የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ይህ ነው የሰይድ ቁጡብ እውነታ፡፡ ሰይድ ቁጡብ ፅፏል ብቻ ሳይሆን መባል ያለበት፤ የፃፈው ምንድን ነው መባል አለበት፡፡
ነብያችን እና ሰለፎች ስለ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁም) ምን ይላሉ
• ኡስማን የጀነት ነው
• አንድ ቀን ቤት ውስጥ በተቀመጡበት ታፋቸው ተገልፆ ነበር፤ አቡበክር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡመር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡስማን ገባ ሸፈኑት ተጠየቁ ለምን እንዳደረጉ፤ እሳቸውም እንዲህ አሉ ‹‹ኢስማንን አደለም በምድር ያለ በሰማይ ላይ ያለ መላኢካ ያፍረዋል››
• ነብያችን ለኡስማን 2 ሴት ልጃቸውን መዳራቸው ቅፅል ስሙም ‹‹ዙኑረይን›› የሁለቱ ኑሮች ባለቤት፤ አንዷን ድረውት ስትሞት ሌላኛዋን ሰጡት፡፡ አንድ ነብይ ሁለት ሴት ልጁን ሲሰጥ በሰው ልጆች ታሪክ ታይቶ አይታወቅም፡፡ እንዲያውም ሶስተኛ ቢኖረን እንደግምህ ነበር ብለውታል ይባላል
• በነብያችን አንደበት ኡስማን ኢብን አፋን የተቡክ ዘመቻን ሲወጡ 100 ግመል በመስጠቱ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል ‹‹ኡስማን የሰራውን ቢሰራ ከዚህ በኋላ አይጎዳውም››
• የአላህ መልክተኛ እንዲህ አሉ ‹‹ትናንት ማታ መልካም ሰው ታየ (በህልም) እናም አቡበክር ከአላህ መልክተኛ ጋር፤ኡመር ከአቡበክር ጋር እና ኡስማን ከኡመር ጋር የተያያዙ ናቸው›› ጀሪር ኢብን አብዲላህ (አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸው) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛን ተለይተን ስንሄድ እንዲህ አልንመልካሙ ሰው የአላህ መልክተኛ ናቸው፤ አንዱ ባንዱ መተሳሰራቸው አላህ መልክተኛውን በላከበት ጉዳይ ላይ ሀላፊ ይሆናሉ›› (ሱነን አቢ ዳውድ 2/513)
• ኡስማን ስልጣን ላይ ሲወጣ አብደላህ ኢብን መስዑድ እንዲህ አለ ‹‹ከቀሩት ውስጥ ምርጣችንን ነው የመረጥነው፤ ምርጣችንንም በመምረጥ ላይም አልተሳሳትንም›› (አጠበቃት አል ኩብራ 3/63)
• የአላህ መልክተኛ ከአቡበክርን፤ከኡመርን እና ከኡስማን ጋር እሁድ ተራራ ላይ በወጡበት እሁድ ተንቀጠቀጠች የአላህ መልክተኛው በእግራቸው በታ አደረጓትና እንዲህ አሉ ‹‹የያዝሽው እኮ ነብይ፤ ሲዲቅ እና ሸሂዶች ነው››፡፡ ሲዲቁ አቡበክር ሲሆን ሸሄዶች ኡመርና ኡስማን ናቸው
• ኡስማን ያለ አግባብ እንደሚገደል የአላህ መልክተኛ ተናግረዋል፡፡ አብደላህ ኢብን ኡመር እንዲህ ይላል የአላህ መልክተኛ ‹‹ፊትና እንደሚመጣና እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ ከዚያም ፊቱን የተሸፈነው ሰው በግፍ ይገደላል አሉ›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 2/115
• ከዐብ ኢብን ኡጅራ እንዲህ ይሉናል፤ የአላህ መልክተኛ ፊትና እንደሚመጣና ወዲያውም እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ አንድ ጭንቅላቱን የተሸፈነ ሰው አለፈ የአላህ መልክተኛም ‹‹ያን ቀን ይህ ሰው ሀቅ ላይ ነው›› እየሮጥኩ ሄጄ የኡስማንን እጅ ይዤ ወደ አላህ መልክተኛ አዞርኩና ‹‹ይህ ሰው›› ብዮ ጠየኳቸው አሳቸውም ‹‹አዎን እሱ›› አሉኝ፡፡ (ሰሂህ ሱነን ኢብን ማጃህ 1/24 (111))
• የምእመናን እናት አኢሻ (አላህ ስራዋን ይውደድላትና) እንዲህ ትላለች የአላህ መልክተኛ ኡስማንን አስጠርተው አዋሩት …… የመጨረሻ ንግግራቸው ጀርባውን ይዘው እንዲህ አሉት ‹‹ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል (ስልጣንን) ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ፡፡
ጥያቄ ሰይድ ቁጡብ የት ነው ያለው የአላህ መልክተኛን ቃል በመቃወም ላይ ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› የሙናፊቆች ግድያ እንዴት እስላማዊ መንፈስ ይኖረዋል?
• ኢብን ኡመር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን) በነበሩበት ወቅት በሰዎች መሃል እናበላልጥ ነበር፤ አቡበክርን ከዛ ኡመርን ከዛ ኡስማንን እንመርጥ ነበር›› ኡማሙ ቡኸሪ
ኢብን አባስ ይህንን አንቀፅ ይቀራና هَلْ يَسْتَوِى هُوَ وَمَن يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ ۙ وَهُوَ عَلَىٰ صِرَٰطٍ مُّسْتَقِيمالنحل: ٧٦‹‹ይህ ነበር ኡስማን›› ይል ነበር (ተፍሲር ኢብን ከሲር 2/579)
እንግዲህ የአላህ ባርያዎች! እኛ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እሱ ሰሃባን እንደተሳደብው ባንሰድበውም፤ በግልፅ ግን ለሰሃባዎች ጥብቅና ቆመን ሃቁን እናወጣለን፡፡ እነዚህ ናቸው እንግዲህ ያለ ማስረጃ የሚያወሩት፡፡ አገር ውስጥ ያሉ ኡለማዎች ስም ላሉት፤ አገር ውስጥ ያሉ የሚከበሩ ኡለማዎች የእውነት አሉ፡፡ እንደዚህ ደግሞ የሰይድ ቁጡብ እና መሰሎቹ ጠበቆች አሉ፡፡ ማንም ይሁን ማን ለሰሃባዎች ተሳዳቢ፤ ሰይድ ቁጡብ ጥብቅና ቆሞ ቢመጣ አንሰማውም፡፡ እንቃወመዋለን፡፡
ተክፊር እና ሰሃባ ተሳዳቢ ለኡማው አሳቢ መስሎ በውሸት ተሞልቶ፤ ሃቅን በባጢል ስም፤ ባጢልን በሃቅ ስም እየጠራ ማንንም ሊያታል አይችልም፡፡ መልስ ይሰጠዋል፡፡ ስለዚህ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እናንተ እንደምትሉት ‹‹ኡለማን ይሳደባሉ›› ብትሉንም፤ እኛ አንሳደብም፤ የናንተን የስድብ መዝገበ ቃላት አየነው፤ ስማችሁን ቀይራችሁ ብትሳደቡ፤ መላኢካዎች በስማችሁ ነው የሚመዘግቡት፡፡
ሰሃባን ለሚሳደብ ሰው ጥብቅና ተቁሞ ድል የለም ውርደት እንጂ፡፡
አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለው አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ነብያችን እና ሰለፎች ስለ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁም) ምን ይላሉ
• ኡስማን የጀነት ነው
• አንድ ቀን ቤት ውስጥ በተቀመጡበት ታፋቸው ተገልፆ ነበር፤ አቡበክር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡመር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡስማን ገባ ሸፈኑት ተጠየቁ ለምን እንዳደረጉ፤ እሳቸውም እንዲህ አሉ ‹‹ኢስማንን አደለም በምድር ያለ በሰማይ ላይ ያለ መላኢካ ያፍረዋል››
• ነብያችን ለኡስማን 2 ሴት ልጃቸውን መዳራቸው ቅፅል ስሙም ‹‹ዙኑረይን›› የሁለቱ ኑሮች ባለቤት፤ አንዷን ድረውት ስትሞት ሌላኛዋን ሰጡት፡፡ አንድ ነብይ ሁለት ሴት ልጁን ሲሰጥ በሰው ልጆች ታሪክ ታይቶ አይታወቅም፡፡ እንዲያውም ሶስተኛ ቢኖረን እንደግምህ ነበር ብለውታል ይባላል
• በነብያችን አንደበት ኡስማን ኢብን አፋን የተቡክ ዘመቻን ሲወጡ 100 ግመል በመስጠቱ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል ‹‹ኡስማን የሰራውን ቢሰራ ከዚህ በኋላ አይጎዳውም››
