‹‹ሰርጎን በዲጄ???» «ወይንስ በመንዙማ ባንዶች???» ወይንስ ሸሪዐ ባሳየው መልኩ???
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ተጨማሪም ቅናሽም የማይፈልግ ዘመን የማይሽረው ለማንኛውም ዘምን እስከ ቂያማ (እለተ ትንሳኤ) ድረስ ለሚመጡ ጉዳዬች ነብያችን……. አብራርተው አሳይተዋል፡፡
ሰርግ እንዴት መምሰል እንዳለበት ምርጡ ነብይ ተናግረዋል፤ በተግባርም ሰርተው አሳይተዋል፡፡ ሙስሊሞች ሙስሊም ካሰኛቸው ነገር ውስጥ በዲናቸው ወይንም በረሱል ((ﷺ)) ሱና በማንኛውም ዘመን ሳያፍሩ፤ ሳይቀይሩ፤ ሳይጨምሩ እና ሳይቀንሱ በቻሉት መጠን ለመተግበር እሺ ብለው እጅ መስጠታቸው ነው፡፡
ሰርግ ቤቶች ላይም ይሁን በማንኛውም አይነት መንገድ ከተጠሉ እና ከተከለከሉ ነገሮች ውስጥ ‹‹ኢኽቲላጥ›› ወይንም ‹‹አጅነቢ ወንድ እና ሴት መቀላቀል ነው›› ዛሬ ዛሬ ይህ ወንጀል የተለመደ ነገር ሆኗል፡፡ ሰርግ ላይ ዘመዳማቾች አብረው ሰርግ ላይ ‹‹እስክስታ መባባል›› አለባቸው ‹‹ወገቡ ይታይለት፤ ወገቧ›› ይታይላት ይባላል፡፡ ለዚህም ሲሉ አንዳንድ እራሳቸውን ‹‹ዘመናዊ ሙስሊሞች›› ብለው የሚጠሩ ‹‹ባንድ ወይንም ዲጄ›› የሚባለውን ሰርግ ላይ በመጥራት ወንድ እና ሴትን አስደብልቀው፤ ዳንስ እና እስክስታ ሲጨፍሩ ይታያል፡፡
ስለ ሙዚቃ መሳሪያ
==========
ነብያችን ((ﷺ)) ሙዚቃ መሳሪያን ከልክለዋል ((ﷺ)) እንዲህም ሲሉ ‹‹ከእኔ ኡመቶች ሰዎች ይመጣ (ለወንድ) ሃር መልበስን፤ ዝሙትን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ ሰዎች›› ብለው ኮንነዋቸዋል፡፡ ሃዲሱን ኢማሙ ቡኻሪ ሰሂሃቸው ላይ ዘግበውታል፡፡
ሌሎች እንዲህ ሲሉ ዲኑ ያስቀመጠውን ትተው የራሳቸውን አስተያየት ሰጡ
‹‹ባንድ እና ዲጄ ከማምጣት፤ መንዙማ እና ሃድራ ባዬች ይሻላሉ›› አሁን አሁን በየሰርጉ የተለመደ ‹‹ድቤ›› የያዙ የተለያዩ ቡድኖች ያን ድቤ እየመቱ ወንዶች ተሰብስበው ‹‹እያጨበጨቡ፤ ዘለል ዘለል›› እያሉ የሚያነሷቸው ስንኞች ላይም ‹‹ሽርክ›› ጭምር የሚደባለቅበት ሁኔታ አለ፡፡
በጣም የሚገርመው ‹‹ሰለዋት›› ኢባዳ ነው፤ ‹‹ሰለዋት›› በማለት ወደ አላህ የምንቃረብበት፡፡ እነዚህ ሰዎች የሚጠሩት ‹‹1500-3000 ብር›› ተከፍሏቸው ነው፡፡ ለምን ይሆን ዲኑን የሚነግዱበት???
እሺ ኢስላም ስለ ሰርግ ምን ይላል???
==================
1) ሰርግ ላይ የሚጨፍሩት ሴቶች ናቸው፤ እሱም ‹‹ደፍ›› የሚባል መሳሪያ አለ፤ እሱን ብቻ ተጠቅመው ድንበር ማለፍ የሌለበትን ግጥም እየገጠሙ፤ ወንድ ሳይሰማቸው መጨፈር ይችላሉ፡፡
2) ወንድ እና ሴት አንድ ላይ በፍፁም ሊደባለቁ አይገባም ያለ መጋረጃ፤ ወይንም የተለያየ ክፍል በማስቀመጥ ቢሆን እንጂ፡፡ አንድ አንድ ቦታ አላህ ይጠብቀን፤ ባል እና ሚስት መድረክ ተሰርቶላቸው ሰው ሁሉ ያያቸዋል፡፡ ነብዩ ((ﷺ)) ‹‹ደዩስ ጀነት አይገባም›› ብለዋል፡፡ ደዩስ ማለት ‹‹በሚስቱ፤ በእህቱ፤ በናቱ፤ በልጁ እንደው በአማኝ ሴቶች የማይቀና›› ጀነት አይገባም፡፡ እንዴት ሰው ሚስቱን እንደምትሸጥ እቃ ለሰው ሁሉ ያሳያታል???
3) ወንድ ልጅ አያጨበጭብም፡፡ ማጨብጨብ የሴት ነው፡፡ ነብያችን((ﷺ)) እንዳሉት
4) ነብዩ ((ﷺ)) እንዲህ ይላሉ ‹‹ከምግብ ሁሉ መጥፎ ምግብ፤ የሰርግ ቤት ምግብ ነው፡፡ (ምግቡን) የሚፈልገው ሰው ይከለከላል፤ የማይፈልገው ሰው ይጠራል››
ሸሪዐው ጭፈራን ለሴቶች ብቻ ነው የፈቀደው፤ ያውም በ ‹‹ደፍ›› ብቻ፤ ድንበር ማለፍ የሌለበት ግጥም እየገጠሙ፤ ወንዶች ሳይሰሟቸው፡፡ ሰለዋት ነው እየተባለ ወንድ እና ሴትን ቀላቅሎ አላህን ማስቆጣት ይቅር፡፡
ዘመናዊነት ለሚሉ ሰዎች ‹‹ከኢስላም የበለጠ ዘመናዊነት አለን???›› አላህ ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ዘመን የማይሽረው በየትኛውም ወቅት እና ቦታ፤ ለየትኛውም አይነት ማህበረሰብ የበላይነቱ የነብዩን ((ﷺ)) ሱና፤ ፋና፤ መንገድ መከተሉ ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሁላችንም ከራሳችን ጀምረን፤ ቤተሰቦቻችንን፤ እና ዘመዶቻችንን የሱናን ዉበት ልናሳይ ይገባል፡፡ ስለዚህ ‹‹ዲጄም ይሁን የድቤ ባንድ›› የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤ ኢስላም የደነገገውን ከላይ ተጠቅሷል፡፡
አላህ ሆይ! ሃቁን አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልንም አሳየን የምንርቀው አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በአላህ መልክተኞች ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ተጨማሪም ቅናሽም የማይፈልግ ዘመን የማይሽረው ለማንኛውም ዘምን እስከ ቂያማ (እለተ ትንሳኤ) ድረስ ለሚመጡ ጉዳዬች ነብያችን……. አብራርተው አሳይተዋል፡፡
ሰርግ እንዴት መምሰል እንዳለበት ምርጡ ነብይ ተናግረዋል፤ በተግባርም ሰርተው አሳይተዋል፡፡ ሙስሊሞች ሙስሊም ካሰኛቸው ነገር ውስጥ በዲናቸው ወይንም በረሱል ((ﷺ)) ሱና በማንኛውም ዘመን ሳያፍሩ፤ ሳይቀይሩ፤ ሳይጨምሩ እና ሳይቀንሱ በቻሉት መጠን ለመተግበር እሺ ብለው እጅ መስጠታቸው ነው፡፡
ሰርግ ቤቶች ላይም ይሁን በማንኛውም አይነት መንገድ ከተጠሉ እና ከተከለከሉ ነገሮች ውስጥ ‹‹ኢኽቲላጥ›› ወይንም ‹‹አጅነቢ ወንድ እና ሴት መቀላቀል ነው›› ዛሬ ዛሬ ይህ ወንጀል የተለመደ ነገር ሆኗል፡፡ ሰርግ ላይ ዘመዳማቾች አብረው ሰርግ ላይ ‹‹እስክስታ መባባል›› አለባቸው ‹‹ወገቡ ይታይለት፤ ወገቧ›› ይታይላት ይባላል፡፡ ለዚህም ሲሉ አንዳንድ እራሳቸውን ‹‹ዘመናዊ ሙስሊሞች›› ብለው የሚጠሩ ‹‹ባንድ ወይንም ዲጄ›› የሚባለውን ሰርግ ላይ በመጥራት ወንድ እና ሴትን አስደብልቀው፤ ዳንስ እና እስክስታ ሲጨፍሩ ይታያል፡፡
ስለ ሙዚቃ መሳሪያ
==========
ነብያችን ((ﷺ)) ሙዚቃ መሳሪያን ከልክለዋል ((ﷺ)) እንዲህም ሲሉ ‹‹ከእኔ ኡመቶች ሰዎች ይመጣ (ለወንድ) ሃር መልበስን፤ ዝሙትን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ ሰዎች›› ብለው ኮንነዋቸዋል፡፡ ሃዲሱን ኢማሙ ቡኻሪ ሰሂሃቸው ላይ ዘግበውታል፡፡
ሌሎች እንዲህ ሲሉ ዲኑ ያስቀመጠውን ትተው የራሳቸውን አስተያየት ሰጡ
‹‹ባንድ እና ዲጄ ከማምጣት፤ መንዙማ እና ሃድራ ባዬች ይሻላሉ›› አሁን አሁን በየሰርጉ የተለመደ ‹‹ድቤ›› የያዙ የተለያዩ ቡድኖች ያን ድቤ እየመቱ ወንዶች ተሰብስበው ‹‹እያጨበጨቡ፤ ዘለል ዘለል›› እያሉ የሚያነሷቸው ስንኞች ላይም ‹‹ሽርክ›› ጭምር የሚደባለቅበት ሁኔታ አለ፡፡
በጣም የሚገርመው ‹‹ሰለዋት›› ኢባዳ ነው፤ ‹‹ሰለዋት›› በማለት ወደ አላህ የምንቃረብበት፡፡ እነዚህ ሰዎች የሚጠሩት ‹‹1500-3000 ብር›› ተከፍሏቸው ነው፡፡ ለምን ይሆን ዲኑን የሚነግዱበት???
እሺ ኢስላም ስለ ሰርግ ምን ይላል???
==================
1) ሰርግ ላይ የሚጨፍሩት ሴቶች ናቸው፤ እሱም ‹‹ደፍ›› የሚባል መሳሪያ አለ፤ እሱን ብቻ ተጠቅመው ድንበር ማለፍ የሌለበትን ግጥም እየገጠሙ፤ ወንድ ሳይሰማቸው መጨፈር ይችላሉ፡፡
2) ወንድ እና ሴት አንድ ላይ በፍፁም ሊደባለቁ አይገባም ያለ መጋረጃ፤ ወይንም የተለያየ ክፍል በማስቀመጥ ቢሆን እንጂ፡፡ አንድ አንድ ቦታ አላህ ይጠብቀን፤ ባል እና ሚስት መድረክ ተሰርቶላቸው ሰው ሁሉ ያያቸዋል፡፡ ነብዩ ((ﷺ)) ‹‹ደዩስ ጀነት አይገባም›› ብለዋል፡፡ ደዩስ ማለት ‹‹በሚስቱ፤ በእህቱ፤ በናቱ፤ በልጁ እንደው በአማኝ ሴቶች የማይቀና›› ጀነት አይገባም፡፡ እንዴት ሰው ሚስቱን እንደምትሸጥ እቃ ለሰው ሁሉ ያሳያታል???
3) ወንድ ልጅ አያጨበጭብም፡፡ ማጨብጨብ የሴት ነው፡፡ ነብያችን((ﷺ)) እንዳሉት
4) ነብዩ ((ﷺ)) እንዲህ ይላሉ ‹‹ከምግብ ሁሉ መጥፎ ምግብ፤ የሰርግ ቤት ምግብ ነው፡፡ (ምግቡን) የሚፈልገው ሰው ይከለከላል፤ የማይፈልገው ሰው ይጠራል››
ሸሪዐው ጭፈራን ለሴቶች ብቻ ነው የፈቀደው፤ ያውም በ ‹‹ደፍ›› ብቻ፤ ድንበር ማለፍ የሌለበት ግጥም እየገጠሙ፤ ወንዶች ሳይሰሟቸው፡፡ ሰለዋት ነው እየተባለ ወንድ እና ሴትን ቀላቅሎ አላህን ማስቆጣት ይቅር፡፡
ዘመናዊነት ለሚሉ ሰዎች ‹‹ከኢስላም የበለጠ ዘመናዊነት አለን???›› አላህ ነብዩ ((ﷺ)) የላከበት ዲን ዘመን የማይሽረው በየትኛውም ወቅት እና ቦታ፤ ለየትኛውም አይነት ማህበረሰብ የበላይነቱ የነብዩን ((ﷺ)) ሱና፤ ፋና፤ መንገድ መከተሉ ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሁላችንም ከራሳችን ጀምረን፤ ቤተሰቦቻችንን፤ እና ዘመዶቻችንን የሱናን ዉበት ልናሳይ ይገባል፡፡ ስለዚህ ‹‹ዲጄም ይሁን የድቤ ባንድ›› የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤ ኢስላም የደነገገውን ከላይ ተጠቅሷል፡፡
አላህ ሆይ! ሃቁን አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልንም አሳየን የምንርቀው አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በአላህ መልክተኞች ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በውሸት መመስከር ታላቅ በደል ነው፡፡
አላህን መፍራት ለምን ቀረ፡፡ የቢድኣ ሰዎችና የስሜት ተከታዬች መንገድ የሆነውን ተቃውሞ ሰልፍ አቀጣጣይ የሆነን ሰው፣ ለጥመቱ ቡድን ኢኽዋን ከለላ የሚሰጥ ሰው፣ አጥፊዎችን ዝም ሲል የነበረ ሰው፣ የሱና ሰዎችን ባገኘው አጋጣሚ የሚጎሽም በግልፅ ተመልሻለሁ ሳይል የሰለፊያን ካባ ማልበሱ በደል ነው፡፡ ሌላው ሊረሳ የማይገባው ሰዎች ትላንት የነበሩበት አቋም ዛሬ ድረስ ውዳሴ አያሰጣቸውም፡፡ በሐቅ ላይ እስከለተሞት መፅናት ግድ ነው፡፡ ትላንት የሱና ሰው የነበረ ወይንም ወደ ተውሒድ የተጣራ ሰው ዛሬ ኢኸዋኒ፣ ተብሊጊ፣ አህባሽ ቢሆን ወይንም ለነሱ ጥብቅና ቢቆም ይህ ሰው የሱና ሰው አይባልም፡፡ በሱና ላይ መፅናት ያቃተው እንጂ፡፡ እዝነት በሚል ስም ሸይጧን አይጨወትባችሁ፡፡ ለሁሉ ነገር ልክ አለው፡፡ አንዳንድ ወንድሞች ደግሞ “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” የሚለውን የኢማሙ አሕመድ ንግግር ይጠቅሳሉ፡፡ ታድያ ግለሰቡ እራሱ ከነበረበት ሱና ወጥቶ አዲስ መንገድን መከተል፣ ወደሱ መጣራት፣ ለዛ መንገድ ጥብቅና መቆም ብሎም የነበረበትን የሐቅ መንገድ መቃረን ሲጀምር “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” ብለን ዝም እንላለን ወይ?
በፍፁም፡፡ ለምሳሌ አገራችን ላይ አላህ ይምራው ማሕሙድ ሀሰን የሚባል ግለሰብ ነበር፡፡ ወደ ተውሒድና ሱና በመጣራት፣ ሺርክና ቢድኣን በማስጠንቀቅ፣ የሱና ተግባራትን የበላይ ለማድረግ፣ መጥፎ መንገዶችን በመቃወም የተወሰነ ጊዜ ለፍቶ ነበር፡፡ በወቅቱም ማሕሙድ ሀሰን የሱና ዳኢ በሚባል አብረውት የነበሩ ሰዎች ሰለፊ፣ የሱና ሰው መሆኑን አረጋግጠውለት ነበር፡፡ ከጊዜ በኋላ ተቀየረ ከባባድ አፈንጋጭ አቋሞችን ማንፀባረቅ ጀመረ፡፡ የቢድኣ ካዝና ከሆነው ሀሰን ታጁ ጋርም አፍሪካ ቲቪ ላይ ነቀርሳቸውን አብረው ለመርጨት ሞከሩ፡፡ ከዚህም አልፎ በግልፅ በፊት ስለነበረበት አቋም ሲጠየቅ “ተሳስቼ ነበር” ሲል መለሰ፡፡ ከዛም አልፎ የሱና ሰዎችን መወረፈ ጀመረ፡፡ ይሄ የማሕሙድ ሐሰን ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ሱና ላይ የነበሩ ከዛም በራሳቸው ፍቃድ ሱናን ተፃረው የኢኽዋንን፣ የአህባሽን፣ የተብሊግን፣ የሱፍያን፣ የሺኣን፣ የተክፊርን እና የመሳሰለውን የጥመት መንገዶች የተቀላቀሉ ግለሰቦች ተጨባጭ ሁኔታ ነው፡፡
ታድያ እንደነ ማሕሙድና መሰሎቻቸውን በትላንት አቋማቸው መፅናት ያልቻሉ ሰዎችን አሁንም ድረስ “ሰለፊ፣ የሱና ሰው” ብለን እንጠራለንን?
በፍፁም፡፡ አላህን እንፍራ ለሁሉም ነገር ልክ አለው፡፡ ከኡለማዎች አንዱ እንዲህ ይላሉ “አንድን ሰው ለአላህ ብዬ እወደዋለሁ ብለህ፣ ከዛም ከአቋሙ ሲለወጥ አሁንም የምትወደው ከሆነ መጀመሪያውንም ለአላህ ብለህ አልነበረም የወደድከው፡፡”
አላህ ሁል ጊዜ በሐቅ መስካሪዎች ያድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህን መፍራት ለምን ቀረ፡፡ የቢድኣ ሰዎችና የስሜት ተከታዬች መንገድ የሆነውን ተቃውሞ ሰልፍ አቀጣጣይ የሆነን ሰው፣ ለጥመቱ ቡድን ኢኽዋን ከለላ የሚሰጥ ሰው፣ አጥፊዎችን ዝም ሲል የነበረ ሰው፣ የሱና ሰዎችን ባገኘው አጋጣሚ የሚጎሽም በግልፅ ተመልሻለሁ ሳይል የሰለፊያን ካባ ማልበሱ በደል ነው፡፡ ሌላው ሊረሳ የማይገባው ሰዎች ትላንት የነበሩበት አቋም ዛሬ ድረስ ውዳሴ አያሰጣቸውም፡፡ በሐቅ ላይ እስከለተሞት መፅናት ግድ ነው፡፡ ትላንት የሱና ሰው የነበረ ወይንም ወደ ተውሒድ የተጣራ ሰው ዛሬ ኢኸዋኒ፣ ተብሊጊ፣ አህባሽ ቢሆን ወይንም ለነሱ ጥብቅና ቢቆም ይህ ሰው የሱና ሰው አይባልም፡፡ በሱና ላይ መፅናት ያቃተው እንጂ፡፡ እዝነት በሚል ስም ሸይጧን አይጨወትባችሁ፡፡ ለሁሉ ነገር ልክ አለው፡፡ አንዳንድ ወንድሞች ደግሞ “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” የሚለውን የኢማሙ አሕመድ ንግግር ይጠቅሳሉ፡፡ ታድያ ግለሰቡ እራሱ ከነበረበት ሱና ወጥቶ አዲስ መንገድን መከተል፣ ወደሱ መጣራት፣ ለዛ መንገድ ጥብቅና መቆም ብሎም የነበረበትን የሐቅ መንገድ መቃረን ሲጀምር “ሰዎችን ከሱና ማስወጣት ከባድ ነው” ብለን ዝም እንላለን ወይ?
