲጄ ከማምጣት፤ መንዙማ እና ሃድራ ባዬች ይሻላሉ›› አሁን አሁን በየሰርጉ የተለመደ ‹‹ድቤ›› የያዙ የተለያዩ ቡድኖች ያን ድቤ እየመቱ ወንዶች ተሰብስበው ‹‹እያጨበጨቡ፤ ዘለል ዘለል›› እያሉ የሚያነሷቸው ስንኞች ላይም ‹‹ሽርክ›› ጭምር የሚደባለቅበት ሁኔታ አለ፡፡
በጣም የሚገርመው ‹‹ሰለዋት›› ኢባዳ ነው፤ ‹‹ሰለዋት›› በማለት ወደ አላህ የምንቃረብበት፡፡ እነዚህ ሰዎች የሚጠሩት ‹‹1500-3000 ብር›› ተከፍሏቸው ነው፡፡ ለምን ይሆን ዲኑን የሚነግዱበት???
እሺ ኢስላም ስለ ሰርግ ምን ይላል???
==================
1) ሰርግ ላይ የሚጨፍሩት ሴቶች ናቸው፤ እሱም ‹‹ደፍ›› የሚባል መሳሪያ አለ፤ እሱን ብቻ ተጠቅመው ድንበር ማለፍ የሌለበትን ግጥም እየገጠሙ፤ ወንድ ሳይሰማቸው መጨፈር ይችላሉ፡፡
2) ወንድ እና ሴት አንድ ላይ በፍፁም ሊደባለቁ አይገባም ያለ መጋረጃ፤ ወይንም የተለያየ ክፍል በማስቀመጥ ቢሆን እንጂ፡፡ አንድ አንድ ቦታ አላህ ይጠብቀን፤ ባል እና ሚስት መድረክ ተሰርቶላቸው ሰው ሁሉ ያያቸዋል፡፡ ነብዩ ((ﷺ)) ‹‹ደዩስ ጀነት አይገባም›› ብለዋል፡፡ ደዩስ ማለት ‹‹በሚስቱ፤ በእህቱ፤ በናቱ፤ በልጁ እንደው በአማኝ ሴቶች የማይቀና›› ጀነት አይገባም፡፡ እንዴት ሰው ሚስቱን እንደምትሸጥ እቃ ለሰው ሁሉ ያሳያታል???
3) ወንድ ልጅ አያጨበጭብም፡፡ ማጨብጨብ የሴት ነው፡፡ ነብያችን((ﷺ)) እንዳሉት
4) ነብዩ ((ﷺ)) እንዲህ ይላሉ ‹‹ከምግብ ሁሉ መጥፎ ምግብ፤ የሰርግ ቤት ምግብ ነው፡፡ (ምግቡን) የሚፈልገው ሰው ይከለከላል፤ የማይፈልገው ሰው ይጠራል››
ሸሪዐው ጭፈራን ለሴቶች ብቻ ነው የፈቀደው፤ ያውም በ ‹‹ደፍ›› ብቻ፤ ድንበር ማለፍ የሌለበት ግጥም እየገጠሙ፤ ወንዶች ሳይሰሟቸው፡፡ ሰለዋት ነው እየተባለ ወንድ እና ሴትን ቀላቅሎ አላህን ማስቆጣት ይቅር፡፡
ዘመናዊነት ለሚሉ ሰዎች ‹‹ከኢስላም የበለጠ ዘመናዊነት አለን???›› አላህ ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ዘመን የማይሽረው በየትኛውም ወቅት እና ቦታ፤ ለየትኛውም አይነት ማህበረሰብ የበላይነቱ የነብዩን ((ﷺ)) ሱና፤ ፋና፤ መንገድ መከተሉ ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሁላችንም ከራሳችን ጀምረን፤ ቤተሰቦቻችንን፤ እና ዘመዶቻችንን የሱናን ዉበት ልናሳይ ይገባል፡፡ ስለዚህ ‹‹ዲጄም ይሁን የድቤ ባንድ›› የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤ ኢስላም የደነገገውን ከላይ ተጠቅሷል፡፡
አላህ ሆይ! ሃቁን አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልንም አሳየን የምንርቀው አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በአላህ መልክተኞች ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ተጨማሪም ቅናሽም የማይፈልግ ዘመን የማይሽረው ለማንኛውም ዘምን እስከ ቂያማ (እለተ ትንሳኤ) ድረስ ለሚመጡ ጉዳዬች ነብያችን……. አብራርተው አሳይተዋል፡፡
ሰርግ እንዴት መምሰል እንዳለበት ምርጡ ነብይ ተናግረዋል፤ በተግባርም ሰርተው አሳይተዋል፡፡ ሙስሊሞች ሙስሊም ካሰኛቸው ነገር ውስጥ በዲናቸው ወይንም በረሱል ((ﷺ)) ሱና በማንኛውም ዘመን ሳያፍሩ፤ ሳይቀይሩ፤ ሳይጨምሩ እና ሳይቀንሱ በቻሉት መጠን ለመተግበር እሺ ብለው እጅ መስጠታቸው ነው፡፡
ሰርግ ቤቶች ላይም ይሁን በማንኛውም አይነት መንገድ ከተጠሉ እና ከተከለከሉ ነገሮች ውስጥ ‹‹ኢኽቲላጥ›› ወይንም ‹‹አጅነቢ ወንድ እና ሴት መቀላቀል ነው›› ዛሬ ዛሬ ይህ ወንጀል የተለመደ ነገር ሆኗል፡፡ ሰርግ ላይ ዘመዳማቾች አብረው ሰርግ ላይ ‹‹እስክስታ መባባል›› አለባቸው ‹‹ወገቡ ይታይለት፤ ወገቧ›› ይታይላት ይባላል፡፡ ለዚህም ሲሉ አንዳንድ እራሳቸውን ‹‹ዘመናዊ ሙስሊሞች›› ብለው የሚጠሩ ‹‹ባንድ ወይንም ዲጄ›› የሚባለውን ሰርግ ላይ በመጥራት ወንድ እና ሴትን አስደብልቀው፤ ዳንስ እና እስክስታ ሲጨፍሩ ይታያል፡፡
ስለ ሙዚቃ መሳሪያ
==========
ነብያችን ((ﷺ)) ሙዚቃ መሳሪያን ከልክለዋል ((ﷺ)) እንዲህም ሲሉ ‹‹ከእኔ ኡመቶች ሰዎች ይመጣ (ለወንድ) ሃር መልበስን፤ ዝሙትን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ ሰዎች›› ብለው ኮንነዋቸዋል፡፡ ሃዲሱን ኢማሙ ቡኻሪ ሰሂሃቸው ላይ ዘግበውታል፡፡