• የአላህ መልክተኛ እንዲህ አሉ ‹‹ትናንት ማታ መልካም ሰው ታየ (በህልም) እናም አቡበክር ከአላህ መልክተኛ ጋር፤ኡመር ከአቡበክር ጋር እና ኡስማን ከኡመር ጋር የተያያዙ ናቸው›› ጀሪር ኢብን አብዲላህ (አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸው) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛን ተለይተን ስንሄድ እንዲህ አልንመልካሙ ሰው የአላህ መልክተኛ ናቸው፤ አንዱ ባንዱ መተሳሰራቸው አላህ መልክተኛውን በላከበት ጉዳይ ላይ ሀላፊ ይሆናሉ›› (ሱነን አቢ ዳውድ 2/513)
• ኡስማን ስልጣን ላይ ሲወጣ አብደላህ ኢብን መስዑድ እንዲህ አለ ‹‹ከቀሩት ውስጥ ምርጣችንን ነው የመረጥነው፤ ምርጣችንንም በመምረጥ ላይም አልተሳሳትንም›› (አጠበቃት አል ኩብራ 3/63)
• የአላህ መልክተኛ ከአቡበክርን፤ከኡመርን እና ከኡስማን ጋር እሁድ ተራራ ላይ በወጡበት እሁድ ተንቀጠቀጠች የአላህ መልክተኛው በእግራቸው በታ አደረጓትና እንዲህ አሉ ‹‹የያዝሽው እኮ ነብይ፤ ሲዲቅ እና ሸሂዶች ነው››፡፡ ሲዲቁ አቡበክር ሲሆን ሸሄዶች ኡመርና ኡስማን ናቸው
• ኡስማን ያለ አግባብ እንደሚገደል የአላህ መልክተኛ ተናግረዋል፡፡ አብደላህ ኢብን ኡመር እንዲህ ይላል የአላህ መልክተኛ ‹‹ፊትና እንደሚመጣና እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ ከዚያም ፊቱን የተሸፈነው ሰው በግፍ ይገደላል አሉ›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 2/115
• ከዐብ ኢብን ኡጅራ እንዲህ ይሉናል፤ የአላህ መልክተኛ ፊትና እንደሚመጣና ወዲያውም እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ አንድ ጭንቅላቱን የተሸፈነ ሰው አለፈ የአላህ መልክተኛም ‹‹ያን ቀን ይህ ሰው ሀቅ ላይ ነው›› እየሮጥኩ ሄጄ የኡስማንን እጅ ይዤ ወደ አላህ መልክተኛ አዞርኩና ‹‹ይህ ሰው›› ብዮ ጠየኳቸው አሳቸውም ‹‹አዎን እሱ›› አሉኝ፡፡ (ሰሂህ ሱነን ኢብን ማጃህ 1/24 (111))
• የምእመናን እናት አኢሻ (አላህ ስራዋን ይውደድላትና) እንዲህ ትላለች የአላህ መልክተኛ ኡስማንን አስጠርተው አዋሩት …… የመጨረሻ ንግግራቸው ጀርባውን ይዘው እንዲህ አሉት ‹‹ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል (ስልጣንን) ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ፡፡
ጥያቄ ሰይድ ቁጡብ የት ነው ያለው የአላህ መልክተኛን ቃል በመቃወም ላይ ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› የሙናፊቆች ግድያ እንዴት እስላማዊ መንፈስ ይኖረዋል?
• ኢብን ኡመር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን) በነበሩበት ወቅት በሰዎች መሃል እናበላልጥ ነበር፤ አቡበክርን ከዛ ኡመርን ከዛ ኡስማንን እንመርጥ ነበር›› ኡማሙ ቡኸሪ
ኢብን አባስ ይህንን አንቀፅ ይቀራና هَلْ يَسْتَوِى هُوَ وَمَن يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ ۙ وَهُوَ عَلَىٰ صِرَٰطٍ مُّسْتَقِيمالنحل: ٧٦‹‹ይህ ነበር ኡስማን›› ይል ነበር (ተፍሲር ኢብን ከሲር 2/579)
እንግዲህ የአላህ ባርያዎች! እኛ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እሱ ሰሃባን እንደተሳደብው ባንሰድበውም፤ በግልፅ ግን ለሰሃባዎች ጥብቅና ቆመን ሃቁን እናወጣለን፡፡ እነዚህ ናቸው እንግዲህ ያለ ማስረጃ የሚያወሩት፡፡ አገር ውስጥ ያሉ ኡለማዎች ስም ላሉት፤ አገር ውስጥ ያሉ የሚከበሩ ኡለማዎች የእውነት አሉ፡፡ እንደዚህ ደግሞ የሰይድ ቁጡብ እና መሰሎቹ ጠበቆች አሉ፡፡ ማንም ይሁን ማን ለሰሃባዎች ተሳዳቢ፤ ሰይድ ቁጡብ ጥብቅና ቆሞ ቢመጣ አንሰማውም፡፡ እንቃወመዋለን፡፡
ተክፊር እና ሰሃባ ተሳዳቢ ለኡማው አሳቢ መስሎ በውሸት ተሞልቶ፤ ሃቅን በባጢል ስም፤ ባጢልን በሃቅ ስም እየጠራ ማንንም ሊያታል አይችልም፡፡ መልስ ይሰጠዋል፡፡ ስለዚህ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እናንተ እንደምትሉት ‹‹ኡለማን ይሳደባሉ›› ብትሉንም፤ እኛ አንሳደብም፤ የናንተን የስድብ መዝገበ ቃላት አየነው፤ ስማችሁን ቀይራችሁ ብትሳደቡ፤ መላኢካዎች በስማችሁ ነው የሚመዘግቡት፡፡
ሰሃባን ለሚሳደብ ሰው ጥብቅና ተቁሞ ድል የለም ውርደት እንጂ፡፡
አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለው አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ፈጣሪ ቀላቢ፤
ፍጡራን ተቀላቢ፡፡
ፍጥረተ አለሙን የፈጠረ፤ የሚያስተናብር፤ የሚቀልብ አላህ ብቻ ነው፡፡ ይህንን ከአላህ ውጭ ያለ ያደርገዋል ብሎ መናገርም ይሁን ማመን ክህደት ነው፡፡ ሁሉን የፈጠረ ቀላቢ፤ ሁሉም ፍጡራ የብቸኛው ፈጣሪ ተቀላቢ ሆነው ሲያበቁ፤ ጥራቻ ለአላህ የተገባው ይሁን አገራችን ላይ የሚከተሉትን ክህደት እና ባዕድ አምልኮዎች እናገኛለን፡፡
1) አላሁመሰሊ አላ ሙሀመዲ
መገን ነቢ (በጣም ይገርማሉ ነቢ)
የሁሉ ቀላቢ
2) ለካም አንቱ ነሁ ያነቢ
ለመላው ኸልቅ ቀላቢ
ብትን ያለውን ሰብሳቢ
በሶፋ ቡራቅ ጋላቢ
3) አባድር ፆም አያሳድር፡፡
እነዚህ ከላይ ያነበባችኋቸው የክህደት፤ የኩፍር ቃላት ናቸው፡፡ አላህ ስለ እራሱ እንዲህ ሲል ይናገራል፡፡
وَمَا مِن دَآبَّةٍ فِى ٱلْأَرْضِ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ رِزْقُهَا وَيَعْلَمُ مُسْتَقَرَّهَا وَمُسْتَوْدَعَهَا ٰ
በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ፡፡ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፡፡
إِنَّ ٱلَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَٱبْتَغُوا۟ عِندَ ٱللَّهِ ٱلرِّزْقَ وَٱعْبُدُوهُ وَٱشْكُرُوا۟ لَهُۥٓ ۖ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፡፡ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋቸው (መላኢካዎችም፤ ነብያትም (ኢሳን፤ ኡዘይርን፤ ነብዩ ሙሃመድን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ ደጋጎችም አልይም፤ ሁሴንም፤ ፋጢማም፤ ጠንቋይም፤ ጂንም እናም ሌሎችም) ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፡፡ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ (ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ብቸኛው አምላክ፤ ብቸኛው ፈጣሪ አላህ ከእርሱ ብቻ) ፈልጉ፡፡ ተገዙትም (ለእርሱ ብቻ የሚገቡትን መብቶች ለፍጡን አሳልፋችሁ አትስጡ)፡፡ ለእርሱም አመሰግኑ፡፡ ወደእርሱ ትመለሳላችሁ፡፡
ተውሂድ ማለት አላህ ብቻ የሚነጠልበትን መነጠል ሲሆን፡፡ ሽርክ ደግሞ ለአላህ ብቻ የሚገቡትን ወይንም አላህ ብቻ የሚነጠልባቸውን ከእርሱ ውጭ ላለ ማንም አካል (ፍጡር ማለት ነው፡፡ ብቸኛው ፈጣሪ እሱ ብቻ ሆኖ ሳለ) ይሁን አሳልፎ ለፍጡራን መስጠት ነው፡፡