በፍፁም፡፡ ለምሳሌ አገራችን ላይ አላህ ይምራው ማሕሙድ ሀሰን የሚባል ግለሰብ ነበር፡፡ ወደ ተውሒድና ሱና በመጣራት፣ ሺርክና ቢድኣን በማስጠንቀቅ፣ የሱና ተግባራትን የበላይ ለማድረግ፣ መጥፎ መንገዶችን በመቃወም የተወሰነ ጊዜ ለፍቶ ነበር፡፡ በወቅቱም ማሕሙድ ሀሰን የሱና ዳኢ በሚባል አብረውት የነበሩ ሰዎች ሰለፊ፣ የሱና ሰው መሆኑን አረጋግጠውለት ነበር፡፡ ከጊዜ በኋላ ተቀየረ ከባባድ አፈንጋጭ አቋሞችን ማንፀባረቅ ጀመረ፡፡ የቢድኣ ካዝና ከሆነው ሀሰን ታጁ ጋርም አፍሪካ ቲቪ ላይ ነቀርሳቸውን አብረው ለመርጨት ሞከሩ፡፡ ከዚህም አልፎ በግልፅ በፊት ስለነበረበት አቋም ሲጠየቅ “ተሳስቼ ነበር” ሲል መለሰ፡፡ ከዛም አልፎ የሱና ሰዎችን መወረፈ ጀመረ፡፡ ይሄ የማሕሙድ ሐሰን ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ሱና ላይ የነበሩ ከዛም በራሳቸው ፍቃድ ሱናን ተፃረው የኢኽዋንን፣ የአህባሽን፣ የተብሊግን፣ የሱፍያን፣ የሺኣን፣ የተክፊርን እና የመሳሰለውን የጥመት መንገዶች የተቀላቀሉ ግለሰቦች ተጨባጭ ሁኔታ ነው፡፡
ታድያ እንደነ ማሕሙድና መሰሎቻቸውን በትላንት አቋማቸው መፅናት ያልቻሉ ሰዎችን አሁንም ድረስ “ሰለፊ፣ የሱና ሰው” ብለን እንጠራለንን?
በፍፁም፡፡ አላህን እንፍራ ለሁሉም ነገር ልክ አለው፡፡ ከኡለማዎች አንዱ እንዲህ ይላሉ “አንድን ሰው ለአላህ ብዬ እወደዋለሁ ብለህ፣ ከዛም ከአቋሙ ሲለወጥ አሁንም የምትወደው ከሆነ መጀመሪያውንም ለአላህ ብለህ አልነበረም የወደድከው፡፡”
አላህ ሁል ጊዜ በሐቅ መስካሪዎች ያድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የዩሁዳ ቅጠረኛ?
የኡለማዎችን ስጋ መብላት?
የሰዎችን ስህተት መለቃቀም?
ከመሳደባችሁ በፊት በእርጋታ አንብቡት፡፡
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አሁን ባለንበት ወቅት ነገሮችን ልክ የፖለቲካ ሚድያዎች ውሸትን በመቅጠፍ እንደሚገለባብጧቸው ሁሉ፣ ዛሬ ዛሬ በሃይማኖት ስምም ጥፋታቸውን ለመደባበቅና ጥፋት እንዳይጋለጥ ነገሮችን ገልብጠው የሚያቀርቡ በዝተዋል፡፡
እስቲ የአላህ ባሪያዎች ታዘቡት ሐቅ ስንት ናት?
መልሱም አንድ ናት፡፡ የሚያሳዝነው ሁሉን ጥፋትና ጥመት አቻችሎ ለመሄድ የሚጥሩ ግለሰቦችና ቡድኖች በዝተዋል፡፡ እስቲ የሚከተሉትን ነጥቦች ታዘቧቸው፡፡
1) አንድ የሱና ሰው “አህባሾች” አላህ ከአርሽ በላይ መሆኑን አይቀበሉም፡፡ አህባሹ ኡመር ኮምቦልቻ “የቀብር አፈር እንብላ ብሏል” ብሎ መልስ ቢሰጥበት አህባሽን የሚቃወሙ ኢኽዋኖች ወይንም ሌሎች “ማሻ አላህ፣ በላቸው እነዚህን የዩሁዳ ቅጥረኞች፣ የመንግስት ቅጥረኞች” ይላል፡፡
በተገላቢጦሹ አንድ የሱና ሰው “ሱፍዬች አላህ ሁሉ ቦታ ነው ያለው ይላሉ፡፡ ሱፍዬች ውስጥ የቀብር አፈር ስለመብላት የሚሰብኩ፣ ቀብር ስለመተሻሸት የሚሰብኩ አሉ” ብሎ ስም ጠቅሶ ከተናገረ ከኢኽዋኖች ውስጥ ይህን ግለሰብ “አንተ ኡማውን በታታኝ፣ የኡማው ነቀርሳ፣ የኢሀዲግ ቅጥረኛ፣ የዩሁዳ ቡችላ” እናም ሌላም ሌላም ይላሉ፡፡
ሱብሃነላህ አህባሽን ተቃውመውት የነበረው እውነት የአላህን ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ መሆኑን ባለመመስከራቸው ነበርን? ወይንስ ሌላ?
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡
2) የሱና ሰው “አብደላህ ሀረሬ ሙአዊያ የተባለውን ታላቅ ሰሃባ ይሳደባል” ተጠንቀቁት ቢል፣ ኢኽዋኖች “እነዚህ የሺኣ ቡችሎች በሏቸው” ይላሉ፡፡ ሰይድ ቁጡብ የተባለው የኢኽዋን መሪ “ሙኣዊያን ብቻ ሳይሆን፣ ኡስማንን፣ አምር ኢብነል አስን ይሳደባል፡፡ ብሎም አቡ ሱፍያንን ያከፍረዋል” ብሎ ካስጠነቀቅ የሚከተሉትን ትችቶች ከኢኽዋኖች በኩል ይሰነዘርበታል፡፡ “የኡለማ ስጋ ስትበሉ አይሰለቻችሁም፣ ቅድሚያ ለሀሜት፣ ሰይድ ቁጡብ ሰመኣት (ሸሂድ) ነው፣ እናንተ የዩሁዳ ቅጥረኞች” ይላሉ፡፡ ሱብሃነላህ
3) ሌላው ምሳሌ አንድ ሰው ከአህባሾች ሲያስጠነቅቅ “አህባሾች ወንድና ሴትን ይቀላቅላሉ፡፡” ቢል “የታባታቸው በላቸው እነዚህ የአብደላህ ሀረሪ ቡችሎች፣ የወያኔ ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ምልምሎች” ሲሉ ታያቸውና፡፡ ወንድ እና ሴት በመቀላቀላቸው ተከፍተዋል ብለህ ስትገምት እነሱ ለምሳሌ ግርማ ንዋይ ህንፃ ላይ “የጀዛ ፊልም ምርቃት” ተብሎ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ፣ በድሩ ሁሴን ወንድ እና ሴት ያለመጋረጃ ሳይለዩ ፊልም መርቀው ነበር፡፡ ይህንንም በድብቅ ሳይሆን ያደረጉት እስካሁን ድረስ በሚከተለው የዩቲዩብ ሊንክ እንደ ትክክለኛ ነገር በአደባባይ ተለቋል፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=BSVhn2dsSbQ
ታድያ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ በድሩ ሁሴን የኢስላም ዳኢ ከተባሉ ይህንን አስፀያፊ ኢስላም የማይፈቅደው ተግባር ለምን ፈፀሙ? ያውም አዳራሹ ሌሎች ሙስሊም ተማሪዎች ሲከራዩ ወንድ እና ሴትን በመጋረጃ ይጋርዳሉ፡፡
እነ ያሲን ኑሩ ይህን አህባሾች ወንድና ሴት ይቀላቅላሉ የተባለውን ተግባር እነሱም ፈፅመውታል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ከተባለ “እናንተ የመንግስት ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ተልኮ ያላችሁ፣ ሙስሊሙን በታታኞች፣ የሰው ስህተት ለቃቃሚዎች….፣ ቅናተኞች” እና ሌላም ይባላል፡፡
አምባሳደር ቲያትር ቤት አቡበክር አሕመድና ካሚል ሸምሱ ባሉበት ወንድና ሴት በመጋረጃ ሳይለያዩ ተቀምጠው ነበር፡፡
አሁንም ዱባይ ላይ የአረፋ ፕሮግራም ተብሎ ሳዲቅ መሐመድ መድረክ ላይ ባለበት ወንድ እና ሴቶች ያለ መጋረጃ ተቀምጠው ነበር፡፡ ሙአዝ የተባለው ነሺዳ ባይ ወንድ እና ሴቶችን ቀላቅሎ ሰርግ ላይ አስጨፍሯል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ይሄ መጥፎ ተግባር ነው ተብሎ ማስጠንቀቂያ ከተሰጠ ነገሩን ከመንግስት ጋር ያገናኙትና “መንግስት የላካቸው”… ምናንም ብለው ከስህተታቸው ከመታረም ይልቅ በጥፋታቸው ላይ ይቀጥላሉ፡፡
እስልምናችን በአደባባይ የተሰራጨን ስህተት አይታችሁ ዝም በሉ ነው የሚለው? በፍፁም፡፡
እውነታው ይህ ነው፡፡ አህባሽን ስትቃወም ምንም ያላለህ ግለሰብ አህባሽ የሚሰራውን ስራ ሌላ ሰው ሲሰራው ተጠንቀቁት ስትል ሌላ ነገር ካለ ታገስ፡፡ ስምህንም ያጥፉት ኪሳራው በራሳቸው ላይ ነው፡፡
ይሀው የቪድዩ ማስረጃ አቅርቢያለሁ፡፡ ከማስረጃም በኋላ መሳደብን የመረጣችሁ ነፍሳችሁን ፈትሹ፡፡
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡ አላህ ለእውነት ከሚቆሙ ሰዎች ያድርገን፡፡ አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የኡለማዎችን ስጋ መብላት?
የሰዎችን ስህተት መለቃቀም?
ከመሳደባችሁ በፊት በእርጋታ አንብቡት፡፡
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አሁን ባለንበት ወቅት ነገሮችን ልክ የፖለቲካ ሚድያዎች ውሸትን በመቅጠፍ እንደሚገለባብጧቸው ሁሉ፣ ዛሬ ዛሬ በሃይማኖት ስምም ጥፋታቸውን ለመደባበቅና ጥፋት እንዳይጋለጥ ነገሮችን ገልብጠው የሚያቀርቡ በዝተዋል፡፡
እስቲ የአላህ ባሪያዎች ታዘቡት ሐቅ ስንት ናት?
መልሱም አንድ ናት፡፡ የሚያሳዝነው ሁሉን ጥፋትና ጥመት አቻችሎ ለመሄድ የሚጥሩ ግለሰቦችና ቡድኖች በዝተዋል፡፡ እስቲ የሚከተሉትን ነጥቦች ታዘቧቸው፡፡
1) አንድ የሱና ሰው “አህባሾች” አላህ ከአርሽ በላይ መሆኑን አይቀበሉም፡፡ አህባሹ ኡመር ኮምቦልቻ “የቀብር አፈር እንብላ ብሏል” ብሎ መልስ ቢሰጥበት አህባሽን የሚቃወሙ ኢኽዋኖች ወይንም ሌሎች “ማሻ አላህ፣ በላቸው እነዚህን የዩሁዳ ቅጥረኞች፣ የመንግስት ቅጥረኞች” ይላል፡፡
በተገላቢጦሹ አንድ የሱና ሰው “ሱፍዬች አላህ ሁሉ ቦታ ነው ያለው ይላሉ፡፡ ሱፍዬች ውስጥ የቀብር አፈር ስለመብላት የሚሰብኩ፣ ቀብር ስለመተሻሸት የሚሰብኩ አሉ” ብሎ ስም ጠቅሶ ከተናገረ ከኢኽዋኖች ውስጥ ይህን ግለሰብ “አንተ ኡማውን በታታኝ፣ የኡማው ነቀርሳ፣ የኢሀዲግ ቅጥረኛ፣ የዩሁዳ ቡችላ” እናም ሌላም ሌላም ይላሉ፡፡
ሱብሃነላህ አህባሽን ተቃውመውት የነበረው እውነት የአላህን ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ መሆኑን ባለመመስከራቸው ነበርን? ወይንስ ሌላ?
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡
2) የሱና ሰው “አብደላህ ሀረሬ ሙአዊያ የተባለውን ታላቅ ሰሃባ ይሳደባል” ተጠንቀቁት ቢል፣ ኢኽዋኖች “እነዚህ የሺኣ ቡችሎች በሏቸው” ይላሉ፡፡ ሰይድ ቁጡብ የተባለው የኢኽዋን መሪ “ሙኣዊያን ብቻ ሳይሆን፣ ኡስማንን፣ አምር ኢብነል አስን ይሳደባል፡፡ ብሎም አቡ ሱፍያንን ያከፍረዋል” ብሎ ካስጠነቀቅ የሚከተሉትን ትችቶች ከኢኽዋኖች በኩል ይሰነዘርበታል፡፡ “የኡለማ ስጋ ስትበሉ አይሰለቻችሁም፣ ቅድሚያ ለሀሜት፣ ሰይድ ቁጡብ ሰመኣት (ሸሂድ) ነው፣ እናንተ የዩሁዳ ቅጥረኞች” ይላሉ፡፡ ሱብሃነላህ
3) ሌላው ምሳሌ አንድ ሰው ከአህባሾች ሲያስጠነቅቅ “አህባሾች ወንድና ሴትን ይቀላቅላሉ፡፡” ቢል “የታባታቸው በላቸው እነዚህ የአብደላህ ሀረሪ ቡችሎች፣ የወያኔ ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ምልምሎች” ሲሉ ታያቸውና፡፡ ወንድ እና ሴት በመቀላቀላቸው ተከፍተዋል ብለህ ስትገምት እነሱ ለምሳሌ ግርማ ንዋይ ህንፃ ላይ “የጀዛ ፊልም ምርቃት” ተብሎ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ፣ በድሩ ሁሴን ወንድ እና ሴት ያለመጋረጃ ሳይለዩ ፊልም መርቀው ነበር፡፡ ይህንንም በድብቅ ሳይሆን ያደረጉት እስካሁን ድረስ በሚከተለው የዩቲዩብ ሊንክ እንደ ትክክለኛ ነገር በአደባባይ ተለቋል፡፡
https://www.youtube.com/watch?v=BSVhn2dsSbQ
ታድያ ሀሰን ታጁ፣ ያሲን ኑሩ በድሩ ሁሴን የኢስላም ዳኢ ከተባሉ ይህንን አስፀያፊ ኢስላም የማይፈቅደው ተግባር ለምን ፈፀሙ? ያውም አዳራሹ ሌሎች ሙስሊም ተማሪዎች ሲከራዩ ወንድ እና ሴትን በመጋረጃ ይጋርዳሉ፡፡
እነ ያሲን ኑሩ ይህን አህባሾች ወንድና ሴት ይቀላቅላሉ የተባለውን ተግባር እነሱም ፈፅመውታል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ከተባለ “እናንተ የመንግስት ቅጥረኞች፣ የዩሁዳ ተልኮ ያላችሁ፣ ሙስሊሙን በታታኞች፣ የሰው ስህተት ለቃቃሚዎች….፣ ቅናተኞች” እና ሌላም ይባላል፡፡
አምባሳደር ቲያትር ቤት አቡበክር አሕመድና ካሚል ሸምሱ ባሉበት ወንድና ሴት በመጋረጃ ሳይለያዩ ተቀምጠው ነበር፡፡
አሁንም ዱባይ ላይ የአረፋ ፕሮግራም ተብሎ ሳዲቅ መሐመድ መድረክ ላይ ባለበት ወንድ እና ሴቶች ያለ መጋረጃ ተቀምጠው ነበር፡፡ ሙአዝ የተባለው ነሺዳ ባይ ወንድ እና ሴቶችን ቀላቅሎ ሰርግ ላይ አስጨፍሯል፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ተጠንቀቁ ይሄ መጥፎ ተግባር ነው ተብሎ ማስጠንቀቂያ ከተሰጠ ነገሩን ከመንግስት ጋር ያገናኙትና “መንግስት የላካቸው”… ምናንም ብለው ከስህተታቸው ከመታረም ይልቅ በጥፋታቸው ላይ ይቀጥላሉ፡፡
እስልምናችን በአደባባይ የተሰራጨን ስህተት አይታችሁ ዝም በሉ ነው የሚለው? በፍፁም፡፡
እውነታው ይህ ነው፡፡ አህባሽን ስትቃወም ምንም ያላለህ ግለሰብ አህባሽ የሚሰራውን ስራ ሌላ ሰው ሲሰራው ተጠንቀቁት ስትል ሌላ ነገር ካለ ታገስ፡፡ ስምህንም ያጥፉት ኪሳራው በራሳቸው ላይ ነው፡፡
ይሀው የቪድዩ ማስረጃ አቅርቢያለሁ፡፡ ከማስረጃም በኋላ መሳደብን የመረጣችሁ ነፍሳችሁን ፈትሹ፡፡
አላህ እውነተኞች ያድርገን፡፡ አላህ ለእውነት ከሚቆሙ ሰዎች ያድርገን፡፡ አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
YouTube
(Bilal Show ) Premiere of The First Ethiopian Islamic Film, " Jezza "
Premiere of The First Ethiopian Islamic Film, " Jezza ". This Movie was not allowe to be viewed in theaters in Ethiopia.
«ቅጥረኞቹ»
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
‹‹የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር›› ይላል ተራቹ
የትኛው መንግስት ይሆን የሚከተለውን የሚሉትን (የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው) ሰዎች ቅጥረኛ አድርጎ የሚይዘው
1) አላህን ብቻ እናምልክ በእርሱም ላይ ማንንም ይሁን ምንንም አናጋራ፤
2) ያአላህ ብቻ እንበል ከአላህ ውጭ ያለን እንራቅ፤
3) እርድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለአልከሶ አናድርግ፤
4) ሱጁድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለቃጥባሪ ቀብር አይደረግ፤
5) ጠዋፍን ካዕባ ላይ ብቻ እና ለአላህ ብቻ ይደረግ ለኑርሁሴን ቀብር አይደረግ፤
6) ጌታችን አላህ ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ ከአርሽ በላይ ነው፤
7) የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱናን አጥብቀን እንያዝ፤ ከቢድዓ ሁሉ በአይነታው እንራቅ፤
8) የሽርክ መናሃሪያ የሆነውን ‹‹መውሊድ›› እንራቀው የእሳት መንገድ ነውና፤
9) ሰሃባዎች ክብራቸው ይከበር አይሰደቡ፤
10) ወለድን እንራቅ፤
11) ሴቶች አላህ እና መልክተኛው የረገሙትን ‹‹ቅንድብ መቀንደብ እና ማስቀንደብ፤ ዊግ መቀጠል እና ማስቀጠል፤ ንቅሳት መንቀስ እና ማስነቀስ›› ትተው ‹‹አላህ የሰውን ልጅ ባማረ ሁኔታ ፈጠርነው›› ብሏል የአላህን ያማረ አፈጣጠር አታበላሹ፤
12) ወንድ እና ሴት ለኢስላም ነው እየተባለ አይደባለቁ፤ ኢስላም አላህን በማመፅ አይረዳም፤
13) ወንዶች ጀመዐ ሰላት ግዴታ ተደርጎብናል፤ ኳስ እያልን የአላህን ቤት ጭር አናድርግ፤
14) በዲን እና ዲንን በተሸከሙ ሰዎች ላይ ማላገጥ ይቅር፤
15) መስጂዶችን የድራማ ሰሪ እየተባለ የአጅነቢ ወንድ እና ሴቶች ፎቶ አይለጠፍባቸው፤
16) ድራማ እና ፊልም የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤
17) ጫት የሚባል ነገር የኢስላም አካል አይደለም፤ ሙስሊሞችን የሚያሽመደምድ፤ የሚያደነዝዝ እንጂ፤
እና የመሳሰሉትን የሚሉ መንግስት ቅጥረኛ አድርጎ ይይዛል ተብሎ ሲነገርህ እንዴት ታምናለህ???