ሌሎች እንዲህ ሲሉ ዲኑ ያስቀመጠውን ትተው የራሳቸውን አስተያየት ሰጡ
‹‹ባንድ እና ዲጄ ከማምጣት፤ መንዙማ እና ሃድራ ባዬች ይሻላሉ›› አሁን አሁን በየሰርጉ የተለመደ ‹‹ድቤ›› የያዙ የተለያዩ ቡድኖች ያን ድቤ እየመቱ ወንዶች ተሰብስበው ‹‹እያጨበጨቡ፤ ዘለል ዘለል›› እያሉ የሚያነሷቸው ስንኞች ላይም ‹‹ሽርክ›› ጭምር የሚደባለቅበት ሁኔታ አለ፡፡
በጣም የሚገርመው ‹‹ሰለዋት›› ኢባዳ ነው፤ ‹‹ሰለዋት›› በማለት ወደ አላህ የምንቃረብበት፡፡ እነዚህ ሰዎች የሚጠሩት ‹‹1500-3000 ብር›› ተከፍሏቸው ነው፡፡ ለምን ይሆን ዲኑን የሚነግዱበት???
እሺ ኢስላም ስለ ሰርግ ምን ይላል???
==================
1) ሰርግ ላይ የሚጨፍሩት ሴቶች ናቸው፤ እሱም ‹‹ደፍ›› የሚባል መሳሪያ አለ፤ እሱን ብቻ ተጠቅመው ድንበር ማለፍ የሌለበትን ግጥም እየገጠሙ፤ ወንድ ሳይሰማቸው መጨፈር ይችላሉ፡፡
2) ወንድ እና ሴት አንድ ላይ በፍፁም ሊደባለቁ አይገባም ያለ መጋረጃ፤ ወይንም የተለያየ ክፍል በማስቀመጥ ቢሆን እንጂ፡፡ አንድ አንድ ቦታ አላህ ይጠብቀን፤ ባል እና ሚስት መድረክ ተሰርቶላቸው ሰው ሁሉ ያያቸዋል፡፡ ነብዩ ((ﷺ)) ‹‹ደዩስ ጀነት አይገባም›› ብለዋል፡፡ ደዩስ ማለት ‹‹በሚስቱ፤ በእህቱ፤ በናቱ፤ በልጁ እንደው በአማኝ ሴቶች የማይቀና›› ጀነት አይገባም፡፡ እንዴት ሰው ሚስቱን እንደምትሸጥ እቃ ለሰው ሁሉ ያሳያታል???
3) ወንድ ልጅ አያጨበጭብም፡፡ ማጨብጨብ የሴት ነው፡፡ ነብያችን((ﷺ)) እንዳሉት
4) ነብዩ ((ﷺ)) እንዲህ ይላሉ ‹‹ከምግብ ሁሉ መጥፎ ምግብ፤ የሰርግ ቤት ምግብ ነው፡፡ (ምግቡን) የሚፈልገው ሰው ይከለከላል፤ የማይፈልገው ሰው ይጠራል››
ሸሪዐው ጭፈራን ለሴቶች ብቻ ነው የፈቀደው፤ ያውም በ ‹‹ደፍ›› ብቻ፤ ድንበር ማለፍ የሌለበት ግጥም እየገጠሙ፤ ወንዶች ሳይሰሟቸው፡፡ ሰለዋት ነው እየተባለ ወንድ እና ሴትን ቀላቅሎ አላህን ማስቆጣት ይቅር፡፡
ዘመናዊነት ለሚሉ ሰዎች ‹‹ከኢስላም የበለጠ ዘመናዊነት አለን???›› አላህ ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ዘመን የማይሽረው በየትኛውም ወቅት እና ቦታ፤ ለየትኛውም አይነት ማህበረሰብ የበላይነቱ የነብዩን ((ﷺ)) ሱና፤ ፋና፤ መንገድ መከተሉ ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሁላችንም ከራሳችን ጀምረን፤ ቤተሰቦቻችንን፤ እና ዘመዶቻችንን የሱናን ዉበት ልናሳይ ይገባል፡፡ ስለዚህ ‹‹ዲጄም ይሁን የድቤ ባንድ›› የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤ ኢስላም የደነገገውን ከላይ ተጠቅሷል፡፡
አላህ ሆይ! ሃቁን አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልንም አሳየን የምንርቀው አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በአላህ መልክተኞች ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በውሸት መመስከር ታላቅ በደል ነው፡፡
አላህን መፍራት ለምን ቀረ፡፡ የቢድኣ ሰዎችና የስሜት ተከታዬች መንገድ የሆነውን ተቃውሞ ሰልፍ አቀጣጣይ የሆነን ሰው፣ ለጥመቱ ቡድን ኢኽዋን ከለላ የሚሰጥ ሰው፣ አጥፊዎችን ዝም ሲል የነበረ ሰው፣ የሱና ሰዎችን ባገኘው አጋጣሚ የሚጎሽም በግልፅ ተመልሻለሁ ሳይል የሰለፊያን ካባ ማልበሱ በደል ነው፡፡ ሌላው ሊረሳ የማይገባው ሰዎች ትላንት የነበሩበት አቋም ዛሬ ድረስ ውዳሴ አያሰጣቸውም፡፡ በሐቅ ላይ እስከለተሞት መፅናት ግድ ነው፡፡ ትላንት የሱና ሰው የነበረ ወይንም ወደ ተውሒድ የተጣራ ሰው ዛሬ ኢኸዋኒ፣ ተብሊጊ፣ አህባሽ ቢሆን ወይንም ለነሱ ጥብቅና ቢቆም ይህ ሰው የሱና ሰው አይባልም፡፡ በሱና ላይ መፅናት ያቃተው እንጂ፡፡ እዝነት በሚል ስም ሸይጧን አይጨወትባችሁ፡፡ ለሁሉ ነገር ልክ አለው፡፡ አንዳንድ ወንድሞች ደግሞ “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” የሚለውን የኢማሙ አሕመድ ንግግር ይጠቅሳሉ፡፡ ታድያ ግለሰቡ እራሱ ከነበረበት ሱና ወጥቶ አዲስ መንገድን መከተል፣ ወደሱ መጣራት፣ ለዛ መንገድ ጥብቅና መቆም ብሎም የነበረበትን የሐቅ መንገድ መቃረን ሲጀምር “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” ብለን ዝም እንላለን ወይ?