በአላህ ላይ ማጋራት ከባድ ወንጀል እና በደል ነው፡፡ እያጋራ የሞተ ሰው መኖርያው እሳት ነው፤ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡ የአላህ ባርያዎች ሆይ! የሽርክን አስከፊነት ተገንዝበን እራሳችንን፤ ቤተሰባችንን፤ ዘመዶቻችንን፤ መላውን ማህበረሰብ ከእሳት በአላህ ፈቃድ ልናድን ይገባናል፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ፍጡራን ተቀላቢ፡፡
ፍጥረተ አለሙን የፈጠረ፤ የሚያስተናብር፤ የሚቀልብ አላህ ብቻ ነው፡፡ ይህንን ከአላህ ውጭ ያለ ያደርገዋል ብሎ መናገርም ይሁን ማመን ክህደት ነው፡፡ ሁሉን የፈጠረ ቀላቢ፤ ሁሉም ፍጡራ የብቸኛው ፈጣሪ ተቀላቢ ሆነው ሲያበቁ፤ ጥራቻ ለአላህ የተገባው ይሁን አገራችን ላይ የሚከተሉትን ክህደት እና ባዕድ አምልኮዎች እናገኛለን፡፡
1) አላሁመሰሊ አላ ሙሀመዲ
መገን ነቢ (በጣም ይገርማሉ ነቢ)
የሁሉ ቀላቢ
2) ለካም አንቱ ነሁ ያነቢ
ለመላው ኸልቅ ቀላቢ
ብትን ያለውን ሰብሳቢ
በሶፋ ቡራቅ ጋላቢ
3) አባድር ፆም አያሳድር፡፡
እነዚህ ከላይ ያነበባችኋቸው የክህደት፤ የኩፍር ቃላት ናቸው፡፡ አላህ ስለ እራሱ እንዲህ ሲል ይናገራል፡፡
وَمَا مِن دَآبَّةٍ فِى ٱلْأَرْضِ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ رِزْقُهَا وَيَعْلَمُ مُسْتَقَرَّهَا وَمُسْتَوْدَعَهَا ٰ
በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ፡፡ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፡፡
إِنَّ ٱلَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَٱبْتَغُوا۟ عِندَ ٱللَّهِ ٱلرِّزْقَ وَٱعْبُدُوهُ وَٱشْكُرُوا۟ لَهُۥٓ ۖ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፡፡ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋቸው (መላኢካዎችም፤ ነብያትም (ኢሳን፤ ኡዘይርን፤ ነብዩ ሙሃመድን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ ደጋጎችም አልይም፤ ሁሴንም፤ ፋጢማም፤ ጠንቋይም፤ ጂንም እናም ሌሎችም) ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፡፡ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ (ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ብቸኛው አምላክ፤ ብቸኛው ፈጣሪ አላህ ከእርሱ ብቻ) ፈልጉ፡፡ ተገዙትም (ለእርሱ ብቻ የሚገቡትን መብቶች ለፍጡን አሳልፋችሁ አትስጡ)፡፡ ለእርሱም አመሰግኑ፡፡ ወደእርሱ ትመለሳላችሁ፡፡
ተውሂድ ማለት አላህ ብቻ የሚነጠልበትን መነጠል ሲሆን፡፡ ሽርክ ደግሞ ለአላህ ብቻ የሚገቡትን ወይንም አላህ ብቻ የሚነጠልባቸውን ከእርሱ ውጭ ላለ ማንም አካል (ፍጡር ማለት ነው፡፡ ብቸኛው ፈጣሪ እሱ ብቻ ሆኖ ሳለ) ይሁን አሳልፎ ለፍጡራን መስጠት ነው፡፡
በአላህ ላይ ማጋራት ከባድ ወንጀል እና በደል ነው፡፡ እያጋራ የሞተ ሰው መኖርያው እሳት ነው፤ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡ የአላህ ባርያዎች ሆይ! የሽርክን አስከፊነት ተገንዝበን እራሳችንን፤ ቤተሰባችንን፤ ዘመዶቻችንን፤ መላውን ማህበረሰብ ከእሳት በአላህ ፈቃድ ልናድን ይገባናል፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
👆👆👆የአላህ ባሪያዎች ሆይ! እስቲ በአላህ ይሁንባችሁ ተመልከቱት ያሲን ኑሩ (አላህ እሱንም እኛንም ይምራንና) ምን እየሰራ እንደሆነ ተመልከቱት? እስቲ ከዚህ ፎቶ ኡመተል ኢስላም ምን እንዲማርበት ነው? የፎቶው አላማ ምንድን ነው? ብዙ ሚስኪን ተከታዬቹ እንዲህ ያለውን የጅል ስራ መቃወም አቅቷቸዋል፡፡ ይህን የሚቃወሙ ሰዎችን ኢስላምን እንደተቃወሙ፣ የሙስሊሞችን አንድነት እንደበተኑ አድርገው ይለፍፋሉ፡፡ አላህ ይድረስልን፡፡ ኡስታዝ ተብየው ይህን ካደረገ፣ ተማሪዎቹ፣ የሱን ትምህርት ሰምተው የሚያድጉ ልጆች ነገ በምስል ምን ሊደርሱ እንደሚችሉ መገመት ይቻላል፡፡ የሚገርመው ማንኛውንም ጥፋት ሲያጠፉ እና ሰው ሲያስቱ ዝም እንድንላቸው ነው የሚፈልጉት፡፡ አንዳንድ ሚስኪኖች እንዲህ አይነት ጥፋቶች ከኡስታዞቻቸው ሲጋለጡ “ቅናት ነው” ወይ ይላሉ?
መልሱም በዚህ በልጆች ስራ ምን ይቀናል ነው፡፡
ከፊሎች ደግሞ “የሰው ነውር አትከታተሉ” ይላሉ፡፡
መልሱም ነውር ከሆነ ለምን በአደባባይ ይለቁታል፡፡
ሌሎች ደግሞ “አረ አላህን ፍራ” ይላሉ፡፡
መልሱም አላህን ፍራ የሚባለው እንዲህ በአደባባይ ሙስሊሞችን ዋዳልተፈለገ አቅጣጫ የሚመራው ነው፡፡
አላህ ሆይ! ወደ ሐቁ መንገድ ምራን፡፡
መልሱም በዚህ በልጆች ስራ ምን ይቀናል ነው፡፡
ከፊሎች ደግሞ “የሰው ነውር አትከታተሉ” ይላሉ፡፡
መልሱም ነውር ከሆነ ለምን በአደባባይ ይለቁታል፡፡
ሌሎች ደግሞ “አረ አላህን ፍራ” ይላሉ፡፡
መልሱም አላህን ፍራ የሚባለው እንዲህ በአደባባይ ሙስሊሞችን ዋዳልተፈለገ አቅጣጫ የሚመራው ነው፡፡
አላህ ሆይ! ወደ ሐቁ መንገድ ምራን፡፡
በድሩ ሁሴን ሆይ! የአላህ ፍቅር እንኳን በምን እንደሚገለፅ አታውቅምን?
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡
****************************************
በድሩ ሁሴን አላህ እኛንም እሱንም ይምራን እና አወልያ ላይ “መውሊድ አይለያየንም” እያለ በተናገረበት መፈክር ላይ ሌላን የተሳሳተ ንግግር እንዲህ ሲል ተናግሯል
“የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡”
በድሩ ሁሴን እና ተከታዬቹ ሆይ! አይደለም ፍጡሩን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ፈጣሪ አላህን እንኳን እወዳለሁ ያለ ሰው ፍቅሩ እውነተኛ ለመሆኑ የሚረጋገጠው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል ነው፡፡
እስቲ የአላህን ቃል አብረን እናንብብ
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
ይሀው ከጌታችን አላህ በላይ በተለያየንበት ጉዳይ ማን ፍርድ ይስጥ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙበትን ተግባር የሚሰሩትን ሰዎች “አንድ ነን”፣ “እዚህ ውስጥ መውሊድ የሚያከብር የማያከብር አለ” ብሎ በድሩ ሁሴን የማይደበለቀውን ሁሉ ደበላለቀው፡፡
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡ ከተራራ ላይ እንዳትወርዱ ተብለው “የጦር ምርኮ እየተከፋፈለ ነው” ብለው ጦርነት ያለቀ መስሎዋቸው ስለወረዱ ነው፡፡
ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው፡፡” ብለው ሲያበቁ እሳቸው ያላዘዙበትን መውሊድ በድሩ ሁሴን እንዴት ይሆን “የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡” የሚለው?
ሐቁ ስንት ነው? አንድ ብቻ አይደለምን? ነው እንጂ፡፡ ታድያ ለምን ይሆን በብቸኛው ሐቅ በሱና ላይ አንድ እንሁን ማለት ሲገባቸው የቢድኣውን ቁንጮ፣ የሺርኩን መናሀሪያ መውሊድ “መውሊድ አይለያየንም” የሚሉት?