ምክንያቱም የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመልክተኝነት ከመላካቸው በፊት ‹‹ሙሃመዱል አሚን (ታማኙ ሙሃመድ)›› ነበር ስማቸው፡፡ አንድ አላህን ብቻ ተገዙ፤ ከእርሱ ውጭ ያሉትን ሁሉ (ስም ጠቅሰው ላትን፤ ኡዛን፤ ኢሳን፤ መላኢካን፤ ጂንን) ራቁ፤ እኔም የአላህ መላክተኛ ነኝ ሲሉ የሚከተሉትን ተባሉ ስማቸውን ለማጥፋት
‹‹እብድ፤ ገጣሚ፤ ድግምተኛ……. በታታኝ››
ታድያ ነብያት የተላኩበትን መንገድ እነሱ ባሳዩት መንገድ የሄደ፤ ማንኛውንም አይነት መንገድ ተጠቅመው ሰዎች ስሙን ቢያጠፉት እንዳይገርመው እና እንዳይሰማው ይሄ መንገዳቸው ነውና፡፡ ዋናው መገንዘብ ያለበት ነብያት በሄዱበት መንገድ መጓዙን ብቻ እና ብቻ ነው፡፡
እንደየዘመኑ ማስበርገጊያው ይለያያል፡፡
አላህ ብቻ ይመለክ ያለን ‹‹አማልክቶቻችንን የሚሳደብ፤ ነብያችንን የማይወድ፤ ወልዬችን የማይወድ››፤ ወደ እውነተኛው አንድነት የሚጣራውን ‹‹በታታኝ››፤ እና የመሳሰለውን ይሉታል ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
ሰው መቼም ፍርድ የሚሰጠው ከላይ በሚያየው ነው፤ የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው፡፡ ሰዎች ከሚያወሩት ድፍረት ውስጥ ወደ ተውሂድ እና ሱና የሚጣሩ ሰዎችን ‹‹ሙናፊቆች›› ብለው መጥራታቸው ነው፡፡ የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን ሙናፊቆችን አላህ ያሳወቃቸውን ብቻ ነበር የሚያውቁት፡፡ ዛሬ ውስጥ አዋቂ ይመስል ቢድዐውን ስታጋልጥበት ‹‹ሙናፊቅ›› ብሎ ታፔላውን ይለጥፍብሃል፡፡ ነገ አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ፍርድ በሚጠይቅበት ቀን ምን ይሆን የሁላችንም መልስ?
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ሚዛን ይኑረን፡፡ እኛ ፍርድ የምንሰጠው ከላይ በምናየው ነው፤ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ከላይ የተዘረዘሩትን ሁሉ በአቅማቸው ልክ የሚሰሩ ወንድም እና እህቶችን ‹‹ቅጥረኛ እና ሙናፊቅ›› ይላሉ፡፡ አላህ ከቅጥረኝነት እና ኒፋቅ ይጠብቀን ሁላችንንም፡፡ እውነት እንዲህ አይነት ቅጥረኛ አለ? የሙናፊቅነትን ጉዳይ አላህ ብቻ አይደለምን የሚያውቀው?
አላህ እንዲህ ይላል
فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ለነፍሳችን እንዘንላት፡፡ ያለ ማስረጃ በደመነፍስ እና በስሜት የተነገረን ሁሉ ሰምቶ ማራገብ ነገ አላህ ፊት ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ አላህ ፊት ደግሞ ተጨባጭ ማስረጃ ከሌለ ኪሳራው ከባድ ነው፡፡
አላህ ሃቁን ይምራን፡፡ አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
‹‹የማይመስል ነገር ለሚስትህ አትንገር›› ይላል ተራቹ
የትኛው መንግስት ይሆን የሚከተለውን የሚሉትን (የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው) ሰዎች ቅጥረኛ አድርጎ የሚይዘው
1) አላህን ብቻ እናምልክ በእርሱም ላይ ማንንም ይሁን ምንንም አናጋራ፤
2) ያአላህ ብቻ እንበል ከአላህ ውጭ ያለን እንራቅ፤
3) እርድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለአልከሶ አናድርግ፤
4) ሱጁድን ለአላህ ብቻ እንጂ ለቃጥባሪ ቀብር አይደረግ፤
5) ጠዋፍን ካዕባ ላይ ብቻ እና ለአላህ ብቻ ይደረግ ለኑርሁሴን ቀብር አይደረግ፤
6) ጌታችን አላህ ከፍጡራኑ ሁሉ በላይ ከአርሽ በላይ ነው፤
7) የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱናን አጥብቀን እንያዝ፤ ከቢድዓ ሁሉ በአይነታው እንራቅ፤
8) የሽርክ መናሃሪያ የሆነውን ‹‹መውሊድ›› እንራቀው የእሳት መንገድ ነውና፤
9) ሰሃባዎች ክብራቸው ይከበር አይሰደቡ፤
10) ወለድን እንራቅ፤
11) ሴቶች አላህ እና መልክተኛው የረገሙትን ‹‹ቅንድብ መቀንደብ እና ማስቀንደብ፤ ዊግ መቀጠል እና ማስቀጠል፤ ንቅሳት መንቀስ እና ማስነቀስ›› ትተው ‹‹አላህ የሰውን ልጅ ባማረ ሁኔታ ፈጠርነው›› ብሏል የአላህን ያማረ አፈጣጠር አታበላሹ፤
12) ወንድ እና ሴት ለኢስላም ነው እየተባለ አይደባለቁ፤ ኢስላም አላህን በማመፅ አይረዳም፤
13) ወንዶች ጀመዐ ሰላት ግዴታ ተደርጎብናል፤ ኳስ እያልን የአላህን ቤት ጭር አናድርግ፤
14) በዲን እና ዲንን በተሸከሙ ሰዎች ላይ ማላገጥ ይቅር፤
15) መስጂዶችን የድራማ ሰሪ እየተባለ የአጅነቢ ወንድ እና ሴቶች ፎቶ አይለጠፍባቸው፤
16) ድራማ እና ፊልም የሚባል ነገር በኢስላም የለም፤
17) ጫት የሚባል ነገር የኢስላም አካል አይደለም፤ ሙስሊሞችን የሚያሽመደምድ፤ የሚያደነዝዝ እንጂ፤
እና የመሳሰሉትን የሚሉ መንግስት ቅጥረኛ አድርጎ ይይዛል ተብሎ ሲነገርህ እንዴት ታምናለህ???
ምክንያቱም የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመልክተኝነት ከመላካቸው በፊት ‹‹ሙሃመዱል አሚን (ታማኙ ሙሃመድ)›› ነበር ስማቸው፡፡ አንድ አላህን ብቻ ተገዙ፤ ከእርሱ ውጭ ያሉትን ሁሉ (ስም ጠቅሰው ላትን፤ ኡዛን፤ ኢሳን፤ መላኢካን፤ ጂንን) ራቁ፤ እኔም የአላህ መላክተኛ ነኝ ሲሉ የሚከተሉትን ተባሉ ስማቸውን ለማጥፋት
‹‹እብድ፤ ገጣሚ፤ ድግምተኛ……. በታታኝ››
ታድያ ነብያት የተላኩበትን መንገድ እነሱ ባሳዩት መንገድ የሄደ፤ ማንኛውንም አይነት መንገድ ተጠቅመው ሰዎች ስሙን ቢያጠፉት እንዳይገርመው እና እንዳይሰማው ይሄ መንገዳቸው ነውና፡፡ ዋናው መገንዘብ ያለበት ነብያት በሄዱበት መንገድ መጓዙን ብቻ እና ብቻ ነው፡፡
እንደየዘመኑ ማስበርገጊያው ይለያያል፡፡
አላህ ብቻ ይመለክ ያለን ‹‹አማልክቶቻችንን የሚሳደብ፤ ነብያችንን የማይወድ፤ ወልዬችን የማይወድ››፤ ወደ እውነተኛው አንድነት የሚጣራውን ‹‹በታታኝ››፤ እና የመሳሰለውን ይሉታል ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ ‹‹ዘመን ይመጣል እውነተኛው ውሸታም፤ ውሸታሙ እውነተኛ የሚባልበት….››፡፡
ሰው መቼም ፍርድ የሚሰጠው ከላይ በሚያየው ነው፤ የውስጥ አዋቂው አላህ ብቻ ነው፡፡ ሰዎች ከሚያወሩት ድፍረት ውስጥ ወደ ተውሂድ እና ሱና የሚጣሩ ሰዎችን ‹‹ሙናፊቆች›› ብለው መጥራታቸው ነው፡፡ የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን ሙናፊቆችን አላህ ያሳወቃቸውን ብቻ ነበር የሚያውቁት፡፡ ዛሬ ውስጥ አዋቂ ይመስል ቢድዐውን ስታጋልጥበት ‹‹ሙናፊቅ›› ብሎ ታፔላውን ይለጥፍብሃል፡፡ ነገ አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ፍርድ በሚጠይቅበት ቀን ምን ይሆን የሁላችንም መልስ?
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ሚዛን ይኑረን፡፡ እኛ ፍርድ የምንሰጠው ከላይ በምናየው ነው፤ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ከላይ የተዘረዘሩትን ሁሉ በአቅማቸው ልክ የሚሰሩ ወንድም እና እህቶችን ‹‹ቅጥረኛ እና ሙናፊቅ›› ይላሉ፡፡ አላህ ከቅጥረኝነት እና ኒፋቅ ይጠብቀን ሁላችንንም፡፡ እውነት እንዲህ አይነት ቅጥረኛ አለ? የሙናፊቅነትን ጉዳይ አላህ ብቻ አይደለምን የሚያውቀው?
አላህ እንዲህ ይላል
فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُۥ
የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
የአላህ ባርያዎች ሆይ! ለነፍሳችን እንዘንላት፡፡ ያለ ማስረጃ በደመነፍስ እና በስሜት የተነገረን ሁሉ ሰምቶ ማራገብ ነገ አላህ ፊት ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ አላህ ፊት ደግሞ ተጨባጭ ማስረጃ ከሌለ ኪሳራው ከባድ ነው፡፡
አላህ ሃቁን ይምራን፡፡ አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
እንዳትጠራጠር!!!!
ሃቅ ላይ መሰባሰብ፤ ተውሂድ እና ሱናን ማንገስ፤ ሽርክ እና ቢድዓን ማውገዝ፤ ለህዝቦች የሽርክ እና የቢድዐን ክፋት ዘርዝሮ መናገር ነው ዋናው እንጂ የዚህ ዲን ረዳት አላህ ነው፤ ከእኛ በአቅማችን የሚጠበቀውን እስከሰራን ድረስ፡፡
እንዳትጠራጠር
1) ኑህ (አለይሂ ሰላምን) አላህ ከጥቂት አማኖች ጋር እና ከእንስሳ ጥንድ ጥንድ እዛች መርከብ ላይ ወጥቶ ከአላህ ቅጣት ተጠብቀው ነጃ የወጡት በተውሂድ፤ በሱና፤ በኢማን ነው፡፡
2) ኢብራሂም (አለይሂ ሰላም) እሳት ውስጥ ተወርውሮ፤ መላው ማህበረሰብ እርሱን ለመግደል ያውም በእሳት ለማቃጠል ሲሉ፤ የሁሉ ነገር ባለቤት የሆነው አላህ፤ ኢብራሂምን ነጃ ያወጣው በእምነቱ በተውሂድ ምክንያት ነው
3) ሉጥ (አለይሂ ሰላምን) ከነዛ ሙጅሪም ከሆኑ ማህበረሰብ ተንኮል አቅሙ ያነሰ የነበረ ቢሆንም አሸናፊ የሆነው አላህ በእምነቱ ነጃ አወጣው
4) ሙሳ እና ሃሩን (አለይሂሙ ሰላም) ከበኒ ኢስራኤሎች ጋር፤ ከጨቃኙ የሃይል ባለቤት፤ አምላጋችሁ፤ ጌታችሁ ነኝ ሲል ከነበረው ፊርዓውን ነፃ አውጥቶ፤ ድልን ያጎናፀፋቸው፤ ተውሂድን አንግበው ሽርክ እና ጥንቆላን ያወገዙ ስለነበር ነው፡፡
5) እነ ሹዓይብን፤ እነ ሷሊህን፤ እነ ሁድን (አለይሂ ሰላም) አላህ ነጃ ያወጣቸው የእምነት ባለቤቶች ስለ ነበሩ ነው፡፡
6) ኢሳ (አለይሂ ሰላምን) ህዝቦቹ ተሰብስበው ሊገድሉት ሲሉ፤ አላህ እንዲያርግ ያደረገው በእምነቱ በተውሂድ ምክንያት ነው፡፡
7) ዩኑስ (አለይሂ ሰላም) የአላህን ተውሂድ አረጋግጠው ነው፤ ከአሳነባሪው ሆድ ውስጥ የተተፉት እና ነጃ የወጡት
8) የሰው ልጆች ሁሉ ምርጥ፤ ነብዩ ሙሃመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከ313-317 ያሉ ሰሀባዎቻቸውን (መሳሪያም ስንቅም ጥቂት የነበራቸው) ይዘው ከ1000 በላይ ሙሽሪኮችን (መሳሪያ እና ትጥቃቸው ብዙ የነበሩትን) ድል እንዲጎናፀፉ ያደረጋቸው፤ ተውሂድን ያረጋገጡ ሽርክን ያልደባለቁ፤ የነብዩን ሱናን ያነገቡ ቢድዓን የራቁ ትውልዶች ስለ ነበሩ ነው፡፡
እንዳትጠራጠር!!!!
ታድያ ወደራሳችን እንመለስ
1) የሽርክ እና ቢድዐ መዓት ሙስሊም ነን የሚለው ማህበረሰብ ይፈፅማል፡፡ ሽርክ እና ቢድዐውን እያየ ዝም የሚለውም በዝቷል
2) በወለድ ይሰራል
3) ዝሙት ይፈፀማል
4) ኳስ እና ሙሰልሰል እያለ ጊዜውን የሚጫወትበት ሙስሊም በዝቷል
5) ኢስላማዊ ፊልም እና ድራማ እየተባለ ነብያትን፤ ሰሃባዎችን፤ ኡለማዎችን ክብራቸውን የሚያጎድፍ ፊልሞች ይሰራሉ
6) ሰሃባዎች የሚሰደቡበት ኪታብ እኛው ኢትዬጵያ ውስጥ ነው ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የሚታደለው
7) ሴት ልጅ ቅንድቧን ተቀንድባ በየካፊቴሪያው ከወንዶች ጋር ኩጭ የሚባለው ኢትዬጵያ ነው
8) ወንዶች በየጫት ቤቱ እየተቀመጡ ገንዘባቸውን እየጨረሱ ትዳራቸውን የሚጎዱ ብሎም የሚበትኑት ይሀው ኢትዬጵያ ነው
9) ለኢስላም ለመስራት እና ለመወያየት ነው እየተባለ ወንድ እና ሴቶች ‹‹የተማሩ›› እየተባሉ ያለ ዲን እውቀት ኢስላምን የሚጋጭ ያለ እውቀት ኡማ ሆቴ፤፤ ምናምን ሆቴል እየተባለ ያለ መጋረጃ የሚያወሩት እዚሁ ኢትዬጵያ ነው
10) እናት እና አባትን አለመታዘዝ እና እነርሱን መጨቃጨቅ ያለው ኢትዬጵያ ውስጥ ነው
እኛ ዘርፈ ብዙ ችግሮች አሉብን፡፡ ዋና እና ዋናው ሽርክ እና ቢድዐ ነው፡፡ እርሱን እንቅረፍ፤ እንማር እናስተምር እንጂ ለተቀረው አላህ ይሰራዋል፡፡
እኛ እራሳችንን እንሳተካክል፤ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቃልን እና ሱናን ለሰው ስንል አንተወው፤ አላህ ያስቀመጠውን ሃቅ ሁላችንም እንተግብር፡፡ አላህ እንደው ሚዛኑን አስቀምጧል፤ የእኛ መብት ሊከበር የሚችለው በዋናነት የአላህ መብት የሆነው ተውሂድን አጥበቀን ስንይዝ ነው፡፡
የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መካ ላይ ተውሂድን ባገኙት አጋጣሚ እና መድረክ ተውሂድን ሲያስተምሩ መስጂድ አልነበራቸውም፡፡ ጥያቂ በሰላሙም ግዜ መስጂዶች በእጃችን በነበሩ ግዜ ስለ ተውሂድ ትምህርት በሰፊው እና በሚጠበቀው መንገድ ትምህርቱ ተሰጥቷል ብሎ ለመናገር አያስደፍርም፡፡ አልተሰጠም ባይባልም፤ የሚገባውን ያህል ተሰጥቷልም አይባልም፡፡ አሁንም አረፈደም ሰዓቱ፤ የተውሂ ትምህርቶችን ዳውን ሎድ በማድረግ ለሰዎች በማሰራጨት፤ አለ የሚባለውን ሚድያ መጠቀም ነው፡፡ አንዳንድ ወንድሞች እና እህቶች ፌስ ቡክን እና ዋትስ አፕን ምን ያህል ሰው ይጠቀመዋል ይባላል፡፡ ልብ ካልን ፊስቡክ እና ዋትስ አፕን ተጠቅሞ አይደል እንዴ የኢንፎርሜሽን መዓት ለህዝቡ እየተሰራጨ ያለው፤ ታድያ ለምን ተውሂድ ሲሆን ይህን ሰበብ መጠቀም አስፈለገ፡፡ ሌላው ፊስቡክ እና ዋትስ አፕ ብቻ አልተባለም፤ አሉ የሚባሉ ኢንፎርሚሽን የሚተላለፍባቸውን ሬድዩ ጣብያዎች፤ ቻናሎች፤ በራሪ ወረቀቶች፤ መቼም በነዚህ እንሞክር እና ከልባችን አዛኙ አላህ እንየዋለን ምን ያህል እንደሚያሰራጨው፡፡
ከዛም በአላህ ፍቃድ የእኛም መብት ይከበራል፡፡
በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ የአላህ ሰላት እና ሰላም ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሃቅ ላይ መሰባሰብ፤ ተውሂድ እና ሱናን ማንገስ፤ ሽርክ እና ቢድዓን ማውገዝ፤ ለህዝቦች የሽርክ እና የቢድዐን ክፋት ዘርዝሮ መናገር ነው ዋናው እንጂ የዚህ ዲን ረዳት አላህ ነው፤ ከእኛ በአቅማችን የሚጠበቀውን እስከሰራን ድረስ፡፡
እንዳትጠራጠር
1) ኑህ (አለይሂ ሰላምን) አላህ ከጥቂት አማኖች ጋር እና ከእንስሳ ጥንድ ጥንድ እዛች መርከብ ላይ ወጥቶ ከአላህ ቅጣት ተጠብቀው ነጃ የወጡት በተውሂድ፤ በሱና፤ በኢማን ነው፡፡
2) ኢብራሂም (አለይሂ ሰላም) እሳት ውስጥ ተወርውሮ፤ መላው ማህበረሰብ እርሱን ለመግደል ያውም በእሳት ለማቃጠል ሲሉ፤ የሁሉ ነገር ባለቤት የሆነው አላህ፤ ኢብራሂምን ነጃ ያወጣው በእምነቱ በተውሂድ ምክንያት ነው
3) ሉጥ (አለይሂ ሰላምን) ከነዛ ሙጅሪም ከሆኑ ማህበረሰብ ተንኮል አቅሙ ያነሰ የነበረ ቢሆንም አሸናፊ የሆነው አላህ በእምነቱ ነጃ አወጣው
4) ሙሳ እና ሃሩን (አለይሂሙ ሰላም) ከበኒ ኢስራኤሎች ጋር፤ ከጨቃኙ የሃይል ባለቤት፤ አምላጋችሁ፤ ጌታችሁ ነኝ ሲል ከነበረው ፊርዓውን ነፃ አውጥቶ፤ ድልን ያጎናፀፋቸው፤ ተውሂድን አንግበው ሽርክ እና ጥንቆላን ያወገዙ ስለነበር ነው፡፡
5) እነ ሹዓይብን፤ እነ ሷሊህን፤ እነ ሁድን (አለይሂ ሰላም) አላህ ነጃ ያወጣቸው የእምነት ባለቤቶች ስለ ነበሩ ነው፡፡
6) ኢሳ (አለይሂ ሰላምን) ህዝቦቹ ተሰብስበው ሊገድሉት ሲሉ፤ አላህ እንዲያርግ ያደረገው በእምነቱ በተውሂድ ምክንያት ነው፡፡
7) ዩኑስ (አለይሂ ሰላም) የአላህን ተውሂድ አረጋግጠው ነው፤ ከአሳነባሪው ሆድ ውስጥ የተተፉት እና ነጃ የወጡት
8) የሰው ልጆች ሁሉ ምርጥ፤ ነብዩ ሙሃመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከ313-317 ያሉ ሰሀባዎቻቸውን (መሳሪያም ስንቅም ጥቂት የነበራቸው) ይዘው ከ1000 በላይ ሙሽሪኮችን (መሳሪያ እና ትጥቃቸው ብዙ የነበሩትን) ድል እንዲጎናፀፉ ያደረጋቸው፤ ተውሂድን ያረጋገጡ ሽርክን ያልደባለቁ፤ የነብዩን ሱናን ያነገቡ ቢድዓን የራቁ ትውልዶች ስለ ነበሩ ነው፡፡
እንዳትጠራጠር!!!!