በፍፁም፡፡ ለምሳሌ አገራችን ላይ አላህ ይምራው ማሕሙድ ሀሰን የሚባል ግለሰብ ነበር፡፡ ወደ ተውሒድና ሱና በመጣራት፣ ሺርክና ቢድኣን በማስጠንቀቅ፣ የሱና ተግባራትን የበላይ ለማድረግ፣ መጥፎ መንገዶችን በመቃወም የተወሰነ ጊዜ ለፍቶ ነበር፡፡ በወቅቱም ማሕሙድ ሀሰን የሱና ዳኢ በሚባል አብረውት የነበሩ ሰዎች ሰለፊ፣ የሱና ሰው መሆኑን አረጋግጠውለት ነበር፡፡ ከጊዜ በኋላ ተቀየረ ከባባድ አፈንጋጭ አቋሞችን ማንፀባረቅ ጀመረ፡፡ የቢድኣ ካዝና ከሆነው ሀሰን ታጁ ጋርም አፍሪካ ቲቪ ላይ ነቀርሳቸውን አብረው ለመርጨት ሞከሩ፡፡ ከዚህም አልፎ በግልፅ በፊት ስለነበረበት አቋም ሲጠየቅ “ተሳስቼ ነበር” ሲል መለሰ፡፡ ከዛም አልፎ የሱና ሰዎችን መወረፈ ጀመረ፡፡ ይሄ የማሕሙድ ሐሰን ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ሱና ላይ የነበሩ ከዛም በራሳቸው ፍቃድ ሱናን ተፃረው የኢኽዋንን፣ የአህባሽን፣ የተብሊግን፣ የሱፍያን፣ የሺኣን፣ የተክፊርን እና የመሳሰለውን የጥመት መንገዶች የተቀላቀሉ ግለሰቦች ተጨባጭ ሁኔታ ነው፡፡
ታድያ እንደነ ማሕሙድና መሰሎቻቸውን በትላንት አቋማቸው መፅናት ያልቻሉ ሰዎችን አሁንም ድረስ “ሰለፊ፣ የሱና ሰው” ብለን እንጠራለንን?
በፍፁም፡፡ አላህን እንፍራ ለሁሉም ነገር ልክ አለው፡፡ ከኡለማዎች አንዱ እንዲህ ይላሉ “አንድን ሰው ለአላህ ብዬ እወደዋለሁ ብለህ፣ ከዛም ከአቋሙ ሲለወጥ አሁንም የምትወደው ከሆነ መጀመሪያውንም ለአላህ ብለህ አልነበረም የወደድከው፡፡”
አላህ ሁል ጊዜ በሐቅ መስካሪዎች ያድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህን መፍራት ለምን ቀረ፡፡ የቢድኣ ሰዎችና የስሜት ተከታዬች መንገድ የሆነውን ተቃውሞ ሰልፍ አቀጣጣይ የሆነን ሰው፣ ለጥመቱ ቡድን ኢኽዋን ከለላ የሚሰጥ ሰው፣ አጥፊዎችን ዝም ሲል የነበረ ሰው፣ የሱና ሰዎችን ባገኘው አጋጣሚ የሚጎሽም በግልፅ ተመልሻለሁ ሳይል የሰለፊያን ካባ ማልበሱ በደል ነው፡፡ ሌላው ሊረሳ የማይገባው ሰዎች ትላንት የነበሩበት አቋም ዛሬ ድረስ ውዳሴ አያሰጣቸውም፡፡ በሐቅ ላይ እስከለተሞት መፅናት ግድ ነው፡፡ ትላንት የሱና ሰው የነበረ ወይንም ወደ ተውሒድ የተጣራ ሰው ዛሬ ኢኸዋኒ፣ ተብሊጊ፣ አህባሽ ቢሆን ወይንም ለነሱ ጥብቅና ቢቆም ይህ ሰው የሱና ሰው አይባልም፡፡ በሱና ላይ መፅናት ያቃተው እንጂ፡፡ እዝነት በሚል ስም ሸይጧን አይጨወትባችሁ፡፡ ለሁሉ ነገር ልክ አለው፡፡ አንዳንድ ወንድሞች ደግሞ “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” የሚለውን የኢማሙ አሕመድ ንግግር ይጠቅሳሉ፡፡ ታድያ ግለሰቡ እራሱ ከነበረበት ሱና ወጥቶ አዲስ መንገድን መከተል፣ ወደሱ መጣራት፣ ለዛ መንገድ ጥብቅና መቆም ብሎም የነበረበትን የሐቅ መንገድ መቃረን ሲጀምር “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” ብለን ዝም እንላለን ወይ?