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፣ ሀቅ በሰዎች አትለካም፡፡
በድሩም ይሁን ማን ከቁርኣን እና ሀዲስ ሲጋጩ መልስ ይሰጥባቸዋል፡፡ ኢማሙ ማሊክ (ረሂመሁላህ) መዲና የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መስጂድ ውስጥ እያስተማሩ ሳለ እንዲህ አሉ “ሁላችንም ከንግግሩ የሚያዝለትና የሚመለስበት አለ፡፡ የዚህ ቀብር ባለቤት ሲቀር” ብለው የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ቀብር ጠቆሙ፡፡
የበድሩ ንግግር በሐቅ ጋር ስለተጋጨ አንቀበለውም፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡
****************************************
በድሩ ሁሴን አላህ እኛንም እሱንም ይምራን እና አወልያ ላይ “መውሊድ አይለያየንም” እያለ በተናገረበት መፈክር ላይ ሌላን የተሳሳተ ንግግር እንዲህ ሲል ተናግሯል
“የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡”
በድሩ ሁሴን እና ተከታዬቹ ሆይ! አይደለም ፍጡሩን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ፈጣሪ አላህን እንኳን እወዳለሁ ያለ ሰው ፍቅሩ እውነተኛ ለመሆኑ የሚረጋገጠው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል ነው፡፡
እስቲ የአላህን ቃል አብረን እናንብብ
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
ይሀው ከጌታችን አላህ በላይ በተለያየንበት ጉዳይ ማን ፍርድ ይስጥ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙበትን ተግባር የሚሰሩትን ሰዎች “አንድ ነን”፣ “እዚህ ውስጥ መውሊድ የሚያከብር የማያከብር አለ” ብሎ በድሩ ሁሴን የማይደበለቀውን ሁሉ ደበላለቀው፡፡
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡ ከተራራ ላይ እንዳትወርዱ ተብለው “የጦር ምርኮ እየተከፋፈለ ነው” ብለው ጦርነት ያለቀ መስሎዋቸው ስለወረዱ ነው፡፡
ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው፡፡” ብለው ሲያበቁ እሳቸው ያላዘዙበትን መውሊድ በድሩ ሁሴን እንዴት ይሆን “የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡” የሚለው?
ሐቁ ስንት ነው? አንድ ብቻ አይደለምን? ነው እንጂ፡፡ ታድያ ለምን ይሆን በብቸኛው ሐቅ በሱና ላይ አንድ እንሁን ማለት ሲገባቸው የቢድኣውን ቁንጮ፣ የሺርኩን መናሀሪያ መውሊድ “መውሊድ አይለያየንም” የሚሉት?
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፣ ሀቅ በሰዎች አትለካም፡፡
በድሩም ይሁን ማን ከቁርኣን እና ሀዲስ ሲጋጩ መልስ ይሰጥባቸዋል፡፡ ኢማሙ ማሊክ (ረሂመሁላህ) መዲና የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መስጂድ ውስጥ እያስተማሩ ሳለ እንዲህ አሉ “ሁላችንም ከንግግሩ የሚያዝለትና የሚመለስበት አለ፡፡ የዚህ ቀብር ባለቤት ሲቀር” ብለው የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ቀብር ጠቆሙ፡፡
የበድሩ ንግግር በሐቅ ጋር ስለተጋጨ አንቀበለውም፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
“መውሊድ”፣ “ክሪስማርስ”፣ አሹራ….?
***************************************
ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሃባዎቻቸው በላይ አውቀው ነው ወይ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ነብይ ተደርገው በተላኩ ጊዜ ነሷራዎችም (ክርስትያኖች) ይሁዳዎችም ነበሩ፡፡ ነሷራዎች የኢሳንም ልደት ሲያከብሩ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የወንድማቸውን ኢሳ ልደት አንድም ቀን አክብረው አያውቁም፡፡ ምክንያቱም በአላህ አልታዘዙምና፡፡ የነብይም ይሁን የሌላ ግለሰብ የልደት በዓል ማክበር የነብያቶች እምነት እስልምና በፍፁም የሚያውቀው አይደለም፡፡ ልደት ማክበር የእስልምና አካልም አይደለም፡፡በሌላ በኩል ሌላኛው ወንድማቸው ነብየላህ ሙሳን (አለይሂ ሰላም) አስመልክቶ የሁዳዎች አሹራን ሲፆሙ አዩ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሁዳዎችን ለምን እንደሚፆሙ ጠየቁ “አላህ ሙሳን እና የእስራኢል ልጆችን ከፊርዐውን ነፃ ያወጣበት ቀን ነው” ሲሉ መለሱላቸው፡፡ ነብዩም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እኛ በሙሳ ጉዳይ ከናንተ የበለጠ የተገባን ነን” ብለው አሹራን ፆሙ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ እንዲያውም ረመዳን ከመደንገጉ በፊት አሹራ በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ ከረመዳን በኋላ ይሀው እኛም የሳቸውን ፈለግ በመከተል እንፆመዋለን፡፡ ልክ እንደዚሁ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ሰኞ ለምን እንደሚፆሙ” ሲጠየቁ “የተወለድኩበት ቀን ስለሆነ እና ቁርዐን እኔ ላይ የወረደበት ቀን ስለሆነ ነው” ብለዋል፡፡ ታድያ ግዴታ ያልሆነ የሱና ፆም አሹራን በአመት አንዴ እንድንፆመው፣ እሳቸው የተወለዱበትን ቀን እና ቁርዓን የወረደበትን ቀን ሰኞ እንዲሁ በሳምንትን አንዴ ሱና ፆም እንድንፆም ነግረውናል፡፡ የሚያሳዝነው አብዛኛው “መውሊድን” አከብራለሁ የሚል ሰው የታዘዘውን በየሳምንቱ የሚፆመውን ሱና ሲፆም አይታይም፡፡ ይልቁንስ ለምሳሌ “የኢስነይን ሰዎች ነን” እያሉ ሰኞ ሰኞ ጉንጫቸውን በአንደንዛዡ ቅጠል ጫት ወጥረው ሲቅሙ እና ሲጨፍሩ የሚውሉ ሸይጧን የተጫወተባቸው አሉ፡፡ በአመት አንዴ ግን ያልታዘዙትን “መውሊድ” ብለው በማክበር “የኢሳ ልደት” ብለው ከሚያከብሩት ሰዎች ጋር ተመሳስለዋል፡፡ የታዘዙትን ትተው ያልታዘዙትን በመስራት ወደ አላህ እዝነት ሳይሆን ቁጣውን ወደሚያከናንባቸው የሰይጣን መንገድ የሚንደረደሩ ሰዎች ምን አለ ቆም ብለው ቢያስቡ?
አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል እንጂ ውዴታውን እና ምህረቱን ቃል የገባልን ያላዘዙትን በመስራት አይደለም፡፡ ሸይጧን ደግሞ እንዲህ አሳቢ መስሎ ነው ከጥንት እስከዛሬ ሰዎችን ሲያጠም የነበረው፡፡ አላህ ከተንኮሉ ይጠብቀን፡፡
ሌላው ሰሃባዎች አላህ አማኝ፣ እውነተኞች፣ ወድጃቸዋለሁ እያለ ያወደሳቸው….. ከነሱ መንገድ ውጭ ያለን የሚከተል መንገድ የሳተ፣ ጀሀነምም እንደሚገባ አላህ እና መልክተኛው ነግረውን ሲያበቁ፡፡ ለምን ይሆን መውሊድንም ይሁን ሌሎች ተግባራትን በተመለከተ ሰሃባዎች የቆሙበት ቦታ የማንቆመው?
ሰሃባዎች ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በህይወት በነበሩ ግዜም ይሁን ሞተው አንድም ቀን የማንንም ነብይ ይሁን የረሱልን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልደት አክብረው አያውቁም፡፡
ታድያ እኛ ማን ሆነን ነው ሰሃባዎች ያልሰሩትን የምንሰራው? የአላህን ዲን፣ ንፁሁን የነብዩ ሱና በቢድዐ ለማቆሸሽ፣ የሰይጣንን ተልኮ “ነብዩን መውደድ” በሚል ስም ለማሳካት ደፋ ቀና የሚባለው?
እውነት ሰሃባዎች ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሳይወዱ ቀርተው ነው የነብዩን መውሊድ ያላከበሩት?
ወይንስ እነሱ ለነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላቸው ውዴታ ሸሪዐ በደነገገው መልኩ በገንዘብ፣ በህይወት መስዋትነት እና በሌላም ስለገለፁ ነው?