ታድያ ወደራሳችን እንመለስ
1) የሽርክ እና ቢድዐ መዓት ሙስሊም ነን የሚለው ማህበረሰብ ይፈፅማል፡፡ ሽርክ እና ቢድዐውን እያየ ዝም የሚለውም በዝቷል
2) በወለድ ይሰራል
3) ዝሙት ይፈፀማል
4) ኳስ እና ሙሰልሰል እያለ ጊዜውን የሚጫወትበት ሙስሊም በዝቷል
5) ኢስላማዊ ፊልም እና ድራማ እየተባለ ነብያትን፤ ሰሃባዎችን፤ ኡለማዎችን ክብራቸውን የሚያጎድፍ ፊልሞች ይሰራሉ
6) ሰሃባዎች የሚሰደቡበት ኪታብ እኛው ኢትዬጵያ ውስጥ ነው ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የሚታደለው
7) ሴት ልጅ ቅንድቧን ተቀንድባ በየካፊቴሪያው ከወንዶች ጋር ኩጭ የሚባለው ኢትዬጵያ ነው
8) ወንዶች በየጫት ቤቱ እየተቀመጡ ገንዘባቸውን እየጨረሱ ትዳራቸውን የሚጎዱ ብሎም የሚበትኑት ይሀው ኢትዬጵያ ነው
9) ለኢስላም ለመስራት እና ለመወያየት ነው እየተባለ ወንድ እና ሴቶች ‹‹የተማሩ›› እየተባሉ ያለ ዲን እውቀት ኢስላምን የሚጋጭ ያለ እውቀት ኡማ ሆቴ፤፤ ምናምን ሆቴል እየተባለ ያለ መጋረጃ የሚያወሩት እዚሁ ኢትዬጵያ ነው
10) እናት እና አባትን አለመታዘዝ እና እነርሱን መጨቃጨቅ ያለው ኢትዬጵያ ውስጥ ነው
እኛ ዘርፈ ብዙ ችግሮች አሉብን፡፡ ዋና እና ዋናው ሽርክ እና ቢድዐ ነው፡፡ እርሱን እንቅረፍ፤ እንማር እናስተምር እንጂ ለተቀረው አላህ ይሰራዋል፡፡
እኛ እራሳችንን እንሳተካክል፤ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቃልን እና ሱናን ለሰው ስንል አንተወው፤ አላህ ያስቀመጠውን ሃቅ ሁላችንም እንተግብር፡፡ አላህ እንደው ሚዛኑን አስቀምጧል፤ የእኛ መብት ሊከበር የሚችለው በዋናነት የአላህ መብት የሆነው ተውሂድን አጥበቀን ስንይዝ ነው፡፡
የአላህ መላክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መካ ላይ ተውሂድን ባገኙት አጋጣሚ እና መድረክ ተውሂድን ሲያስተምሩ መስጂድ አልነበራቸውም፡፡ ጥያቂ በሰላሙም ግዜ መስጂዶች በእጃችን በነበሩ ግዜ ስለ ተውሂድ ትምህርት በሰፊው እና በሚጠበቀው መንገድ ትምህርቱ ተሰጥቷል ብሎ ለመናገር አያስደፍርም፡፡ አልተሰጠም ባይባልም፤ የሚገባውን ያህል ተሰጥቷልም አይባልም፡፡ አሁንም አረፈደም ሰዓቱ፤ የተውሂ ትምህርቶችን ዳውን ሎድ በማድረግ ለሰዎች በማሰራጨት፤ አለ የሚባለውን ሚድያ መጠቀም ነው፡፡ አንዳንድ ወንድሞች እና እህቶች ፌስ ቡክን እና ዋትስ አፕን ምን ያህል ሰው ይጠቀመዋል ይባላል፡፡ ልብ ካልን ፊስቡክ እና ዋትስ አፕን ተጠቅሞ አይደል እንዴ የኢንፎርሜሽን መዓት ለህዝቡ እየተሰራጨ ያለው፤ ታድያ ለምን ተውሂድ ሲሆን ይህን ሰበብ መጠቀም አስፈለገ፡፡ ሌላው ፊስቡክ እና ዋትስ አፕ ብቻ አልተባለም፤ አሉ የሚባሉ ኢንፎርሚሽን የሚተላለፍባቸውን ሬድዩ ጣብያዎች፤ ቻናሎች፤ በራሪ ወረቀቶች፤ መቼም በነዚህ እንሞክር እና ከልባችን አዛኙ አላህ እንየዋለን ምን ያህል እንደሚያሰራጨው፡፡
ከዛም በአላህ ፍቃድ የእኛም መብት ይከበራል፡፡
በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ የአላህ ሰላት እና ሰላም ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ከተዋሸብኝ ውሸት በጥቂቱ መልስ ልስጥ
‹‹ሳዳት ከማል ከአገር ውስጥ አልፎ፤ የውጭ አገር ኡለማዎችን ይሳደባል››
ኡማውን የሚያከፍር፤ የአላህ ሰም እና ባህሪያትን ውድቅ የሚያደርግ፤ ሰሃባዎችን የሚሳደብ ኡለማ አይታችሁ ታውቃላችሁን?
እስቲ የአላህ ባርያዎች ሆይ! ጥቂት እንበል በአላህ ፈቃድ፡፡ ከጥንት ጀምሮ እንደሚታወቀው የጥመት አራማጆች የያዙትን ጥመት ስሙን ቀይረው ጥሩ አስመስለው ያቀርቡታል፡፡ ሃቅን ደግሞ በመጥፎ ስም ይጠሩታል፡፡
ጥቂት ምሳሌዎች
1) የመካ ሙሽሪኮች ሽርካቸውን ‹‹ወደ አላህ መቃረቢያ፤ አማላጆቻችችን›› ብለው ጠሩት
2) ረሱል (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ‹‹ድግምተኛ፤ አባት እና ልጅን የሚለያይ›› እና የመሳሰሉትን፡፡ ልብ በል ወደ ተውሂድ እና ሱና ሲጠሩ የዚህ ዘመኖቹም ‹‹አንድነት አትበታትኑ ይላሉ›› ጥያቂ ከተውሂድ እና ሱና ውጭ አንድነት አለን?
ወደ ጥያቂው እንምጣ እና ‹‹ኡለማ ይሳደባሉ›› ለተባለው መልስ መስጠት እፈልጋለሁ፡፡
አሊም ማለት ምን ማለት ነው?
አላህን የሚፈራ፤ ቁርዓን እና ሀዲስን አጥብቆ የሚይዝ፤ የሰሃባዎችን መንገድ የሚከተል፤ ሰሃባዎችን የሚያከብር እንጂ የአላህን ስም እና ባህሪያት ውድቅ የሚያደር፤ ኡማውን በጅምላ የሚያከፍር እና ሰሃባዎችን የሚተች አይደለም፡፡
‹‹ሳዳት ከማል ከአገር ውስጥ አልፎ፤ የውጭ አገር ኡለማዎችን ይሳደባል›› ተብሎ በዋናነት ተሳደብኩ ልባል የሚቻለው ‹‹ሰይድ ቁጡብ›› የሚባለውን ጋዜጠኛ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ‹‹ኡለማ፤ ሸሂድ›› ብለው ይጠሩታል፡፡ እስቲ እውነት ይህ ሰው ያሉበትን ችግሮች በግልፅ እናስቀምጥ እና ይህን ሰው ስህተቱን በግልፅ እንየው፤
1) ኡማውን በጅምላ ማክፈሩ፤ የ21 ክፍለ ዘመን የተክፊር መሪ ነው፡፡ ይህንንም ስንል እንደተለመደው በማስረጃ ነው፡፡
• ‹‹በእርግጥ በምድር ላይ ሸሪዐና ፊቅህ መመሪያው የሆነ አገርም ሆነ ማህበረሰብ የለም›› (ዚላል አል-ቁርዐን 4/2122)
• ‹‹በእርግጥ ይህ እየኖርንበት ያለው የጃሂልያ ማህበረሰብ የሙስሊም ማህበረሰብ አይደለም›› (ዚላል አል-ቁርዐን 4/2009)
• ‹‹ዛሬ ጃሂልያ ላይ ነን፡፡ የአላህ መልክተኛ ከመላካቸው በፊት ወደ ነበረው ፤ እንዲያውም ከዚህ በባሰ ዙሪያችን በጠቅላላ ጃሂልያ ነው›› (መዓሊም ፊጠሪቅ ገፅ 21. 17 እትም፣ 1991)
• ከላይ ያነበባችኋቸውን 3 የሰይድ ቁጡብ አባባሎች ኡመተል ኢስላምን ማክፈር አይደሉምን?
የሚከተሉት የነብያችን አባባል፤ የሰይድ ቁጡብን አባባል ውድቅ ያደርገዋል፡፡ ‹‹በኔ መላክ ትልቁ ጃሂልያ ተወግዶላችኋል›› ‹‹ከኔ ኡመት ሀቅ ላይ እና የበላይ የሆነች ቡድን አትጠፋም፤ እነሱን የሚቃወማቸውም አይጎዳቸውም……›› የሚሉት ሀዲሶች ኡመተል ኢስላም ሙሉ በሙሉ ጨርሶ ከሳቸው መላክ በኋላ ሊጠም እና ጃሂልያ ውስጥ ሊገባ እንደማይችል ይጠቁማል፤ ከጀማዓተ አተክፊር የመጣ አመለካከት እንጂ እስልምና ውስጥ ተቀባይነት የሌለው ፍልስፍና ነው፡፡
ድንገት ይህ ከላይ ያያችሁትን ተክፊር አይደለም ይሉ ይሆናል፡፡ እስቲ የገዛ የራሳቸው ፖለቲካ ፓርቲ ተከታይ የሆነው ዩሱፍ አልቀርዳዊ፤ ሰይድ ቁጥብ ወደ ተክፊር እንደሚጣራ እና በጅምላ እንደሚያከፍር እንዲህ ሲል ይመሰክርበታል፡፡
ዩሱፍ አልቀርዳዊ እንደ ዩሮፒያን አቆጣጠር 4 May 2004 ላይ ‹‹ሀል ዩከፊር “ሰይድ ቁጡብ” ሙስሊመል የውም? (ሰይድ ቁጡብ የዛሬ ሙስሊሞችን ያከፍራቸዋል ወይ?)›› በማለት ከታተመ አርቲክል የተወሰደ፡፡ ሰይድ ቁጡብ ስላለበት የተክፊር አስተሳሰብ እንዲህ ሲል ይገልፃል
ዩሱፍ አልቀርዳዊ ከሰይድ ቁጡብ ዚላል (7/269) የሆኑ ያህል መስመሮችን ጠቅሶ የሚከተለውን ተናገረ፡፡
‹‹ፅሁፉ ግልፅ ነው፡፡ ፀሃፊው (ቁጡብ) ማንንም ሙስሊም አይልም የሱን ሀሳብ ከሚከተሉት ውጪ፤ ይህንንም ቡድን የሙስሊም ግንባር በሎ ይጠራዋል፡፡ ይህም ቡድን እራሱን ብቻ የሙስሉሙ ኡማ ነው ብሎ ማሰብ አለበት፤ ይህንን ቡድን ያካበበው ምንም ይሁን ማን እዚህ ጀመዐ ውስጥ ያልገቡ ሁሉ ጃሂልያ ናቸው፤ ሰዎቹም የጃሂልያ ሰዎች ናቸው፡፡ ማለትም ሙሽሪክና ካፊር ናቸው ከእስልምና ምንም ድርሻ የላቸውም ቢሰግዱም፤ ቢፆሙም፤ ዛካ ቢሰጡም ሃጅ ቢያደርጉም፡፡ ይህም ማለት ሁሉም ሙስሊሞች ከመካ ሙሽሪኮች ጋር አንድ ናቸው ነብያችን የተላኩበት ወቅት የነበሩት እንደማለት ነው፤ የሱም ዳዕዋ ከነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዳዕዋ ጋር እኩል ነው እንደማለት ነው፤ በዛ ዳዕዋ ያመነ (ቁጡብ በሚያምንበት) ወደ እስልምና ይገባል፤ ያላመነም ጃሂልያ፤ ካፊር ነው፤ ደሙንም ማፍሰስ ይበቃል››፡፡ ያነበባችሁት የዩሱፍ አልቀርዳዊ ከኢኽዋን አባሎች ዋናዎቹ ውስጥ አንዱን ነው፡፡ ሰይድ ቁጡብ የሚናገራቸው ሁሉ ‹‹የኸዋሪጅ መንገዶች ናቸው (የሙስሊምን ደም ሀላል ማድረግ፤ ልክ ኸዋሪጆች የሰሃባዎችን ደም ሃላል እንዳደረጉት)››
አሁንም ዩሱፍ አልቀርዳዊ ‹‹አውለዊያት አል-ሀረካቲል ኢስላሚያ (የእስልምና እንቅስቃሴዎች ተቀዳሚያቸው)›› በሚባለው መፀሃፉ ገፅ 110 ላይ እንዲህ ይላል
‹‹በዚህም ወቅት ነበር የሸሂድ ሰይድ ቁጡብ መፀሀፎች ብቅ ያሉት የመጨረሻ ሃሳቦቹን የያዙት፡፡ የኡማውን በጠቅላላ መክፈር የሚያረጋግጡ የሆኑት …. የሰው ልጅን በጠቅላላ የተወገዘውን ጂሃድ እነሱ ላይ ማወጅ …፡፡ ይህንን በግልፅ መዐሊም ፊጠሪቅ፤ ፊዚላሊል ቁርዐን እና አል-ኢስላም ወሙሻኪላት አል-ሃዳራሀ በሚባሉ መፀሃፎቹ ላይ አስቀምጧቸዋል››፡፡ ከምስክርነቱ አልፎ የተሰመረበትን ቃል ልብ ብለዋል ሸሂድ፤ የአላህ መልክተኛ በግልፅ ኢማሙ ቡኻሪ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ‹‹እገሌ ሸሂድ ነው አትበል›› ብለዋል፡፡
ይህ ነው የሰይድ ቁጡብ ተክፊር፡፡ ኡማውን በጅምላ ሲያከፍር፡፡ የሱን ኪታቦች ኢትዬጵያ ላይ በተለይ በዩኒቨርሲቲ አካባቢ ላሉ ተማሪዎች ሲያሰራጩት ነበር፡፡ ለዛም ሲባል፤ ይህ ሃቅ ሲጋለጥ ያላቸው አማራጭ፤ አሁንም መጥፎውን ጥሩ አድርገው ማቅረብ ነው፡፡ ሰይድ ቁጡብ ‹‹ሸሂድ ኡለማ ነው›› ብለው ይናገራሉ፡፡ ሸሂድ የሆነውን አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡
2) ሰሃባዎችን ማጣጣሉ እናም ብሎ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁ) ላይ የተደረገውን መፈንቅለ መንግስት እያደነቀ መፃፉ፤ እነዚህን ሁሉ አዳለቱል ኢጅቲማእያ የሚባለው ኪታቡ ላይ ይገኛሉ፡፡
ጋዜጠኛው ሰይድ ቁጡብ አረብኛን ስለቻለ እና ጋዜጠኛ ስነ ነበረ ብቻ፤ ዲንን ሳይማር ዝም ብሎ ከስሜቱ እና ከቢድዐ ‹‹ሺዐ፤ ረዋፊዳ›› እምነት ተነስቶ ታላቁ ሰሃባ ላይ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁም) ላይ የሚከተሉትን አዳለቱል ኢጅቲማኢያ የተባለ መፀሃፉ ላይ አስፍሩዋል፡፡
1)‹‹አልይ ሶስተኛው ኸሊፋ አለመሆኑ ፊትና ነበር›› (ገፅ 191 5ኛው እትም፤ 162 12ኛው እትም)
ይህ እንደሚታወቀው ከሺዐ ክፍል ውስጥ ከሆኑት ውስጥ የአንዳቸው እምነት ነው፡፡ ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስኡድ (ረድየላሁ አንሁም) ኢማሙ ቡኻሪ በዘገቡት ሰሂህ ሀዲስ እንዲህ ይላል ‹‹በነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘመን ከነብያችን ቀጥሎ ምርጥ ሰው አቡበክር ነው፤ ከዛም ኡመር ነው፤ ከዛም ኡስማን ነው እንል ነበር››፡፡ ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልክ ባይሆን ኖሮ ይህ አባባል በዝምታ አያረጋግጡትም ነበር፡፡ ሰይድ ቁጡብ ‹‹አልይ ሶስተኛው ኸሊፋ አለመሆኑ ፈተና ነበር›› ሲል፤ ፈተናው ለማን ነው፡፡ ለሙስሊሞች፤ ለሱኒዬች ወይንስ ለራፊዳዎች???
‹‹ሳዳት ከማል ከአገር ውስጥ አልፎ፤ የውጭ አገር ኡለማዎችን ይሳደባል››
ኡማውን የሚያከፍር፤ የአላህ ሰም እና ባህሪያትን ውድቅ የሚያደርግ፤ ሰሃባዎችን የሚሳደብ ኡለማ አይታችሁ ታውቃላችሁን?
እስቲ የአላህ ባርያዎች ሆይ! ጥቂት እንበል በአላህ ፈቃድ፡፡ ከጥንት ጀምሮ እንደሚታወቀው የጥመት አራማጆች የያዙትን ጥመት ስሙን ቀይረው ጥሩ አስመስለው ያቀርቡታል፡፡ ሃቅን ደግሞ በመጥፎ ስም ይጠሩታል፡፡
ጥቂት ምሳሌዎች
1) የመካ ሙሽሪኮች ሽርካቸውን ‹‹ወደ አላህ መቃረቢያ፤ አማላጆቻችችን›› ብለው ጠሩት
2) ረሱል (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ‹‹ድግምተኛ፤ አባት እና ልጅን የሚለያይ›› እና የመሳሰሉትን፡፡ ልብ በል ወደ ተውሂድ እና ሱና ሲጠሩ የዚህ ዘመኖቹም ‹‹አንድነት አትበታትኑ ይላሉ›› ጥያቂ ከተውሂድ እና ሱና ውጭ አንድነት አለን?
ወደ ጥያቂው እንምጣ እና ‹‹ኡለማ ይሳደባሉ›› ለተባለው መልስ መስጠት እፈልጋለሁ፡፡
አሊም ማለት ምን ማለት ነው?
አላህን የሚፈራ፤ ቁርዓን እና ሀዲስን አጥብቆ የሚይዝ፤ የሰሃባዎችን መንገድ የሚከተል፤ ሰሃባዎችን የሚያከብር እንጂ የአላህን ስም እና ባህሪያት ውድቅ የሚያደር፤ ኡማውን በጅምላ የሚያከፍር እና ሰሃባዎችን የሚተች አይደለም፡፡
‹‹ሳዳት ከማል ከአገር ውስጥ አልፎ፤ የውጭ አገር ኡለማዎችን ይሳደባል›› ተብሎ በዋናነት ተሳደብኩ ልባል የሚቻለው ‹‹ሰይድ ቁጡብ›› የሚባለውን ጋዜጠኛ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ‹‹ኡለማ፤ ሸሂድ›› ብለው ይጠሩታል፡፡ እስቲ እውነት ይህ ሰው ያሉበትን ችግሮች በግልፅ እናስቀምጥ እና ይህን ሰው ስህተቱን በግልፅ እንየው፤
1) ኡማውን በጅምላ ማክፈሩ፤ የ21 ክፍለ ዘመን የተክፊር መሪ ነው፡፡ ይህንንም ስንል እንደተለመደው በማስረጃ ነው፡፡
• ‹‹በእርግጥ በምድር ላይ ሸሪዐና ፊቅህ መመሪያው የሆነ አገርም ሆነ ማህበረሰብ የለም›› (ዚላል አል-ቁርዐን 4/2122)
• ‹‹በእርግጥ ይህ እየኖርንበት ያለው የጃሂልያ ማህበረሰብ የሙስሊም ማህበረሰብ አይደለም›› (ዚላል አል-ቁርዐን 4/2009)
• ‹‹ዛሬ ጃሂልያ ላይ ነን፡፡ የአላህ መልክተኛ ከመላካቸው በፊት ወደ ነበረው ፤ እንዲያውም ከዚህ በባሰ ዙሪያችን በጠቅላላ ጃሂልያ ነው›› (መዓሊም ፊጠሪቅ ገፅ 21. 17 እትም፣ 1991)
• ከላይ ያነበባችኋቸውን 3 የሰይድ ቁጡብ አባባሎች ኡመተል ኢስላምን ማክፈር አይደሉምን?
የሚከተሉት የነብያችን አባባል፤ የሰይድ ቁጡብን አባባል ውድቅ ያደርገዋል፡፡ ‹‹በኔ መላክ ትልቁ ጃሂልያ ተወግዶላችኋል›› ‹‹ከኔ ኡመት ሀቅ ላይ እና የበላይ የሆነች ቡድን አትጠፋም፤ እነሱን የሚቃወማቸውም አይጎዳቸውም……›› የሚሉት ሀዲሶች ኡመተል ኢስላም ሙሉ በሙሉ ጨርሶ ከሳቸው መላክ በኋላ ሊጠም እና ጃሂልያ ውስጥ ሊገባ እንደማይችል ይጠቁማል፤ ከጀማዓተ አተክፊር የመጣ አመለካከት እንጂ እስልምና ውስጥ ተቀባይነት የሌለው ፍልስፍና ነው፡፡
ድንገት ይህ ከላይ ያያችሁትን ተክፊር አይደለም ይሉ ይሆናል፡፡ እስቲ የገዛ የራሳቸው ፖለቲካ ፓርቲ ተከታይ የሆነው ዩሱፍ አልቀርዳዊ፤ ሰይድ ቁጥብ ወደ ተክፊር እንደሚጣራ እና በጅምላ እንደሚያከፍር እንዲህ ሲል ይመሰክርበታል፡፡
ዩሱፍ አልቀርዳዊ እንደ ዩሮፒያን አቆጣጠር 4 May 2004 ላይ ‹‹ሀል ዩከፊር “ሰይድ ቁጡብ” ሙስሊመል የውም? (ሰይድ ቁጡብ የዛሬ ሙስሊሞችን ያከፍራቸዋል ወይ?)›› በማለት ከታተመ አርቲክል የተወሰደ፡፡ ሰይድ ቁጡብ ስላለበት የተክፊር አስተሳሰብ እንዲህ ሲል ይገልፃል
ዩሱፍ አልቀርዳዊ ከሰይድ ቁጡብ ዚላል (7/269) የሆኑ ያህል መስመሮችን ጠቅሶ የሚከተለውን ተናገረ፡፡
‹‹ፅሁፉ ግልፅ ነው፡፡ ፀሃፊው (ቁጡብ) ማንንም ሙስሊም አይልም የሱን ሀሳብ ከሚከተሉት ውጪ፤ ይህንንም ቡድን የሙስሊም ግንባር በሎ ይጠራዋል፡፡ ይህም ቡድን እራሱን ብቻ የሙስሉሙ ኡማ ነው ብሎ ማሰብ አለበት፤ ይህንን ቡድን ያካበበው ምንም ይሁን ማን እዚህ ጀመዐ ውስጥ ያልገቡ ሁሉ ጃሂልያ ናቸው፤ ሰዎቹም የጃሂልያ ሰዎች ናቸው፡፡ ማለትም ሙሽሪክና ካፊር ናቸው ከእስልምና ምንም ድርሻ የላቸውም ቢሰግዱም፤ ቢፆሙም፤ ዛካ ቢሰጡም ሃጅ ቢያደርጉም፡፡ ይህም ማለት ሁሉም ሙስሊሞች ከመካ ሙሽሪኮች ጋር አንድ ናቸው ነብያችን የተላኩበት ወቅት የነበሩት እንደማለት ነው፤ የሱም ዳዕዋ ከነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዳዕዋ ጋር እኩል ነው እንደማለት ነው፤ በዛ ዳዕዋ ያመነ (ቁጡብ በሚያምንበት) ወደ እስልምና ይገባል፤ ያላመነም ጃሂልያ፤ ካፊር ነው፤ ደሙንም ማፍሰስ ይበቃል››፡፡ ያነበባችሁት የዩሱፍ አልቀርዳዊ ከኢኽዋን አባሎች ዋናዎቹ ውስጥ አንዱን ነው፡፡ ሰይድ ቁጡብ የሚናገራቸው ሁሉ ‹‹የኸዋሪጅ መንገዶች ናቸው (የሙስሊምን ደም ሀላል ማድረግ፤ ልክ ኸዋሪጆች የሰሃባዎችን ደም ሃላል እንዳደረጉት)››
አሁንም ዩሱፍ አልቀርዳዊ ‹‹አውለዊያት አል-ሀረካቲል ኢስላሚያ (የእስልምና እንቅስቃሴዎች ተቀዳሚያቸው)›› በሚባለው መፀሃፉ ገፅ 110 ላይ እንዲህ ይላል
‹‹በዚህም ወቅት ነበር የሸሂድ ሰይድ ቁጡብ መፀሀፎች ብቅ ያሉት የመጨረሻ ሃሳቦቹን የያዙት፡፡ የኡማውን በጠቅላላ መክፈር የሚያረጋግጡ የሆኑት …. የሰው ልጅን በጠቅላላ የተወገዘውን ጂሃድ እነሱ ላይ ማወጅ …፡፡ ይህንን በግልፅ መዐሊም ፊጠሪቅ፤ ፊዚላሊል ቁርዐን እና አል-ኢስላም ወሙሻኪላት አል-ሃዳራሀ በሚባሉ መፀሃፎቹ ላይ አስቀምጧቸዋል››፡፡ ከምስክርነቱ አልፎ የተሰመረበትን ቃል ልብ ብለዋል ሸሂድ፤ የአላህ መልክተኛ በግልፅ ኢማሙ ቡኻሪ በዘገቡት ሀዲስ ላይ ‹‹እገሌ ሸሂድ ነው አትበል›› ብለዋል፡፡
ይህ ነው የሰይድ ቁጡብ ተክፊር፡፡ ኡማውን በጅምላ ሲያከፍር፡፡ የሱን ኪታቦች ኢትዬጵያ ላይ በተለይ በዩኒቨርሲቲ አካባቢ ላሉ ተማሪዎች ሲያሰራጩት ነበር፡፡ ለዛም ሲባል፤ ይህ ሃቅ ሲጋለጥ ያላቸው አማራጭ፤ አሁንም መጥፎውን ጥሩ አድርገው ማቅረብ ነው፡፡ ሰይድ ቁጡብ ‹‹ሸሂድ ኡለማ ነው›› ብለው ይናገራሉ፡፡ ሸሂድ የሆነውን አላህ ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡
2) ሰሃባዎችን ማጣጣሉ እናም ብሎ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁ) ላይ የተደረገውን መፈንቅለ መንግስት እያደነቀ መፃፉ፤ እነዚህን ሁሉ አዳለቱል ኢጅቲማእያ የሚባለው ኪታቡ ላይ ይገኛሉ፡፡
ጋዜጠኛው ሰይድ ቁጡብ አረብኛን ስለቻለ እና ጋዜጠኛ ስነ ነበረ ብቻ፤ ዲንን ሳይማር ዝም ብሎ ከስሜቱ እና ከቢድዐ ‹‹ሺዐ፤ ረዋፊዳ›› እምነት ተነስቶ ታላቁ ሰሃባ ላይ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁም) ላይ የሚከተሉትን አዳለቱል ኢጅቲማኢያ የተባለ መፀሃፉ ላይ አስፍሩዋል፡፡
1)‹‹አልይ ሶስተኛው ኸሊፋ አለመሆኑ ፊትና ነበር›› (ገፅ 191 5ኛው እትም፤ 162 12ኛው እትም)
ይህ እንደሚታወቀው ከሺዐ ክፍል ውስጥ ከሆኑት ውስጥ የአንዳቸው እምነት ነው፡፡ ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስኡድ (ረድየላሁ አንሁም) ኢማሙ ቡኻሪ በዘገቡት ሰሂህ ሀዲስ እንዲህ ይላል ‹‹በነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘመን ከነብያችን ቀጥሎ ምርጥ ሰው አቡበክር ነው፤ ከዛም ኡመር ነው፤ ከዛም ኡስማን ነው እንል ነበር››፡፡ ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልክ ባይሆን ኖሮ ይህ አባባል በዝምታ አያረጋግጡትም ነበር፡፡ ሰይድ ቁጡብ ‹‹አልይ ሶስተኛው ኸሊፋ አለመሆኑ ፈተና ነበር›› ሲል፤ ፈተናው ለማን ነው፡፡ ለሙስሊሞች፤ ለሱኒዬች ወይንስ ለራፊዳዎች???
ኢብን ኡመር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን) በነበሩበት ወቅት በሰዎች መሃል እናበላልጥ ነበር፤ አቡበክርን ከዛ ኡመርን ከዛ ኡስማንን እንመርጥ ነበር›› ኡማሙ ቡኸሪ
2)ኡስማን የመራው ዘመን በሁለቱ ሸሆች (አቡበክር እና ኡመር) እና በአልይ መሃል የነበረ ክፍት ዘመን ነው (ገፅ 206 5ኛው እትም)
ሰይድ ቁጡብ ምን ለማለት ፈልጎ ነው??? ይህ ጋዜጠኛ ማን ሆኖ ነው ኡስማን የመራው ዘመን ክፍት ዘመን ነው የሚለው??? እውነታው ግን ሰይድ ቁጡብ እንደሚለው ሳይሆን፤ ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስዑድ ኡስማን ስልጣን ላይ ሲወጣ እንዲህ አለ ‹‹ከቀሩት ውስጥ ምርጣችንን ነው የመረጥነው፤ ምርጣችንንም በመምረጥ ላይም አልተሳሳትንም›› (አጠበቃት አል ኩብራ 3/63)
ሌላው ኡስማን የሰራውን አደለም ኸሊፋ ሆኖ፤ ከኸሊፋነት በፊት በሰራው ስራ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ
በነብያችን አንደበት ኡስማን ኢብን አፋን የተቡክ ዘመቻን ሲወጡ 100 ግመል በመስጠቱ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል ‹‹ኡስማን የሰራውን ቢሰራ ከዚህ በኋላ አይጎዳውም››
ታድያ ወገኖቼ የነብያችንን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ወይንስ የራፊዳ፤ ሺዓዎች፤ የቢድዓ አራማጆችን የንፍቅና ንግግር???????????????????????????????????????????????????????????????????????????????
3)የሚያሳዝነው ኡስማን ለኸሊፋነቱ የደረሰው ሽማግሌ እና ወኔው በደከመበት ሰዐት ነው፤ ለእስልምናም የሚፈለገውን ግብ መድረስ አልቻለም (ገፅ 186 5ኛው እትም)
እንደ ሰይድ ቁጡብ እና እንደ ሙናፊቆች አመለካከት የእስልምና ግብ ምን ማለት ይሆን?????????? ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አይደሉ እንዴ ‹‹የኔን እና የቅን ምትኮቼን (ኹለፋኡ ራሺዲን) ፈለግ ተከተሉ ያሉት››??????
ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አይደሉ እንዴ ለኡስማን ኢብን አፋን ልጃቸውን ኡሙ ኩልሱምን ዳሩለት ሞተችበት፤ ሩቅያን ዳሩት ሞተችበት፤ ካዛ ም እንዲህ አሉ ‹‹ሶስተኛ ቢኖረኝ እድርህ ነበር›› ነብያችን ለዚህ ታላቅ ሰው ልጃቸውን እንዲህ የዳሩለት፤ ፍትሃዊነቱን፤ ቅንነቱን እና ታላቅ ሰውነቱን አይተው አይደለምን??????????????????????????????
4)ኡስማን ላይ የተደረገውን መፈንቅለ መንግስትና የግፍ ግድያ በማድነቅ እንዲህ ይላል ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› (ገፅ 160-161)
እንግዲህ ልብ በሉ፤ ኡስማንን የገደሉት ኸዋሪጆች እነዛ የጀሃነም ውሻዎች ናቸው፤ ግድያውን ያቀናበረው ደግሞ አብደላህ ኢብን ሰባዓ አል የሁዲ (ላዕነቱላኢ አለይሂ) ነው፡፡ ሌላ ማብራሪያ አያስፈልግም ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ስለ ኡስማን ፈተና አስመልክተው የተናገሩትን እና የኡስማን ገዳዬች እነማን እንደሆነ ሲተነብዩ እንዲህ ይላሉ
• የአላህ መልክተኛ ከአቡበክርን፤ከኡመርን እና ከኡስማን ጋር እሁድ ተራራ ላይ በወጡበት እሁድ ተንቀጠቀጠች የአላህ መልክተኛው በእግራቸው በታ አደረጓትና እንዲህ አሉ ‹‹የያዝሽው እኮ ነብይ፤ ሲዲቅ እና ሸሂዶች ነው››፡፡ ሲዲቁ አቡበክር ሲሆን ሸሄዶች ኡመርና ኡስማን ናቸው
• ኡስማን ያለ አግባብ እንደሚገደል የአላህ መልክተኛ ተናግረዋል፡፡ አብደላህ ኢብን ኡመር እንዲህ ይላል የአላህ መልክተኛ ‹‹ፊትና እንደሚመጣና እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ ከዚያም ፊቱን የተሸፈነው ሰው በግፍ ይገደላል አሉ›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 2/115
• ከዐብ ኢብን ኡጅራ እንዲህ ይሉናል፤ የአላህ መልክተኛ ፊትና እንደሚመጣና ወዲያውም እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ አንድ ጭንቅላቱን የተሸፈነ ሰው አለፈ የአላህ መልክተኛም ‹‹ያን ቀን ይህ ሰው ሀቅ ላይ ነው›› እየሮጥኩ ሄጄ የኡስማንን እጅ ይዤ ወደ አላህ መልክተኛ አዞርኩና ‹‹ይህ ሰው›› ብዮ ጠየኳቸው አሳቸውም ‹‹አዎን እሱ›› አሉኝ፡፡ (ሰሂህ ሱነን ኢብን ማጃህ 1/24 (111))
• የምእመናን እናት አኢሻ (አላህ ስራዋን ይውደድላትና) እንዲህ ትላለች የአላህ መልክተኛ ኡስማንን አስጠርተው አዋሩት …… የመጨረሻ ንግግራቸው ጀርባውን ይዘው እንዲህ አሉት ‹‹ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል (ስልጣንን) ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ፡፡
ጥያቄ ሰይድ ቁጡብ የት ነው ያለው የአላህ መልክተኛን ቃል በመቃወም ላይ ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› የሙናፊቆች ግድያ እንዴት እስላማዊ መንፈስ ይኖረዋል?
2)ኡስማን የመራው ዘመን በሁለቱ ሸሆች (አቡበክር እና ኡመር) እና በአልይ መሃል የነበረ ክፍት ዘመን ነው (ገፅ 206 5ኛው እትም)
ሰይድ ቁጡብ ምን ለማለት ፈልጎ ነው??? ይህ ጋዜጠኛ ማን ሆኖ ነው ኡስማን የመራው ዘመን ክፍት ዘመን ነው የሚለው??? እውነታው ግን ሰይድ ቁጡብ እንደሚለው ሳይሆን፤ ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስዑድ ኡስማን ስልጣን ላይ ሲወጣ እንዲህ አለ ‹‹ከቀሩት ውስጥ ምርጣችንን ነው የመረጥነው፤ ምርጣችንንም በመምረጥ ላይም አልተሳሳትንም›› (አጠበቃት አል ኩብራ 3/63)
ሌላው ኡስማን የሰራውን አደለም ኸሊፋ ሆኖ፤ ከኸሊፋነት በፊት በሰራው ስራ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ
በነብያችን አንደበት ኡስማን ኢብን አፋን የተቡክ ዘመቻን ሲወጡ 100 ግመል በመስጠቱ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል ‹‹ኡስማን የሰራውን ቢሰራ ከዚህ በኋላ አይጎዳውም››
ታድያ ወገኖቼ የነብያችንን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ወይንስ የራፊዳ፤ ሺዓዎች፤ የቢድዓ አራማጆችን የንፍቅና ንግግር???????????????????????????????????????????????????????????????????????????????
3)የሚያሳዝነው ኡስማን ለኸሊፋነቱ የደረሰው ሽማግሌ እና ወኔው በደከመበት ሰዐት ነው፤ ለእስልምናም የሚፈለገውን ግብ መድረስ አልቻለም (ገፅ 186 5ኛው እትም)
እንደ ሰይድ ቁጡብ እና እንደ ሙናፊቆች አመለካከት የእስልምና ግብ ምን ማለት ይሆን?????????? ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አይደሉ እንዴ ‹‹የኔን እና የቅን ምትኮቼን (ኹለፋኡ ራሺዲን) ፈለግ ተከተሉ ያሉት››??????
ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አይደሉ እንዴ ለኡስማን ኢብን አፋን ልጃቸውን ኡሙ ኩልሱምን ዳሩለት ሞተችበት፤ ሩቅያን ዳሩት ሞተችበት፤ ካዛ ም እንዲህ አሉ ‹‹ሶስተኛ ቢኖረኝ እድርህ ነበር›› ነብያችን ለዚህ ታላቅ ሰው ልጃቸውን እንዲህ የዳሩለት፤ ፍትሃዊነቱን፤ ቅንነቱን እና ታላቅ ሰውነቱን አይተው አይደለምን??????????????????????????????
4)ኡስማን ላይ የተደረገውን መፈንቅለ መንግስትና የግፍ ግድያ በማድነቅ እንዲህ ይላል ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› (ገፅ 160-161)
እንግዲህ ልብ በሉ፤ ኡስማንን የገደሉት ኸዋሪጆች እነዛ የጀሃነም ውሻዎች ናቸው፤ ግድያውን ያቀናበረው ደግሞ አብደላህ ኢብን ሰባዓ አል የሁዲ (ላዕነቱላኢ አለይሂ) ነው፡፡ ሌላ ማብራሪያ አያስፈልግም ነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ስለ ኡስማን ፈተና አስመልክተው የተናገሩትን እና የኡስማን ገዳዬች እነማን እንደሆነ ሲተነብዩ እንዲህ ይላሉ
• የአላህ መልክተኛ ከአቡበክርን፤ከኡመርን እና ከኡስማን ጋር እሁድ ተራራ ላይ በወጡበት እሁድ ተንቀጠቀጠች የአላህ መልክተኛው በእግራቸው በታ አደረጓትና እንዲህ አሉ ‹‹የያዝሽው እኮ ነብይ፤ ሲዲቅ እና ሸሂዶች ነው››፡፡ ሲዲቁ አቡበክር ሲሆን ሸሄዶች ኡመርና ኡስማን ናቸው
• ኡስማን ያለ አግባብ እንደሚገደል የአላህ መልክተኛ ተናግረዋል፡፡ አብደላህ ኢብን ኡመር እንዲህ ይላል የአላህ መልክተኛ ‹‹ፊትና እንደሚመጣና እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ ከዚያም ፊቱን የተሸፈነው ሰው በግፍ ይገደላል አሉ›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 2/115
• ከዐብ ኢብን ኡጅራ እንዲህ ይሉናል፤ የአላህ መልክተኛ ፊትና እንደሚመጣና ወዲያውም እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ አንድ ጭንቅላቱን የተሸፈነ ሰው አለፈ የአላህ መልክተኛም ‹‹ያን ቀን ይህ ሰው ሀቅ ላይ ነው›› እየሮጥኩ ሄጄ የኡስማንን እጅ ይዤ ወደ አላህ መልክተኛ አዞርኩና ‹‹ይህ ሰው›› ብዮ ጠየኳቸው አሳቸውም ‹‹አዎን እሱ›› አሉኝ፡፡ (ሰሂህ ሱነን ኢብን ማጃህ 1/24 (111))
• የምእመናን እናት አኢሻ (አላህ ስራዋን ይውደድላትና) እንዲህ ትላለች የአላህ መልክተኛ ኡስማንን አስጠርተው አዋሩት …… የመጨረሻ ንግግራቸው ጀርባውን ይዘው እንዲህ አሉት ‹‹ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል (ስልጣንን) ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ፡፡
ጥያቄ ሰይድ ቁጡብ የት ነው ያለው የአላህ መልክተኛን ቃል በመቃወም ላይ ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› የሙናፊቆች ግድያ እንዴት እስላማዊ መንፈስ ይኖረዋል?
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ይህ ነው የሰይድ ቁጡብ እውነታ፡፡ ሰይድ ቁጡብ ፅፏል ብቻ ሳይሆን መባል ያለበት፤ የፃፈው ምንድን ነው መባል አለበት፡፡
ነብያችን እና ሰለፎች ስለ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁም) ምን ይላሉ
• ኡስማን የጀነት ነው
• አንድ ቀን ቤት ውስጥ በተቀመጡበት ታፋቸው ተገልፆ ነበር፤ አቡበክር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡመር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡስማን ገባ ሸፈኑት ተጠየቁ ለምን እንዳደረጉ፤ እሳቸውም እንዲህ አሉ ‹‹ኢስማንን አደለም በምድር ያለ በሰማይ ላይ ያለ መላኢካ ያፍረዋል››
• ነብያችን ለኡስማን 2 ሴት ልጃቸውን መዳራቸው ቅፅል ስሙም ‹‹ዙኑረይን›› የሁለቱ ኑሮች ባለቤት፤ አንዷን ድረውት ስትሞት ሌላኛዋን ሰጡት፡፡ አንድ ነብይ ሁለት ሴት ልጁን ሲሰጥ በሰው ልጆች ታሪክ ታይቶ አይታወቅም፡፡ እንዲያውም ሶስተኛ ቢኖረን እንደግምህ ነበር ብለውታል ይባላል
• በነብያችን አንደበት ኡስማን ኢብን አፋን የተቡክ ዘመቻን ሲወጡ 100 ግመል በመስጠቱ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል ‹‹ኡስማን የሰራውን ቢሰራ ከዚህ በኋላ አይጎዳውም››
• የአላህ መልክተኛ እንዲህ አሉ ‹‹ትናንት ማታ መልካም ሰው ታየ (በህልም) እናም አቡበክር ከአላህ መልክተኛ ጋር፤ኡመር ከአቡበክር ጋር እና ኡስማን ከኡመር ጋር የተያያዙ ናቸው›› ጀሪር ኢብን አብዲላህ (አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸው) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛን ተለይተን ስንሄድ እንዲህ አልንመልካሙ ሰው የአላህ መልክተኛ ናቸው፤ አንዱ ባንዱ መተሳሰራቸው አላህ መልክተኛውን በላከበት ጉዳይ ላይ ሀላፊ ይሆናሉ›› (ሱነን አቢ ዳውድ 2/513)
• ኡስማን ስልጣን ላይ ሲወጣ አብደላህ ኢብን መስዑድ እንዲህ አለ ‹‹ከቀሩት ውስጥ ምርጣችንን ነው የመረጥነው፤ ምርጣችንንም በመምረጥ ላይም አልተሳሳትንም›› (አጠበቃት አል ኩብራ 3/63)
• የአላህ መልክተኛ ከአቡበክርን፤ከኡመርን እና ከኡስማን ጋር እሁድ ተራራ ላይ በወጡበት እሁድ ተንቀጠቀጠች የአላህ መልክተኛው በእግራቸው በታ አደረጓትና እንዲህ አሉ ‹‹የያዝሽው እኮ ነብይ፤ ሲዲቅ እና ሸሂዶች ነው››፡፡ ሲዲቁ አቡበክር ሲሆን ሸሄዶች ኡመርና ኡስማን ናቸው
• ኡስማን ያለ አግባብ እንደሚገደል የአላህ መልክተኛ ተናግረዋል፡፡ አብደላህ ኢብን ኡመር እንዲህ ይላል የአላህ መልክተኛ ‹‹ፊትና እንደሚመጣና እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ ከዚያም ፊቱን የተሸፈነው ሰው በግፍ ይገደላል አሉ›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 2/115
• ከዐብ ኢብን ኡጅራ እንዲህ ይሉናል፤ የአላህ መልክተኛ ፊትና እንደሚመጣና ወዲያውም እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ አንድ ጭንቅላቱን የተሸፈነ ሰው አለፈ የአላህ መልክተኛም ‹‹ያን ቀን ይህ ሰው ሀቅ ላይ ነው›› እየሮጥኩ ሄጄ የኡስማንን እጅ ይዤ ወደ አላህ መልክተኛ አዞርኩና ‹‹ይህ ሰው›› ብዮ ጠየኳቸው አሳቸውም ‹‹አዎን እሱ›› አሉኝ፡፡ (ሰሂህ ሱነን ኢብን ማጃህ 1/24 (111))
• የምእመናን እናት አኢሻ (አላህ ስራዋን ይውደድላትና) እንዲህ ትላለች የአላህ መልክተኛ ኡስማንን አስጠርተው አዋሩት …… የመጨረሻ ንግግራቸው ጀርባውን ይዘው እንዲህ አሉት ‹‹ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል (ስልጣንን) ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ፡፡
ጥያቄ ሰይድ ቁጡብ የት ነው ያለው የአላህ መልክተኛን ቃል በመቃወም ላይ ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› የሙናፊቆች ግድያ እንዴት እስላማዊ መንፈስ ይኖረዋል?
• ኢብን ኡመር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን) በነበሩበት ወቅት በሰዎች መሃል እናበላልጥ ነበር፤ አቡበክርን ከዛ ኡመርን ከዛ ኡስማንን እንመርጥ ነበር›› ኡማሙ ቡኸሪ
ኢብን አባስ ይህንን አንቀፅ ይቀራና هَلْ يَسْتَوِى هُوَ وَمَن يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ ۙ وَهُوَ عَلَىٰ صِرَٰطٍ مُّسْتَقِيمالنحل: ٧٦‹‹ይህ ነበር ኡስማን›› ይል ነበር (ተፍሲር ኢብን ከሲር 2/579)
እንግዲህ የአላህ ባርያዎች! እኛ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እሱ ሰሃባን እንደተሳደብው ባንሰድበውም፤ በግልፅ ግን ለሰሃባዎች ጥብቅና ቆመን ሃቁን እናወጣለን፡፡ እነዚህ ናቸው እንግዲህ ያለ ማስረጃ የሚያወሩት፡፡ አገር ውስጥ ያሉ ኡለማዎች ስም ላሉት፤ አገር ውስጥ ያሉ የሚከበሩ ኡለማዎች የእውነት አሉ፡፡ እንደዚህ ደግሞ የሰይድ ቁጡብ እና መሰሎቹ ጠበቆች አሉ፡፡ ማንም ይሁን ማን ለሰሃባዎች ተሳዳቢ፤ ሰይድ ቁጡብ ጥብቅና ቆሞ ቢመጣ አንሰማውም፡፡ እንቃወመዋለን፡፡
ተክፊር እና ሰሃባ ተሳዳቢ ለኡማው አሳቢ መስሎ በውሸት ተሞልቶ፤ ሃቅን በባጢል ስም፤ ባጢልን በሃቅ ስም እየጠራ ማንንም ሊያታል አይችልም፡፡ መልስ ይሰጠዋል፡፡ ስለዚህ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እናንተ እንደምትሉት ‹‹ኡለማን ይሳደባሉ›› ብትሉንም፤ እኛ አንሳደብም፤ የናንተን የስድብ መዝገበ ቃላት አየነው፤ ስማችሁን ቀይራችሁ ብትሳደቡ፤ መላኢካዎች በስማችሁ ነው የሚመዘግቡት፡፡
ሰሃባን ለሚሳደብ ሰው ጥብቅና ተቁሞ ድል የለም ውርደት እንጂ፡፡
አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለው አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ነብያችን እና ሰለፎች ስለ ኡስማን ኢብን አፋን (ረድየላሁ አንሁም) ምን ይላሉ
• ኡስማን የጀነት ነው
• አንድ ቀን ቤት ውስጥ በተቀመጡበት ታፋቸው ተገልፆ ነበር፤ አቡበክር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡመር ገባ አልሸፈኑትም፤ ኡስማን ገባ ሸፈኑት ተጠየቁ ለምን እንዳደረጉ፤ እሳቸውም እንዲህ አሉ ‹‹ኢስማንን አደለም በምድር ያለ በሰማይ ላይ ያለ መላኢካ ያፍረዋል››
• ነብያችን ለኡስማን 2 ሴት ልጃቸውን መዳራቸው ቅፅል ስሙም ‹‹ዙኑረይን›› የሁለቱ ኑሮች ባለቤት፤ አንዷን ድረውት ስትሞት ሌላኛዋን ሰጡት፡፡ አንድ ነብይ ሁለት ሴት ልጁን ሲሰጥ በሰው ልጆች ታሪክ ታይቶ አይታወቅም፡፡ እንዲያውም ሶስተኛ ቢኖረን እንደግምህ ነበር ብለውታል ይባላል
• በነብያችን አንደበት ኡስማን ኢብን አፋን የተቡክ ዘመቻን ሲወጡ 100 ግመል በመስጠቱ የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል ‹‹ኡስማን የሰራውን ቢሰራ ከዚህ በኋላ አይጎዳውም››
• የአላህ መልክተኛ እንዲህ አሉ ‹‹ትናንት ማታ መልካም ሰው ታየ (በህልም) እናም አቡበክር ከአላህ መልክተኛ ጋር፤ኡመር ከአቡበክር ጋር እና ኡስማን ከኡመር ጋር የተያያዙ ናቸው›› ጀሪር ኢብን አብዲላህ (አላህ መልካም ስራቸውን ይውደድላቸው) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛን ተለይተን ስንሄድ እንዲህ አልንመልካሙ ሰው የአላህ መልክተኛ ናቸው፤ አንዱ ባንዱ መተሳሰራቸው አላህ መልክተኛውን በላከበት ጉዳይ ላይ ሀላፊ ይሆናሉ›› (ሱነን አቢ ዳውድ 2/513)
• ኡስማን ስልጣን ላይ ሲወጣ አብደላህ ኢብን መስዑድ እንዲህ አለ ‹‹ከቀሩት ውስጥ ምርጣችንን ነው የመረጥነው፤ ምርጣችንንም በመምረጥ ላይም አልተሳሳትንም›› (አጠበቃት አል ኩብራ 3/63)
• የአላህ መልክተኛ ከአቡበክርን፤ከኡመርን እና ከኡስማን ጋር እሁድ ተራራ ላይ በወጡበት እሁድ ተንቀጠቀጠች የአላህ መልክተኛው በእግራቸው በታ አደረጓትና እንዲህ አሉ ‹‹የያዝሽው እኮ ነብይ፤ ሲዲቅ እና ሸሂዶች ነው››፡፡ ሲዲቁ አቡበክር ሲሆን ሸሄዶች ኡመርና ኡስማን ናቸው
• ኡስማን ያለ አግባብ እንደሚገደል የአላህ መልክተኛ ተናግረዋል፡፡ አብደላህ ኢብን ኡመር እንዲህ ይላል የአላህ መልክተኛ ‹‹ፊትና እንደሚመጣና እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ ከዚያም ፊቱን የተሸፈነው ሰው በግፍ ይገደላል አሉ›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ 2/115
• ከዐብ ኢብን ኡጅራ እንዲህ ይሉናል፤ የአላህ መልክተኛ ፊትና እንደሚመጣና ወዲያውም እንደሚያልፍ ተናገሩ፡፡ አንድ ጭንቅላቱን የተሸፈነ ሰው አለፈ የአላህ መልክተኛም ‹‹ያን ቀን ይህ ሰው ሀቅ ላይ ነው›› እየሮጥኩ ሄጄ የኡስማንን እጅ ይዤ ወደ አላህ መልክተኛ አዞርኩና ‹‹ይህ ሰው›› ብዮ ጠየኳቸው አሳቸውም ‹‹አዎን እሱ›› አሉኝ፡፡ (ሰሂህ ሱነን ኢብን ማጃህ 1/24 (111))
• የምእመናን እናት አኢሻ (አላህ ስራዋን ይውደድላትና) እንዲህ ትላለች የአላህ መልክተኛ ኡስማንን አስጠርተው አዋሩት …… የመጨረሻ ንግግራቸው ጀርባውን ይዘው እንዲህ አሉት ‹‹ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል (ስልጣንን) ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡ኡስማን ሆይ አላህ ኩታን ያለብስሃል ሙናፊቆቹ አውልቀው ካሉህ እኔን እስክትገናኘኝ እንዳታወልቀው፡፡›› ሙስነድ ኢማሙ አህመድ፡፡
ጥያቄ ሰይድ ቁጡብ የት ነው ያለው የአላህ መልክተኛን ቃል በመቃወም ላይ ‹‹በእስልምና እይታ ላየው፤ መፈንቅለ መንግስቱ በአጠቃላይ የእስልምና መንፈስ ነበረው›› የሙናፊቆች ግድያ እንዴት እስላማዊ መንፈስ ይኖረዋል?
• ኢብን ኡመር (አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንዲህ ይላሉ ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን) በነበሩበት ወቅት በሰዎች መሃል እናበላልጥ ነበር፤ አቡበክርን ከዛ ኡመርን ከዛ ኡስማንን እንመርጥ ነበር›› ኡማሙ ቡኸሪ
ኢብን አባስ ይህንን አንቀፅ ይቀራና هَلْ يَسْتَوِى هُوَ وَمَن يَأْمُرُ بِٱلْعَدْلِ ۙ وَهُوَ عَلَىٰ صِرَٰطٍ مُّسْتَقِيمالنحل: ٧٦‹‹ይህ ነበር ኡስማን›› ይል ነበር (ተፍሲር ኢብን ከሲር 2/579)
እንግዲህ የአላህ ባርያዎች! እኛ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እሱ ሰሃባን እንደተሳደብው ባንሰድበውም፤ በግልፅ ግን ለሰሃባዎች ጥብቅና ቆመን ሃቁን እናወጣለን፡፡ እነዚህ ናቸው እንግዲህ ያለ ማስረጃ የሚያወሩት፡፡ አገር ውስጥ ያሉ ኡለማዎች ስም ላሉት፤ አገር ውስጥ ያሉ የሚከበሩ ኡለማዎች የእውነት አሉ፡፡ እንደዚህ ደግሞ የሰይድ ቁጡብ እና መሰሎቹ ጠበቆች አሉ፡፡ ማንም ይሁን ማን ለሰሃባዎች ተሳዳቢ፤ ሰይድ ቁጡብ ጥብቅና ቆሞ ቢመጣ አንሰማውም፡፡ እንቃወመዋለን፡፡
ተክፊር እና ሰሃባ ተሳዳቢ ለኡማው አሳቢ መስሎ በውሸት ተሞልቶ፤ ሃቅን በባጢል ስም፤ ባጢልን በሃቅ ስም እየጠራ ማንንም ሊያታል አይችልም፡፡ መልስ ይሰጠዋል፡፡ ስለዚህ ሰሃባን የሚሳደብ ሰው እናንተ እንደምትሉት ‹‹ኡለማን ይሳደባሉ›› ብትሉንም፤ እኛ አንሳደብም፤ የናንተን የስድብ መዝገበ ቃላት አየነው፤ ስማችሁን ቀይራችሁ ብትሳደቡ፤ መላኢካዎች በስማችሁ ነው የሚመዘግቡት፡፡
ሰሃባን ለሚሳደብ ሰው ጥብቅና ተቁሞ ድል የለም ውርደት እንጂ፡፡
አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለው አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ፈጣሪ ቀላቢ፤
ፍጡራን ተቀላቢ፡፡
ፍጥረተ አለሙን የፈጠረ፤ የሚያስተናብር፤ የሚቀልብ አላህ ብቻ ነው፡፡ ይህንን ከአላህ ውጭ ያለ ያደርገዋል ብሎ መናገርም ይሁን ማመን ክህደት ነው፡፡ ሁሉን የፈጠረ ቀላቢ፤ ሁሉም ፍጡራ የብቸኛው ፈጣሪ ተቀላቢ ሆነው ሲያበቁ፤ ጥራቻ ለአላህ የተገባው ይሁን አገራችን ላይ የሚከተሉትን ክህደት እና ባዕድ አምልኮዎች እናገኛለን፡፡
1) አላሁመሰሊ አላ ሙሀመዲ
መገን ነቢ (በጣም ይገርማሉ ነቢ)
የሁሉ ቀላቢ
2) ለካም አንቱ ነሁ ያነቢ
ለመላው ኸልቅ ቀላቢ
ብትን ያለውን ሰብሳቢ
በሶፋ ቡራቅ ጋላቢ
3) አባድር ፆም አያሳድር፡፡
እነዚህ ከላይ ያነበባችኋቸው የክህደት፤ የኩፍር ቃላት ናቸው፡፡ አላህ ስለ እራሱ እንዲህ ሲል ይናገራል፡፡
وَمَا مِن دَآبَّةٍ فِى ٱلْأَرْضِ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ رِزْقُهَا وَيَعْلَمُ مُسْتَقَرَّهَا وَمُسْتَوْدَعَهَا ٰ
በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ፡፡ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፡፡
إِنَّ ٱلَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَٱبْتَغُوا۟ عِندَ ٱللَّهِ ٱلرِّزْقَ وَٱعْبُدُوهُ وَٱشْكُرُوا۟ لَهُۥٓ ۖ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፡፡ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋቸው (መላኢካዎችም፤ ነብያትም (ኢሳን፤ ኡዘይርን፤ ነብዩ ሙሃመድን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ ደጋጎችም አልይም፤ ሁሴንም፤ ፋጢማም፤ ጠንቋይም፤ ጂንም እናም ሌሎችም) ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፡፡ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ (ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ብቸኛው አምላክ፤ ብቸኛው ፈጣሪ አላህ ከእርሱ ብቻ) ፈልጉ፡፡ ተገዙትም (ለእርሱ ብቻ የሚገቡትን መብቶች ለፍጡን አሳልፋችሁ አትስጡ)፡፡ ለእርሱም አመሰግኑ፡፡ ወደእርሱ ትመለሳላችሁ፡፡
ተውሂድ ማለት አላህ ብቻ የሚነጠልበትን መነጠል ሲሆን፡፡ ሽርክ ደግሞ ለአላህ ብቻ የሚገቡትን ወይንም አላህ ብቻ የሚነጠልባቸውን ከእርሱ ውጭ ላለ ማንም አካል (ፍጡር ማለት ነው፡፡ ብቸኛው ፈጣሪ እሱ ብቻ ሆኖ ሳለ) ይሁን አሳልፎ ለፍጡራን መስጠት ነው፡፡
በአላህ ላይ ማጋራት ከባድ ወንጀል እና በደል ነው፡፡ እያጋራ የሞተ ሰው መኖርያው እሳት ነው፤ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡ የአላህ ባርያዎች ሆይ! የሽርክን አስከፊነት ተገንዝበን እራሳችንን፤ ቤተሰባችንን፤ ዘመዶቻችንን፤ መላውን ማህበረሰብ ከእሳት በአላህ ፈቃድ ልናድን ይገባናል፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ፍጡራን ተቀላቢ፡፡
ፍጥረተ አለሙን የፈጠረ፤ የሚያስተናብር፤ የሚቀልብ አላህ ብቻ ነው፡፡ ይህንን ከአላህ ውጭ ያለ ያደርገዋል ብሎ መናገርም ይሁን ማመን ክህደት ነው፡፡ ሁሉን የፈጠረ ቀላቢ፤ ሁሉም ፍጡራ የብቸኛው ፈጣሪ ተቀላቢ ሆነው ሲያበቁ፤ ጥራቻ ለአላህ የተገባው ይሁን አገራችን ላይ የሚከተሉትን ክህደት እና ባዕድ አምልኮዎች እናገኛለን፡፡
1) አላሁመሰሊ አላ ሙሀመዲ
መገን ነቢ (በጣም ይገርማሉ ነቢ)
የሁሉ ቀላቢ
2) ለካም አንቱ ነሁ ያነቢ
ለመላው ኸልቅ ቀላቢ
ብትን ያለውን ሰብሳቢ
በሶፋ ቡራቅ ጋላቢ
3) አባድር ፆም አያሳድር፡፡
እነዚህ ከላይ ያነበባችኋቸው የክህደት፤ የኩፍር ቃላት ናቸው፡፡ አላህ ስለ እራሱ እንዲህ ሲል ይናገራል፡፡
وَمَا مِن دَآبَّةٍ فِى ٱلْأَرْضِ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ رِزْقُهَا وَيَعْلَمُ مُسْتَقَرَّهَا وَمُسْتَوْدَعَهَا ٰ
በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ፡፡ ማረፊያዋንም መርጊያዋንም ያውቃል፡፡
إِنَّ ٱلَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَٱبْتَغُوا۟ عِندَ ٱللَّهِ ٱلرِّزْقَ وَٱعْبُدُوهُ وَٱشْكُرُوا۟ لَهُۥٓ ۖ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፡፡ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋቸው (መላኢካዎችም፤ ነብያትም (ኢሳን፤ ኡዘይርን፤ ነብዩ ሙሃመድን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ ደጋጎችም አልይም፤ ሁሴንም፤ ፋጢማም፤ ጠንቋይም፤ ጂንም እናም ሌሎችም) ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፡፡ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ (ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ፍጡራኑን የሚያብቃቃ ብቸኛው አምላክ፤ ብቸኛው ፈጣሪ አላህ ከእርሱ ብቻ) ፈልጉ፡፡ ተገዙትም (ለእርሱ ብቻ የሚገቡትን መብቶች ለፍጡን አሳልፋችሁ አትስጡ)፡፡ ለእርሱም አመሰግኑ፡፡ ወደእርሱ ትመለሳላችሁ፡፡
ተውሂድ ማለት አላህ ብቻ የሚነጠልበትን መነጠል ሲሆን፡፡ ሽርክ ደግሞ ለአላህ ብቻ የሚገቡትን ወይንም አላህ ብቻ የሚነጠልባቸውን ከእርሱ ውጭ ላለ ማንም አካል (ፍጡር ማለት ነው፡፡ ብቸኛው ፈጣሪ እሱ ብቻ ሆኖ ሳለ) ይሁን አሳልፎ ለፍጡራን መስጠት ነው፡፡
በአላህ ላይ ማጋራት ከባድ ወንጀል እና በደል ነው፡፡ እያጋራ የሞተ ሰው መኖርያው እሳት ነው፤ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡ የአላህ ባርያዎች ሆይ! የሽርክን አስከፊነት ተገንዝበን እራሳችንን፤ ቤተሰባችንን፤ ዘመዶቻችንን፤ መላውን ማህበረሰብ ከእሳት በአላህ ፈቃድ ልናድን ይገባናል፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው፤ ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
👆👆👆የአላህ ባሪያዎች ሆይ! እስቲ በአላህ ይሁንባችሁ ተመልከቱት ያሲን ኑሩ (አላህ እሱንም እኛንም ይምራንና) ምን እየሰራ እንደሆነ ተመልከቱት? እስቲ ከዚህ ፎቶ ኡመተል ኢስላም ምን እንዲማርበት ነው? የፎቶው አላማ ምንድን ነው? ብዙ ሚስኪን ተከታዬቹ እንዲህ ያለውን የጅል ስራ መቃወም አቅቷቸዋል፡፡ ይህን የሚቃወሙ ሰዎችን ኢስላምን እንደተቃወሙ፣ የሙስሊሞችን አንድነት እንደበተኑ አድርገው ይለፍፋሉ፡፡ አላህ ይድረስልን፡፡ ኡስታዝ ተብየው ይህን ካደረገ፣ ተማሪዎቹ፣ የሱን ትምህርት ሰምተው የሚያድጉ ልጆች ነገ በምስል ምን ሊደርሱ እንደሚችሉ መገመት ይቻላል፡፡ የሚገርመው ማንኛውንም ጥፋት ሲያጠፉ እና ሰው ሲያስቱ ዝም እንድንላቸው ነው የሚፈልጉት፡፡ አንዳንድ ሚስኪኖች እንዲህ አይነት ጥፋቶች ከኡስታዞቻቸው ሲጋለጡ “ቅናት ነው” ወይ ይላሉ?
መልሱም በዚህ በልጆች ስራ ምን ይቀናል ነው፡፡
ከፊሎች ደግሞ “የሰው ነውር አትከታተሉ” ይላሉ፡፡
መልሱም ነውር ከሆነ ለምን በአደባባይ ይለቁታል፡፡
ሌሎች ደግሞ “አረ አላህን ፍራ” ይላሉ፡፡
መልሱም አላህን ፍራ የሚባለው እንዲህ በአደባባይ ሙስሊሞችን ዋዳልተፈለገ አቅጣጫ የሚመራው ነው፡፡
አላህ ሆይ! ወደ ሐቁ መንገድ ምራን፡፡
መልሱም በዚህ በልጆች ስራ ምን ይቀናል ነው፡፡
ከፊሎች ደግሞ “የሰው ነውር አትከታተሉ” ይላሉ፡፡
መልሱም ነውር ከሆነ ለምን በአደባባይ ይለቁታል፡፡
ሌሎች ደግሞ “አረ አላህን ፍራ” ይላሉ፡፡
መልሱም አላህን ፍራ የሚባለው እንዲህ በአደባባይ ሙስሊሞችን ዋዳልተፈለገ አቅጣጫ የሚመራው ነው፡፡
አላህ ሆይ! ወደ ሐቁ መንገድ ምራን፡፡
በድሩ ሁሴን ሆይ! የአላህ ፍቅር እንኳን በምን እንደሚገለፅ አታውቅምን?
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡
****************************************
በድሩ ሁሴን አላህ እኛንም እሱንም ይምራን እና አወልያ ላይ “መውሊድ አይለያየንም” እያለ በተናገረበት መፈክር ላይ ሌላን የተሳሳተ ንግግር እንዲህ ሲል ተናግሯል
“የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡”
በድሩ ሁሴን እና ተከታዬቹ ሆይ! አይደለም ፍጡሩን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ፈጣሪ አላህን እንኳን እወዳለሁ ያለ ሰው ፍቅሩ እውነተኛ ለመሆኑ የሚረጋገጠው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል ነው፡፡
እስቲ የአላህን ቃል አብረን እናንብብ
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
ይሀው ከጌታችን አላህ በላይ በተለያየንበት ጉዳይ ማን ፍርድ ይስጥ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙበትን ተግባር የሚሰሩትን ሰዎች “አንድ ነን”፣ “እዚህ ውስጥ መውሊድ የሚያከብር የማያከብር አለ” ብሎ በድሩ ሁሴን የማይደበለቀውን ሁሉ ደበላለቀው፡፡
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡ ከተራራ ላይ እንዳትወርዱ ተብለው “የጦር ምርኮ እየተከፋፈለ ነው” ብለው ጦርነት ያለቀ መስሎዋቸው ስለወረዱ ነው፡፡
ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው፡፡” ብለው ሲያበቁ እሳቸው ያላዘዙበትን መውሊድ በድሩ ሁሴን እንዴት ይሆን “የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡” የሚለው?
ሐቁ ስንት ነው? አንድ ብቻ አይደለምን? ነው እንጂ፡፡ ታድያ ለምን ይሆን በብቸኛው ሐቅ በሱና ላይ አንድ እንሁን ማለት ሲገባቸው የቢድኣውን ቁንጮ፣ የሺርኩን መናሀሪያ መውሊድ “መውሊድ አይለያየንም” የሚሉት?
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፣ ሀቅ በሰዎች አትለካም፡፡
በድሩም ይሁን ማን ከቁርኣን እና ሀዲስ ሲጋጩ መልስ ይሰጥባቸዋል፡፡ ኢማሙ ማሊክ (ረሂመሁላህ) መዲና የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መስጂድ ውስጥ እያስተማሩ ሳለ እንዲህ አሉ “ሁላችንም ከንግግሩ የሚያዝለትና የሚመለስበት አለ፡፡ የዚህ ቀብር ባለቤት ሲቀር” ብለው የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ቀብር ጠቆሙ፡፡
የበድሩ ንግግር በሐቅ ጋር ስለተጋጨ አንቀበለውም፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡
****************************************
በድሩ ሁሴን አላህ እኛንም እሱንም ይምራን እና አወልያ ላይ “መውሊድ አይለያየንም” እያለ በተናገረበት መፈክር ላይ ሌላን የተሳሳተ ንግግር እንዲህ ሲል ተናግሯል
“የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡”
በድሩ ሁሴን እና ተከታዬቹ ሆይ! አይደለም ፍጡሩን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ፈጣሪ አላህን እንኳን እወዳለሁ ያለ ሰው ፍቅሩ እውነተኛ ለመሆኑ የሚረጋገጠው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል ነው፡፡
እስቲ የአላህን ቃል አብረን እናንብብ
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
ይሀው ከጌታችን አላህ በላይ በተለያየንበት ጉዳይ ማን ፍርድ ይስጥ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙበትን ተግባር የሚሰሩትን ሰዎች “አንድ ነን”፣ “እዚህ ውስጥ መውሊድ የሚያከብር የማያከብር አለ” ብሎ በድሩ ሁሴን የማይደበለቀውን ሁሉ ደበላለቀው፡፡
ሰሃባዎች ኡሁድ ዘመቻ ላይ እንደ መውሊድ አይነቱን የሺርክ መነሃሪያ ቢድዓ ሰርተው አይደለም የተሸነፉት፡፡ ከተራራ ላይ እንዳትወርዱ ተብለው “የጦር ምርኮ እየተከፋፈለ ነው” ብለው ጦርነት ያለቀ መስሎዋቸው ስለወረዱ ነው፡፡
ታድያ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው፡፡” ብለው ሲያበቁ እሳቸው ያላዘዙበትን መውሊድ በድሩ ሁሴን እንዴት ይሆን “የነብዩ (አለይሂ ወሰላቱ ወሰላም) ፍቅር አንድ ያደርገናል፡፡” የሚለው?
ሐቁ ስንት ነው? አንድ ብቻ አይደለምን? ነው እንጂ፡፡ ታድያ ለምን ይሆን በብቸኛው ሐቅ በሱና ላይ አንድ እንሁን ማለት ሲገባቸው የቢድኣውን ቁንጮ፣ የሺርኩን መናሀሪያ መውሊድ “መውሊድ አይለያየንም” የሚሉት?
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፣ ሀቅ በሰዎች አትለካም፡፡
በድሩም ይሁን ማን ከቁርኣን እና ሀዲስ ሲጋጩ መልስ ይሰጥባቸዋል፡፡ ኢማሙ ማሊክ (ረሂመሁላህ) መዲና የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መስጂድ ውስጥ እያስተማሩ ሳለ እንዲህ አሉ “ሁላችንም ከንግግሩ የሚያዝለትና የሚመለስበት አለ፡፡ የዚህ ቀብር ባለቤት ሲቀር” ብለው የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ቀብር ጠቆሙ፡፡
የበድሩ ንግግር በሐቅ ጋር ስለተጋጨ አንቀበለውም፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
“መውሊድ”፣ “ክሪስማርስ”፣ አሹራ….?
***************************************
ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሃባዎቻቸው በላይ አውቀው ነው ወይ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ነብይ ተደርገው በተላኩ ጊዜ ነሷራዎችም (ክርስትያኖች) ይሁዳዎችም ነበሩ፡፡ ነሷራዎች የኢሳንም ልደት ሲያከብሩ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የወንድማቸውን ኢሳ ልደት አንድም ቀን አክብረው አያውቁም፡፡ ምክንያቱም በአላህ አልታዘዙምና፡፡ የነብይም ይሁን የሌላ ግለሰብ የልደት በዓል ማክበር የነብያቶች እምነት እስልምና በፍፁም የሚያውቀው አይደለም፡፡ ልደት ማክበር የእስልምና አካልም አይደለም፡፡በሌላ በኩል ሌላኛው ወንድማቸው ነብየላህ ሙሳን (አለይሂ ሰላም) አስመልክቶ የሁዳዎች አሹራን ሲፆሙ አዩ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሁዳዎችን ለምን እንደሚፆሙ ጠየቁ “አላህ ሙሳን እና የእስራኢል ልጆችን ከፊርዐውን ነፃ ያወጣበት ቀን ነው” ሲሉ መለሱላቸው፡፡ ነብዩም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እኛ በሙሳ ጉዳይ ከናንተ የበለጠ የተገባን ነን” ብለው አሹራን ፆሙ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ እንዲያውም ረመዳን ከመደንገጉ በፊት አሹራ በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ ከረመዳን በኋላ ይሀው እኛም የሳቸውን ፈለግ በመከተል እንፆመዋለን፡፡ ልክ እንደዚሁ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ሰኞ ለምን እንደሚፆሙ” ሲጠየቁ “የተወለድኩበት ቀን ስለሆነ እና ቁርዐን እኔ ላይ የወረደበት ቀን ስለሆነ ነው” ብለዋል፡፡ ታድያ ግዴታ ያልሆነ የሱና ፆም አሹራን በአመት አንዴ እንድንፆመው፣ እሳቸው የተወለዱበትን ቀን እና ቁርዓን የወረደበትን ቀን ሰኞ እንዲሁ በሳምንትን አንዴ ሱና ፆም እንድንፆም ነግረውናል፡፡ የሚያሳዝነው አብዛኛው “መውሊድን” አከብራለሁ የሚል ሰው የታዘዘውን በየሳምንቱ የሚፆመውን ሱና ሲፆም አይታይም፡፡ ይልቁንስ ለምሳሌ “የኢስነይን ሰዎች ነን” እያሉ ሰኞ ሰኞ ጉንጫቸውን በአንደንዛዡ ቅጠል ጫት ወጥረው ሲቅሙ እና ሲጨፍሩ የሚውሉ ሸይጧን የተጫወተባቸው አሉ፡፡ በአመት አንዴ ግን ያልታዘዙትን “መውሊድ” ብለው በማክበር “የኢሳ ልደት” ብለው ከሚያከብሩት ሰዎች ጋር ተመሳስለዋል፡፡ የታዘዙትን ትተው ያልታዘዙትን በመስራት ወደ አላህ እዝነት ሳይሆን ቁጣውን ወደሚያከናንባቸው የሰይጣን መንገድ የሚንደረደሩ ሰዎች ምን አለ ቆም ብለው ቢያስቡ?
አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል እንጂ ውዴታውን እና ምህረቱን ቃል የገባልን ያላዘዙትን በመስራት አይደለም፡፡ ሸይጧን ደግሞ እንዲህ አሳቢ መስሎ ነው ከጥንት እስከዛሬ ሰዎችን ሲያጠም የነበረው፡፡ አላህ ከተንኮሉ ይጠብቀን፡፡
ሌላው ሰሃባዎች አላህ አማኝ፣ እውነተኞች፣ ወድጃቸዋለሁ እያለ ያወደሳቸው….. ከነሱ መንገድ ውጭ ያለን የሚከተል መንገድ የሳተ፣ ጀሀነምም እንደሚገባ አላህ እና መልክተኛው ነግረውን ሲያበቁ፡፡ ለምን ይሆን መውሊድንም ይሁን ሌሎች ተግባራትን በተመለከተ ሰሃባዎች የቆሙበት ቦታ የማንቆመው?
ሰሃባዎች ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በህይወት በነበሩ ግዜም ይሁን ሞተው አንድም ቀን የማንንም ነብይ ይሁን የረሱልን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልደት አክብረው አያውቁም፡፡
ታድያ እኛ ማን ሆነን ነው ሰሃባዎች ያልሰሩትን የምንሰራው? የአላህን ዲን፣ ንፁሁን የነብዩ ሱና በቢድዐ ለማቆሸሽ፣ የሰይጣንን ተልኮ “ነብዩን መውደድ” በሚል ስም ለማሳካት ደፋ ቀና የሚባለው?
እውነት ሰሃባዎች ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሳይወዱ ቀርተው ነው የነብዩን መውሊድ ያላከበሩት?
ወይንስ እነሱ ለነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላቸው ውዴታ ሸሪዐ በደነገገው መልኩ በገንዘብ፣ በህይወት መስዋትነት እና በሌላም ስለገለፁ ነው?
እውነታው እነሱ ስለስርዐት አላቸው፡፡ ይህንን ከሰማይ የወረደ ዲን “እኔ እንደሚመስለኝ” እያሉ ሳይዳፈሩ ያንን ንፁህ ምንም ጭማሪ የማይፈልግ ዲን ለእኛ በሰላም አድርሰዋል፡፡ አላህም ወዷቸዋል፡፡ ዛሬ አላህ ዘንድ ገና ፍርድ ያልተሰጠባቸው ሰዎች ይህን ዲን መጥተው በፈለጉ ጊዜ በቀያየሩት ቁጥር እኛ አብረን የምንቀያየረው አላህን ነው የምናመልከው ወይንስ እነዚህ አላህ ያልደነገገውን የሚደነግጉ ዲን አፍራሾች?
መውሊድ የሸሮች ሁሉ መጠራቀሚያ፣ የሙስሊሞችን አንድነት ማፍረሻ፣ የድሆችብ ንብረት መብያ….. እርኩስ ተግባር ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ራቁት፡፡
አይ ሸይጧን በየዘመኑ መጥፎውን ነገር ጥሩ አስመስሎ ስም እየቀያየረ የአደም ልጆችን ያጠማቸዋል፡፡ ወደ እሳትም ይመራቸዋል፡፡ ተመልከቱ አደም እና ሀዋን ያቺን ዛፍ ስሟን አሳምሮ እንዳትበሉ የተባሉትን አስበላቸው ከዛም ስህተት ውስጥ ጣላቸው፡፡ የኑሕን (አለይሂ ሰላም) ህዝቦች በሞቱት 5 ደጋግ ሰዎች ያዘነ መስሎ መቀማመጫቸው ላይ ሀውልት አሰርቶ ገደል ከተታቸው፡፡ የጠፉበትን እርኩስ ተግባር ሽርክ ውስጥ ዘፈቃቸው፡፡ አሁንም ይህን ኡመት “ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላችሁን ውዴት ልደቱን አክብሩለት” የሚመስል የሰይጣን ሹክታ እዚህ ኡማ ላይ ተሰራጭቶ የሽርክ መነሃርያ የሆነውን መውሊድ እያከበሩ ወደ እሳት ሲነዱ ይታያሉ፡፡ መውሊድ ላይ ከባባድ የሽርክ ቃላትን ከእስልምና አስፈንጥረው የሚያስወጡ የሽርክ ተግባራት ይታያሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ አላህን ትቶ ፍጡራንን መለመን፣ እነሱን ድረሱልን ብሎ መጣራት፣ አላህን ትቶ ለፍጡራን ስለት መግባት እና የመሳሰሉት ናቸው፡፡
አሳዛኙ ደግሞ ጥመቱን እንደሃቅ፣ ሃቁን እንደ ጥመት ቆጥረው “ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሀባዎቻቸው፣ ታቢኢኖች፣ አትባኡታቢኢን፣ 4 አኢማዎች፣ ሙሐዲሶች፣ 3 ምርጥ ክፍለ ዘመን እና ትውልድ አላከበረውም” ሲባሉ ሃቁን ከመቀበል ይልቅ ያልታዘዝነውን አንሰራም ያሉትን “ነብዩን የማይወዱ፣ የነብዩ ጠላቶች፣ ወሃብዬች እና ሌላም” ሲሉ ይደመጣሉ፡፡
ከድጡ ወደ ማጡ ይሉሃል ይህ ነው፡፡ ሸይጧን ግን ዛሬ ጥፋታቸውን እያሸበረቀላቸው ዲንን በዲን ስም እንዲንዱ እየገፋፋቸው ነው፡፡
ነሷራችን በነብየላህ ኢሳ (አለይሂ ወሰለም) ላይ ድንበር አልፈው “የአላህ ልጅ ነው” እንዲሉ ያደረጋቸው የሰው እና የጂን ሰይጣናት ናቸው፡፡ ነሷራች ኢሳን ድንበር ያለፉበት ጠልተውት ሳይሆን ወደውት ነው፡፡ ግን ድንበር አለፉ፡፡ ከልክ በላይ ከፍ ከፍ አደረጉት፣ ያላታዘዙትን ልደቱን አከበሩለት፡፡ ከዚህም ኡማ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመውደድ ስም ሸይጧን መንገድ አስቷቸው ልክ እንደነሷራች ያልታዘዙትን ልደት ማክበር፣ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “መጣ ያለፈው ወንጀላችንን ማረ”፣ “የሁሉ ቀላቢ”፣ “ልቤ ባንቱ በእርሶ ተመካ” እና የመሳሰሉትን የብቸኛ ፈጣሪና ተመላኪ አላህ መብት አሳልፈው ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመስጠት ታላቁን ማጋራት እና ቢድዐ ሲሰሩ ይታያል፡፡
ሸይጧን መቼም ለሰው ልጎች ከባድ ጠላታቸው ነው፡፡ አላህ ድንበር ከማለፍ፣ ከሽርክ፣ ከቢድዐ እና አላህ ከጠላው ሁሉ ይጠብቀን፡፡ አላህ ወደ ተውሒድ፣ ሱና፣ የሰለፉነ ሷሊሂን አረዳድ፣ እሱ መልካም ወዳለው ሁሉ ይምራን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅ በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
***************************************
ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሃባዎቻቸው በላይ አውቀው ነው ወይ?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ነብይ ተደርገው በተላኩ ጊዜ ነሷራዎችም (ክርስትያኖች) ይሁዳዎችም ነበሩ፡፡ ነሷራዎች የኢሳንም ልደት ሲያከብሩ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የወንድማቸውን ኢሳ ልደት አንድም ቀን አክብረው አያውቁም፡፡ ምክንያቱም በአላህ አልታዘዙምና፡፡ የነብይም ይሁን የሌላ ግለሰብ የልደት በዓል ማክበር የነብያቶች እምነት እስልምና በፍፁም የሚያውቀው አይደለም፡፡ ልደት ማክበር የእስልምና አካልም አይደለም፡፡በሌላ በኩል ሌላኛው ወንድማቸው ነብየላህ ሙሳን (አለይሂ ሰላም) አስመልክቶ የሁዳዎች አሹራን ሲፆሙ አዩ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሁዳዎችን ለምን እንደሚፆሙ ጠየቁ “አላህ ሙሳን እና የእስራኢል ልጆችን ከፊርዐውን ነፃ ያወጣበት ቀን ነው” ሲሉ መለሱላቸው፡፡ ነብዩም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እኛ በሙሳ ጉዳይ ከናንተ የበለጠ የተገባን ነን” ብለው አሹራን ፆሙ እንዲፆምም አዘዙ፡፡ እንዲያውም ረመዳን ከመደንገጉ በፊት አሹራ በሙስሊሞች ላይ ግዴታ ነበር፡፡ ከረመዳን በኋላ ይሀው እኛም የሳቸውን ፈለግ በመከተል እንፆመዋለን፡፡ ልክ እንደዚሁ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ሰኞ ለምን እንደሚፆሙ” ሲጠየቁ “የተወለድኩበት ቀን ስለሆነ እና ቁርዐን እኔ ላይ የወረደበት ቀን ስለሆነ ነው” ብለዋል፡፡ ታድያ ግዴታ ያልሆነ የሱና ፆም አሹራን በአመት አንዴ እንድንፆመው፣ እሳቸው የተወለዱበትን ቀን እና ቁርዓን የወረደበትን ቀን ሰኞ እንዲሁ በሳምንትን አንዴ ሱና ፆም እንድንፆም ነግረውናል፡፡ የሚያሳዝነው አብዛኛው “መውሊድን” አከብራለሁ የሚል ሰው የታዘዘውን በየሳምንቱ የሚፆመውን ሱና ሲፆም አይታይም፡፡ ይልቁንስ ለምሳሌ “የኢስነይን ሰዎች ነን” እያሉ ሰኞ ሰኞ ጉንጫቸውን በአንደንዛዡ ቅጠል ጫት ወጥረው ሲቅሙ እና ሲጨፍሩ የሚውሉ ሸይጧን የተጫወተባቸው አሉ፡፡ በአመት አንዴ ግን ያልታዘዙትን “መውሊድ” ብለው በማክበር “የኢሳ ልደት” ብለው ከሚያከብሩት ሰዎች ጋር ተመሳስለዋል፡፡ የታዘዙትን ትተው ያልታዘዙትን በመስራት ወደ አላህ እዝነት ሳይሆን ቁጣውን ወደሚያከናንባቸው የሰይጣን መንገድ የሚንደረደሩ ሰዎች ምን አለ ቆም ብለው ቢያስቡ?
አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) በመከተል እንጂ ውዴታውን እና ምህረቱን ቃል የገባልን ያላዘዙትን በመስራት አይደለም፡፡ ሸይጧን ደግሞ እንዲህ አሳቢ መስሎ ነው ከጥንት እስከዛሬ ሰዎችን ሲያጠም የነበረው፡፡ አላህ ከተንኮሉ ይጠብቀን፡፡
ሌላው ሰሃባዎች አላህ አማኝ፣ እውነተኞች፣ ወድጃቸዋለሁ እያለ ያወደሳቸው….. ከነሱ መንገድ ውጭ ያለን የሚከተል መንገድ የሳተ፣ ጀሀነምም እንደሚገባ አላህ እና መልክተኛው ነግረውን ሲያበቁ፡፡ ለምን ይሆን መውሊድንም ይሁን ሌሎች ተግባራትን በተመለከተ ሰሃባዎች የቆሙበት ቦታ የማንቆመው?
ሰሃባዎች ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በህይወት በነበሩ ግዜም ይሁን ሞተው አንድም ቀን የማንንም ነብይ ይሁን የረሱልን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ልደት አክብረው አያውቁም፡፡
ታድያ እኛ ማን ሆነን ነው ሰሃባዎች ያልሰሩትን የምንሰራው? የአላህን ዲን፣ ንፁሁን የነብዩ ሱና በቢድዐ ለማቆሸሽ፣ የሰይጣንን ተልኮ “ነብዩን መውደድ” በሚል ስም ለማሳካት ደፋ ቀና የሚባለው?
እውነት ሰሃባዎች ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሳይወዱ ቀርተው ነው የነብዩን መውሊድ ያላከበሩት?
ወይንስ እነሱ ለነብያችን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላቸው ውዴታ ሸሪዐ በደነገገው መልኩ በገንዘብ፣ በህይወት መስዋትነት እና በሌላም ስለገለፁ ነው?
እውነታው እነሱ ስለስርዐት አላቸው፡፡ ይህንን ከሰማይ የወረደ ዲን “እኔ እንደሚመስለኝ” እያሉ ሳይዳፈሩ ያንን ንፁህ ምንም ጭማሪ የማይፈልግ ዲን ለእኛ በሰላም አድርሰዋል፡፡ አላህም ወዷቸዋል፡፡ ዛሬ አላህ ዘንድ ገና ፍርድ ያልተሰጠባቸው ሰዎች ይህን ዲን መጥተው በፈለጉ ጊዜ በቀያየሩት ቁጥር እኛ አብረን የምንቀያየረው አላህን ነው የምናመልከው ወይንስ እነዚህ አላህ ያልደነገገውን የሚደነግጉ ዲን አፍራሾች?
መውሊድ የሸሮች ሁሉ መጠራቀሚያ፣ የሙስሊሞችን አንድነት ማፍረሻ፣ የድሆችብ ንብረት መብያ….. እርኩስ ተግባር ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ራቁት፡፡
አይ ሸይጧን በየዘመኑ መጥፎውን ነገር ጥሩ አስመስሎ ስም እየቀያየረ የአደም ልጆችን ያጠማቸዋል፡፡ ወደ እሳትም ይመራቸዋል፡፡ ተመልከቱ አደም እና ሀዋን ያቺን ዛፍ ስሟን አሳምሮ እንዳትበሉ የተባሉትን አስበላቸው ከዛም ስህተት ውስጥ ጣላቸው፡፡ የኑሕን (አለይሂ ሰላም) ህዝቦች በሞቱት 5 ደጋግ ሰዎች ያዘነ መስሎ መቀማመጫቸው ላይ ሀውልት አሰርቶ ገደል ከተታቸው፡፡ የጠፉበትን እርኩስ ተግባር ሽርክ ውስጥ ዘፈቃቸው፡፡ አሁንም ይህን ኡመት “ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላችሁን ውዴት ልደቱን አክብሩለት” የሚመስል የሰይጣን ሹክታ እዚህ ኡማ ላይ ተሰራጭቶ የሽርክ መነሃርያ የሆነውን መውሊድ እያከበሩ ወደ እሳት ሲነዱ ይታያሉ፡፡ መውሊድ ላይ ከባባድ የሽርክ ቃላትን ከእስልምና አስፈንጥረው የሚያስወጡ የሽርክ ተግባራት ይታያሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ አላህን ትቶ ፍጡራንን መለመን፣ እነሱን ድረሱልን ብሎ መጣራት፣ አላህን ትቶ ለፍጡራን ስለት መግባት እና የመሳሰሉት ናቸው፡፡
አሳዛኙ ደግሞ ጥመቱን እንደሃቅ፣ ሃቁን እንደ ጥመት ቆጥረው “ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሀባዎቻቸው፣ ታቢኢኖች፣ አትባኡታቢኢን፣ 4 አኢማዎች፣ ሙሐዲሶች፣ 3 ምርጥ ክፍለ ዘመን እና ትውልድ አላከበረውም” ሲባሉ ሃቁን ከመቀበል ይልቅ ያልታዘዝነውን አንሰራም ያሉትን “ነብዩን የማይወዱ፣ የነብዩ ጠላቶች፣ ወሃብዬች እና ሌላም” ሲሉ ይደመጣሉ፡፡
ከድጡ ወደ ማጡ ይሉሃል ይህ ነው፡፡ ሸይጧን ግን ዛሬ ጥፋታቸውን እያሸበረቀላቸው ዲንን በዲን ስም እንዲንዱ እየገፋፋቸው ነው፡፡
ነሷራችን በነብየላህ ኢሳ (አለይሂ ወሰለም) ላይ ድንበር አልፈው “የአላህ ልጅ ነው” እንዲሉ ያደረጋቸው የሰው እና የጂን ሰይጣናት ናቸው፡፡ ነሷራች ኢሳን ድንበር ያለፉበት ጠልተውት ሳይሆን ወደውት ነው፡፡ ግን ድንበር አለፉ፡፡ ከልክ በላይ ከፍ ከፍ አደረጉት፣ ያላታዘዙትን ልደቱን አከበሩለት፡፡ ከዚህም ኡማ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመውደድ ስም ሸይጧን መንገድ አስቷቸው ልክ እንደነሷራች ያልታዘዙትን ልደት ማክበር፣ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “መጣ ያለፈው ወንጀላችንን ማረ”፣ “የሁሉ ቀላቢ”፣ “ልቤ ባንቱ በእርሶ ተመካ” እና የመሳሰሉትን የብቸኛ ፈጣሪና ተመላኪ አላህ መብት አሳልፈው ለነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በመስጠት ታላቁን ማጋራት እና ቢድዐ ሲሰሩ ይታያል፡፡
ሸይጧን መቼም ለሰው ልጎች ከባድ ጠላታቸው ነው፡፡ አላህ ድንበር ከማለፍ፣ ከሽርክ፣ ከቢድዐ እና አላህ ከጠላው ሁሉ ይጠብቀን፡፡ አላህ ወደ ተውሒድ፣ ሱና፣ የሰለፉነ ሷሊሂን አረዳድ፣ እሱ መልካም ወዳለው ሁሉ ይምራን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅ በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድ ላይ የሚባሉ የሺርክ፣ ቢድኣና ኹራፋት ስንኞች፡፡ ከሚከተሉት ሊንኮች አውርዳችሁ አንብቡና እውነታው እናንተው ፍረዱ፡፡ 97 አደገኛ ስንኞች
https://goo.gl/x2eDmD
https://goo.gl/4CWQ6a
https://t.me/Menzuma
https://goo.gl/x2eDmD
https://goo.gl/4CWQ6a
https://t.me/Menzuma
መውሊድ ብለው የሚያከብሩት የሞቱበትን ወይንስ የተወለዱበትን?
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አዛኙ ነብይ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ቢድኣ (በዲን ላይ ያለ) ፈጠራ ሁሉ ጥመት ነው” ብለው ሲያበቃ፣ ያልታዘዙትን የሚሰሩት የቢድዓ ሰዎች መውሊድ (ነብዩ የተወለዱበትን ቀን) እናከብራለን ብለው ሞገቱ፡፡
ሰይጣን ለሰው ልጆች አደገኛ ጠላታቸው ነው፡፡ ጠላትነቱን በጣም የከፋ የሚያደርገው ደግሞ የሰው ልጆችን አላህ እና መልክተኛው የከለከላከሏቸውን ተግባር ሲያሰራቸው ለነሱ አዛኝ መስሎ ነው፡፡
ጥያቄው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተወለዱበት ቀን ኺላፍ (ውዝግብ) እንዳለበት ይታወቃል፡፡ የሞቱበት ግን ያለ ምንም ውዝግብ ረቢአል አወል 12 መሆኑ ይታወቃል፡፡
ታድያ መውሊድን እናከብራለን የሚሉ ሰዎች የሺርክ ስንኞችን እያቀነቀኑ፣ እየጨፈሩ የሚያሳልፉት በተወለዱበት ወይንስ በሞቱበት ቀን?
ይሉ ይሆናል “የተወለዱበት ቀን ውዝግብ ቢኖረውም፣ የሞቱበት ቀን ረቢዓል አወል 12 መሆኑን ብናውቅም አላህ ንያችንን ይመለከታል፡፡ እኛ ልናከብር የፈለግነው የተወለዱበትን ቀን ነው፡፡” ነገር ግን ንያ ብቻውን ስራ ተቀባይነት እንዲኖረው መስፈርት አይሆንም፡፡ ከንያ በመቀጠል መሟላት ያለበት መስፈርት አለ፡፡ እሱም የሚሰራው ስራ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙበት፣ የሰሩት፣ ወይንም ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት መሆን አለበት፡፡ ለዚህም ማስረጃው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው” ብለዋል፡፡
እሳቸው የተወለዱበትን ቀን አመት ጠብቆ ማክበር እሳቸው አላዘዙበትም፡፡ ሸይጧን እዚህ ድረስ እሱን የሚከተሉትን ሰዎች አግኝቷል፡፡ እንወዳቸዋለን የሚሉትን ነብይ የሞቱበትን ቀን የደስታ ቀን አድርገው የሚይዙ፡፡ ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
https://www.facebook.com/sadat.kemal
https://www.youtube.com/user/TewhideFirst
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አዛኙ ነብይ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ቢድኣ (በዲን ላይ ያለ) ፈጠራ ሁሉ ጥመት ነው” ብለው ሲያበቃ፣ ያልታዘዙትን የሚሰሩት የቢድዓ ሰዎች መውሊድ (ነብዩ የተወለዱበትን ቀን) እናከብራለን ብለው ሞገቱ፡፡
ሰይጣን ለሰው ልጆች አደገኛ ጠላታቸው ነው፡፡ ጠላትነቱን በጣም የከፋ የሚያደርገው ደግሞ የሰው ልጆችን አላህ እና መልክተኛው የከለከላከሏቸውን ተግባር ሲያሰራቸው ለነሱ አዛኝ መስሎ ነው፡፡
ጥያቄው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተወለዱበት ቀን ኺላፍ (ውዝግብ) እንዳለበት ይታወቃል፡፡ የሞቱበት ግን ያለ ምንም ውዝግብ ረቢአል አወል 12 መሆኑ ይታወቃል፡፡
ታድያ መውሊድን እናከብራለን የሚሉ ሰዎች የሺርክ ስንኞችን እያቀነቀኑ፣ እየጨፈሩ የሚያሳልፉት በተወለዱበት ወይንስ በሞቱበት ቀን?
ይሉ ይሆናል “የተወለዱበት ቀን ውዝግብ ቢኖረውም፣ የሞቱበት ቀን ረቢዓል አወል 12 መሆኑን ብናውቅም አላህ ንያችንን ይመለከታል፡፡ እኛ ልናከብር የፈለግነው የተወለዱበትን ቀን ነው፡፡” ነገር ግን ንያ ብቻውን ስራ ተቀባይነት እንዲኖረው መስፈርት አይሆንም፡፡ ከንያ በመቀጠል መሟላት ያለበት መስፈርት አለ፡፡ እሱም የሚሰራው ስራ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙበት፣ የሰሩት፣ ወይንም ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት መሆን አለበት፡፡ ለዚህም ማስረጃው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ (ውድቅ) ነው” ብለዋል፡፡
እሳቸው የተወለዱበትን ቀን አመት ጠብቆ ማክበር እሳቸው አላዘዙበትም፡፡ ሸይጧን እዚህ ድረስ እሱን የሚከተሉትን ሰዎች አግኝቷል፡፡ እንወዳቸዋለን የሚሉትን ነብይ የሞቱበትን ቀን የደስታ ቀን አድርገው የሚይዙ፡፡ ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አላህ ሆይ! ሐቅን በሐቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
https://www.facebook.com/sadat.kemal
https://www.youtube.com/user/TewhideFirst