በፍፁም፡፡ ለምሳሌ አገራችን ላይ አላህ ይምራው ማሕሙድ ሀሰን የሚባል ግለሰብ ነበር፡፡ ወደ ተውሒድና ሱና በመጣራት፣ ሺርክና ቢድኣን በማስጠንቀቅ፣ የሱና ተግባራትን የበላይ ለማድረግ፣ መጥፎ መንገዶችን በመቃወም የተወሰነ ጊዜ ለፍቶ ነበር፡፡ በወቅቱም ማሕሙድ ሀሰን የሱና ዳኢ በሚባል አብረውት የነበሩ ሰዎች ሰለፊ፣ የሱና ሰው መሆኑን አረጋግጠውለት ነበር፡፡ ከጊዜ በኋላ ተቀየረ ከባባድ አፈንጋጭ አቋሞችን ማንፀባረቅ ጀመረ፡፡ የቢድኣ ካዝና ከሆነው ሀሰን ታጁ ጋርም አፍሪካ ቲቪ ላይ ነቀርሳቸውን አብረው ለመርጨት ሞከሩ፡፡ ከዚህም አልፎ በግልፅ በፊት ስለነበረበት አቋም ሲጠየቅ “ተሳስቼ ነበር” ሲል መለሰ፡፡ ከዛም አልፎ የሱና ሰዎችን መወረፈ ጀመረ፡፡ ይሄ የማሕሙድ ሐሰን ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ሱና ላይ የነበሩ ከዛም በራሳቸው ፍቃድ ሱናን ተፃረው የኢኽዋንን፣ የአህባሽን፣ የተብሊግን፣ የሱፍያን፣ የሺኣን፣ የተክፊርን እና የመሳሰለውን የጥመት መንገዶች የተቀላቀሉ ግለሰቦች ተጨባጭ ሁኔታ ነው፡፡
ታድያ እንደነ ማሕሙድና መሰሎቻቸውን በትላንት አቋማቸው መፅናት ያልቻሉ ሰዎችን አሁንም ድረስ “ሰለፊ፣ የሱና ሰው” ብለን እንጠራለንን?
በፍፁም፡፡ አላህን እንፍራ ለሁሉም ነገር ልክ አለው፡፡ ከኡለማዎች አንዱ እንዲህ ይላሉ “አንድን ሰው ለአላህ ብዬ እወደዋለሁ ብለህ፣ ከዛም ከአቋሙ ሲለወጥ አሁንም የምትወደው ከሆነ መጀመሪያውንም ለአላህ ብለህ አልነበረም የወደድከው፡፡”
አላህ ሁል ጊዜ በሐቅ መስካሪዎች ያድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የዩሁዳ ቅጠረኛ?
የኡለማዎችን ስጋ መብላት?
የሰዎችን ስህተት መለቃቀም?
ከመሳደባችሁ በፊት በእርጋታ አንብቡት፡፡
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አሁን ባለንበት ወቅት ነገሮችን ልክ የፖለቲካ ሚድያዎች ውሸትን በመቅጠፍ እንደሚገለባብጧቸው ሁሉ፣ ዛሬ ዛሬ በሃይማኖት ስምም ጥፋታቸውን ለመደባበቅና ጥፋት እንዳይጋለጥ ነገሮችን ገልብጠው የሚያቀርቡ በዝተዋል፡፡
እስቲ የአላህ ባሪያዎች ታዘቡት ሐቅ ስንት ናት?
መልሱም አንድ ናት፡፡ የሚያሳዝነው ሁሉን ጥፋትና ጥመት አቻችሎ ለመሄድ የሚጥሩ ግለሰቦችና ቡድኖች በዝተዋል፡፡ እስቲ የሚከተሉትን ነጥቦች ታዘቧቸው፡፡
1) አንድ የሱና ሰው “አህባሾች” አላህ ከአርሽ በላይ መሆኑን አይቀበሉም፡፡ አህባሹ ኡመር ኮምቦልቻ “የቀብር አፈር እንብላ ብሏል” ብሎ መልስ ቢሰጥበት አህባሽን የሚቃወሙ ኢኽዋኖች ወይንም ሌሎች “ማሻ አላህ፣ በላቸው እነዚህን የዩሁዳ ቅጥረኞች፣ የመንግስት ቅጥረኞች” ይላል፡፡
በተገላቢጦሹ አንድ የሱና ሰው “ሱፍዬች አላህ ሁሉ ቦታ ነው ያለው ይላሉ፡፡ ሱፍዬች ውስጥ የቀብር አፈር ስለመብላት የሚሰብኩ፣ ቀብር ስለመተሻሸት የሚሰብኩ አሉ” ብሎ ስም ጠቅሶ ከተናገረ ከኢኽዋኖች ውስጥ ይህን ግለሰብ “አንተ ኡማውን በታታኝ፣ የኡማው ነቀርሳ፣ የኢሀዲግ ቅጥረኛ፣ የዩሁዳ ቡችላ” እናም ሌላም ሌላም ይላሉ፡፡
ሱብሃነላህ አህባሽን ተቃውመውት የነበረው እውነት የአላህን ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ መሆኑን ባለመመስከራቸው ነበርን? ወይንስ ሌላ?