እውነታው እነሱ ስለስርዐት አላቸው፡፡ ይህንን ከሰማይ የወረደ ዲን “እኔ እንደሚመስለኝ” እያሉ ሳይዳፈሩ ያንን ንፁህ ምንም ጭማሪ የማይፈልግ ዲን ለእኛ በሰላም አድርሰዋል፡፡ አላህም ወዷቸዋል፡፡ ዛሬ አላህ ዘንድ ገና ፍርድ ያልተሰጠባቸው ሰዎች ይህን ዲን መጥተው በፈለጉ ጊዜ በቀያየሩት ቁጥር እኛ አብረን የምንቀያየረው አላህን ነው የምናመልከው ወይንስ እነዚህ አላህ ያልደነገገውን የሚደነግጉ ዲን አፍራሾች?
መውሊድ የሸሮች ሁሉ መጠራቀሚያ፣ የሙስሊሞችን አንድነት ማፍረሻ፣ የድሆችብ ንብረት መብያ….. እርኩስ ተግባር ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ራቁት፡፡
አይ ሸይጧን በየዘመኑ መጥፎውን ነገር ጥሩ አስመስሎ ስም እየቀያየረ የአደም ልጆችን ያጠማቸዋል፡፡ ወደ እሳትም ይመራቸዋል፡፡ ተመልከቱ አደም እና ሀዋን ያቺን ዛፍ ስሟን አሳምሮ እንዳትበሉ የተባሉትን አስበላቸው ከዛም ስህተት ውስጥ ጣላቸው፡፡ የኑሕን (አለይሂ ሰላም) ህዝቦች በሞቱት 5 ደጋግ ሰዎች ያዘነ መስሎ መቀማመጫቸው ላይ ሀውልት አሰርቶ ገደል ከተታቸው፡፡ የጠፉበትን እርኩስ ተግባር ሽርክ ውስጥ ዘፈቃቸው፡፡ አሁንም ይህን ኡመት “ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላችሁን ውዴት ልደቱን አክብሩለት” የሚመስል የሰይጣን ሹክታ እዚህ ኡማ ላይ ተሰራጭቶ የሽርክ መነሃርያ የሆነውን መውሊድ እያከበሩ ወደ እሳት ሲነዱ ይታያሉ፡፡ መውሊድ ላይ ከባባድ የሽርክ ቃላትን ከእስልምና አስፈንጥረው የሚያስወጡ የሽርክ ተግባራት ይታያሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ አላህን ትቶ ፍጡራንን መለመን፣ እነሱን ድረሱልን ብሎ መጣራት፣ አላህን ትቶ ለፍጡራን ስለት መግባት እና የመሳሰሉት ናቸው፡፡
አሳዛኙ ደግሞ ጥመቱን እንደሃቅ፣ ሃቁን እንደ ጥመት ቆጥረው “ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሀባዎቻቸው፣ ታቢኢኖች፣ አትባኡታቢኢን፣ 4 አኢማዎች፣ ሙሐዲሶች፣ 3 ምርጥ ክፍለ ዘመን እና ትውልድ አላከበረውም” ሲባሉ ሃቁን ከመቀበል ይልቅ ያልታዘዝነውን አንሰራም ያሉትን “ነብዩን የማይወዱ፣ የነብዩ ጠላቶች፣ ወሃብዬች እና ሌላም” ሲሉ ይደመጣሉ፡፡
ከድጡ ወደ ማጡ ይሉሃል ይህ ነው፡፡ ሸይጧን ግን ዛሬ ጥፋታቸውን እያሸበረቀላቸው ዲንን በዲን ስም እንዲንዱ እየገፋፋቸው ነው፡፡
ነሷራችን በነብየላህ ኢሳ (አለይሂ ወሰለም) ላይ ድንበር አልፈው “የአላህ ልጅ ነው” እንዲሉ ያደረጋቸው የሰው እና የጂን ሰይጣናት ናቸው፡፡ ነሷራች ኢሳን ድንበር ያለፉበት ጠልተውት ሳይሆን ወደውት ነው፡፡ ግን ድንበር አለፉ፡፡ ከልክ በላይ ከፍ ከፍ አደረጉት፣ ያላታዘዙትን ልደቱን አከበሩለት፡፡ ከዚህም ኡማ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመውደድ ስም ሸይጧን መንገድ አስቷቸው ልክ እንደነሷራች ያልታዘዙትን ልደት ማክበር፣ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “መጣ ያለፈው ወንጀላችንን ማረ”፣ “የሁሉ ቀላቢ”፣ “ልቤ ባንቱ በእርሶ ተመካ” እና የመሳሰሉትን የብቸኛ ፈጣሪና ተመላኪ አላህ መብት አሳልፈው ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመስጠት ታላቁን ማጋራት እና ቢድዐ ሲሰሩ ይታያል፡፡
ሸይጧን መቼም ለሰው ልጎች ከባድ ጠላታቸው ነው፡፡ አላህ ድንበር ከማለፍ፣ ከሽርክ፣ ከቢድዐ እና አላህ ከጠላው ሁሉ ይጠብቀን፡፡ አላህ ወደ ተውሒድ፣ ሱና፣ የሰለፉነ ሷሊሂን አረዳድ፣ እሱ መልካም ወዳለው ሁሉ ይምራን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅ በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
***************************************
ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሃባዎቻቸው በላይ አውቀው ነው ወይ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ነብይ ተደርገው በተላኩ ጊዜ ነሷራዎችም (ክርስትያኖች) ይሁዳዎችም ነበሩ፡፡ ነሷራዎች የኢሳንም ልደት ሲያከብሩ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የወንድማቸውን ኢሳ ልደት አንድም ቀን አክብረው አያውቁም፡፡ ምክንያቱም በአላህ አልታዘዙምና፡፡ የነብይም ይሁን የሌላ ግለሰብ የልደት በዓል ማክበር የነብያቶች እምነት እስልምና በፍፁም የሚያውቀው አይደለም፡፡ ልደት ማክበር የእስልምና አካልም አይደለም፡፡በሌላ በኩል ሌላኛው ወንድማቸው ነብየላህ ሙሳን (አለይሂ ሰላም) አስመልክቶ የሁዳዎች አሹራን ሲፆሙ አዩ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሁዳዎችን ለምን እንደሚፆሙ ጠየቁ “አላህ ሙሳን እና የእስራኢል ልጆችን ከፊርዐውን ነፃ ያወጣበት ቀን ነው” ሲሉ መለሱላቸው፡፡ ነብዩም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እኛ በሙሳ ጉዳይ ከናንተ የበለጠ የተገባን ነን” ብለው አሹራን ፆሙ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ እንዲያውም ረመዳን ከመደንገጉ በፊት አሹራ በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ ከረመዳን በኋላ ይሀው እኛም የሳቸውን ፈለግ በመከተል እንፆመዋለን፡፡ ልክ እንደዚሁ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ሰኞ ለምን እንደሚፆሙ” ሲጠየቁ “የተወለድኩበት ቀን ስለሆነ እና ቁርዐን እኔ ላይ የወረደበት ቀን ስለሆነ ነው” ብለዋል፡፡ ታድያ ግዴታ ያልሆነ የሱና ፆም አሹራን በአመት አንዴ እንድንፆመው፣ እሳቸው የተወለዱበትን ቀን እና ቁርዓን የወረደበትን ቀን ሰኞ እንዲሁ በሳምንትን አንዴ ሱና ፆም እንድንፆም ነግረውናል፡፡ የሚያሳዝነው አብዛኛው “መውሊድን” አከብራለሁ የሚል ሰው የታዘዘውን በየሳምንቱ የሚፆመውን ሱና ሲፆም አይታይም፡፡ ይልቁንስ ለምሳሌ “የኢስነይን ሰዎች ነን” እያሉ ሰኞ ሰኞ ጉንጫቸውን በአንደንዛዡ ቅጠል ጫት ወጥረው ሲቅሙ እና ሲጨፍሩ የሚውሉ ሸይጧን የተጫወተባቸው አሉ፡፡ በአመት አንዴ ግን ያልታዘዙትን “መውሊድ” ብለው በማክበር “የኢሳ ልደት” ብለው ከሚያከብሩት ሰዎች ጋር ተመሳስለዋል፡፡ የታዘዙትን ትተው ያልታዘዙትን በመስራት ወደ አላህ እዝነት ሳይሆን ቁጣውን ወደሚያከናንባቸው የሰይጣን መንገድ የሚንደረደሩ ሰዎች ምን አለ ቆም ብለው ቢያስቡ?
አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል እንጂ ውዴታውን እና ምህረቱን ቃል የገባልን ያላዘዙትን በመስራት አይደለም፡፡ ሸይጧን ደግሞ እንዲህ አሳቢ መስሎ ነው ከጥንት እስከዛሬ ሰዎችን ሲያጠም የነበረው፡፡ አላህ ከተንኮሉ ይጠብቀን፡፡
ሌላው ሰሃባዎች አላህ አማኝ፣ እውነተኞች፣ ወድጃቸዋለሁ እያለ ያወደሳቸው….. ከነሱ መንገድ ውጭ ያለን የሚከተል መንገድ የሳተ፣ ጀሀነምም እንደሚገባ አላህ እና መልክተኛው ነግረውን ሲያበቁ፡፡ ለምን ይሆን መውሊድንም ይሁን ሌሎች ተግባራትን በተመለከተ ሰሃባዎች የቆሙበት ቦታ የማንቆመው?
ሰሃባዎች ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በህይወት በነበሩ ግዜም ይሁን ሞተው አንድም ቀን የማንንም ነብይ ይሁን የረሱልን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልደት አክብረው አያውቁም፡፡
ታድያ እኛ ማን ሆነን ነው ሰሃባዎች ያልሰሩትን የምንሰራው? የአላህን ዲን፣ ንፁሁን የነብዩ ሱና በቢድዐ ለማቆሸሽ፣ የሰይጣንን ተልኮ “ነብዩን መውደድ” በሚል ስም ለማሳካት ደፋ ቀና የሚባለው?
እውነት ሰሃባዎች ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሳይወዱ ቀርተው ነው የነብዩን መውሊድ ያላከበሩት?
ወይንስ እነሱ ለነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላቸው ውዴታ ሸሪዐ በደነገገው መልኩ በገንዘብ፣ በህይወት መስዋትነት እና በሌላም ስለገለፁ ነው?
እውነታው እነሱ ስለስርዐት አላቸው፡፡ ይህንን ከሰማይ የወረደ ዲን “እኔ እንደሚመስለኝ” እያሉ ሳይዳፈሩ ያንን ንፁህ ምንም ጭማሪ የማይፈልግ ዲን ለእኛ በሰላም አድርሰዋል፡፡ አላህም ወዷቸዋል፡፡ ዛሬ አላህ ዘንድ ገና ፍርድ ያልተሰጠባቸው ሰዎች ይህን ዲን መጥተው በፈለጉ ጊዜ በቀያየሩት ቁጥር እኛ አብረን የምንቀያየረው አላህን ነው የምናመልከው ወይንስ እነዚህ አላህ ያልደነገገውን የሚደነግጉ ዲን አፍራሾች?
መውሊድ የሸሮች ሁሉ መጠራቀሚያ፣ የሙስሊሞችን አንድነት ማፍረሻ፣ የድሆችብ ንብረት መብያ….. እርኩስ ተግባር ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ራቁት፡፡
አይ ሸይጧን በየዘመኑ መጥፎውን ነገር ጥሩ አስመስሎ ስም እየቀያየረ የአደም ልጆችን ያጠማቸዋል፡፡ ወደ እሳትም ይመራቸዋል፡፡ ተመልከቱ አደም እና ሀዋን ያቺን ዛፍ ስሟን አሳምሮ እንዳትበሉ የተባሉትን አስበላቸው ከዛም ስህተት ውስጥ ጣላቸው፡፡ የኑሕን (አለይሂ ሰላም) ህዝቦች በሞቱት 5 ደጋግ ሰዎች ያዘነ መስሎ መቀማመጫቸው ላይ ሀውልት አሰርቶ ገደል ከተታቸው፡፡ የጠፉበትን እርኩስ ተግባር ሽርክ ውስጥ ዘፈቃቸው፡፡ አሁንም ይህን ኡመት “ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላችሁን ውዴት ልደቱን አክብሩለት” የሚመስል የሰይጣን ሹክታ እዚህ ኡማ ላይ ተሰራጭቶ የሽርክ መነሃርያ የሆነውን መውሊድ እያከበሩ ወደ እሳት ሲነዱ ይታያሉ፡፡ መውሊድ ላይ ከባባድ የሽርክ ቃላትን ከእስልምና አስፈንጥረው የሚያስወጡ የሽርክ ተግባራት ይታያሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ አላህን ትቶ ፍጡራንን መለመን፣ እነሱን ድረሱልን ብሎ መጣራት፣ አላህን ትቶ ለፍጡራን ስለት መግባት እና የመሳሰሉት ናቸው፡፡
አሳዛኙ ደግሞ ጥመቱን እንደሃቅ፣ ሃቁን እንደ ጥመት ቆጥረው “ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሀባዎቻቸው፣ ታቢኢኖች፣ አትባኡታቢኢን፣ 4 አኢማዎች፣ ሙሐዲሶች፣ 3 ምርጥ ክፍለ ዘመን እና ትውልድ አላከበረውም” ሲባሉ ሃቁን ከመቀበል ይልቅ ያልታዘዝነውን አንሰራም ያሉትን “ነብዩን የማይወዱ፣ የነብዩ ጠላቶች፣ ወሃብዬች እና ሌላም” ሲሉ ይደመጣሉ፡፡
ከድጡ ወደ ማጡ ይሉሃል ይህ ነው፡፡ ሸይጧን ግን ዛሬ ጥፋታቸውን እያሸበረቀላቸው ዲንን በዲን ስም እንዲንዱ እየገፋፋቸው ነው፡፡
ነሷራችን በነብየላህ ኢሳ (አለይሂ ወሰለም) ላይ ድንበር አልፈው “የአላህ ልጅ ነው” እንዲሉ ያደረጋቸው የሰው እና የጂን ሰይጣናት ናቸው፡፡ ነሷራች ኢሳን ድንበር ያለፉበት ጠልተውት ሳይሆን ወደውት ነው፡፡ ግን ድንበር አለፉ፡፡ ከልክ በላይ ከፍ ከፍ አደረጉት፣ ያላታዘዙትን ልደቱን አከበሩለት፡፡ ከዚህም ኡማ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመውደድ ስም ሸይጧን መንገድ አስቷቸው ልክ እንደነሷራች ያልታዘዙትን ልደት ማክበር፣ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “መጣ ያለፈው ወንጀላችንን ማረ”፣ “የሁሉ ቀላቢ”፣ “ልቤ ባንቱ በእርሶ ተመካ” እና የመሳሰሉትን የብቸኛ ፈጣሪና ተመላኪ አላህ መብት አሳልፈው ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመስጠት ታላቁን ማጋራት እና ቢድዐ ሲሰሩ ይታያል፡፡
ሸይጧን መቼም ለሰው ልጎች ከባድ ጠላታቸው ነው፡፡ አላህ ድንበር ከማለፍ፣ ከሽርክ፣ ከቢድዐ እና አላህ ከጠላው ሁሉ ይጠብቀን፡፡ አላህ ወደ ተውሒድ፣ ሱና፣ የሰለፉነ ሷሊሂን አረዳድ፣ እሱ መልካም ወዳለው ሁሉ ይምራን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅ በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድ ላይ የሚባሉ የሺርክ፣ ቢድኣና ኹራፋት ስንኞች፡፡ ከሚከተሉት ሊንኮች አውርዳችሁ አንብቡና እውነታው እናንተው ፍረዱ፡፡ 97 አደገኛ ስንኞች
https://goo.gl/x2eDmD
https://goo.gl/4CWQ6a
https://t.me/Menzuma
https://goo.gl/x2eDmD
https://goo.gl/4CWQ6a
https://t.me/Menzuma
መውሊድ ብለው የሚያከብሩት የሞቱበትን ወይንስ የተወለዱበትን?
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አዛኙ ነብይ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ቢድኣ (በዲን ላይ ያለ) ፈጠራ ሁሉ ጥመት ነው” ብለው ሲያበቃ፣ ያልታዘዙትን የሚሰሩት የቢድዓ ሰዎች መውሊድ (ነብዩ የተወለዱበትን ቀን) እናከብራለን ብለው ሞገቱ፡፡
ሰይጣን ለሰው ልጆች አደገኛ ጠላታቸው ነው፡፡ ጠላትነቱን በጣም የከፋ የሚያደርገው ደግሞ የሰው ልጆችን አላህ እና መልክተኛው የከለከላከሏቸውን ተግባር ሲያሰራቸው ለነሱ አዛኝ መስሎ ነው፡፡
ጥያቄው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተወለዱበት ቀን ኺላፍ (ውዝግብ) እንዳለበት ይታወቃል፡፡ የሞቱበት ግን ያለ ምንም ውዝግብ ረቢአል አወል 12 መሆኑ ይታወቃል፡፡
ታድያ መውሊድን እናከብራለን የሚሉ ሰዎች የሺርክ ስንኞችን እያቀነቀኑ፣ እየጨፈሩ የሚያሳልፉት በተወለዱበት ወይንስ በሞቱበት ቀን?
ይሉ ይሆናል “የተወለዱበት ቀን ውዝግብ ቢኖረውም፣ የሞቱበት ቀን ረቢዓል አወል 12 መሆኑን ብናውቅም አላህ ንያችንን ይመለከታል፡፡ እኛ ልናከብር የፈለግነው የተወለዱበትን ቀን ነው፡፡” ነገር ግን ንያ ብቻውን ስራ ተቀባይነት እንዲኖረው መስፈርት አይሆንም፡፡ ከንያ በመቀጠል መሟላት ያለበት መስፈርት አለ፡፡ እሱም የሚሰራው ስራ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙበት፣ የሰሩት፣ ወይንም ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት መሆን አለበት፡፡ ለዚህም ማስረጃው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው” ብለዋል፡፡
እሳቸው የተወለዱበትን ቀን አመት ጠብቆ ማክበር እሳቸው አላዘዙበትም፡፡ ሸይጧን እዚህ ድረስ እሱን የሚከተሉትን ሰዎች አግኝቷል፡፡ እንወዳቸዋለን የሚሉትን ነብይ የሞቱበትን ቀን የደስታ ቀን አድርገው የሚይዙ፡፡ ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
https://www.facebook.com/sadat.kemal
https://www.youtube.com/user/TewhideFirst
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አዛኙ ነብይ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ቢድኣ (በዲን ላይ ያለ) ፈጠራ ሁሉ ጥመት ነው” ብለው ሲያበቃ፣ ያልታዘዙትን የሚሰሩት የቢድዓ ሰዎች መውሊድ (ነብዩ የተወለዱበትን ቀን) እናከብራለን ብለው ሞገቱ፡፡
ሰይጣን ለሰው ልጆች አደገኛ ጠላታቸው ነው፡፡ ጠላትነቱን በጣም የከፋ የሚያደርገው ደግሞ የሰው ልጆችን አላህ እና መልክተኛው የከለከላከሏቸውን ተግባር ሲያሰራቸው ለነሱ አዛኝ መስሎ ነው፡፡
ጥያቄው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተወለዱበት ቀን ኺላፍ (ውዝግብ) እንዳለበት ይታወቃል፡፡ የሞቱበት ግን ያለ ምንም ውዝግብ ረቢአል አወል 12 መሆኑ ይታወቃል፡፡
ታድያ መውሊድን እናከብራለን የሚሉ ሰዎች የሺርክ ስንኞችን እያቀነቀኑ፣ እየጨፈሩ የሚያሳልፉት በተወለዱበት ወይንስ በሞቱበት ቀን?
ይሉ ይሆናል “የተወለዱበት ቀን ውዝግብ ቢኖረውም፣ የሞቱበት ቀን ረቢዓል አወል 12 መሆኑን ብናውቅም አላህ ንያችንን ይመለከታል፡፡ እኛ ልናከብር የፈለግነው የተወለዱበትን ቀን ነው፡፡” ነገር ግን ንያ ብቻውን ስራ ተቀባይነት እንዲኖረው መስፈርት አይሆንም፡፡ ከንያ በመቀጠል መሟላት ያለበት መስፈርት አለ፡፡ እሱም የሚሰራው ስራ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙበት፣ የሰሩት፣ ወይንም ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት መሆን አለበት፡፡ ለዚህም ማስረጃው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው” ብለዋል፡፡
እሳቸው የተወለዱበትን ቀን አመት ጠብቆ ማክበር እሳቸው አላዘዙበትም፡፡ ሸይጧን እዚህ ድረስ እሱን የሚከተሉትን ሰዎች አግኝቷል፡፡ እንወዳቸዋለን የሚሉትን ነብይ የሞቱበትን ቀን የደስታ ቀን አድርገው የሚይዙ፡፡ ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
https://www.facebook.com/sadat.kemal
https://www.youtube.com/user/TewhideFirst
👆🏻ማን የማን ቅጥረኛ ነው?
ኢኽዋኖች ከኢሀዲግ እስከ ግንቦት 7?
አቡበክር አሕመድ፣ ሀሰን ታጁ …..
የኢትዮጵያ ሙስሊም ሐቁን ለመገንዘብ ማዳመጥ ያለበት እውነታ፡፡
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
ኢኽዋኖች ከኢሀዲግ እስከ ግንቦት 7?
አቡበክር አሕመድ፣ ሀሰን ታጁ …..
የኢትዮጵያ ሙስሊም ሐቁን ለመገንዘብ ማዳመጥ ያለበት እውነታ፡፡
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
አልሐምዱሊላህ ወንድሜ ኢብኑ ሙነወር በአላህ ፈቃድ እና ምህረት ከደረሰበት አደጋጋ በማገገም ላይ ነው፡፡ በአላህ ፍቃድ ወደ አዲስ አበባ መኖሪያ ቤቱ በቀጣይ ቀናቶች ውስጥ ይመለሳል፡፡ አላህ ሆይ! በሁለት አገር አፊያ አድርገን፡፡ ወንድሜን ከከባድ አደጋ ስላተረፍከውም አመሰግንሃለሁ፡፡ ብቸኛው ተለማኝ ህያው ጌታችን ሆይ! መቼም ማናችንም ከሞት አናመልጥምና፣ ስንኖርም ስንሞትም በተውሒድ መንገድ ላይ አኑረህ ግደለን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatTextPosts
አልሐምዱሊላህ አላህ ወንድማችን ኢብኑ ሙነወርን ከልጆቹ ጋር በሰላም አገናኝቶታል፣ ለቤቱም አብቅቶታል፡፡ የሱን ደህንነት ካላችሁበት ሆናችሁ ስትጠይቁና ዱዓ ላደረጋችሁለት ወንድም እና እህቶች በጠቅላላ አላህ አትርፎት ለቤቱ በመብቃቱ አላህ ምንዳችሁን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላችሁ፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatTextPosts
የሐበሻ ሙስሊሞች ሆይ! ማንም ከማንም ዘር አይበልጥም፡፡
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
የሐበሻ ሙስሊሞች ሆይ! አላህን እንፍራ ጥምቡን ዘረኝነት ከላያችን ላይ ጨርሰን አራግፈን እንጣል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰሃባዎቻቸው ላይ ከባድ በደል፣ ስቃይ እና እንግልት ሲደርስባቸው “ሂዱ ወደ ሀበሻ” ነበር ያሉት፡፡ እኛ ሙስሊሞች ነን፡፡ የሀበሻ ሙስሊሞች የሚለው ከበቂ በላይ መታወቂያችን ነው፡፡ ዘራችንን ከኢስላም አስቀድመን እርስ በርስ እየተናናቅን መከፋፈሉ ለከባድ አደጋ ነው የሚዳርገን፡፡
አንድ ሰው በእስልምናው እንጂ በዘሩ ጀነት አይገባም፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ስራው ወደ ኋላ ያስቀረውን ሰው ዘሩ (ወደፊት) አያስቀድመውም” ብለዋል፡፡
አንድ ሰው ጀነት ለመግባት ብቸኛው መንገዱ
- ተውሒድን አሳምሮ መያዙ ከሺርክ እና ከባለቤቶቹ ሙሉ ለሙሉ መፅዳቱ፣
- የነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን ሱና አጥብቆ መያዙ ቢድኣ የተባለን በጠቅላላ መራቁ፣
- የሰሃባዎችን አረዳድ መከተሉ የጥመት መንገዶችን ሁሉ መራቁ፣
- የአላህንና የመልክተኛውን ትእዛዝ መፈፀሙ እነሱንም አለማመፁ ……
- …..
እንጂ ዘሩ አይደለም፡፡
ዘር ለመተዋወቅ ብቻ እንጅ ለሌላ አይደለም፡፡ እውነቱን ለፈለጉ ሰዎች አላህ እንዲህ ይላል
يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَٰكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَٰكُمْ شُعُوبًا وَقَبَآئِلَ لِتَعَارَفُوٓا۟ ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ ٱللَّهِ أَتْقَىٰكُمْ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው፡፡
አላህ በግልፅ እውነታውን ነግሮናል፡፡
ዘረኞች፣ ዘራቸውን ከኢስላም የሚያስቀድሙ ጥምብ አንሳዎች ናቸው፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ዘረኝነት ጥምብ ናት፡፡ ተዋት፡፡” እያሉን የነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ትእዛዝ ትተው እሳቸው የከለከሉትን የሚያነሱ ጥምብ አንሳዎች ናቸው፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “….ተዋት” ብለው ጥንቡን ዘረኝነት እንድንተው ሲነግሩን አይ አልተውም ብሎ ከእስልምና ዘሩን አስቀድሞ ሙስሊም የሆነ ከእሱ ዘር ያልሆነው ላይ አደጋ ሊያደርስ፣ ንብረቱን ሊቀማ የሚያስብ ሰው ምንኛ ከሰረ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ሁለት ሙስሊሞች ሰይፍ አይማዘዙም ገዳይም ተገዳይም የእሳት ናቸው” ሲሉ
ሰሃባዎች “ገዳይስ ገድሎ ነው” ተገዳይስ ሲሉ ጠየቁ
የአላህ መልክተኛም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እሱም ንያ ነበረው” ሲሉ እነዚህ ሰዎች የሚሰሩትን ስራ የእሳት መንገድ እንደሆነ ገለፁ፡፡
ኢስላም ለሁሉም ነገር ዝርዝር የሆነ መተዳደሪያ ያለው፣ ለሁሉም ዘመን፣ ለሁሉም ቦታ፣ ለሁሉም ትውልድ ሙሉና ከበቂ በላይ የሆነ አላህ የሚቀበለው ብቸኛ ሃይማኖት ነው፡፡
ውቡ ኢስላም እርስ በእርስ መጋደላችንን. መበዳደላችንን አጥብቆ ኮንኖታል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “አንድ ሙስሊም ለአንድ ሙስሊም ወንድሙ ነው፡፡ አይበድለው….” ብለዋል፡፡ ታድያ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “አይበድለው” እያሉ ዘሩ ስላልሆነ ብቻ ሌሎች ሙስሊሞችን ሊገድል የተነሳው ምን ሊባል ነው?
አላህ ይድረስልን፡፡ ከዚህ ቆሻሻ ተግባርም ይጠብቀን፡፡
የሀበሻ ሙስሊሞች ሆይ! ሙስሊም የሆነ ሰው እኛ ዘንድ እንደራሳችን አድርገን ልንወደው ይገባል፡፡ ሙስሊም ደሙም፣ ገንዘቡም፣ ክብሩም የተጠበቀ ነው፡፡ ልብ ያለው ልብ ይበል፡፡
የሀበሻ ሙስሊሞች ሆይ! አላህን እንፍራ ዘረኝነትን ከላያችን ላይ እናራግፍ፡፡ ማንም ማንንም በዘሩ አይበልጥም፡፡ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘሮች የሆኑት አረቦች እንኳን አላህን በመፍራት ቢሆን እንጂ አጀሞችን (ከአረብ ውጭ) ያሉትን አይበልጡም፡፡ ለዚህም የሰው ልጆች ሁሉ ፈርጥ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “አረብ በአጀም (ከአረብ ውጭ ባሉ ሰዎች) ላይ ብልጫ የለውም” ብለዋል፡፡
አላህ እንደነገረን
إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ ٱللَّهِ أَتْقَىٰكُمْ
አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ዘረኝነት ከሺርክና ቢድኣ ቀጥሎ ነቀርሳ ሆኖ እየወጋን ይገኛል፡፡ ይህን መልእክት በየቋንቋችሁ እየተረጎማችሁ ለሁሉም በማድረስ ተባበሩኝ፡፡
አላህ ሆይ! ዘረኝነትን ከመካከላችን አስወግድልም፡፡ ኢስላምን ከዘራቸው የሚያስቀድሙ ምርጥ ትውልዶች አድርገን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም ዘረኝነትን አጥፍተው እርስ በእርስ ሲጋደሉ የነበሩትን ሰሃባዎች በሱና አንድ ባደረጉት የአላህ ውድ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
የሐበሻ ሙስሊሞች ሆይ! አላህን እንፍራ ጥምቡን ዘረኝነት ከላያችን ላይ ጨርሰን አራግፈን እንጣል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሰሃባዎቻቸው ላይ ከባድ በደል፣ ስቃይ እና እንግልት ሲደርስባቸው “ሂዱ ወደ ሀበሻ” ነበር ያሉት፡፡ እኛ ሙስሊሞች ነን፡፡ የሀበሻ ሙስሊሞች የሚለው ከበቂ በላይ መታወቂያችን ነው፡፡ ዘራችንን ከኢስላም አስቀድመን እርስ በርስ እየተናናቅን መከፋፈሉ ለከባድ አደጋ ነው የሚዳርገን፡፡
አንድ ሰው በእስልምናው እንጂ በዘሩ ጀነት አይገባም፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ስራው ወደ ኋላ ያስቀረውን ሰው ዘሩ (ወደፊት) አያስቀድመውም” ብለዋል፡፡
አንድ ሰው ጀነት ለመግባት ብቸኛው መንገዱ
- ተውሒድን አሳምሮ መያዙ ከሺርክ እና ከባለቤቶቹ ሙሉ ለሙሉ መፅዳቱ፣
- የነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን ሱና አጥብቆ መያዙ ቢድኣ የተባለን በጠቅላላ መራቁ፣
- የሰሃባዎችን አረዳድ መከተሉ የጥመት መንገዶችን ሁሉ መራቁ፣
- የአላህንና የመልክተኛውን ትእዛዝ መፈፀሙ እነሱንም አለማመፁ ……
- …..
እንጂ ዘሩ አይደለም፡፡
ዘር ለመተዋወቅ ብቻ እንጅ ለሌላ አይደለም፡፡ እውነቱን ለፈለጉ ሰዎች አላህ እንዲህ ይላል
يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَٰكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَٰكُمْ شُعُوبًا وَقَبَآئِلَ لِتَعَارَفُوٓا۟ ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ ٱللَّهِ أَتْقَىٰكُمْ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው፡፡
አላህ በግልፅ እውነታውን ነግሮናል፡፡
ዘረኞች፣ ዘራቸውን ከኢስላም የሚያስቀድሙ ጥምብ አንሳዎች ናቸው፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ዘረኝነት ጥምብ ናት፡፡ ተዋት፡፡” እያሉን የነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ትእዛዝ ትተው እሳቸው የከለከሉትን የሚያነሱ ጥምብ አንሳዎች ናቸው፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “….ተዋት” ብለው ጥንቡን ዘረኝነት እንድንተው ሲነግሩን አይ አልተውም ብሎ ከእስልምና ዘሩን አስቀድሞ ሙስሊም የሆነ ከእሱ ዘር ያልሆነው ላይ አደጋ ሊያደርስ፣ ንብረቱን ሊቀማ የሚያስብ ሰው ምንኛ ከሰረ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ሁለት ሙስሊሞች ሰይፍ አይማዘዙም ገዳይም ተገዳይም የእሳት ናቸው” ሲሉ
ሰሃባዎች “ገዳይስ ገድሎ ነው” ተገዳይስ ሲሉ ጠየቁ
የአላህ መልክተኛም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እሱም ንያ ነበረው” ሲሉ እነዚህ ሰዎች የሚሰሩትን ስራ የእሳት መንገድ እንደሆነ ገለፁ፡፡
ኢስላም ለሁሉም ነገር ዝርዝር የሆነ መተዳደሪያ ያለው፣ ለሁሉም ዘመን፣ ለሁሉም ቦታ፣ ለሁሉም ትውልድ ሙሉና ከበቂ በላይ የሆነ አላህ የሚቀበለው ብቸኛ ሃይማኖት ነው፡፡
ውቡ ኢስላም እርስ በእርስ መጋደላችንን. መበዳደላችንን አጥብቆ ኮንኖታል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “አንድ ሙስሊም ለአንድ ሙስሊም ወንድሙ ነው፡፡ አይበድለው….” ብለዋል፡፡ ታድያ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “አይበድለው” እያሉ ዘሩ ስላልሆነ ብቻ ሌሎች ሙስሊሞችን ሊገድል የተነሳው ምን ሊባል ነው?
አላህ ይድረስልን፡፡ ከዚህ ቆሻሻ ተግባርም ይጠብቀን፡፡
የሀበሻ ሙስሊሞች ሆይ! ሙስሊም የሆነ ሰው እኛ ዘንድ እንደራሳችን አድርገን ልንወደው ይገባል፡፡ ሙስሊም ደሙም፣ ገንዘቡም፣ ክብሩም የተጠበቀ ነው፡፡ ልብ ያለው ልብ ይበል፡፡
የሀበሻ ሙስሊሞች ሆይ! አላህን እንፍራ ዘረኝነትን ከላያችን ላይ እናራግፍ፡፡ ማንም ማንንም በዘሩ አይበልጥም፡፡ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘሮች የሆኑት አረቦች እንኳን አላህን በመፍራት ቢሆን እንጂ አጀሞችን (ከአረብ ውጭ) ያሉትን አይበልጡም፡፡ ለዚህም የሰው ልጆች ሁሉ ፈርጥ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “አረብ በአጀም (ከአረብ ውጭ ባሉ ሰዎች) ላይ ብልጫ የለውም” ብለዋል፡፡
አላህ እንደነገረን
إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ ٱللَّهِ أَتْقَىٰكُمْ
አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ዘረኝነት ከሺርክና ቢድኣ ቀጥሎ ነቀርሳ ሆኖ እየወጋን ይገኛል፡፡ ይህን መልእክት በየቋንቋችሁ እየተረጎማችሁ ለሁሉም በማድረስ ተባበሩኝ፡፡
አላህ ሆይ! ዘረኝነትን ከመካከላችን አስወግድልም፡፡ ኢስላምን ከዘራቸው የሚያስቀድሙ ምርጥ ትውልዶች አድርገን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም ዘረኝነትን አጥፍተው እርስ በእርስ ሲጋደሉ የነበሩትን ሰሃባዎች በሱና አንድ ባደረጉት የአላህ ውድ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts