የከባድም ከባድ
=============
አብደላህ (ረድየላሁ አንሁ) የአላህ መልክተኛን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አላህ ዘንድ ታላቁ ወንጀል የቱ ነው? ብዬ ጠየቋቸው፡፡
እሳቸውም ‹‹አላህ ብቻውን ፈጥሮህ ሲያበቃ፤ በእርሱ ላይ ባላንጣን (ሸሪካን፤ ቢጤን) ማድረግ››
‹‹ይህ ታላቅ በደል ነው›› አልኩ
ከዚህ ቀጥሎስ? ብዬ ጠየቅኩ
እሳቸውም ‹‹ልጄ ምግቤን ይሻማዋል ብለህ ልጅህ መግደል›› ነው፡፡
ከዚህ ቀጥሎስ? ብዬ ጠየቅኩ
እሳቸውም ‹‹ከጎረቤትህ ሚስት ጋር ዝሙት መፈፀም›› ነው አሉ፡፡ ሰሂህ አል ቡኻሪ 6/4477
ከሃዲሱ የምንወስደው ትምህርት
==========================
ሁሉም ወንጀል እኩል አይደለም፡፡ ወንጀሉ አንድ አይነት ሆኖ፤ ከቦታ እና ሁኔታ አኳያ ይለያል፡፡ ለምሳሌ ነፍስ ማጥፋት ከባድ ወንጀል ሆኖ ሳለ፤ የገዛ ልጅህን ምግቤን ይሻማኛል ብሎ መግደል ደግሞ ከባድ ነፍስ ማጥፋ ነው፡፡
ጎረቤት ሃቁ ሊጠበቅለት፤ እሱ ለስራም ይሁን ለዘመቻ በሄደበት፤ ሚስት እና ልጆቹን በአማና ጥሎ ሄዶ ከእርሱ ሚስት ጋር ዝሙት መስራት እንደማንኛውም ዝሙት አይደለም፡፡
የወንጀሎች ሁሉ ታላቅ ወንጀል፤ በአላህ ላይ ማሻረክ እና ማጋራት፡፡ አላህ ብቸኛው ፈጣሪ ከሆነ ለምን የአምልኮ ክፍሎች ከእርሱ ውጭ ለፍጡራን ይደረጋሉ? ይህ ነው የበደሎች ሁሉ በደል፡፡
የመካ ሙሽሪኮች ሲጠየቁ ሰማይ እና ምድርን ማን ነው የፈጠረው? አለሙን የሚያስተናብረው ማን ነው? እናንተን የፈጠራችሁ ማን ነው? እና ሌሎች የአላህን ብቸኛ ፈጣሪነት የሚያረጋግጡ ጥያቄዎች ሲጠየቁ ‹‹አላህ›› ብለው መልስ ይሰጣሉ፡፡
ነሳራዎች ሰማይ እና ምድርን ማን ነው የፈጠረው ሲባሉ ‹‹አንድዬ›› ብለው አንድ መሆኑን እና ብቸኛ ፈጣሪ መሆኑን ያረጋግጣሉ፡፡
ታድያ ለምን ይሆን ከአላህ ውጭ ያሉ መላኢካም ይሁን (ጂብሪልን፤ ሚካኤልን (አለይሂሙሰላም)) ይመስል፤ ነብያት (ኢሳን፤ ኡዘይርን፤ ሙሃመድን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም))፤ ሷሊሆችን (አልይ፤ ሁሴን፤ ሀሰን፤ ፋጢማ (ረድየላሁ አንሁማ)) እና የመሳሰሉት ይመስል ከአላህ ውጭ ፍጡራን ሆነው ሳለ የሚመለኩት????????????
አላህ ለእርሱ ፍፁም አምልኮዋቸውን ካደረጉት ባሪያዎቹ ያድርገን፤ ከከባባድ ወንጀሎችም ይጠብቀን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
=============
አብደላህ (ረድየላሁ አንሁ) የአላህ መልክተኛን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አላህ ዘንድ ታላቁ ወንጀል የቱ ነው? ብዬ ጠየቋቸው፡፡
እሳቸውም ‹‹አላህ ብቻውን ፈጥሮህ ሲያበቃ፤ በእርሱ ላይ ባላንጣን (ሸሪካን፤ ቢጤን) ማድረግ››
‹‹ይህ ታላቅ በደል ነው›› አልኩ
ከዚህ ቀጥሎስ? ብዬ ጠየቅኩ
እሳቸውም ‹‹ልጄ ምግቤን ይሻማዋል ብለህ ልጅህ መግደል›› ነው፡፡
ከዚህ ቀጥሎስ? ብዬ ጠየቅኩ
እሳቸውም ‹‹ከጎረቤትህ ሚስት ጋር ዝሙት መፈፀም›› ነው አሉ፡፡ ሰሂህ አል ቡኻሪ 6/4477
ከሃዲሱ የምንወስደው ትምህርት
==========================
ሁሉም ወንጀል እኩል አይደለም፡፡ ወንጀሉ አንድ አይነት ሆኖ፤ ከቦታ እና ሁኔታ አኳያ ይለያል፡፡ ለምሳሌ ነፍስ ማጥፋት ከባድ ወንጀል ሆኖ ሳለ፤ የገዛ ልጅህን ምግቤን ይሻማኛል ብሎ መግደል ደግሞ ከባድ ነፍስ ማጥፋ ነው፡፡
ጎረቤት ሃቁ ሊጠበቅለት፤ እሱ ለስራም ይሁን ለዘመቻ በሄደበት፤ ሚስት እና ልጆቹን በአማና ጥሎ ሄዶ ከእርሱ ሚስት ጋር ዝሙት መስራት እንደማንኛውም ዝሙት አይደለም፡፡
የወንጀሎች ሁሉ ታላቅ ወንጀል፤ በአላህ ላይ ማሻረክ እና ማጋራት፡፡ አላህ ብቸኛው ፈጣሪ ከሆነ ለምን የአምልኮ ክፍሎች ከእርሱ ውጭ ለፍጡራን ይደረጋሉ? ይህ ነው የበደሎች ሁሉ በደል፡፡
የመካ ሙሽሪኮች ሲጠየቁ ሰማይ እና ምድርን ማን ነው የፈጠረው? አለሙን የሚያስተናብረው ማን ነው? እናንተን የፈጠራችሁ ማን ነው? እና ሌሎች የአላህን ብቸኛ ፈጣሪነት የሚያረጋግጡ ጥያቄዎች ሲጠየቁ ‹‹አላህ›› ብለው መልስ ይሰጣሉ፡፡
ነሳራዎች ሰማይ እና ምድርን ማን ነው የፈጠረው ሲባሉ ‹‹አንድዬ›› ብለው አንድ መሆኑን እና ብቸኛ ፈጣሪ መሆኑን ያረጋግጣሉ፡፡
ታድያ ለምን ይሆን ከአላህ ውጭ ያሉ መላኢካም ይሁን (ጂብሪልን፤ ሚካኤልን (አለይሂሙሰላም)) ይመስል፤ ነብያት (ኢሳን፤ ኡዘይርን፤ ሙሃመድን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም))፤ ሷሊሆችን (አልይ፤ ሁሴን፤ ሀሰን፤ ፋጢማ (ረድየላሁ አንሁማ)) እና የመሳሰሉት ይመስል ከአላህ ውጭ ፍጡራን ሆነው ሳለ የሚመለኩት????????????
አላህ ለእርሱ ፍፁም አምልኮዋቸውን ካደረጉት ባሪያዎቹ ያድርገን፤ ከከባባድ ወንጀሎችም ይጠብቀን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
90 ደቂቃ አኸይራ ላይ ስንት ያስከፍል?????
ኳስ ለማየት 90 ደቂቃ ያለ አግባብ፣ ያውም በንዴት ስድብ ሁሉ እየተሰዳደቡ፣ ከዚህም አልፎ አላህ በወንድ ልጅ ላይ ያውም አይነ ስውር የሆነ ሰው ሁሉ አዛን እስከሰማ ድረስ፣ መስጊድ ሄዶ መስገድ ግዴታው ሆኖ ሳለ።ዲሽ ቤት እና ቴሌቭዥን ላይ 90 ደቂቃ ነገ አኸይራ ላይ ስንት ያስከፍል ይሆን?????ሰላት ወቅት አላት ጀሃድ ላይ እንኳን በሰአቱ ይሰገዳል፣ ኳስ በማየት ሰላት ያሳለፈ ምን ይዋጠው?????አላህ ሁኔታችን ያስተካክለው።
https://t.me/SadatTextPosts
ኳስ ለማየት 90 ደቂቃ ያለ አግባብ፣ ያውም በንዴት ስድብ ሁሉ እየተሰዳደቡ፣ ከዚህም አልፎ አላህ በወንድ ልጅ ላይ ያውም አይነ ስውር የሆነ ሰው ሁሉ አዛን እስከሰማ ድረስ፣ መስጊድ ሄዶ መስገድ ግዴታው ሆኖ ሳለ።ዲሽ ቤት እና ቴሌቭዥን ላይ 90 ደቂቃ ነገ አኸይራ ላይ ስንት ያስከፍል ይሆን?????ሰላት ወቅት አላት ጀሃድ ላይ እንኳን በሰአቱ ይሰገዳል፣ ኳስ በማየት ሰላት ያሳለፈ ምን ይዋጠው?????አላህ ሁኔታችን ያስተካክለው።
https://t.me/SadatTextPosts
የሰዎች ሁኔታም የሚስተካከለው የሀይማኖታቸው ሁኔታ ሲስተካከል ነው የሀይማኖታቸው ሁኔታ በተበላሸ መጠን ሁኔታቸውም ይበላሻል
በአላህ ስም እጅግ በጣም አዛኝ እጅግ በጣም ሩህሩህ፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ፈለጋቸውን ሁሉ እስከ መጨረሻዋ ሰዓት በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡ የሰዎች ሁኔታም የሚስተካከለው የሃይማኖታቸው ሁኔታ ሲስተካከል ነው፡፡የሃይማኖታቸው ሁኔታ በተበላሸ መጠን ሁኔታቸውም ይበላሻል፡፡ይህ ነገር ግልፅ እንዲሆንለት የፈለገ ሰው የሚከተለውን የቁርዓን አንቀፅ ያንብብ፡-
﴿وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْقُرَى ءَامَنُواْ وَاتَّقَوْاْ لَفَتَحْنَا عَلَيْهِم بَرَكَـتٍ مِّنَ السَّمَآءِ وَالاٌّرْضِ وَلَـكِن كَذَّبُواْ فَأَخَذْنَـهُمْ بِمَا كَانُواْ يَكْسِبُونَ - أَفَأَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُم بَأْسُنَا بَيَـتاً وَهُمْ نَآئِمُونَ - أَوَ أَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُمْ بَأْسُنَا ضُحًى وَهُمْ يَلْعَبُونَ - أَفَأَمِنُواْ مَكْرَ اللَّهِ فَلاَ يَأْمَنُ مَكْرَ اللَّهِ إِلاَّ الْقَوْمُ الْخَـسِرُونَ ﴾ (الأعراف 096-099)
‹‹የመንደሯም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፤ ግን አስተባበሉ፤ ይሰሩት በነበሩበትም ሃጢአት ያዝናቸው፡፡ የመንደሯ ሰዎች እንሱ የተኙ ሆነው ቅጣታችን ሌሊት እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የመንደሯ ሰዎች እነሱ የሚጫወቱ ሆነው ሳሉ ቅጣታችን ቀን በረፈደ እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የአላህንም አዘናግቶ መያዝ አይፈሩምን? የአላህን አዘናግቶ መያዝ ከከሳሪዎች ህዝቦች በስተቀር የሚተማመን የለም፡፡
ያለፉትን ሰዎች ታሪክ ይመልከቱ ልብ ብለው ካስተዋሉ ታሪክ ውስጥ ተስተምህሮት አለና፡፡ ልቡ ያልተሸፈነበት ሰው ሊያስተውል ይችላል፡፡ እርዳታ የሚፈለገው ከአላህ ብቻ ነው፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ፈለጋቸውን ሁሉ እስከ መጨረሻዋ ሰዓት በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡﴿وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْقُرَى ءَامَنُواْ وَاتَّقَوْاْ لَفَتَحْنَا عَلَيْهِم بَرَكَـتٍ مِّنَ السَّمَآءِ وَالاٌّرْضِ وَلَـكِن كَذَّبُواْ فَأَخَذْنَـهُمْ بِمَا كَانُواْ يَكْسِبُونَ - أَفَأَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُم بَأْسُنَا بَيَـتاً وَهُمْ نَآئِمُونَ - أَوَ أَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُمْ بَأْسُنَا ضُحًى وَهُمْ يَلْعَبُونَ - أَفَأَمِنُواْ مَكْرَ اللَّهِ فَلاَ يَأْمَنُ مَكْرَ اللَّهِ إِلاَّ الْقَوْمُ الْخَـسِرُونَ ﴾ (الأعراف 096-099)
‹‹የመንደሯም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፤ ግን አስተባበሉ፤ ይሰሩት በነበሩበትም ሃጢአት ያዝናቸው፡፡ የመንደሯ ሰዎች እንሱ የተኙ ሆነው ቅጣታችን ሌሊት እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የመንደሯ ሰዎች እነሱ የሚጫወቱ ሆነው ሳሉ ቅጣታችን ቀን በረፈደ እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የአላህንም አዘናግቶ መያዝ አይፈሩምን? የአላህን አዘናግቶ መያዝ ከከሳሪዎች ህዝቦች በስተቀር የሚተማመን የለም፡፡ያለፉትን ሰዎች ታሪክ ይመልከቱ ልብ ብለው ካስተዋሉ ታሪክ ውስጥ ተስተምህሮት አለና፡፡ ልቡ ያልተሸፈነበት ሰው ሊያስተውል ይችላል፡፡ እርዳታ የሚፈለገው ከአላህ ብቻ ነው፡፡የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ፈለጋቸውን ሁሉ እስከ መጨረሻዋ ሰዓት በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በአላህ ስም እጅግ በጣም አዛኝ እጅግ በጣም ሩህሩህ፡፡ የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ፈለጋቸውን ሁሉ እስከ መጨረሻዋ ሰዓት በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡ የሰዎች ሁኔታም የሚስተካከለው የሃይማኖታቸው ሁኔታ ሲስተካከል ነው፡፡የሃይማኖታቸው ሁኔታ በተበላሸ መጠን ሁኔታቸውም ይበላሻል፡፡ይህ ነገር ግልፅ እንዲሆንለት የፈለገ ሰው የሚከተለውን የቁርዓን አንቀፅ ያንብብ፡-
﴿وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْقُرَى ءَامَنُواْ وَاتَّقَوْاْ لَفَتَحْنَا عَلَيْهِم بَرَكَـتٍ مِّنَ السَّمَآءِ وَالاٌّرْضِ وَلَـكِن كَذَّبُواْ فَأَخَذْنَـهُمْ بِمَا كَانُواْ يَكْسِبُونَ - أَفَأَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُم بَأْسُنَا بَيَـتاً وَهُمْ نَآئِمُونَ - أَوَ أَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُمْ بَأْسُنَا ضُحًى وَهُمْ يَلْعَبُونَ - أَفَأَمِنُواْ مَكْرَ اللَّهِ فَلاَ يَأْمَنُ مَكْرَ اللَّهِ إِلاَّ الْقَوْمُ الْخَـسِرُونَ ﴾ (الأعراف 096-099)
‹‹የመንደሯም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፤ ግን አስተባበሉ፤ ይሰሩት በነበሩበትም ሃጢአት ያዝናቸው፡፡ የመንደሯ ሰዎች እንሱ የተኙ ሆነው ቅጣታችን ሌሊት እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የመንደሯ ሰዎች እነሱ የሚጫወቱ ሆነው ሳሉ ቅጣታችን ቀን በረፈደ እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የአላህንም አዘናግቶ መያዝ አይፈሩምን? የአላህን አዘናግቶ መያዝ ከከሳሪዎች ህዝቦች በስተቀር የሚተማመን የለም፡፡
ያለፉትን ሰዎች ታሪክ ይመልከቱ ልብ ብለው ካስተዋሉ ታሪክ ውስጥ ተስተምህሮት አለና፡፡ ልቡ ያልተሸፈነበት ሰው ሊያስተውል ይችላል፡፡ እርዳታ የሚፈለገው ከአላህ ብቻ ነው፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ፈለጋቸውን ሁሉ እስከ መጨረሻዋ ሰዓት በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡﴿وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْقُرَى ءَامَنُواْ وَاتَّقَوْاْ لَفَتَحْنَا عَلَيْهِم بَرَكَـتٍ مِّنَ السَّمَآءِ وَالاٌّرْضِ وَلَـكِن كَذَّبُواْ فَأَخَذْنَـهُمْ بِمَا كَانُواْ يَكْسِبُونَ - أَفَأَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُم بَأْسُنَا بَيَـتاً وَهُمْ نَآئِمُونَ - أَوَ أَمِنَ أَهْلُ الْقُرَى أَن يَأْتِيَهُمْ بَأْسُنَا ضُحًى وَهُمْ يَلْعَبُونَ - أَفَأَمِنُواْ مَكْرَ اللَّهِ فَلاَ يَأْمَنُ مَكْرَ اللَّهِ إِلاَّ الْقَوْمُ الْخَـسِرُونَ ﴾ (الأعراف 096-099)
‹‹የመንደሯም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፤ ግን አስተባበሉ፤ ይሰሩት በነበሩበትም ሃጢአት ያዝናቸው፡፡ የመንደሯ ሰዎች እንሱ የተኙ ሆነው ቅጣታችን ሌሊት እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የመንደሯ ሰዎች እነሱ የሚጫወቱ ሆነው ሳሉ ቅጣታችን ቀን በረፈደ እንዳይመጣባቸው አይፈሩምን? የአላህንም አዘናግቶ መያዝ አይፈሩምን? የአላህን አዘናግቶ መያዝ ከከሳሪዎች ህዝቦች በስተቀር የሚተማመን የለም፡፡ያለፉትን ሰዎች ታሪክ ይመልከቱ ልብ ብለው ካስተዋሉ ታሪክ ውስጥ ተስተምህሮት አለና፡፡ ልቡ ያልተሸፈነበት ሰው ሊያስተውል ይችላል፡፡ እርዳታ የሚፈለገው ከአላህ ብቻ ነው፡፡የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በሰሃባዎቻቸው እና ፈለጋቸውን ሁሉ እስከ መጨረሻዋ ሰዓት በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በእስልምና የሰው ስም አንስቶ መናገር ይቻላል ወይ?
***************************************
የሰው ስም ማንሳት የሚቻልባቸው ወቅቶች አሉ፡፡ ኢማመ ነወዊ (አላህ ይዘንላቸውና) የሚከተሉትን ስድስት ነጥቦች ‹‹ሪያዱ ሷሊሂን›› የተባለው ኪታባቸው ላይ ከቁርዐንና ከሀዲስ ጨምቀው እንዲህ በማለት አስቀምጠዋል፡፡ እወቅ ሀሜት ትክክለኛ ለሆነ አላማ ይቻላል፡፡ ከዚህ መንገድ ውጭ (ስም አንስቶ መናገር) ሌላ አማራጭ ከሌለ፤ እሱም በስድስት ምክንያት ነው፡፡
1. የተበደለ ሰው፡- የተበደለ ሰው ለሚመለከተው አካል፤ ለዳኛ ወይንም ለባለስልጣን፤ ለመሪ ሰውየው በሌለበት እገሌ በድሎኛል ቢል አይከለከልም፡፡
2. መጥፎን ነገር ለማስቆም (ለማገድ)፡- ለምሳሌ አከሌ መጥፎ ስራ እየወራ ነው፤ መጠጥ እየጠጣ ነው፤ እያጭበረበረ ነው ብለህ ለማስቆም ወይንም ለመምከር አቅም ላለው ሰው መናገር፡፡ ይህን ሲያደርግ ሰውየውን ለመመለስ ብቻ መሆን አለበት፡፡
3. ፈትዋ ለመጠየቅ፡- ለምሳሌ ለዳኛ አባቴ፤ ወንድሜ፤ ሚስቴ ወይንም እገሌ በድሎኛል፡፡ ለዚህ አካል ይሄ ይገባዋልን? ይበቃለታል ወይ? የሚሻለው ግን አባቴ፤ ወንድሜ ሳይሉ አንድ ሰው ነበር እንዲህ አደረገ ብሎ መጠየቅ ይሻላል፡፡
4. ሙስሊሞችን ከሸር ለማስጠንቀቅና ለመምከር፡- ለምሳሌ የሀዲስ ዘጋቢዎችና መስካሪዎችን ችግር ካለባቸው ችግር አለባቸው ማለት (ለምሳሌ የሚረሱ ከሆነ ይረሳሉ ብሎ መናገር)፤ እንዲያውም ይህ ዋጂብ ግዴታ ነው፡፡ ሌላ ምሳሌ፡- እገሌን ልጄን ልድረው ነበር፤ እገሌን ንግዴ ላይ ሸሪካ ላደርገው ነበር ምንትላለህ ተብሎ ከተጠየቀ፤ የተጠየቀው ሰው ሀቁን መናገር አለበት፡፡ ሌላው፡- አንድን ጡላበል ኢልም (የዲን ትምህርት የሚቀስም) ሙብተዲዕ (ቢድዐ የሚያራምድ ሰው) ጋር ወይንም ፋሲቅ ዘንድ ዲን ሊማር ሲመላለስ ካየሀው የሰውየውን ማንነት መግለፅ ያስፈልጋል፡፡ መስፈርቱም ምክርን አስቦ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም ይህ ሰዎች የሚሳሳቱበት በመሆኑ ነው፤ ምክንያቱም ተናጋሪውን ምቀኝነት ሊያነሳሳው ይችላል፡፡ ሸይጧን ምክር ነው ብሎ ሊያመሳስልበት ይችላል፤ መጠንቀቅ ይገባል፡፡ ሌላው፡- ሰውየው ሀላፍትና ቦታ ይቀመጥና ሀላፍትናውን የማይወጣ ከሆነ ወይ ሀላፍትና ላይ የተቀመጠው ሰው ለቦታው ብቁ ካልሆነ ወይንም ፋሲቅ ከሆነ ለሚመለከተው አካል፤ አከሌ ተነስቶ አከሌ ቢቀመጥ ብሎ መናገር ይቻላል፡፡
5. ሰውየው ወንጀሉንና ቢድዐውን ግልፅ የሚያደርግ ከሆነ፡- በግልፅ እየሰሩ ያሉትን በግልፅ ለማህበረሰቡ ስም አንስቶ መጥቀስ6. ለማስተዋወቅ፡- አንድ ሰው በሚታወቅበት ቅፅል ስም ማንሳት ለምሳሌ ሶስት ሙሀመዶች ቢኖኑ አንዱን ሙሀመድ የሚያነክሰው ተብሎ ቢጠራ፡፡ ልብ ሊባል የሚገባው ለመለየት ብቻ እንጂ ለማነወር ከሆነ አይቻልም፡፡1. የተበደለ ሰው፡- የተበደለ ሰው ለሚመለከተው አካል፤ ለዳኛ ወይንም ለባለስልጣን፤ ለመሪ ሰውየው በሌለበት እገሌ በድሎኛል ቢል አይከለከልም፡፡2. መጥፎን ነገር ለማስቆም (ለማገድ)፡- ለምሳሌ አከሌ መጥፎ ስራ እየወራ ነው፤ መጠጥ እየጠጣ ነው፤ እያጭበረበረ ነው ብለህ ለማስቆም ወይንም ለመምከር አቅም ላለው ሰው መናገር፡፡ ይህን ሲያደርግ ሰውየውን ለመመለስ ብቻ መሆን አለበት፡፡3. ፈትዋ ለመጠየቅ፡- ለምሳሌ ለዳኛ አባቴ፤ ወንድሜ፤ ሚስቴ ወይንም እገሌ በድሎኛል፡፡ ለዚህ አካል ይሄ ይገባዋልን? ይበቃለታል ወይ? የሚሻለው ግን አባቴ፤ ወንድሜ ሳይሉ አንድ ሰው ነበር እንዲህ አደረገ ብሎ መጠየቅ ይሻላል፡፡4. ሙስሊሞችን ከሸር ለማስጠንቀቅና ለመምከር፡- ለምሳሌ የሀዲስ ዘጋቢዎችና መስካሪዎችን ችግር ካለባቸው ችግር አለባቸው ማለት (ለምሳሌ የሚረሱ ከሆነ ይረሳሉ ብሎ መናገር)፤ እንዲያውም ይህ ዋጂብ ግዴታ ነው፡፡ ሌላ ምሳሌ፡- እገሌን ልጄን ልድረው ነበር፤ እገሌን ንግዴ ላይ ሸሪካ ላደርገው ነበር ምንትላለህ ተብሎ ከተጠየቀ፤ የተጠየቀው ሰው ሀቁን መናገር አለበት፡፡ ሌላው፡- አንድን ጡላበል ኢልም (የዲን ትምህርት የሚቀስም) ሙብተዲዕ (ቢድዐ የሚያራምድ ሰው) ጋር ወይንም ፋሲቅ ዘንድ ዲን ሊማር ሲመላለስ ካየሀው የሰውየውን ማንነት መግለፅ ያስፈልጋል፡፡ መስፈርቱም ምክርን አስቦ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም ይህ ሰዎች የሚሳሳቱበት በመሆኑ ነው፤ ምክንያቱም ተናጋሪውን ምቀኝነት ሊያነሳሳው ይችላል፡፡ ሸይጧን ምክር ነው ብሎ ሊያመሳስልበት ይችላል፤ መጠንቀቅ ይገባል፡፡ ሌላው፡- ሰውየው ሀላፍትና ቦታ ይቀመጥና ሀላፍትናውን የማይወጣ ከሆነ ወይ ሀላፍትና ላይ የተቀመጠው ሰው ለቦታው ብቁ ካልሆነ ወይንም ፋሲቅ ከሆነ ለሚመለከተው አካል፤ አከሌ ተነስቶ አከሌ ቢቀመጥ ብሎ መናገር ይቻላል፡፡5. ሰውየው ወንጀሉንና ቢድዐውን ግልፅ የሚያደርግ ከሆነ፡- በግልፅ እየሰሩ ያሉትን በግልፅ ለማህበረሰቡ ስም አንስቶ መጥቀስ6. ለማስተዋወቅ፡- አንድ ሰው በሚታወቅበት ቅፅል ስም ማንሳት ለምሳሌ ሶስት ሙሀመዶች ቢኖኑ አንዱን ሙሀመድ የሚያነክሰው ተብሎ ቢጠራ፡፡ ልብ ሊባል የሚገባው ለመለየት ብቻ እንጂ ለማነወር ከሆነ አይቻልም፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
***************************************
የሰው ስም ማንሳት የሚቻልባቸው ወቅቶች አሉ፡፡ ኢማመ ነወዊ (አላህ ይዘንላቸውና) የሚከተሉትን ስድስት ነጥቦች ‹‹ሪያዱ ሷሊሂን›› የተባለው ኪታባቸው ላይ ከቁርዐንና ከሀዲስ ጨምቀው እንዲህ በማለት አስቀምጠዋል፡፡ እወቅ ሀሜት ትክክለኛ ለሆነ አላማ ይቻላል፡፡ ከዚህ መንገድ ውጭ (ስም አንስቶ መናገር) ሌላ አማራጭ ከሌለ፤ እሱም በስድስት ምክንያት ነው፡፡
1. የተበደለ ሰው፡- የተበደለ ሰው ለሚመለከተው አካል፤ ለዳኛ ወይንም ለባለስልጣን፤ ለመሪ ሰውየው በሌለበት እገሌ በድሎኛል ቢል አይከለከልም፡፡
2. መጥፎን ነገር ለማስቆም (ለማገድ)፡- ለምሳሌ አከሌ መጥፎ ስራ እየወራ ነው፤ መጠጥ እየጠጣ ነው፤ እያጭበረበረ ነው ብለህ ለማስቆም ወይንም ለመምከር አቅም ላለው ሰው መናገር፡፡ ይህን ሲያደርግ ሰውየውን ለመመለስ ብቻ መሆን አለበት፡፡
3. ፈትዋ ለመጠየቅ፡- ለምሳሌ ለዳኛ አባቴ፤ ወንድሜ፤ ሚስቴ ወይንም እገሌ በድሎኛል፡፡ ለዚህ አካል ይሄ ይገባዋልን? ይበቃለታል ወይ? የሚሻለው ግን አባቴ፤ ወንድሜ ሳይሉ አንድ ሰው ነበር እንዲህ አደረገ ብሎ መጠየቅ ይሻላል፡፡
4. ሙስሊሞችን ከሸር ለማስጠንቀቅና ለመምከር፡- ለምሳሌ የሀዲስ ዘጋቢዎችና መስካሪዎችን ችግር ካለባቸው ችግር አለባቸው ማለት (ለምሳሌ የሚረሱ ከሆነ ይረሳሉ ብሎ መናገር)፤ እንዲያውም ይህ ዋጂብ ግዴታ ነው፡፡ ሌላ ምሳሌ፡- እገሌን ልጄን ልድረው ነበር፤ እገሌን ንግዴ ላይ ሸሪካ ላደርገው ነበር ምንትላለህ ተብሎ ከተጠየቀ፤ የተጠየቀው ሰው ሀቁን መናገር አለበት፡፡ ሌላው፡- አንድን ጡላበል ኢልም (የዲን ትምህርት የሚቀስም) ሙብተዲዕ (ቢድዐ የሚያራምድ ሰው) ጋር ወይንም ፋሲቅ ዘንድ ዲን ሊማር ሲመላለስ ካየሀው የሰውየውን ማንነት መግለፅ ያስፈልጋል፡፡ መስፈርቱም ምክርን አስቦ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም ይህ ሰዎች የሚሳሳቱበት በመሆኑ ነው፤ ምክንያቱም ተናጋሪውን ምቀኝነት ሊያነሳሳው ይችላል፡፡ ሸይጧን ምክር ነው ብሎ ሊያመሳስልበት ይችላል፤ መጠንቀቅ ይገባል፡፡ ሌላው፡- ሰውየው ሀላፍትና ቦታ ይቀመጥና ሀላፍትናውን የማይወጣ ከሆነ ወይ ሀላፍትና ላይ የተቀመጠው ሰው ለቦታው ብቁ ካልሆነ ወይንም ፋሲቅ ከሆነ ለሚመለከተው አካል፤ አከሌ ተነስቶ አከሌ ቢቀመጥ ብሎ መናገር ይቻላል፡፡
5. ሰውየው ወንጀሉንና ቢድዐውን ግልፅ የሚያደርግ ከሆነ፡- በግልፅ እየሰሩ ያሉትን በግልፅ ለማህበረሰቡ ስም አንስቶ መጥቀስ6. ለማስተዋወቅ፡- አንድ ሰው በሚታወቅበት ቅፅል ስም ማንሳት ለምሳሌ ሶስት ሙሀመዶች ቢኖኑ አንዱን ሙሀመድ የሚያነክሰው ተብሎ ቢጠራ፡፡ ልብ ሊባል የሚገባው ለመለየት ብቻ እንጂ ለማነወር ከሆነ አይቻልም፡፡1. የተበደለ ሰው፡- የተበደለ ሰው ለሚመለከተው አካል፤ ለዳኛ ወይንም ለባለስልጣን፤ ለመሪ ሰውየው በሌለበት እገሌ በድሎኛል ቢል አይከለከልም፡፡2. መጥፎን ነገር ለማስቆም (ለማገድ)፡- ለምሳሌ አከሌ መጥፎ ስራ እየወራ ነው፤ መጠጥ እየጠጣ ነው፤ እያጭበረበረ ነው ብለህ ለማስቆም ወይንም ለመምከር አቅም ላለው ሰው መናገር፡፡ ይህን ሲያደርግ ሰውየውን ለመመለስ ብቻ መሆን አለበት፡፡3. ፈትዋ ለመጠየቅ፡- ለምሳሌ ለዳኛ አባቴ፤ ወንድሜ፤ ሚስቴ ወይንም እገሌ በድሎኛል፡፡ ለዚህ አካል ይሄ ይገባዋልን? ይበቃለታል ወይ? የሚሻለው ግን አባቴ፤ ወንድሜ ሳይሉ አንድ ሰው ነበር እንዲህ አደረገ ብሎ መጠየቅ ይሻላል፡፡4. ሙስሊሞችን ከሸር ለማስጠንቀቅና ለመምከር፡- ለምሳሌ የሀዲስ ዘጋቢዎችና መስካሪዎችን ችግር ካለባቸው ችግር አለባቸው ማለት (ለምሳሌ የሚረሱ ከሆነ ይረሳሉ ብሎ መናገር)፤ እንዲያውም ይህ ዋጂብ ግዴታ ነው፡፡ ሌላ ምሳሌ፡- እገሌን ልጄን ልድረው ነበር፤ እገሌን ንግዴ ላይ ሸሪካ ላደርገው ነበር ምንትላለህ ተብሎ ከተጠየቀ፤ የተጠየቀው ሰው ሀቁን መናገር አለበት፡፡ ሌላው፡- አንድን ጡላበል ኢልም (የዲን ትምህርት የሚቀስም) ሙብተዲዕ (ቢድዐ የሚያራምድ ሰው) ጋር ወይንም ፋሲቅ ዘንድ ዲን ሊማር ሲመላለስ ካየሀው የሰውየውን ማንነት መግለፅ ያስፈልጋል፡፡ መስፈርቱም ምክርን አስቦ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም ይህ ሰዎች የሚሳሳቱበት በመሆኑ ነው፤ ምክንያቱም ተናጋሪውን ምቀኝነት ሊያነሳሳው ይችላል፡፡ ሸይጧን ምክር ነው ብሎ ሊያመሳስልበት ይችላል፤ መጠንቀቅ ይገባል፡፡ ሌላው፡- ሰውየው ሀላፍትና ቦታ ይቀመጥና ሀላፍትናውን የማይወጣ ከሆነ ወይ ሀላፍትና ላይ የተቀመጠው ሰው ለቦታው ብቁ ካልሆነ ወይንም ፋሲቅ ከሆነ ለሚመለከተው አካል፤ አከሌ ተነስቶ አከሌ ቢቀመጥ ብሎ መናገር ይቻላል፡፡5. ሰውየው ወንጀሉንና ቢድዐውን ግልፅ የሚያደርግ ከሆነ፡- በግልፅ እየሰሩ ያሉትን በግልፅ ለማህበረሰቡ ስም አንስቶ መጥቀስ6. ለማስተዋወቅ፡- አንድ ሰው በሚታወቅበት ቅፅል ስም ማንሳት ለምሳሌ ሶስት ሙሀመዶች ቢኖኑ አንዱን ሙሀመድ የሚያነክሰው ተብሎ ቢጠራ፡፡ ልብ ሊባል የሚገባው ለመለየት ብቻ እንጂ ለማነወር ከሆነ አይቻልም፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ቀብር ላይ ሱረቱል ፋቲሃ እና ሌላን ሱራ መቅራት?
የቱን ይከተላሉ አላህ ያወረደውን ወይንስ “የአባቶቻችን መንገድ” ብለው የሚጠሩትን?
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
መቼም እስልምናችን ውብ እና ሙሉ፣ ለየትኛውም ዘመን እና ቦታ ከበቂ በላይ የሆነ ነው፡፡ ታማኙ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከአላህ የተላኩበትን ማንኛውም መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ ቀብር ስንዘይር ምን ማለት እንዳለብንም አስተምረዋል፡፡ የሚከተለው ሀዲስ ላይ እንደተዘገበው
وعن بريدة رضي الله عنه قال: كان النبي صلى الله عليه وسلم يعلمهم إذا خرجوا إلى المقابر أن يقول قائلهم: “السلام عليكم أهل الديار من المؤمنين والمسلمين وإنا إن شاء الله بكم للاحقون، أسأل الله لنا ولكم العافية” ((رواه مسلم)).
የአላህ ሰላም በናንተ የዚህ መኖሪያ (ቀብር) ባለቤቶች ላይ ይሁን፡፡ ከአማኞች እና ከሙስሊሞች፡፡ እኛ በአላህ ፍቃድ ወደ እናንተ የምንከተል (ሟቾች) ነን፡፡ አላህን ለእኛም ለእናንተ አፊያን እንዲያደርግ እንጠይቀዋለን፡፡
ከዚህ ሀዲስ የምንወስደው ዋና ቁምነገር
- በህይወት ያለ ሰው ነው ለሙታን ዱዓ የሚያደርገው፣
- ሙታን ዱዓ ይደረግላቸዋል እንጂ እነሱ አይለመኑም፣
- ዛሬ ሺርክ ላይ የወደቁ ሰዎች ህያው የሆነውን፣ ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ የሆነውን፣ የማይሞት አላህ ትተው ስራቸው የተቋረጠባቸውን፣ ምንም ማድረግ የማይችሉ፣ ቢጠሩ የማይሰሙ፣ ቢሰሙም ኖሮ መልስ መስጠት የማይችሉ ሙታኖችን እርዳታ ይለምናሉ፣ ቀብራቸው ላይ ሄደው ያርዳሉ፣ ቀብራቸው ላይ ጠዋፍ ያደርጋሉ፡፡
በዚህ ሀዲስ መሰረት ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያስተማሩን ወንድ ልጅ ቀብር ሲሄድ ይህንን ዱኣ እንዲል ነው፡፡ ከዚህ ውጭ ሱረቱል ፋቲሃንም ይሁን ሌሎች ሱራዎችን በተለይ አገራችን ላይ በጀመዓ ቁርኣንን እየጮሁ የሚቀሩት ቢድዓ (በዲን ላይ የተጨመረ ፈጠራ) ነው፡፡ ከአላህ ቀጥሎ ለማንም በላይ እንወዳቸዋለን እያልን የምንጠራቸው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይሉናል “የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው፡፡” (ስራው ተቀባይነት የለውም)፡፡ ቀብር ላይ ሄዶ ሱረቱል ፋቲሃንም ይሁን ሌላን ሱና በጀመዓም ይሁን በነጠላ መቅራት የታለ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙበት? መልሱም አላዘዙበትም፡፡ ስለዚህ ቀብር ላይ እሳቸው ያስተማሩትን ብቻ እንበል፡፡
እኛ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ተከታዬች ነን ካልን በሁሉ ነገር ልንከተላቸው እና እሳቸው ያልሰሩትን ልንርቅ ይገባናል፡፡ ከዛ ውጭ የነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ትእዛዝ ለሸሁም፣ ለኡስታዙም፣ ለአባቶቹም ሲል የተወ ሰው ከባድ አደጋ ውስጥ ገብቷል፡፡ ምክንያቱም ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከማንም በላይ እኛ ዘንድ እስካልተወደዱ (እስካልተከተልናቸው እና በዲን ላይ ከሚደረግ ፈጠራ እስካልራቅን) ድረስ እውነተኛ አማኞች አልሆንም፡፡
የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አስተምህሮት ሱና እንዲህ ሁሉን ነገር ገላልፆ ሲያበቃ የአባቶቻችን መንገድ ብሎ ሱናን መቃረን ለከባድ አደጋ ይዳርጋል፡፡
የአባቶቻችን መንገድ የተባለው ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና ከገጠመ በደስታ እንቀበለዋለን፡፡ ከአባት ከእናታችን በላይ ውድና በላጭ የሆኑትን የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መንገድ ከተቃረን አሽቀንጥረን እንወረውረዋለን፡፡ ምክንያቱም የሰይጣን መንገድ ነውና፡፡ አላህ እንዲህ ይላል
[2:170] وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ٱتَّبِعُوا۟ مَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ قَالُوا۟ بَلْ نَتَّبِعُ مَآ أَلْفَيْنَا عَلَيْهِ ءَابَآءَنَآ ۗ أَوَلَوْ كَانَ ءَابَآؤُهُمْ لَا يَعْقِلُونَ شَيْـًٔا وَلَا يَهْتَدُونَ
ለእነርሱም “አላህ ያወረደውን ተከተሉ” በተባሉ ጊዜ “አይደለም አባቶቻችንን በርሱ ላይ ያገኘንበትን ነገር እንከተላለን” ይላሉ፡፡ አባቶቻቸው ምንም የማያውቁና (ወደ እውነት) የማይመሩም ቢኾኑ (ይከተሉዋቸዋልን?)
[31:21] وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ٱتَّبِعُوا۟ مَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ قَالُوا۟ بَلْ نَتَّبِعُ مَا وَجَدْنَا عَلَيْهِ ءَابَآءَنَآ ۚ أَوَلَوْ كَانَ ٱلشَّيْطَٰنُ يَدْعُوهُمْ إِلَىٰ عَذَابِ ٱلسَّعِيرِ
ለእነርሱም አላህ ያወረደውን ተከተሉ በተባሉ ጊዜ አይደለም በእርሱ ላይ አባቶቻችንን ያገኘንበትን እንከተላለን ይላሉ፡፡ ሰይጣን ወደ እሳት ቅጣት የሚጠራቸው ቢሆንም (ይከተሉዋቸዋልን?)
ይሀው እነዚህ ሁለት አንቀፆች በግልፅ እንዳስቀመጡት “የአባቶቻችን መንገድ” እየተባለ አገራችን ላይ የሚነሳው የጥንቶቹም የሚያነሱት ብዥታ ነበር፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና እሳቸውን በየዘመኑ የሚከተሉ ኡለማዎች እና ተጣሪዎች የሚያዙት “አላህ ያወረደውን ተከተሉ (እንከተል)” ሲሉ ነው፡፡ የነብያትን መንገድ የሚቃረኑ ሰዎች ደግሞ በየዘመኑ መልሳቸው “አይደለም አባቶቻችንን በርሱ ላይ ያገኘንበትን ነገር እንከተላለን” የሚል ነው፡፡
አላህ ግን እንዲህ ሲል ጠየቀ
- “አባቶቻቸው ምንም የማያውቁና (ወደ እውነት) የማይመሩም ቢኾኑ (ይከተሉዋቸዋልን?)”
- “ሰይጣን ወደ እሳት ቅጣት የሚጠራቸው ቢሆንም (ይከተሉዋቸዋልን?)”
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አንዳንዴ የአባቶቻችን መንገድ የሚሉትን ልክ አይደለም ሲባሉ እና በማስረጃ መልስ ሲሰጠው “እናንተ ከእነ ሸህ እከሌ በላይ ታውቃላችሁን?” ሲሉም ይደመጣል፡፡ ጥያቄው እነዚህ ሸህ ተብየዎች ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ከሰሃባዎቻቸው በላይ ያውቃሉን? በፍፁም፡፡ እኛ አላህ እና መልክተኛው በእውቀታቸው፣ በአማኝነታቸው፣ በእውነተኝነታቸው፣ በታጋሽነታቸው፣ በቁርጠኝነታቸው የመሰከሩላቸውን መልክተኛውን እና ሰሃባዎቻቸውን መንገድ ነው የምንከተለው፡፡
አላህ ያወረደውን የማይከተል ሰይጣን ወደ እሳት የሚጣራበትን መንገድ እየተከተለ ነው፡፡
አገራችን ላይ አብዛኛውን ጥፋት “የአባቶቻችን መንገድ” እየተባለ ይፈፀማል፡፡ አባቶቻችንን ሳይሆን አላህ ያወረደውን እንድንከተል ነው የታዘዝነው፡፡ መልካም ማለት እኛ መልካም ያለነው አይደለም፡፡ መልካም ማለት ዲን መልካም ያለው ነው፡፡
አምነው ለሞቱ አባቶቻችን በጠቅላላ አላህ ወንጀላቸውን እንዲምር ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርግ ቀብራቸውን እንዲያሰፋ እለምነዋለሁ፡፡ አላህ እኛንም ሙስሊም አድርጎ እንዲገድለን እለምነዋለሁ፡፡
አላህ እሱ ባወረደው፣ በነብዩ ሱና ከሚብቃቁት፣ ከሺርክና ከቢድኣ ከሚርቁት ያድርገን፡፡ በአላህ ቢሆን እንጂ ሀይልም ብልሀትም የለም፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የቱን ይከተላሉ አላህ ያወረደውን ወይንስ “የአባቶቻችን መንገድ” ብለው የሚጠሩትን?
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
.
መቼም እስልምናችን ውብ እና ሙሉ፣ ለየትኛውም ዘመን እና ቦታ ከበቂ በላይ የሆነ ነው፡፡ ታማኙ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከአላህ የተላኩበትን ማንኛውም መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ ቀብር ስንዘይር ምን ማለት እንዳለብንም አስተምረዋል፡፡ የሚከተለው ሀዲስ ላይ እንደተዘገበው
وعن بريدة رضي الله عنه قال: كان النبي صلى الله عليه وسلم يعلمهم إذا خرجوا إلى المقابر أن يقول قائلهم: “السلام عليكم أهل الديار من المؤمنين والمسلمين وإنا إن شاء الله بكم للاحقون، أسأل الله لنا ولكم العافية” ((رواه مسلم)).
የአላህ ሰላም በናንተ የዚህ መኖሪያ (ቀብር) ባለቤቶች ላይ ይሁን፡፡ ከአማኞች እና ከሙስሊሞች፡፡ እኛ በአላህ ፍቃድ ወደ እናንተ የምንከተል (ሟቾች) ነን፡፡ አላህን ለእኛም ለእናንተ አፊያን እንዲያደርግ እንጠይቀዋለን፡፡
ከዚህ ሀዲስ የምንወስደው ዋና ቁምነገር
- በህይወት ያለ ሰው ነው ለሙታን ዱዓ የሚያደርገው፣
- ሙታን ዱዓ ይደረግላቸዋል እንጂ እነሱ አይለመኑም፣
- ዛሬ ሺርክ ላይ የወደቁ ሰዎች ህያው የሆነውን፣ ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ የሆነውን፣ የማይሞት አላህ ትተው ስራቸው የተቋረጠባቸውን፣ ምንም ማድረግ የማይችሉ፣ ቢጠሩ የማይሰሙ፣ ቢሰሙም ኖሮ መልስ መስጠት የማይችሉ ሙታኖችን እርዳታ ይለምናሉ፣ ቀብራቸው ላይ ሄደው ያርዳሉ፣ ቀብራቸው ላይ ጠዋፍ ያደርጋሉ፡፡
በዚህ ሀዲስ መሰረት ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያስተማሩን ወንድ ልጅ ቀብር ሲሄድ ይህንን ዱኣ እንዲል ነው፡፡ ከዚህ ውጭ ሱረቱል ፋቲሃንም ይሁን ሌሎች ሱራዎችን በተለይ አገራችን ላይ በጀመዓ ቁርኣንን እየጮሁ የሚቀሩት ቢድዓ (በዲን ላይ የተጨመረ ፈጠራ) ነው፡፡ ከአላህ ቀጥሎ ለማንም በላይ እንወዳቸዋለን እያልን የምንጠራቸው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይሉናል “የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው፡፡” (ስራው ተቀባይነት የለውም)፡፡ ቀብር ላይ ሄዶ ሱረቱል ፋቲሃንም ይሁን ሌላን ሱና በጀመዓም ይሁን በነጠላ መቅራት የታለ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙበት? መልሱም አላዘዙበትም፡፡ ስለዚህ ቀብር ላይ እሳቸው ያስተማሩትን ብቻ እንበል፡፡
እኛ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ተከታዬች ነን ካልን በሁሉ ነገር ልንከተላቸው እና እሳቸው ያልሰሩትን ልንርቅ ይገባናል፡፡ ከዛ ውጭ የነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ትእዛዝ ለሸሁም፣ ለኡስታዙም፣ ለአባቶቹም ሲል የተወ ሰው ከባድ አደጋ ውስጥ ገብቷል፡፡ ምክንያቱም ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከማንም በላይ እኛ ዘንድ እስካልተወደዱ (እስካልተከተልናቸው እና በዲን ላይ ከሚደረግ ፈጠራ እስካልራቅን) ድረስ እውነተኛ አማኞች አልሆንም፡፡
የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አስተምህሮት ሱና እንዲህ ሁሉን ነገር ገላልፆ ሲያበቃ የአባቶቻችን መንገድ ብሎ ሱናን መቃረን ለከባድ አደጋ ይዳርጋል፡፡
የአባቶቻችን መንገድ የተባለው ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና ከገጠመ በደስታ እንቀበለዋለን፡፡ ከአባት ከእናታችን በላይ ውድና በላጭ የሆኑትን የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መንገድ ከተቃረን አሽቀንጥረን እንወረውረዋለን፡፡ ምክንያቱም የሰይጣን መንገድ ነውና፡፡ አላህ እንዲህ ይላል
[2:170] وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ٱتَّبِعُوا۟ مَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ قَالُوا۟ بَلْ نَتَّبِعُ مَآ أَلْفَيْنَا عَلَيْهِ ءَابَآءَنَآ ۗ أَوَلَوْ كَانَ ءَابَآؤُهُمْ لَا يَعْقِلُونَ شَيْـًٔا وَلَا يَهْتَدُونَ
ለእነርሱም “አላህ ያወረደውን ተከተሉ” በተባሉ ጊዜ “አይደለም አባቶቻችንን በርሱ ላይ ያገኘንበትን ነገር እንከተላለን” ይላሉ፡፡ አባቶቻቸው ምንም የማያውቁና (ወደ እውነት) የማይመሩም ቢኾኑ (ይከተሉዋቸዋልን?)
[31:21] وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ٱتَّبِعُوا۟ مَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ قَالُوا۟ بَلْ نَتَّبِعُ مَا وَجَدْنَا عَلَيْهِ ءَابَآءَنَآ ۚ أَوَلَوْ كَانَ ٱلشَّيْطَٰنُ يَدْعُوهُمْ إِلَىٰ عَذَابِ ٱلسَّعِيرِ
ለእነርሱም አላህ ያወረደውን ተከተሉ በተባሉ ጊዜ አይደለም በእርሱ ላይ አባቶቻችንን ያገኘንበትን እንከተላለን ይላሉ፡፡ ሰይጣን ወደ እሳት ቅጣት የሚጠራቸው ቢሆንም (ይከተሉዋቸዋልን?)
ይሀው እነዚህ ሁለት አንቀፆች በግልፅ እንዳስቀመጡት “የአባቶቻችን መንገድ” እየተባለ አገራችን ላይ የሚነሳው የጥንቶቹም የሚያነሱት ብዥታ ነበር፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና እሳቸውን በየዘመኑ የሚከተሉ ኡለማዎች እና ተጣሪዎች የሚያዙት “አላህ ያወረደውን ተከተሉ (እንከተል)” ሲሉ ነው፡፡ የነብያትን መንገድ የሚቃረኑ ሰዎች ደግሞ በየዘመኑ መልሳቸው “አይደለም አባቶቻችንን በርሱ ላይ ያገኘንበትን ነገር እንከተላለን” የሚል ነው፡፡
አላህ ግን እንዲህ ሲል ጠየቀ
- “አባቶቻቸው ምንም የማያውቁና (ወደ እውነት) የማይመሩም ቢኾኑ (ይከተሉዋቸዋልን?)”
- “ሰይጣን ወደ እሳት ቅጣት የሚጠራቸው ቢሆንም (ይከተሉዋቸዋልን?)”
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡ አንዳንዴ የአባቶቻችን መንገድ የሚሉትን ልክ አይደለም ሲባሉ እና በማስረጃ መልስ ሲሰጠው “እናንተ ከእነ ሸህ እከሌ በላይ ታውቃላችሁን?” ሲሉም ይደመጣል፡፡ ጥያቄው እነዚህ ሸህ ተብየዎች ከነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ከሰሃባዎቻቸው በላይ ያውቃሉን? በፍፁም፡፡ እኛ አላህ እና መልክተኛው በእውቀታቸው፣ በአማኝነታቸው፣ በእውነተኝነታቸው፣ በታጋሽነታቸው፣ በቁርጠኝነታቸው የመሰከሩላቸውን መልክተኛውን እና ሰሃባዎቻቸውን መንገድ ነው የምንከተለው፡፡
አላህ ያወረደውን የማይከተል ሰይጣን ወደ እሳት የሚጣራበትን መንገድ እየተከተለ ነው፡፡
አገራችን ላይ አብዛኛውን ጥፋት “የአባቶቻችን መንገድ” እየተባለ ይፈፀማል፡፡ አባቶቻችንን ሳይሆን አላህ ያወረደውን እንድንከተል ነው የታዘዝነው፡፡ መልካም ማለት እኛ መልካም ያለነው አይደለም፡፡ መልካም ማለት ዲን መልካም ያለው ነው፡፡
አምነው ለሞቱ አባቶቻችን በጠቅላላ አላህ ወንጀላቸውን እንዲምር ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርግ ቀብራቸውን እንዲያሰፋ እለምነዋለሁ፡፡ አላህ እኛንም ሙስሊም አድርጎ እንዲገድለን እለምነዋለሁ፡፡
አላህ እሱ ባወረደው፣ በነብዩ ሱና ከሚብቃቁት፣ ከሺርክና ከቢድኣ ከሚርቁት ያድርገን፡፡ በአላህ ቢሆን እንጂ ሀይልም ብልሀትም የለም፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የአብሬት ሸህ እና ደርግ?
Degami Yeteposete
አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው የሁሉ ፈጣሪ፣ ህያው፣የማይሞተው፣ አሸናፊ ለሆነው አላህ ብቻ ነው፡፡ ሰሞኑን ጉዞ ወደ አብሬት ብለው ሰዎች የሚሄዱለት የአብሬት ሸይኽ በመባል ይታወቃሉ፡፡ አገራችን ላይ በጣም ድንበር ከሚታለፍባቸው ግለሰቦች ውስጥ ከቶፕ 5 ውስጥ ናቸው፡፡
እዚህ ትምህርት ላይ ማንሳት የፈለግኩት ምን አይነት ሰው ነበሩ? የሚለውን አይደለም፡፡ ነገር ግን መጥቀስ የምፈልገው ምን ያህል ድንበር እንደታለፈባቸው ነው፡፡
የአብሬት ሸይኽ አዲስ አበባ አውቶብስ ተራ ወረድ ብሎ ያለ አካባቢ “ጠቅላይ ቢሮ” የሚባል ቦታ ውስጥ እራሳቸውን አሟቸው በተኙበት ከሳቸው “ሙሪዶች” አንዱ ቤቱን 7 ጊዜ ዞሮ ፊዳ ልሁን እኔ ብሎ እራሱን በቢላዋ አርዶ ገድሏል፡፡
ሌላው የአብሬት ሸይኽን በጣም ብዙ ሰዎች ለአላህ ብቻ የሚገባውን አምልኮ ሲፈፅሙላቸው ይታያል፡፡ አሳዛኙ ግን የአብሬት ሸይኽም ይሁን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ለራሳቸውም ይሁን ለጠየቃቸው ጥቅምን ማምጣት፣ መስጠት አይችሉም፡፡ ከጉዳትም እራሳቸውንም ሆነ ጠብቀኝ ያላቸውን መከላከል አይችሉም፡፡
የአብሬት ሸይኽ ደርግ ወስዷቸው እርምጃ እንደወሰደባቸው ቤተሰቦቻቸውም የእሳቸውን ሞት ሁሉ ተቀብለው ተቀምጠው ሳለ፣ ተከታዬቻቸው “አባባ ይመጣሉ”፣ “አባባ አልሞቱም” እያሉ ብዙ ችግር ውስጥ ገብተዋል፡፡
አምልኮ ከደርግ እራሳቸውን ማስጣል ለማይችሉት ለደካማው አብሬት አይገባም፡፡ ይሄ ሺርክ ነው፡፡
አምልኮ ሃያል፣ ህያው፣ የማይሞት፣ አሸናፊ ለሆነው አላህ ብቻ እና ብቻ ነው የሚገባው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
Degami Yeteposete
አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው የሁሉ ፈጣሪ፣ ህያው፣የማይሞተው፣ አሸናፊ ለሆነው አላህ ብቻ ነው፡፡ ሰሞኑን ጉዞ ወደ አብሬት ብለው ሰዎች የሚሄዱለት የአብሬት ሸይኽ በመባል ይታወቃሉ፡፡ አገራችን ላይ በጣም ድንበር ከሚታለፍባቸው ግለሰቦች ውስጥ ከቶፕ 5 ውስጥ ናቸው፡፡
እዚህ ትምህርት ላይ ማንሳት የፈለግኩት ምን አይነት ሰው ነበሩ? የሚለውን አይደለም፡፡ ነገር ግን መጥቀስ የምፈልገው ምን ያህል ድንበር እንደታለፈባቸው ነው፡፡
የአብሬት ሸይኽ አዲስ አበባ አውቶብስ ተራ ወረድ ብሎ ያለ አካባቢ “ጠቅላይ ቢሮ” የሚባል ቦታ ውስጥ እራሳቸውን አሟቸው በተኙበት ከሳቸው “ሙሪዶች” አንዱ ቤቱን 7 ጊዜ ዞሮ ፊዳ ልሁን እኔ ብሎ እራሱን በቢላዋ አርዶ ገድሏል፡፡
ሌላው የአብሬት ሸይኽን በጣም ብዙ ሰዎች ለአላህ ብቻ የሚገባውን አምልኮ ሲፈፅሙላቸው ይታያል፡፡ አሳዛኙ ግን የአብሬት ሸይኽም ይሁን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ለራሳቸውም ይሁን ለጠየቃቸው ጥቅምን ማምጣት፣ መስጠት አይችሉም፡፡ ከጉዳትም እራሳቸውንም ሆነ ጠብቀኝ ያላቸውን መከላከል አይችሉም፡፡
የአብሬት ሸይኽ ደርግ ወስዷቸው እርምጃ እንደወሰደባቸው ቤተሰቦቻቸውም የእሳቸውን ሞት ሁሉ ተቀብለው ተቀምጠው ሳለ፣ ተከታዬቻቸው “አባባ ይመጣሉ”፣ “አባባ አልሞቱም” እያሉ ብዙ ችግር ውስጥ ገብተዋል፡፡
አምልኮ ከደርግ እራሳቸውን ማስጣል ለማይችሉት ለደካማው አብሬት አይገባም፡፡ ይሄ ሺርክ ነው፡፡
አምልኮ ሃያል፣ ህያው፣ የማይሞት፣ አሸናፊ ለሆነው አላህ ብቻ እና ብቻ ነው የሚገባው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የጥመት ተጣሪዎች እና አላህ የረገመው ዊግ ቀጣይ…
ተመልከቱ አፍሪካ ቲቪ ላይ ከሚቀርቡ በኢስላም ስም ከሚያላግጡ ደፋሮች ውስጥ አላህ የረገመውን ዊግ (አርቴፊሻል ፀጉር) ቀጥሎ ስለ ዲን ላወራ ነው ይላል፡፡
የጥመት ተጣሪዎች ይህን ያህል ደርሰዋል፡፡ ሀሺሽም ሳብ የሚያደርግ እያስመለ፣ አፉንም በጫት ይወጥር አይወጥር አላህ ነው የሚያውቀው በዚህ መንገድ ካላስተማርኩ ይላል፡፡
እስቲ በአላህ ይሁንባችሁ፡፡ ስለ ዝሙት አስከፊነት ለማስተማር ሴትና ወንድ ድራማ ካልሰሩ፣ ካልተሳሳሙ፣ ካልተጨባበጡ ይባላልን?
በፍፁም፡፡
አላህ “ዝሙትን አትቅረቡት ብሏል” ብቻ ብሎ የአላህን ቃል ለሙስሊሞች ማስተማር ከበቂ በላይ ነው፡፡
ዲንን ለማስተማር ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሃባዎችና የነሱን መንገድ የተከተሉ መልካም ሰዎች የሄዱበት መንገድ ብቻ ይበቃል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የከለከሉትን ፓንክ ተቆርጦ ስለ ዲን ሊያወራ ብቅ ከሚል ደፋር የበለጠ ማን ጋጠወጥ አለ?
አፍሪካ ቲቪ እና አዘጋጆቹ ደጋፊዎቹ እንዲህ አይነት አጥፊዎችን እና ጥመትን እስካስተላለፋችሁ ድረስ ወደዳችሁም ጠላችሁም መልስ ይሰጥባችኋል፡፡
ለአጥፊዎች መልስ መስጠት ለኡማው ከማዘን ነው፡፡ ይሄም በፍፁም ሀሜት አይደለም፡፡ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! እንዲህ አይነት ጠሞ አጥማሚዎችን አስጠንቅቁ፡፡ ለምን ለብቻው አትመክሩትም ብለው የእንቅልፍ ኪኒን ሊወጓችሁ የሚሞክሩትንም አትስሟቸው፡፡ እሱ በአደባባይ ጥፋቱን እየረጨ እኛ ዝም እንድንለው ወይንም በጓዳ ተው እንድንለው ማሰብ ለሀቅ መቆርቆር አይደለም፡፡ ለሐቅ መቆርቆር በነበር እሱ በአደባባይ ይህን ጥፋት ሲያጠፋ ከፍቷቸው በተቃወሙት ነበር፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ተመልከቱ አፍሪካ ቲቪ ላይ ከሚቀርቡ በኢስላም ስም ከሚያላግጡ ደፋሮች ውስጥ አላህ የረገመውን ዊግ (አርቴፊሻል ፀጉር) ቀጥሎ ስለ ዲን ላወራ ነው ይላል፡፡
የጥመት ተጣሪዎች ይህን ያህል ደርሰዋል፡፡ ሀሺሽም ሳብ የሚያደርግ እያስመለ፣ አፉንም በጫት ይወጥር አይወጥር አላህ ነው የሚያውቀው በዚህ መንገድ ካላስተማርኩ ይላል፡፡
እስቲ በአላህ ይሁንባችሁ፡፡ ስለ ዝሙት አስከፊነት ለማስተማር ሴትና ወንድ ድራማ ካልሰሩ፣ ካልተሳሳሙ፣ ካልተጨባበጡ ይባላልን?
በፍፁም፡፡
አላህ “ዝሙትን አትቅረቡት ብሏል” ብቻ ብሎ የአላህን ቃል ለሙስሊሞች ማስተማር ከበቂ በላይ ነው፡፡
ዲንን ለማስተማር ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፣ ሰሃባዎችና የነሱን መንገድ የተከተሉ መልካም ሰዎች የሄዱበት መንገድ ብቻ ይበቃል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የከለከሉትን ፓንክ ተቆርጦ ስለ ዲን ሊያወራ ብቅ ከሚል ደፋር የበለጠ ማን ጋጠወጥ አለ?
አፍሪካ ቲቪ እና አዘጋጆቹ ደጋፊዎቹ እንዲህ አይነት አጥፊዎችን እና ጥመትን እስካስተላለፋችሁ ድረስ ወደዳችሁም ጠላችሁም መልስ ይሰጥባችኋል፡፡
ለአጥፊዎች መልስ መስጠት ለኡማው ከማዘን ነው፡፡ ይሄም በፍፁም ሀሜት አይደለም፡፡ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! እንዲህ አይነት ጠሞ አጥማሚዎችን አስጠንቅቁ፡፡ ለምን ለብቻው አትመክሩትም ብለው የእንቅልፍ ኪኒን ሊወጓችሁ የሚሞክሩትንም አትስሟቸው፡፡ እሱ በአደባባይ ጥፋቱን እየረጨ እኛ ዝም እንድንለው ወይንም በጓዳ ተው እንድንለው ማሰብ ለሀቅ መቆርቆር አይደለም፡፡ ለሐቅ መቆርቆር በነበር እሱ በአደባባይ ይህን ጥፋት ሲያጠፋ ከፍቷቸው በተቃወሙት ነበር፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በየመስጂዱ ያሉ ኢማሞች ኹጥባቸው ስለ ዘረኝነት አደጋ መሆን አለበት፡፡ ኡለማዎች ዱዐቶች የሀገር ሽማግሌዎች ከምንም በላይ ይህንን የዘረኝነት ሰደድ እሳት ለማጥፋት ከባድ ጥረት ማድረግና አለ በሚባል በሚያገኙት አጋጣሚ ሁሉ ስለ ዘረኝነት አስከፊነት ማስተማር አለባቸው፡፡ አለበለዚያ የፍርዱ ቀን ባለቤት እራቁታችንን አድርጎ ሲጠይቀን ከባድ ቅጣትን ይከናነቧታል፡፡ ኡለማና ጃሂል እኩል አይጠየቅም፡፡ ኡለሞችና ዱአቶች ሀላፍትናችሁን ተወጡ፡፡ የአላህን አደራ አትብሉ፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatTextPosts
የነብዩ ሀዲስ ለትግሬውም፣ ለአማራውም፣ ለኦሮሞውም፣ ለስልጤመውም፣ ለጉዳጌውም፣ ለወለኔውም፣ ለሀደሬውም በአጠቃላይ ለአጀሙም፣ ለአረቡም፣ ለጂኑም ለሰውም ነው፡፡
የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ምክር አንዱን ዘር የለየ አይደለም ለሁላችንም ነው፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) መቃረን እና አለመቀበል ከባድ አደጋ አለው፡፡ ጀሀነም እሳት ውስጥ ያስገባል፡፡ አላህ እንዲህ ይላል
وَمَن يُشَاقِقِ ٱلرَّسُولَ مِنۢ بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُ ٱلْهُدَىٰ وَيَتَّبِعْ غَيْرَ سَبِيلِ ٱلْمُؤْمِنِينَ نُوَلِّهِۦ مَا تَوَلَّىٰ وَنُصْلِهِۦ جَهَنَّمَ ۖ وَسَآءَتْ مَصِيرًا
ቅኑም መንገድ ለእርሱ ከተገለጸ በኋላ መልክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከምእምኖቹ መንገድ ሌላ የኾነን የሚከተል ሰው (በዚህ ዓለም) በተሾመበት (ጥመት) ላይ እንሾመዋለን፤ ገሀነምንም እናገባዋለን፡፡ መመለሻይቱም ከፋች!
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ዘረኝነት ጥምብ ናት ተዋት” ብለዋል ሲባል የነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ንግግር ላለመቀበል “ለእንትን ዘሮች ንገራቸው የሚሉ” ነፍሳቸውን አምላኪ ማየት ልብ ያደማል፡፡
የነብዩ ሀዲስ ለትግሬውም፣ ለአማራውም፣ ለኦሮሞውም፣ ለስልጤመውም፣ ለጉራጌውም፣ ለወለኔውም፣ ለሀደሬውም በአጠቃላይ ለአጀሙም፣ ለአረቡም፣ ለጂኑም ለሰውም ነው፡፡ እሳቸው የተናገሩትን የማይቀበል የሰይጣን ወንድም ነው፡፡ አላህ ይጠብቀን፡፡
በዚህ ዘረኝነት የተነሳ ይሀው ሙስሊም ናቸው የሚባሉ ሰዎች ላኢላሃ ኢለላህ ያሉ ሰዎች እና ንፁሀንን እርስ በእርስ እየተጋደሉ እያየን ነው፡፡ በየመስጂዱ ያሉ ኢማሞች ኹጥባቸው ስለ ዘረኝነት አደጋ መሆን አለበት፡፡ ኡለማዎች ዱዐቶች የሀገር ሽማግሌዎች ከምንም በላይ ይህንን የዘረኝነት ሰደድ እሳት ለማጥፋት ከባድ ጥረት ማድረግና አለ በሚባል በሚያገኙት አጋጣሚ ሁሉ ስለ ዘረኝነት አስከፊነት ማስተማር አለባቸው፡፡ አለበለዚያ የፍርዱ ቀን ባለቤት እራቁታችንን አድርጎ ሲጠይቀን ከባድ ቅጣትን ይከናነቧታል፡፡ ኡለማና ጃሂል እኩል አይጠየቅም፡፡ ኡለሞችና ዱአቶች ሀላፍትናችሁን ተወጡ፡፡ የአላህን አደራ አትብሉ፡፡
አሁንም እደግመዋለሁ ማንም ዘር ከማንም ዘር አይበልጥም፡፡ አደለም ሀበሻ ሀበሻን ሊበልጠው የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘሮች አረቦች እንኳን ሀበሻን አይበልጡም፡፡ የሰው ልጅ የሚበላለጠው እና የሚለያየው በእምነቱ ነው፡፡
አላህ በሚታመንበት ሁሉ አምነው እሱን ከሚገናኙት ያድርገን፡፡ አላህ ሆይ! ሀገራችን ላይ የመጣው የዘረኝነት ፈተና አንሳልን፡፡ ከዚህ እርኩስ ተግባር ጠብቀን፡፡ የንፁሃንን ደምና ክብር ታደግልን፡፡ አንተም ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ ነህ፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ምክር አንዱን ዘር የለየ አይደለም ለሁላችንም ነው፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) መቃረን እና አለመቀበል ከባድ አደጋ አለው፡፡ ጀሀነም እሳት ውስጥ ያስገባል፡፡ አላህ እንዲህ ይላል
وَمَن يُشَاقِقِ ٱلرَّسُولَ مِنۢ بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُ ٱلْهُدَىٰ وَيَتَّبِعْ غَيْرَ سَبِيلِ ٱلْمُؤْمِنِينَ نُوَلِّهِۦ مَا تَوَلَّىٰ وَنُصْلِهِۦ جَهَنَّمَ ۖ وَسَآءَتْ مَصِيرًا
ቅኑም መንገድ ለእርሱ ከተገለጸ በኋላ መልክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከምእምኖቹ መንገድ ሌላ የኾነን የሚከተል ሰው (በዚህ ዓለም) በተሾመበት (ጥመት) ላይ እንሾመዋለን፤ ገሀነምንም እናገባዋለን፡፡ መመለሻይቱም ከፋች!
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ዘረኝነት ጥምብ ናት ተዋት” ብለዋል ሲባል የነብዩን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ንግግር ላለመቀበል “ለእንትን ዘሮች ንገራቸው የሚሉ” ነፍሳቸውን አምላኪ ማየት ልብ ያደማል፡፡
የነብዩ ሀዲስ ለትግሬውም፣ ለአማራውም፣ ለኦሮሞውም፣ ለስልጤመውም፣ ለጉራጌውም፣ ለወለኔውም፣ ለሀደሬውም በአጠቃላይ ለአጀሙም፣ ለአረቡም፣ ለጂኑም ለሰውም ነው፡፡ እሳቸው የተናገሩትን የማይቀበል የሰይጣን ወንድም ነው፡፡ አላህ ይጠብቀን፡፡
በዚህ ዘረኝነት የተነሳ ይሀው ሙስሊም ናቸው የሚባሉ ሰዎች ላኢላሃ ኢለላህ ያሉ ሰዎች እና ንፁሀንን እርስ በእርስ እየተጋደሉ እያየን ነው፡፡ በየመስጂዱ ያሉ ኢማሞች ኹጥባቸው ስለ ዘረኝነት አደጋ መሆን አለበት፡፡ ኡለማዎች ዱዐቶች የሀገር ሽማግሌዎች ከምንም በላይ ይህንን የዘረኝነት ሰደድ እሳት ለማጥፋት ከባድ ጥረት ማድረግና አለ በሚባል በሚያገኙት አጋጣሚ ሁሉ ስለ ዘረኝነት አስከፊነት ማስተማር አለባቸው፡፡ አለበለዚያ የፍርዱ ቀን ባለቤት እራቁታችንን አድርጎ ሲጠይቀን ከባድ ቅጣትን ይከናነቧታል፡፡ ኡለማና ጃሂል እኩል አይጠየቅም፡፡ ኡለሞችና ዱአቶች ሀላፍትናችሁን ተወጡ፡፡ የአላህን አደራ አትብሉ፡፡
አሁንም እደግመዋለሁ ማንም ዘር ከማንም ዘር አይበልጥም፡፡ አደለም ሀበሻ ሀበሻን ሊበልጠው የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ዘሮች አረቦች እንኳን ሀበሻን አይበልጡም፡፡ የሰው ልጅ የሚበላለጠው እና የሚለያየው በእምነቱ ነው፡፡
አላህ በሚታመንበት ሁሉ አምነው እሱን ከሚገናኙት ያድርገን፡፡ አላህ ሆይ! ሀገራችን ላይ የመጣው የዘረኝነት ፈተና አንሳልን፡፡ ከዚህ እርኩስ ተግባር ጠብቀን፡፡ የንፁሃንን ደምና ክብር ታደግልን፡፡ አንተም ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ ነህ፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
“የአራዳ ልጅ” ለሚባሉት ዳእዋ ለማድረግ አዲስ አይነት ስልት አያስፈልግም፡፡ ቁርኣን እና ሀዲስን ጠቅሶ ማስተማር ብቻ ከበቂ በላይ ነው፡፡ በአላህ ፍቃድ የተመራ ይመራል፡፡ ሰሃባዎች ከሄዱበት መንገድ ውጭ ያለን መንገድ የሄደ የጥመት መንገድን በእርግጥ ተጉዟል፡፡ የጥፋት መንገድም ተከታዩ የፈለገውን ያህል ቢበዛ ኪሳራን እንጂ ሌላን አያመጣም፡፡ ቁርኣን እና ሀዲስ ያልቀየረውን ድራማ፣ ውሸት፣ ፊልም፣ ፓንክ፣ ቀልድ አይቀይረውም፡፡ ይህ መልክት በእርግጥ ለቁርኣን እና ለሀዲስ እጃቸውን ለሰጡ ህዝቦች መገሰጫ ነው፡፡
ከሰዎች ሁሉ መጥፎ ሰዎች ማለት በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አንደበት ዳእዋ ተደርጎላቸው ያስተባበሉት ናቸው፡፡ ለእኛ ህዝብ ወጣትም ይሁን ሽማግሌ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሀባዎቻቸው ከዛም እነሱን የተከተሉ ያደረጉትን ጥሪ ብቻ ማድረግ ከበቂም በላይ ነው፡፡
ከሐቅ በኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ?
የትኛው ኡለማ ነው የሀሺሽን አደገኝነት ለማስተማር “ዊግ ጭንቅላቱ ላይ ጣል አድርጎ፣ ሀሺሽ መሳይ ነገር እንደሚያጨስ አስመስሎ እየተንገዳገደ” ያስጠነቀቀው?
ኢኽዋነል ሙስሊሚን የተባለው የጥመት ቡድን የዘራቸው መርዞች ይሀው በቅለው አገራችን ላይ እንዲህ ጥመታቸውን ሙስሊሙን ኡማ ሊበርዙበት ደፋ ቀና እያሉ ነው፡፡ አስገራሚው አህባሽ የሆነ ሰው ይህን ቢሰራው ይሀው ኡመተል ኢስላምን ሊያወድሙት ነው ተብሎ ይጮሃል፡፡ ልክ አህባሽ የሚያጠፋውን ያህል ኢኽዋን ሲያጠፋ ለሀቅ ከለላ መሆን ሲገባቸው አብዛኞች ለኢኽዋን ጠበቃ ቆመው ይንጫጫሉ፡፡ እንዲህ አይነት አጥፊዎችን እዚህ ያደረሷቸው ሰዎችና ቻናሎች ካልቶበቱ የእጃቸውን ሳይቀምሱ አይቀራትም፡፡
እኛ ዘንድ ከማንም በላይ ተወዳጅ ሊሆን የሚገባው ሐቅ ብቻና ብቻ ነው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ከሰዎች ሁሉ መጥፎ ሰዎች ማለት በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አንደበት ዳእዋ ተደርጎላቸው ያስተባበሉት ናቸው፡፡ ለእኛ ህዝብ ወጣትም ይሁን ሽማግሌ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሀባዎቻቸው ከዛም እነሱን የተከተሉ ያደረጉትን ጥሪ ብቻ ማድረግ ከበቂም በላይ ነው፡፡
ከሐቅ በኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ?
የትኛው ኡለማ ነው የሀሺሽን አደገኝነት ለማስተማር “ዊግ ጭንቅላቱ ላይ ጣል አድርጎ፣ ሀሺሽ መሳይ ነገር እንደሚያጨስ አስመስሎ እየተንገዳገደ” ያስጠነቀቀው?
ኢኽዋነል ሙስሊሚን የተባለው የጥመት ቡድን የዘራቸው መርዞች ይሀው በቅለው አገራችን ላይ እንዲህ ጥመታቸውን ሙስሊሙን ኡማ ሊበርዙበት ደፋ ቀና እያሉ ነው፡፡ አስገራሚው አህባሽ የሆነ ሰው ይህን ቢሰራው ይሀው ኡመተል ኢስላምን ሊያወድሙት ነው ተብሎ ይጮሃል፡፡ ልክ አህባሽ የሚያጠፋውን ያህል ኢኽዋን ሲያጠፋ ለሀቅ ከለላ መሆን ሲገባቸው አብዛኞች ለኢኽዋን ጠበቃ ቆመው ይንጫጫሉ፡፡ እንዲህ አይነት አጥፊዎችን እዚህ ያደረሷቸው ሰዎችና ቻናሎች ካልቶበቱ የእጃቸውን ሳይቀምሱ አይቀራትም፡፡
እኛ ዘንድ ከማንም በላይ ተወዳጅ ሊሆን የሚገባው ሐቅ ብቻና ብቻ ነው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor
በሚናገረው ጉዳይ ላይ ትንሽየ እውቀት እንኳን ባይኖረው በድፍረት የሚናገር አቋሙ ብልሹ የሆነ ሰው መሆኑን ካወቅኩ ቆየሁ ። አቡበክር አህመድ።
سلامة الصدر
የተባለ ሙሃደራውን ባዳመጥኩ ግዜ ግን ሰውየው በእጅጉ የወረደ ደፋር መሆኑን ይበልጥ ተረዳሁ! እዚህ ሙሃደራ ላይ የኡለሞችን ስም ከነኪታቦቻቸው ስም ሰሲያዛባ ከዚህም አልፎ የነብዩን ሐዲስ ባልተዘገበ ለፍዝ እያዛባ ሲያወራ ሰምቼ በእጅጉ ደነገጥኩ— والله በጣም ነበር ያሰደነገጠኝ ( ያንን ያህል የወረደ መሆኑ)
ዛሬ ደሞ በነሺዳ ዙሪያ ላይ ያለውን።ሰምቼ ደመመኝ! ! الله ይምራው ። የሰውየው ሁኔታ አሳዛኝና አሰወደንጋጭ ነው። ደህና አቋም።ያለው አዋቂ አገኘን ብለው የሚጠይቁት ይበልጥ ያሳዝናሉ ።
የዘመናችንን ብልሹ ነሺዳዎች የፈቀደበት ድምፅ ላይ ስለ ታላላቅ ሶሐቦች ምን እንደሚል ተመልከቱ ፣
" ሙዐዝ ፈቂህ ነው ሌላ ቦታ ላይ አናገኘውም
... ኢብኑ መስዑድ ቁርአን ላይ ነው ሌላ ቦታ ለይ አናገኘውም
አብዱላህ ኢብኑ ኡመር ሐዲስ ላይ ነው ሌላ ቦታ ላይ አናገኘውም"።
ምናለ አቡበክር ስላልዳሰስከውና ስለማታወቀው ነገር ባታወራ?! ዝምታ በብዙ መልኩ የተሻለ ነበር ላንተ!! እንዲህ አይነቱን አደብ ያጣ ንግግር በነዚሀ ታላቅ ሶሓቦች ላይ ከምትሰነዝር በርህን ዘግተህ ብታርፍ ይሻልህ ነበር!!!
ቅጥ ያጣ የመሃይም ድፍረት ማለት ይሄ ነው!! እነዚህ ታላላቅ ሶሀቦች አቡበክር በጠቀሰላቸው መልካም ላይ እንጂ ሌሎች ስራዎች አይገኙም ነበር?!! አይታዩም ነበር?!
እኛ ግን የተጠቀሱትን ሶሀቦች በሙሉ ሐዲስ ላይ እናገኛቸዋለን ። ጂሀድ ላይ ፣ ዙህድ ላይ ፣ ፈትዋ ላይ ፣ ማስተማርና ዳዕዋላይ፣ ሌሎችም በርካታ ስራዎች ላይ እናገኛቸዋለን!! የነሱ መልካም ስራ ተቆጥሮ አይዘለቅም!!
አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው!
سلامة الصدر
የተባለ ሙሃደራውን ባዳመጥኩ ግዜ ግን ሰውየው በእጅጉ የወረደ ደፋር መሆኑን ይበልጥ ተረዳሁ! እዚህ ሙሃደራ ላይ የኡለሞችን ስም ከነኪታቦቻቸው ስም ሰሲያዛባ ከዚህም አልፎ የነብዩን ሐዲስ ባልተዘገበ ለፍዝ እያዛባ ሲያወራ ሰምቼ በእጅጉ ደነገጥኩ— والله በጣም ነበር ያሰደነገጠኝ ( ያንን ያህል የወረደ መሆኑ)
ዛሬ ደሞ በነሺዳ ዙሪያ ላይ ያለውን።ሰምቼ ደመመኝ! ! الله ይምራው ። የሰውየው ሁኔታ አሳዛኝና አሰወደንጋጭ ነው። ደህና አቋም።ያለው አዋቂ አገኘን ብለው የሚጠይቁት ይበልጥ ያሳዝናሉ ።
የዘመናችንን ብልሹ ነሺዳዎች የፈቀደበት ድምፅ ላይ ስለ ታላላቅ ሶሐቦች ምን እንደሚል ተመልከቱ ፣
" ሙዐዝ ፈቂህ ነው ሌላ ቦታ ላይ አናገኘውም
... ኢብኑ መስዑድ ቁርአን ላይ ነው ሌላ ቦታ ለይ አናገኘውም
አብዱላህ ኢብኑ ኡመር ሐዲስ ላይ ነው ሌላ ቦታ ላይ አናገኘውም"።
ምናለ አቡበክር ስላልዳሰስከውና ስለማታወቀው ነገር ባታወራ?! ዝምታ በብዙ መልኩ የተሻለ ነበር ላንተ!! እንዲህ አይነቱን አደብ ያጣ ንግግር በነዚሀ ታላቅ ሶሓቦች ላይ ከምትሰነዝር በርህን ዘግተህ ብታርፍ ይሻልህ ነበር!!!
ቅጥ ያጣ የመሃይም ድፍረት ማለት ይሄ ነው!! እነዚህ ታላላቅ ሶሀቦች አቡበክር በጠቀሰላቸው መልካም ላይ እንጂ ሌሎች ስራዎች አይገኙም ነበር?!! አይታዩም ነበር?!
እኛ ግን የተጠቀሱትን ሶሀቦች በሙሉ ሐዲስ ላይ እናገኛቸዋለን ። ጂሀድ ላይ ፣ ዙህድ ላይ ፣ ፈትዋ ላይ ፣ ማስተማርና ዳዕዋላይ፣ ሌሎችም በርካታ ስራዎች ላይ እናገኛቸዋለን!! የነሱ መልካም ስራ ተቆጥሮ አይዘለቅም!!
አላህ ስራቸውን ይውደድላቸው!