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡
2) የሱና ሰው “አብደላህ ሀረሬ ሙአዊያ የተባለውን ታላቅ ሰሃባ ይሳደባል” ተጠንቀቁት ቢል፣ ኢኽዋኖች “እነዚህ የሺኣ ቡችሎች በሏቸው” ይላሉ፡፡ ሰይድ ቁጡብ የተባለው የኢኽዋን መሪ “ሙኣዊያን ብቻ ሳይሆን፣ ኡስማንን፣ አምር ኢብነል አስን ይሳደባል፡፡ ብሎም አቡ ሱፍያንን ያከፍረዋል” ብሎ ካስጠነቀቅ የሚከተሉትን ትችቶች ከኢኽዋኖች በኩል ይሰነዘርበታል፡፡ “የኡለማ ስጋ ስትበሉ አይሰለቻችሁም፣ ቅድሚያ ለሀሜት፣ ሰይድ ቁጡብ ሰመኣት (ሸሂድ) ነው፣ እናንተ የዩሁዳ ቅጥረኞች” ይላሉ፡፡ ሱብሃነላህ
3) ሌላው ምሳሌ አንድ ሰው ከአህባሾች ሲያስጠነቅቅ “አህባሾች ወንድና ሴትን ይቀላቅላሉ፡፡” ቢል “የታባታቸው በላቸው እነዚህ የአብደላህ ሀረሪ ቡችሎች፣ የወያኔ ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ምልምሎች” ሲሉ ታያቸውና፡፡ ወንድ እና ሴት በመቀላቀላቸው ተከፍተዋል ብለህ ስትገምት እነሱ ለምሳሌ ግርማ ንዋይ ህንፃ ላይ “የጀዛ ፊልም ምርቃት” ተብሎ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ፣ በድሩ ሁሴን ወንድ እና ሴት ያለመጋረጃ ሳይለዩ ፊልም መርቀው ነበር፡፡ ይህንንም በድብቅ ሳይሆን ያደረጉት እስካሁን ድረስ በሚከተለው የዩቲዩብ ሊንክ እንደ ትክክለኛ ነገር በአደባባይ ተለቋል፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=BSVhn2dsSbQ
ታድያ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ በድሩ ሁሴን የኢስላም ዳኢ ከተባሉ ይህንን አስፀያፊ ኢስላም የማይፈቅደው ተግባር ለምን ፈፀሙ? ያውም አዳራሹ ሌሎች ሙስሊም ተማሪዎች ሲከራዩ ወንድ እና ሴትን በመጋረጃ ይጋርዳሉ፡፡
እነ ያሲን ኑሩ ይህን አህባሾች ወንድና ሴት ይቀላቅላሉ የተባለውን ተግባር እነሱም ፈፅመውታል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ከተባለ “እናንተ የመንግስት ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ተልኮ ያላችሁ፣ ሙስሊሙን በታታኞች፣ የሰው ስህተት ለቃቃሚዎች….፣ ቅናተኞች” እና ሌላም ይባላል፡፡
አምባሳደር ቲያትር ቤት አቡበክር አሕመድና ካሚል ሸምሱ ባሉበት ወንድና ሴት በመጋረጃ ሳይለያዩ ተቀምጠው ነበር፡፡
አሁንም ዱባይ ላይ የአረፋ ፕሮግራም ተብሎ ሳዲቅ መሐመድ መድረክ ላይ ባለበት ወንድ እና ሴቶች ያለ መጋረጃ ተቀምጠው ነበር፡፡ ሙአዝ የተባለው ነሺዳ ባይ ወንድ እና ሴቶችን ቀላቅሎ ሰርግ ላይ አስጨፍሯል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ይሄ መጥፎ ተግባር ነው ተብሎ ማስጠንቀቂያ ከተሰጠ ነገሩን ከመንግስት ጋር ያገናኙትና “መንግስት የላካቸው”… ምናንም ብለው ከስህተታቸው ከመታረም ይልቅ በጥፋታቸው ላይ ይቀጥላሉ፡፡
እስልምናችን በአደባባይ የተሰራጨን ስህተት አይታችሁ ዝም በሉ ነው የሚለው? በፍፁም፡፡
እውነታው ይህ ነው፡፡ አህባሽን ስትቃወም ምንም ያላለህ ግለሰብ አህባሽ የሚሰራውን ስራ ሌላ ሰው ሲሰራው ተጠንቀቁት ስትል ሌላ ነገር ካለ ታገስ፡፡ ስምህንም ያጥፉት ኪሳራው በራሳቸው ላይ ነው፡፡
ይሀው የቪድዩ ማስረጃ አቅርቢያለሁ፡፡ ከማስረጃም በኋላ መሳደብን የመረጣችሁ ነፍሳችሁን ፈትሹ፡፡
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡ አላህ ለእውነት ከሚቆሙ ሰዎች ያድርገን፡፡ አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የኡለማዎችን ስጋ መብላት?
የሰዎችን ስህተት መለቃቀም?
ከመሳደባችሁ በፊት በእርጋታ አንብቡት፡፡
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አሁን ባለንበት ወቅት ነገሮችን ልክ የፖለቲካ ሚድያዎች ውሸትን በመቅጠፍ እንደሚገለባብጧቸው ሁሉ፣ ዛሬ ዛሬ በሃይማኖት ስምም ጥፋታቸውን ለመደባበቅና ጥፋት እንዳይጋለጥ ነገሮችን ገልብጠው የሚያቀርቡ በዝተዋል፡፡
እስቲ የአላህ ባሪያዎች ታዘቡት ሐቅ ስንት ናት?
መልሱም አንድ ናት፡፡ የሚያሳዝነው ሁሉን ጥፋትና ጥመት አቻችሎ ለመሄድ የሚጥሩ ግለሰቦችና ቡድኖች በዝተዋል፡፡ እስቲ የሚከተሉትን ነጥቦች ታዘቧቸው፡፡
1) አንድ የሱና ሰው “አህባሾች” አላህ ከአርሽ በላይ መሆኑን አይቀበሉም፡፡ አህባሹ ኡመር ኮምቦልቻ “የቀብር አፈር እንብላ ብሏል” ብሎ መልስ ቢሰጥበት አህባሽን የሚቃወሙ ኢኽዋኖች ወይንም ሌሎች “ማሻ አላህ፣ በላቸው እነዚህን የዩሁዳ ቅጥረኞች፣ የመንግስት ቅጥረኞች” ይላል፡፡
በተገላቢጦሹ አንድ የሱና ሰው “ሱፍዬች አላህ ሁሉ ቦታ ነው ያለው ይላሉ፡፡ ሱፍዬች ውስጥ የቀብር አፈር ስለመብላት የሚሰብኩ፣ ቀብር ስለመተሻሸት የሚሰብኩ አሉ” ብሎ ስም ጠቅሶ ከተናገረ ከኢኽዋኖች ውስጥ ይህን ግለሰብ “አንተ ኡማውን በታታኝ፣ የኡማው ነቀርሳ፣ የኢሀዲግ ቅጥረኛ፣ የዩሁዳ ቡችላ” እናም ሌላም ሌላም ይላሉ፡፡
ሱብሃነላህ አህባሽን ተቃውመውት የነበረው እውነት የአላህን ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ መሆኑን ባለመመስከራቸው ነበርን? ወይንስ ሌላ?
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡
2) የሱና ሰው “አብደላህ ሀረሬ ሙአዊያ የተባለውን ታላቅ ሰሃባ ይሳደባል” ተጠንቀቁት ቢል፣ ኢኽዋኖች “እነዚህ የሺኣ ቡችሎች በሏቸው” ይላሉ፡፡ ሰይድ ቁጡብ የተባለው የኢኽዋን መሪ “ሙኣዊያን ብቻ ሳይሆን፣ ኡስማንን፣ አምር ኢብነል አስን ይሳደባል፡፡ ብሎም አቡ ሱፍያንን ያከፍረዋል” ብሎ ካስጠነቀቅ የሚከተሉትን ትችቶች ከኢኽዋኖች በኩል ይሰነዘርበታል፡፡ “የኡለማ ስጋ ስትበሉ አይሰለቻችሁም፣ ቅድሚያ ለሀሜት፣ ሰይድ ቁጡብ ሰመኣት (ሸሂድ) ነው፣ እናንተ የዩሁዳ ቅጥረኞች” ይላሉ፡፡ ሱብሃነላህ
3) ሌላው ምሳሌ አንድ ሰው ከአህባሾች ሲያስጠነቅቅ “አህባሾች ወንድና ሴትን ይቀላቅላሉ፡፡” ቢል “የታባታቸው በላቸው እነዚህ የአብደላህ ሀረሪ ቡችሎች፣ የወያኔ ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ምልምሎች” ሲሉ ታያቸውና፡፡ ወንድ እና ሴት በመቀላቀላቸው ተከፍተዋል ብለህ ስትገምት እነሱ ለምሳሌ ግርማ ንዋይ ህንፃ ላይ “የጀዛ ፊልም ምርቃት” ተብሎ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ፣ በድሩ ሁሴን ወንድ እና ሴት ያለመጋረጃ ሳይለዩ ፊልም መርቀው ነበር፡፡ ይህንንም በድብቅ ሳይሆን ያደረጉት እስካሁን ድረስ በሚከተለው የዩቲዩብ ሊንክ እንደ ትክክለኛ ነገር በአደባባይ ተለቋል፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=BSVhn2dsSbQ
ታድያ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ በድሩ ሁሴን የኢስላም ዳኢ ከተባሉ ይህንን አስፀያፊ ኢስላም የማይፈቅደው ተግባር ለምን ፈፀሙ? ያውም አዳራሹ ሌሎች ሙስሊም ተማሪዎች ሲከራዩ ወንድ እና ሴትን በመጋረጃ ይጋርዳሉ፡፡
እነ ያሲን ኑሩ ይህን አህባሾች ወንድና ሴት ይቀላቅላሉ የተባለውን ተግባር እነሱም ፈፅመውታል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ከተባለ “እናንተ የመንግስት ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ተልኮ ያላችሁ፣ ሙስሊሙን በታታኞች፣ የሰው ስህተት ለቃቃሚዎች….፣ ቅናተኞች” እና ሌላም ይባላል፡፡
አምባሳደር ቲያትር ቤት አቡበክር አሕመድና ካሚል ሸምሱ ባሉበት ወንድና ሴት በመጋረጃ ሳይለያዩ ተቀምጠው ነበር፡፡
አሁንም ዱባይ ላይ የአረፋ ፕሮግራም ተብሎ ሳዲቅ መሐመድ መድረክ ላይ ባለበት ወንድ እና ሴቶች ያለ መጋረጃ ተቀምጠው ነበር፡፡ ሙአዝ የተባለው ነሺዳ ባይ ወንድ እና ሴቶችን ቀላቅሎ ሰርግ ላይ አስጨፍሯል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ይሄ መጥፎ ተግባር ነው ተብሎ ማስጠንቀቂያ ከተሰጠ ነገሩን ከመንግስት ጋር ያገናኙትና “መንግስት የላካቸው”… ምናንም ብለው ከስህተታቸው ከመታረም ይልቅ በጥፋታቸው ላይ ይቀጥላሉ፡፡
እስልምናችን በአደባባይ የተሰራጨን ስህተት አይታችሁ ዝም በሉ ነው የሚለው? በፍፁም፡፡
እውነታው ይህ ነው፡፡ አህባሽን ስትቃወም ምንም ያላለህ ግለሰብ አህባሽ የሚሰራውን ስራ ሌላ ሰው ሲሰራው ተጠንቀቁት ስትል ሌላ ነገር ካለ ታገስ፡፡ ስምህንም ያጥፉት ኪሳራው በራሳቸው ላይ ነው፡፡
ይሀው የቪድዩ ማስረጃ አቅርቢያለሁ፡፡ ከማስረጃም በኋላ መሳደብን የመረጣችሁ ነፍሳችሁን ፈትሹ፡፡
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡ አላህ ለእውነት ከሚቆሙ ሰዎች ያድርገን፡፡ አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
YouTube
(Bilal Show ) Premiere of The First Ethiopian Islamic Film, " Jezza "
Premiere of The First Ethiopian Islamic Film, " Jezza ". This Movie was not allowe to be viewed in theaters in Ethiopia.
«ቅጥረኞቹ»
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
‹‹የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር›› ይላል ተራቹ
የትኛው መንግስት ይሆን የሚከተለውን የሚሉትን (የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው) ሰዎች ቅጥረኛ አድርጎ የሚይዘው
1) አላህን ብቻ እናምልክ በእርሱም ላይ ማንንም ይሁን ምንንም አናጋራ፤
2) ያአላህ ብቻ እንበል ከአላህ ውጭ ያለን እንራቅ፤
3) እርድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለአልከሶ አናድርግ፤
4) ሱጁድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለቃጥባሪ ቀብር አይደረግ፤
5) ጠዋፍን ካዕባ ላይ ብቻ እና ለአላህ ብቻ ይደረግ ለኑርሁሴን ቀብር አይደረግ፤
6) ጌታችን አላህ ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ ከአርሽ በላይ ነው፤
7) የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱናን አጥብቀን እንያዝ፤ ከቢድዓ ሁሉ በአይነታው እንራቅ፤
8) የሽርክ መናሃሪያ የሆነውን ‹‹መውሊድ›› እንራቀው የእሳት መንገድ ነውና፤
9) ሰሃባዎች ክብራቸው ይከበር አይሰደቡ፤
10) ወለድን እንራቅ፤
11) ሴቶች አላህ እና መልክተኛው የረገሙትን ‹‹ቅንድብ መቀንደብ እና ማስቀንደብ፤ ዊግ መቀጠል እና ማስቀጠል፤ ንቅሳት መንቀስ እና ማስነቀስ›› ትተው ‹‹አላህ የሰውን ልጅ ባማረ ሁኔታ ፈጠርነው›› ብሏል የአላህን ያማረ አፈጣጠር አታበላሹ፤
12) ወንድ እና ሴት ለኢስላም ነው እየተባለ አይደባለቁ፤ ኢስላም አላህን በማመፅ አይረዳም፤
13) ወንዶች ጀመዐ ሰላት ግዴታ ተደርጎብናል፤ ኳስ እያልን የአላህን ቤት ጭር አናድርግ፤
14) በዲን እና ዲንን በተሸከሙ ሰዎች ላይ ማላገጥ ይቅር፤
15) መስጂዶችን የድራማ ሰሪ እየተባለ የአጅነቢ ወንድ እና ሴቶች ፎቶ አይለጠፍባቸው፤
16) ድራማ እና ፊልም የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤
17) ጫት የሚባል ነገር የኢስላም አካል አይደለም፤ ሙስሊሞችን የሚያሽመደምድ፤ የሚያደነዝዝ እንጂ፤
እና የመሳሰሉትን የሚሉ መንግስት ቅጥረኛ አድርጎ ይይዛል ተብሎ ሲነገርህ እንዴት ታምናለህ???
ምክንያቱም የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመልክተኝነት ከመላካቸው በፊት ‹‹ሙሃመዱል አሚን (ታማኙ ሙሃመድ)›› ነበር ስማቸው፡፡ አንድ አላህን ብቻ ተገዙ፤ ከእርሱ ውጭ ያሉትን ሁሉ (ስም ጠቅሰው ላትን፤ ኡዛን፤ ኢሳን፤ መላኢካን፤ ጂንን) ራቁ፤ እኔም የአላህ መላክተኛ ነኝ ሲሉ የሚከተሉትን ተባሉ ስማቸውን ለማጥፋት
‹‹እብድ፤ ገጣሚ፤ ድግምተኛ……. በታታኝ››
ታድያ ነብያት የተላኩበትን መንገድ እነሱ ባሳዩት መንገድ የሄደ፤ ማንኛውንም አይነት መንገድ ተጠቅመው ሰዎች ስሙን ቢያጠፉት እንዳይገርመው እና እንዳይሰማው ይሄ መንገዳቸው ነውና፡፡ ዋናው መገንዘብ ያለበት ነብያት በሄዱበት መንገድ መጓዙን ብቻ እና ብቻ ነው፡፡
እንደየዘመኑ ማስበርገጊያው ይለያያል፡፡
አላህ ብቻ ይመለክ ያለን ‹‹አማልክቶቻችንን የሚሳደብ፤ ነብያችንን የማይወድ፤ ወልዬችን የማይወድ››፤ ወደ እውነተኛው አንድነት የሚጣራውን ‹‹በታታኝ››፤ እና የመሳሰለውን ይሉታል ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
ሰው መቼም ፍርድ የሚሰጠው ከላይ በሚያየው ነው፤ የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው፡፡ ሰዎች ከሚያወሩት ድፍረት ውስጥ ወደ ተውሂድ እና ሱና የሚጣሩ ሰዎችን ‹‹ሙናፊቆች›› ብለው መጥራታቸው ነው፡፡ የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን ሙናፊቆችን አላህ ያሳወቃቸውን ብቻ ነበር የሚያውቁት፡፡ ዛሬ ውስጥ አዋቂ ይመስል ቢድዐውን ስታጋልጥበት ‹‹ሙናፊቅ›› ብሎ ታፔላውን ይለጥፍብሃል፡፡ ነገ አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ፍርድ በሚጠይቅበት ቀን ምን ይሆን የሁላችንም መልስ?
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ሚዛን ይኑረን፡፡ እኛ ፍርድ የምንሰጠው ከላይ በምናየው ነው፤ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ከላይ የተዘረዘሩትን ሁሉ በአቅማቸው ልክ የሚሰሩ ወንድም እና እህቶችን ‹‹ቅጥረኛ እና ሙናፊቅ›› ይላሉ፡፡ አላህ ከቅጥረኝነት እና ኒፋቅ ይጠብቀን ሁላችንንም፡፡ እውነት እንዲህ አይነት ቅጥረኛ አለ? የሙናፊቅነትን ጉዳይ አላህ ብቻ አይደለምን የሚያውቀው?
አላህ እንዲህ ይላል
فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ለነፍሳችን እንዘንላት፡፡ ያለ ማስረጃ በደመነፍስ እና በስሜት የተነገረን ሁሉ ሰምቶ ማራገብ ነገ አላህ ፊት ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ አላህ ፊት ደግሞ ተጨባጭ ማስረጃ ከሌለ ኪሳራው ከባድ ነው፡፡
አላህ ሃቁን ይምራን፡፡ አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
‹‹የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር›› ይላል ተራቹ
የትኛው መንግስት ይሆን የሚከተለውን የሚሉትን (የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው) ሰዎች ቅጥረኛ አድርጎ የሚይዘው
1) አላህን ብቻ እናምልክ በእርሱም ላይ ማንንም ይሁን ምንንም አናጋራ፤
2) ያአላህ ብቻ እንበል ከአላህ ውጭ ያለን እንራቅ፤
3) እርድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለአልከሶ አናድርግ፤
4) ሱጁድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለቃጥባሪ ቀብር አይደረግ፤
5) ጠዋፍን ካዕባ ላይ ብቻ እና ለአላህ ብቻ ይደረግ ለኑርሁሴን ቀብር አይደረግ፤
6) ጌታችን አላህ ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ ከአርሽ በላይ ነው፤
7) የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱናን አጥብቀን እንያዝ፤ ከቢድዓ ሁሉ በአይነታው እንራቅ፤
8) የሽርክ መናሃሪያ የሆነውን ‹‹መውሊድ›› እንራቀው የእሳት መንገድ ነውና፤
9) ሰሃባዎች ክብራቸው ይከበር አይሰደቡ፤
10) ወለድን እንራቅ፤
11) ሴቶች አላህ እና መልክተኛው የረገሙትን ‹‹ቅንድብ መቀንደብ እና ማስቀንደብ፤ ዊግ መቀጠል እና ማስቀጠል፤ ንቅሳት መንቀስ እና ማስነቀስ›› ትተው ‹‹አላህ የሰውን ልጅ ባማረ ሁኔታ ፈጠርነው›› ብሏል የአላህን ያማረ አፈጣጠር አታበላሹ፤
12) ወንድ እና ሴት ለኢስላም ነው እየተባለ አይደባለቁ፤ ኢስላም አላህን በማመፅ አይረዳም፤
13) ወንዶች ጀመዐ ሰላት ግዴታ ተደርጎብናል፤ ኳስ እያልን የአላህን ቤት ጭር አናድርግ፤
14) በዲን እና ዲንን በተሸከሙ ሰዎች ላይ ማላገጥ ይቅር፤
15) መስጂዶችን የድራማ ሰሪ እየተባለ የአጅነቢ ወንድ እና ሴቶች ፎቶ አይለጠፍባቸው፤
16) ድራማ እና ፊልም የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤
17) ጫት የሚባል ነገር የኢስላም አካል አይደለም፤ ሙስሊሞችን የሚያሽመደምድ፤ የሚያደነዝዝ እንጂ፤
እና የመሳሰሉትን የሚሉ መንግስት ቅጥረኛ አድርጎ ይይዛል ተብሎ ሲነገርህ እንዴት ታምናለህ???
ምክንያቱም የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመልክተኝነት ከመላካቸው በፊት ‹‹ሙሃመዱል አሚን (ታማኙ ሙሃመድ)›› ነበር ስማቸው፡፡ አንድ አላህን ብቻ ተገዙ፤ ከእርሱ ውጭ ያሉትን ሁሉ (ስም ጠቅሰው ላትን፤ ኡዛን፤ ኢሳን፤ መላኢካን፤ ጂንን) ራቁ፤ እኔም የአላህ መላክተኛ ነኝ ሲሉ የሚከተሉትን ተባሉ ስማቸውን ለማጥፋት
‹‹እብድ፤ ገጣሚ፤ ድግምተኛ……. በታታኝ››
ታድያ ነብያት የተላኩበትን መንገድ እነሱ ባሳዩት መንገድ የሄደ፤ ማንኛውንም አይነት መንገድ ተጠቅመው ሰዎች ስሙን ቢያጠፉት እንዳይገርመው እና እንዳይሰማው ይሄ መንገዳቸው ነውና፡፡ ዋናው መገንዘብ ያለበት ነብያት በሄዱበት መንገድ መጓዙን ብቻ እና ብቻ ነው፡፡
እንደየዘመኑ ማስበርገጊያው ይለያያል፡፡
አላህ ብቻ ይመለክ ያለን ‹‹አማልክቶቻችንን የሚሳደብ፤ ነብያችንን የማይወድ፤ ወልዬችን የማይወድ››፤ ወደ እውነተኛው አንድነት የሚጣራውን ‹‹በታታኝ››፤ እና የመሳሰለውን ይሉታል ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
ሰው መቼም ፍርድ የሚሰጠው ከላይ በሚያየው ነው፤ የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው፡፡ ሰዎች ከሚያወሩት ድፍረት ውስጥ ወደ ተውሂድ እና ሱና የሚጣሩ ሰዎችን ‹‹ሙናፊቆች›› ብለው መጥራታቸው ነው፡፡ የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን ሙናፊቆችን አላህ ያሳወቃቸውን ብቻ ነበር የሚያውቁት፡፡ ዛሬ ውስጥ አዋቂ ይመስል ቢድዐውን ስታጋልጥበት ‹‹ሙናፊቅ›› ብሎ ታፔላውን ይለጥፍብሃል፡፡ ነገ አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ፍርድ በሚጠይቅበት ቀን ምን ይሆን የሁላችንም መልስ?
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ሚዛን ይኑረን፡፡ እኛ ፍርድ የምንሰጠው ከላይ በምናየው ነው፤ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ከላይ የተዘረዘሩትን ሁሉ በአቅማቸው ልክ የሚሰሩ ወንድም እና እህቶችን ‹‹ቅጥረኛ እና ሙናፊቅ›› ይላሉ፡፡ አላህ ከቅጥረኝነት እና ኒፋቅ ይጠብቀን ሁላችንንም፡፡ እውነት እንዲህ አይነት ቅጥረኛ አለ? የሙናፊቅነትን ጉዳይ አላህ ብቻ አይደለምን የሚያውቀው?
አላህ እንዲህ ይላል
فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ለነፍሳችን እንዘንላት፡፡ ያለ ማስረጃ በደመነፍስ እና በስሜት የተነገረን ሁሉ ሰምቶ ማራገብ ነገ አላህ ፊት ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ አላህ ፊት ደግሞ ተጨባጭ ማስረጃ ከሌለ ኪሳራው ከባድ ነው፡፡
አላህ ሃቁን ይምራን፡፡ አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts