“ሙስሊም አይዋሽም፡፡”፣ “ለቀልድ አንኳን ውሸት ሃራም ነው፡፡” ይላሉ ታማኙ የአላህ መልክተኛ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
ከስሜት አምላኪዎችና የጥመት አራማጆች ውስጥ አንዱ እንዲህ ሲሉ ይዋሹብኛል
“ሰበር ዜና ሳዳት ከማል ለቢዝነስ ሲል የከፈተው ሩቃ ቤት ገቢያ እንዳያጣ አፍሪካ ቲቪን ማግባባት ጀመረ”
ማስረጃ አምጣ እውነተኛ ከሆንክ ቢሉት ማስረጃ የለውም፡፡ ውዱ ነብይ ለቀልድ እንኳን ውሸት ሀራም ነው ብለው ሲያበቁ፣ ስሜት ተከታዬች ከቻሉ ዲኑን ለሚፈልጉት አላማ ይጠመዝዙታል፣ ካልቻሉ ውሸት ይነዛሉ፡፡ አስገራሚው የአላህ መልክተኛ “ሙስሊም አይዋሽም” ሲሉ እነሱ ደግሞ እራሳቸውን የኢስላም ጠበቃ አድርገው ማቅረባቸውና በተከታዬቻቸው ዘንድ የሙስሊም ጠበቃ ተደርገው መወሰዳቸው ነው፡፡
በጣም የሚያሳዝነው እና እጅግ ገርሞ የሚገርመው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እውነተኞች ውሸታም፣ ውሸታሞች የሚታመኑበት ዘመን ይመጣል፡፡” ሲሉ ገልፀው ነበር፡፡ ዛሬ እንዲህ አይነት ውሸታሞች ለኡማው እራሳቸውን የሙስሊም ጠበቃ አድርገው መቅረባቸውና በምስኪኑ ዘንድ መታመናቸው ገርሞ የሚገርም ነው፡፡
ምስጋና ለአላህ ይገባው እኛ እነሱ የሚያጠፉትን ጥፋት ስናጋልጥ አንድም ቦታ ላይ አንዋሽባቸውም፡፡ በማስረጃ እውነቱን ብቻ እናስቀምጣለን፡፡ ዛሬ ሰው እየነቃ እና እየተለወጠ ከጥፋት ወጥቶ ወደ ሱና ሲመለስ ሲያዩት የመጨረሻ መሳሪያቸው የሆነውን ውሸት መርጨት ነው፡፡
ግን ውሸታም መጨረሻው ውርደት ነው፡፡ ልክ ሰውየው አሁንም እንደተዋረደው ሁሉ፡፡
አላህ እውነተኛ ባሪያዎቹ ያድርገን፡፡
ከስሜት አምላኪዎችና የጥመት አራማጆች ውስጥ አንዱ እንዲህ ሲሉ ይዋሹብኛል
“ሰበር ዜና ሳዳት ከማል ለቢዝነስ ሲል የከፈተው ሩቃ ቤት ገቢያ እንዳያጣ አፍሪካ ቲቪን ማግባባት ጀመረ”
ማስረጃ አምጣ እውነተኛ ከሆንክ ቢሉት ማስረጃ የለውም፡፡ ውዱ ነብይ ለቀልድ እንኳን ውሸት ሀራም ነው ብለው ሲያበቁ፣ ስሜት ተከታዬች ከቻሉ ዲኑን ለሚፈልጉት አላማ ይጠመዝዙታል፣ ካልቻሉ ውሸት ይነዛሉ፡፡ አስገራሚው የአላህ መልክተኛ “ሙስሊም አይዋሽም” ሲሉ እነሱ ደግሞ እራሳቸውን የኢስላም ጠበቃ አድርገው ማቅረባቸውና በተከታዬቻቸው ዘንድ የሙስሊም ጠበቃ ተደርገው መወሰዳቸው ነው፡፡
በጣም የሚያሳዝነው እና እጅግ ገርሞ የሚገርመው ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “እውነተኞች ውሸታም፣ ውሸታሞች የሚታመኑበት ዘመን ይመጣል፡፡” ሲሉ ገልፀው ነበር፡፡ ዛሬ እንዲህ አይነት ውሸታሞች ለኡማው እራሳቸውን የሙስሊም ጠበቃ አድርገው መቅረባቸውና በምስኪኑ ዘንድ መታመናቸው ገርሞ የሚገርም ነው፡፡
ምስጋና ለአላህ ይገባው እኛ እነሱ የሚያጠፉትን ጥፋት ስናጋልጥ አንድም ቦታ ላይ አንዋሽባቸውም፡፡ በማስረጃ እውነቱን ብቻ እናስቀምጣለን፡፡ ዛሬ ሰው እየነቃ እና እየተለወጠ ከጥፋት ወጥቶ ወደ ሱና ሲመለስ ሲያዩት የመጨረሻ መሳሪያቸው የሆነውን ውሸት መርጨት ነው፡፡
ግን ውሸታም መጨረሻው ውርደት ነው፡፡ ልክ ሰውየው አሁንም እንደተዋረደው ሁሉ፡፡
አላህ እውነተኛ ባሪያዎቹ ያድርገን፡፡
ማንም ሰው ስሙን ቀይሮ፣ በስሙም፣ ወንዱ በሴት፣ ሴቷ በወንድ ስም ቢፅፉም አላህ በስማችን ነው የሚመዘግበው፡፡ አላህን እንፍራ፡፡
By Muhammedsirage MuhammedNur Gidey
بسم الله الرحمن الرحيم.
ነብዩ صلى الله عليه وسلم በህይወት ዘመናቸው በርካቶችን ለበርካታ ጉዳዮች ሾመዋል። ከነዚህ ተሿሚዎች ውስጥ ግን አንድም ሴት አይገኝበትም ። በግዜው አላህን የሚፈሩ በሸሪዓዊ እውቀታቸውም ከበርካታ ወንዶች ያላነሱ እነ ዐኢሻን የመሰሉ ጠንካራ ሴቶች የነበሩ ቢሆንም ታላቁ ነብይ ግን አንዳቸውንም ሙስሊሙን ይመሩት ዘንድ አልሾሙም ነበር ። ከነብዩም በሇላ በነብዩ አመላካችነት አቡበክር የሙስሊሞች መሪ ሆኖ የተሾመ ሲሆን በዚህ ወቅትም " ሴቶች ሆይ ኑና ምሩን " ያለ አንድም ሶሓባ አይታወቅም!!
ከአቡክር በሇላም ዑመር ፣ ዑስማን ፣ ዐልይ የአማኞች መሪ ሆነው ተመሪዎቻቸውን በፍትህ ያስተዳደሩ ሲሆን ላጠቃላይ መሪነትም ይሁን ላንዲት አነስተኛ አካባቢ መሪነት ወደ ሴቶች አሚርነት የጠቆመ የነብዩ ባልደረባ አልነበረም ። እነዛ ምርጥ ሴቶችም ስልጣን ይገባናል በማለት ዛሬ ዛሬ ወንድነታቸው የጠፋባቸው ወንዶች የሚጮሁትን "ሴቶች ይምሩ " ጩኸት አልጮሁም! !
ይህ ሁሉ የሚጠቁመው ሴት ልጅ በመሪነት ልትቀመጥ እንደማይገባት የሰለፎች የተግባር ስምምነት እንደነበረ ነው ። የሰለፎችን ስምምነቶች የሚነቅፉ ድርጊቶችና አቋሞች ደግሞ ጤና እንደሚጎላቸው አያጠራጥርም ። የሃሳቡ ወይም የአቋሙ ባለቤትም አቅሉና ዲኑ እንደሳሳ አያጠራጥርም!! ስልጣን ይገባናል የሚለው የሴቶች ጥያቄ የተነሳው ከምርጦቹ የሴት ምሳሌዎች ከነ ዐኢሻ፣ ሓፍሳ ፣ ዘይነብ ሳይሆን ከነ ሂላሪ ክሊንተንና መሰል ምናምንቴዎች ነውና ሴቶች ሆይ ምሳሌዎቻችሁን ልብ በሉ ።
ነብዩ صلى الله عليه وسلم እንከን በማይገኝለት ንግግራቸው ሴት ልጅን መሪ ያደረገ ህዝብ ድልን እንደማያገኝ ገልፀዋል ። እንዲህ ብለዋል ፣
لَنْ يُفْلِحَ قَوْمٌ وَلَّوْا أَمْرَهُمْ امْرَأَةً
* ቡኻሪ እና ሌሎችም ዘግበውታል።
ድል የሚገኘው የነብዩን ትእዛዝ በመከተል እንጂ የምእራቡን ከሃዲ ዱካ እየተከተሉ ሴቶችን ወደ ሹመት በመጣራት አይደለም ።
بسم الله الرحمن الرحيم.
ነብዩ صلى الله عليه وسلم በህይወት ዘመናቸው በርካቶችን ለበርካታ ጉዳዮች ሾመዋል። ከነዚህ ተሿሚዎች ውስጥ ግን አንድም ሴት አይገኝበትም ። በግዜው አላህን የሚፈሩ በሸሪዓዊ እውቀታቸውም ከበርካታ ወንዶች ያላነሱ እነ ዐኢሻን የመሰሉ ጠንካራ ሴቶች የነበሩ ቢሆንም ታላቁ ነብይ ግን አንዳቸውንም ሙስሊሙን ይመሩት ዘንድ አልሾሙም ነበር ። ከነብዩም በሇላ በነብዩ አመላካችነት አቡበክር የሙስሊሞች መሪ ሆኖ የተሾመ ሲሆን በዚህ ወቅትም " ሴቶች ሆይ ኑና ምሩን " ያለ አንድም ሶሓባ አይታወቅም!!
ከአቡክር በሇላም ዑመር ፣ ዑስማን ፣ ዐልይ የአማኞች መሪ ሆነው ተመሪዎቻቸውን በፍትህ ያስተዳደሩ ሲሆን ላጠቃላይ መሪነትም ይሁን ላንዲት አነስተኛ አካባቢ መሪነት ወደ ሴቶች አሚርነት የጠቆመ የነብዩ ባልደረባ አልነበረም ። እነዛ ምርጥ ሴቶችም ስልጣን ይገባናል በማለት ዛሬ ዛሬ ወንድነታቸው የጠፋባቸው ወንዶች የሚጮሁትን "ሴቶች ይምሩ " ጩኸት አልጮሁም! !
ይህ ሁሉ የሚጠቁመው ሴት ልጅ በመሪነት ልትቀመጥ እንደማይገባት የሰለፎች የተግባር ስምምነት እንደነበረ ነው ። የሰለፎችን ስምምነቶች የሚነቅፉ ድርጊቶችና አቋሞች ደግሞ ጤና እንደሚጎላቸው አያጠራጥርም ። የሃሳቡ ወይም የአቋሙ ባለቤትም አቅሉና ዲኑ እንደሳሳ አያጠራጥርም!! ስልጣን ይገባናል የሚለው የሴቶች ጥያቄ የተነሳው ከምርጦቹ የሴት ምሳሌዎች ከነ ዐኢሻ፣ ሓፍሳ ፣ ዘይነብ ሳይሆን ከነ ሂላሪ ክሊንተንና መሰል ምናምንቴዎች ነውና ሴቶች ሆይ ምሳሌዎቻችሁን ልብ በሉ ።
ነብዩ صلى الله عليه وسلم እንከን በማይገኝለት ንግግራቸው ሴት ልጅን መሪ ያደረገ ህዝብ ድልን እንደማያገኝ ገልፀዋል ። እንዲህ ብለዋል ፣
لَنْ يُفْلِحَ قَوْمٌ وَلَّوْا أَمْرَهُمْ امْرَأَةً
* ቡኻሪ እና ሌሎችም ዘግበውታል።
ድል የሚገኘው የነብዩን ትእዛዝ በመከተል እንጂ የምእራቡን ከሃዲ ዱካ እየተከተሉ ሴቶችን ወደ ሹመት በመጣራት አይደለም ።
ሺአዎችን እንጠንቀቅ እናስጠንቅቅ፡፡
ጥያቄ፡- አያቶላህ ሁመይኒን አስመልኮ ኢስላማዊ ፍርዱ ምንድን ነው
መልስ፡- ኹመይኒ ኢማሞች ከነብያትና ከመልክተኞች (የአላህ ሰላትና ሰላም በነርሱ ላይ ይሁን) በላይ እንደሆኑ የፃፈበት ኪታብ አለው፡፡ በዚህ ንግግሩ መሰረት ሙስሊም አይደለም፡፡
ምንጭ አል-ሃዊ ሚን ፈትዋ አሽ-ሸይኽ አልባኒ ገፅ 349
ሺአዎች 12 ኢማሞች አሉ ብለው ያምናሉ፡፡ እነዚህ 12 ኢማሞች ምድርን ያስተናብራሉ ብለውም ይህን ኩፍር ያምናሉ፡፡ እነሱ ኢማም ብለው አምልኮን ቢፈፅሙላቸውም ግን ከነሱ ቅጥፈት የፀዱ ናቸው፡፡ ከነሱ ውስጥ የመልክተኛው የአጎት ልጅ የሆነውን አሊይ (ረድየላሁ አንሁ) ይገኝበታል፡፡ እውነታው ግን አሊይ ረድየላሁ አንሁ አይደለም ከነብያት ሊበልጥና ከ አቡበክር፣ ኡመርና ኡስማን እንኳን አይበልጥም፡፡ ይህን ስንል ደግሞ አሊይ እኛ ዘንድ የተወደደ ነው፡፡ ከደረጃው በላይ ከፍ ሊደረግ አይገባውም፣ ከደረጃውም ዝቅ ሊደረግ አይገባውም የሚለውን እያስረገጥን ነው፡፡ ሰሃባዎች ውስጥ አንድኛ አቡበክር፣ ሁለተኛ ኡመር፣ ሶስተኛ ኡስማን፣ አራተኛ አሊይ ናቸው፡፡ ሺአዎች በጣም መጥፎ ሰዎች ናቸው እንጠንቀቃቸው፡፡ የኢትዬጵያ ሙስሊሞች ሆይ! “ከሺአዎች ጋር ላኢላሃ ኢለላህ ሙሐመደ ረሱሉላህ አንድ ያደርገናል” የሚላችሁን አታላይ አትስሙት፡፡ የላኢላሃ ኢለላህ ሙሐመዱ ረሱሉላህን መልክት ከስር ከመሰረቱ የናዱ መጥፎ ፍጡሮች ናቸው፡፡
አላህ አገራችንን የመጀመሪያዎች ምርጥ ትውልዶች ወደ ሀገራችን ሁለት ጊዜ ተሰደውበት ወደ ነበረበት ጥርት ወዳለው ዲን ይመልስን፡፡ ከሁሉም የጥመት ቡድኖች ይጠብቅልን፡፡ የጥንት የጠዋቱን ብቸኛ የሐቅ መንገድ ለግሶን በሱ ላይ የምንሰባሰብ ያድርገን፡፡
አሚን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
ጥያቄ፡- አያቶላህ ሁመይኒን አስመልኮ ኢስላማዊ ፍርዱ ምንድን ነው
መልስ፡- ኹመይኒ ኢማሞች ከነብያትና ከመልክተኞች (የአላህ ሰላትና ሰላም በነርሱ ላይ ይሁን) በላይ እንደሆኑ የፃፈበት ኪታብ አለው፡፡ በዚህ ንግግሩ መሰረት ሙስሊም አይደለም፡፡
ምንጭ አል-ሃዊ ሚን ፈትዋ አሽ-ሸይኽ አልባኒ ገፅ 349
ሺአዎች 12 ኢማሞች አሉ ብለው ያምናሉ፡፡ እነዚህ 12 ኢማሞች ምድርን ያስተናብራሉ ብለውም ይህን ኩፍር ያምናሉ፡፡ እነሱ ኢማም ብለው አምልኮን ቢፈፅሙላቸውም ግን ከነሱ ቅጥፈት የፀዱ ናቸው፡፡ ከነሱ ውስጥ የመልክተኛው የአጎት ልጅ የሆነውን አሊይ (ረድየላሁ አንሁ) ይገኝበታል፡፡ እውነታው ግን አሊይ ረድየላሁ አንሁ አይደለም ከነብያት ሊበልጥና ከ አቡበክር፣ ኡመርና ኡስማን እንኳን አይበልጥም፡፡ ይህን ስንል ደግሞ አሊይ እኛ ዘንድ የተወደደ ነው፡፡ ከደረጃው በላይ ከፍ ሊደረግ አይገባውም፣ ከደረጃውም ዝቅ ሊደረግ አይገባውም የሚለውን እያስረገጥን ነው፡፡ ሰሃባዎች ውስጥ አንድኛ አቡበክር፣ ሁለተኛ ኡመር፣ ሶስተኛ ኡስማን፣ አራተኛ አሊይ ናቸው፡፡ ሺአዎች በጣም መጥፎ ሰዎች ናቸው እንጠንቀቃቸው፡፡ የኢትዬጵያ ሙስሊሞች ሆይ! “ከሺአዎች ጋር ላኢላሃ ኢለላህ ሙሐመደ ረሱሉላህ አንድ ያደርገናል” የሚላችሁን አታላይ አትስሙት፡፡ የላኢላሃ ኢለላህ ሙሐመዱ ረሱሉላህን መልክት ከስር ከመሰረቱ የናዱ መጥፎ ፍጡሮች ናቸው፡፡
አላህ አገራችንን የመጀመሪያዎች ምርጥ ትውልዶች ወደ ሀገራችን ሁለት ጊዜ ተሰደውበት ወደ ነበረበት ጥርት ወዳለው ዲን ይመልስን፡፡ ከሁሉም የጥመት ቡድኖች ይጠብቅልን፡፡ የጥንት የጠዋቱን ብቸኛ የሐቅ መንገድ ለግሶን በሱ ላይ የምንሰባሰብ ያድርገን፡፡
አሚን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
በእስልምና ወሮች 12 ናቸው እነሱም
1) ሙሐረም፣
2) ሰፈር፣
3) ረቢእ አል-አወል፣
4) ረቢእ አስ-ሳኒ፣
5) ጀማዳ አል-አወል፣
6) ጀማዳ አስ-ሳኒ፣
7) ረጀብ፣
8) ሻእባን፣
9) ረመዳን፣
10) ሸዋል፣
11) ዙል ቃኢዳ፣
12) ዙል ሂጃህ ናቸው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
1) ሙሐረም፣
2) ሰፈር፣
3) ረቢእ አል-አወል፣
4) ረቢእ አስ-ሳኒ፣
5) ጀማዳ አል-አወል፣
6) ጀማዳ አስ-ሳኒ፣
7) ረጀብ፣
8) ሻእባን፣
9) ረመዳን፣
10) ሸዋል፣
11) ዙል ቃኢዳ፣
12) ዙል ሂጃህ ናቸው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ተውሂድና ሱና አንድ ያደርጋሉ፣ የውሸተኛው አንድነት ፀር ናቸው፡፡
ሽርክና ቢድዐ ይበታትናሉ፣ የእውነተኛው አንድነት ፀር ናቸው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts/58
ሽርክና ቢድዐ ይበታትናሉ፣ የእውነተኛው አንድነት ፀር ናቸው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts/58
አቂደቱል ዋሲጥያ በኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ አቡ ኢምራን ከክፍል 1-25 የሚከተለውን የቴሌ ግራም ቻናል ጆይን በማለት ይጠቀሙ
https://t.me/Aqidetul_Wasiteya
ባሪከላሁ ፊኩም ሼር በማድረግ ለሌሎች ያዳርሱ
https://t.me/Aqidetul_Wasiteya
ባሪከላሁ ፊኩም ሼር በማድረግ ለሌሎች ያዳርሱ
By Kal'amin Tsegaye
*መዲናሕ አረበኛ መፅሐፍ ሰዋሰዋዊ ማስታወሻ መፅሐፍ አንድ ሙሉእ*
በዚህ ሊንክ ተስፈንጥረው ዳውንሎድ ያድርጉ፡፡(http://bit.ly/2hBQsgF)
ሼር በማረግ እጅግ መሰረታዊ እውቀትን በነፃ ያሰራጩ!!
.
ማስታወሻ፡- ከዚህ በፊት የተለቀቀው ፒዲኤፍ የመፅሐፍ አንድን ቀዳማይ ክፍል ብቻ ያካተተ ሲሆን ይህ ግን ሌሎችም ርዕሶች ተካተውበት የመዲናህ መፅሐፍ ጥራዝ አንድ ሙሉውን ክፍል የዳሰሰ እጅግ ጠቃሚ ማስታወሻ ነው፡፡ የተዘለለ ክፍል አሊያ የትርጉም ስህተት ካስተዋሉ ይጠቁሙ!
-
በዚህ ክፍል ስር ከተቃኙ ርዕሶች ውስጥ
-
1. የንግግር ክፍሎች
2. አረበኛ ፊደሎች
3 .አናባቢ ቃላት
4. ማዕሪፋህ እና ነኪራህ
5. ይህ(هَذَا) vs. ያ (ذَلِكَ)
6. ፀሐያዊ እና ጨረቃዊ ቃላት
7. የስሞች መጨረሻ
8 .ስማዊ አረፍተነገር
9. هَمزَةُ الوَصَلِ وَهَمزَةُ القَطعِ
10. መስተዋድድ (حَرفُ جَرٍّ) & (مَجرُورٌ)
11. ገለልተኛ ተውላጠ ስም (ضَمِيرٌ مُنفَصِلٌ)
12. مُضَافٌ وَمُضَافٌ إِلَيهِ (ንብረትና ባለ ንብረት)
13. ፆታ
14. ምትክ (بَدَلٌ)
15. ተውሳከ ግስ (ظَرْفٌ)
16. ገላጭ (نَعتٌ)
17. አንፃራዊ ተውላጠ ስም (الاِسْمُ المَوْصُوْلُ)
18. አላፊ ግስ (الفِعْلُ المَاضِي)
19. ተቀጥያ ተውላጠ ስም (ضَمِيْرٌ مُتَّصِلٌ)
20 . خَبَرٌ مُقَدَّمٌ وَمُبتَدَأٌ مُؤَخَّرٌ (ቀዳማይ ዜና እና ዳህራይ ርዕስ )
21. ብዙ ቁጥር (جَمْعٌ)
22. ቁጥር (أَعدَادٌ)
23. ዲፕቶት (المَمنُوعُ مِنَ الصَّرفِ)
24. የኸበር አይነቶች (أَنوَاعُ الخَبرِ)
—
ዳውንሎድ ያድርጉ —- http://bit.ly/2hBQsgF
*መዲናሕ አረበኛ መፅሐፍ ሰዋሰዋዊ ማስታወሻ መፅሐፍ አንድ ሙሉእ*
በዚህ ሊንክ ተስፈንጥረው ዳውንሎድ ያድርጉ፡፡(http://bit.ly/2hBQsgF)
ሼር በማረግ እጅግ መሰረታዊ እውቀትን በነፃ ያሰራጩ!!
.
ማስታወሻ፡- ከዚህ በፊት የተለቀቀው ፒዲኤፍ የመፅሐፍ አንድን ቀዳማይ ክፍል ብቻ ያካተተ ሲሆን ይህ ግን ሌሎችም ርዕሶች ተካተውበት የመዲናህ መፅሐፍ ጥራዝ አንድ ሙሉውን ክፍል የዳሰሰ እጅግ ጠቃሚ ማስታወሻ ነው፡፡ የተዘለለ ክፍል አሊያ የትርጉም ስህተት ካስተዋሉ ይጠቁሙ!
-
በዚህ ክፍል ስር ከተቃኙ ርዕሶች ውስጥ
-
1. የንግግር ክፍሎች
2. አረበኛ ፊደሎች
3 .አናባቢ ቃላት
4. ማዕሪፋህ እና ነኪራህ
5. ይህ(هَذَا) vs. ያ (ذَلِكَ)
6. ፀሐያዊ እና ጨረቃዊ ቃላት
7. የስሞች መጨረሻ
8 .ስማዊ አረፍተነገር
9. هَمزَةُ الوَصَلِ وَهَمزَةُ القَطعِ
10. መስተዋድድ (حَرفُ جَرٍّ) & (مَجرُورٌ)
11. ገለልተኛ ተውላጠ ስም (ضَمِيرٌ مُنفَصِلٌ)
12. مُضَافٌ وَمُضَافٌ إِلَيهِ (ንብረትና ባለ ንብረት)
13. ፆታ
14. ምትክ (بَدَلٌ)
15. ተውሳከ ግስ (ظَرْفٌ)
16. ገላጭ (نَعتٌ)
17. አንፃራዊ ተውላጠ ስም (الاِسْمُ المَوْصُوْلُ)
18. አላፊ ግስ (الفِعْلُ المَاضِي)
19. ተቀጥያ ተውላጠ ስም (ضَمِيْرٌ مُتَّصِلٌ)
20 . خَبَرٌ مُقَدَّمٌ وَمُبتَدَأٌ مُؤَخَّرٌ (ቀዳማይ ዜና እና ዳህራይ ርዕስ )
21. ብዙ ቁጥር (جَمْعٌ)
22. ቁጥር (أَعدَادٌ)
23. ዲፕቶት (المَمنُوعُ مِنَ الصَّرفِ)
24. የኸበር አይነቶች (أَنوَاعُ الخَبرِ)
—
ዳውንሎድ ያድርጉ —- http://bit.ly/2hBQsgF
ድል ለአላህ፣ ለመልክተኛውና ለአማኞች ነው፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ለነዛ በሺርክ ጨለማ ውስጥ ተዘፍቀው ለነበሩ አጋሪያን ማህበረሰቦች ተላኩ፡፡ እሳቸውም ከጌታቸው የተላኩበትን የተውሒድ መልክት ይፋ አደረጉ፡፡ አለ የሚባል መከራ ሁሉ ደረሰባቸው፡፡ ስማቸውን ማጥፋት፣ እሳቸውንም ባልደረባዎቻቸውን ማሰቃየት፣ እሳቸውን ለመግደል መሞከር፣ ሲሰደዱ ጋር ሰውራ ድረስ ለመግደል ተከታተሏቸው፡፡ የሚወዷትን ውድ ከተማ መካ “ህዝቦችሽ ነው ያስወጡኝ እወድሻለሁ” እያሉ ዞር እያሉ እያዩት ጥለዋት ተሰደዱ፡፡
መዲና አላህ በሰላም አደረሳቸው፡፡ መካ በነበሩበት ጊዜ አማኞች ሲገደሉ፣ ሲደበቁ እንዳልነበር አላህ መዲና ላይ ባሉበት መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ህልምን አዩ፡፡ አላህ ህልማቸውን አስመልክቶ እንዲህ ይለናል
لَّقَدْ صَدَقَ ٱللَّهُ رَسُولَهُ ٱلرُّءْيَا بِٱلْحَقِّ ۖ لَتَدْخُلُنَّ ٱلْمَسْجِدَ ٱلْحَرَامَ إِن شَآءَ ٱللَّهُ ءَامِنِينَ مُحَلِّقِينَ رُءُوسَكُمْ وَمُقَصِّرِينَ لَا تَخَافُونَ ۖ فَعَلِمَ مَا لَمْ تَعْلَمُوا۟ فَجَعَلَ مِن دُونِ ذَٰلِكَ فَتْحًا قَرِيبًا
አላህ ለመልክተኛው ሕልሙን እውነተኛ ሲኾን አላህ የሻ እንደ ኾነ ጸጥተኞች ኾናችሁ ራሶቻችሁን ላጭታችሁ፣ አሳጥራችሁም የማትፈሩ ስትኾኑ የተከበረውን መስጊድ በእርግጥ ትገባላችሁ፤ ያለውን በእርግጥ እውነት አደረገለት፡፡ (ከእርቁ) ያላወቃችሁትንም ነገር ዐወቀ፡፡ ከዚህም በፊት ቅርብን መክፈት አደረገ፡፡
ከዛም ያችን ውድ የከተሞች እናት መካ መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከአማኞች ጋር ሆነው ከፈቷት፡፡
وَقُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَزَهَقَ ٱلْبَٰطِلُ ۚ إِنَّ ٱلْبَٰطِلَ كَانَ زَهُوقًا
በልም «እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»
መታገስ ነው እንጂ የአላህ ቃል ሁሌም እውነት ነው፡፡ ሁለት አገር ድል የፈለገ ነብያት ሁሉ የሄዱበትን ብቸኛ የሐቅ ጎዳና ይጓዝበት፡፡ ብቸኛዋን የሐቅ መንገድ ረዳቷ አላህ ነው፡፡ ከሐቅ፣ ከተውሒድ፣ ከሱና፣ ከመንሀጀ ሰለፍ ጎዳና ውጭ ያሉት ሁሉ የሚታገሉትም በሰይጣን መንገድ ላይ ነው፡፡ የሰይጣን መንገድ ደግሞ መቼም ቢሆን ድልን አይጎናፀፍም፡፡ ሁለት አገር ክስረት ነው፡፡ አማኞች እስከታገሱ በሐቅ ላይ እስከፀኑ ድረስ አላህ እንዳለው ሁለት አገር ድል ይቀምሳል፡፡
وَلِلَّهِ ٱلْعِزَّةُ وَلِرَسُولِهِۦ وَلِلْمُؤْمِنِينَ وَلَٰكِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ لَا يَعْلَمُونَ
«አሸናፊነትም ለአላህ፣ ለመልክተኛውና ለምእምናን ነው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም፡፡
አልሐምዱሊላሂ ረቢል አለሚን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ለነዛ በሺርክ ጨለማ ውስጥ ተዘፍቀው ለነበሩ አጋሪያን ማህበረሰቦች ተላኩ፡፡ እሳቸውም ከጌታቸው የተላኩበትን የተውሒድ መልክት ይፋ አደረጉ፡፡ አለ የሚባል መከራ ሁሉ ደረሰባቸው፡፡ ስማቸውን ማጥፋት፣ እሳቸውንም ባልደረባዎቻቸውን ማሰቃየት፣ እሳቸውን ለመግደል መሞከር፣ ሲሰደዱ ጋር ሰውራ ድረስ ለመግደል ተከታተሏቸው፡፡ የሚወዷትን ውድ ከተማ መካ “ህዝቦችሽ ነው ያስወጡኝ እወድሻለሁ” እያሉ ዞር እያሉ እያዩት ጥለዋት ተሰደዱ፡፡
መዲና አላህ በሰላም አደረሳቸው፡፡ መካ በነበሩበት ጊዜ አማኞች ሲገደሉ፣ ሲደበቁ እንዳልነበር አላህ መዲና ላይ ባሉበት መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ህልምን አዩ፡፡ አላህ ህልማቸውን አስመልክቶ እንዲህ ይለናል
لَّقَدْ صَدَقَ ٱللَّهُ رَسُولَهُ ٱلرُّءْيَا بِٱلْحَقِّ ۖ لَتَدْخُلُنَّ ٱلْمَسْجِدَ ٱلْحَرَامَ إِن شَآءَ ٱللَّهُ ءَامِنِينَ مُحَلِّقِينَ رُءُوسَكُمْ وَمُقَصِّرِينَ لَا تَخَافُونَ ۖ فَعَلِمَ مَا لَمْ تَعْلَمُوا۟ فَجَعَلَ مِن دُونِ ذَٰلِكَ فَتْحًا قَرِيبًا
አላህ ለመልክተኛው ሕልሙን እውነተኛ ሲኾን አላህ የሻ እንደ ኾነ ጸጥተኞች ኾናችሁ ራሶቻችሁን ላጭታችሁ፣ አሳጥራችሁም የማትፈሩ ስትኾኑ የተከበረውን መስጊድ በእርግጥ ትገባላችሁ፤ ያለውን በእርግጥ እውነት አደረገለት፡፡ (ከእርቁ) ያላወቃችሁትንም ነገር ዐወቀ፡፡ ከዚህም በፊት ቅርብን መክፈት አደረገ፡፡
ከዛም ያችን ውድ የከተሞች እናት መካ መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከአማኞች ጋር ሆነው ከፈቷት፡፡
وَقُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَزَهَقَ ٱلْبَٰطِلُ ۚ إِنَّ ٱلْبَٰطِلَ كَانَ زَهُوقًا
በልም «እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና፡፡»
መታገስ ነው እንጂ የአላህ ቃል ሁሌም እውነት ነው፡፡ ሁለት አገር ድል የፈለገ ነብያት ሁሉ የሄዱበትን ብቸኛ የሐቅ ጎዳና ይጓዝበት፡፡ ብቸኛዋን የሐቅ መንገድ ረዳቷ አላህ ነው፡፡ ከሐቅ፣ ከተውሒድ፣ ከሱና፣ ከመንሀጀ ሰለፍ ጎዳና ውጭ ያሉት ሁሉ የሚታገሉትም በሰይጣን መንገድ ላይ ነው፡፡ የሰይጣን መንገድ ደግሞ መቼም ቢሆን ድልን አይጎናፀፍም፡፡ ሁለት አገር ክስረት ነው፡፡ አማኞች እስከታገሱ በሐቅ ላይ እስከፀኑ ድረስ አላህ እንዳለው ሁለት አገር ድል ይቀምሳል፡፡
وَلِلَّهِ ٱلْعِزَّةُ وَلِرَسُولِهِۦ وَلِلْمُؤْمِنِينَ وَلَٰكِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ لَا يَعْلَمُونَ
«አሸናፊነትም ለአላህ፣ ለመልክተኛውና ለምእምናን ነው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም፡፡
አልሐምዱሊላሂ ረቢል አለሚን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
3ቱ ታላላቅ አብዛኛው የካዳቸው እውነታዎች፡፡
በሐቅ ላይ መፅነት ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሐቅ በሰዎች አይለካም፡፡ ሰዎች በሐቅ ይላከሉ እንጂ፡፡አብዛኛው ሰው ብዙ ታላላቅ እውነታዎችን ይቃረናል፡፡ ይህ ማለት ግን ሐቅ ላይ ያሉ ሰዎች አብዛኛውን አይተው አቋማቸውን መቀየር አለባቸው ማለት አይደለም፡፡ አላህ መልክተኞቹን ሁሉ ከፀሐይ ብርሃን በላይ ፍንትው ያለውን የእሱን ብቸኛ ተመላኪነት እንዲያውጁና ከእርሱ ውጭ ከሚመለኩት እንዲያስጠነቅቁ ለየህዝቡ ልኳል፡፡ ግን ለመልክተኞቹ መልካምን መልስ የሰጠውና የተቀበላቸው በጣም ጥቂት ነው፡፡ መልክተኞቹ ግን ሰው ተቀበለም አልተቀበለም ከጌታቸው የተላኩበትን መልክት እስኪሞቱ ድረስ ይፋ አድርገዋል፡፡ መልክተኞቹን የተከተሉ በየዘመኑ ያሉ አማኞችም በቁጥር ጥቂት ቢሆኑም በሐቅ ላይ ፀንተዋል፡፡ እስቲ የሚከተሉትን ታላላቅ ሶስት እውነታዎች ልብ እንበል፡፡
1) አላህ እኛን የፈጠረን እሱን በብቸኝነት እንድናመልክ ነው፡፡ መፀሀፍትን ያወረደው፣ መልክተኞችን የላከው የሰው ልጆች የተውሒድን መልክት አውቀው፣ ጠንቅቀው ተረድተው፣ ተግብረው ወደ ጀነት እንዲገቡና ከእሳት እንዲጠበቁ ነው፡፡ እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ አብዛኛው ግን አልተቀበላቸውም፡፡ ካለመቀበልም አልፎ የሚከተሉትን አባባሎች እነዛ ሙሽሪኮች ተናገሩ
- قَالُوا۟ يَٰصَٰلِحُ قَدْ كُنتَ فِينَا مَرْجُوًّا قَبْلَ هَٰذَآ ۖ أَتَنْهَىٰنَآ أَن نَّعْبُدَ مَا يَعْبُدُ ءَابَآؤُنَا وَإِنَّنَا لَفِى شَكٍّ مِّمَّا تَدْعُونَآ إِلَيْهِ مُرِيبٍ
“ሷሊህ ሆይ! ከዚህ በፊት በእኛ ውስጥ (መሪ ልትሆን) በእርግጥ የምትከጅል ነበርክ፡፡ አባቶቻችን የሚገዙትን ከመገዛት ትከለክለናለህን? እኛም ወደርሱ ከምትጠራን ነገር በእርግጥ አወላዋይ በሆነ መጠራጠር ውስጥ ነን” አሉ፡፡
- وَعَجِبُوٓا۟ أَن جَآءَهُم مُّنذِرٌ مِّنْهُمْ ۖ وَقَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ هَٰذَا سَٰحِرٌ كَذَّابٌ
ከእነርሱ የሆነ አስፈራሪም ስለ መጣላቸው ተደነቁ፡፡ ከሓዲዎቹም “ይህ ድግምተኛ (ጠንቋይ) ውሸታም ነው” አሉ፡፡
أَجَعَلَ ٱلْءَالِهَةَ إِلَٰهًا وَٰحِدًا ۖ إِنَّ هَٰذَا لَشَىْءٌ عُجَابٌ
“አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን? ይህ አስደናቂ ነገር ነው” (አሉ)፡፡
ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በአላህ ፍቃድ ከአሳማሚዉ የጀሀነም እሳት ለይተው ወደ ጀነት የሚገባበትን መንገድ ሲመክሯቸው የመካ አጋሪያን እሳቸውን እንዲህ ሲሉ ጠሯቸው
- “ቤተሰብን የሚበታትን፣ እብድ፣ ገጣሚ፣ ድግምተኛ……”
የተውሒድን እውነታ ማንም ቢቃወመው፣ አብዛኛው ባይከተለውም መልክተኞችና ተከታዬቻቸው ሁሌም ይለፉለታል፣ ይፀኑበታል፡፡ ነቃ እንበል የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በሐቅ ላይ እንፅና፡፡
2) አላህ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መታዘዝ አላህን እንደመታዘዝ ነው ብሎ ሲያበቃ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የእኔን እና ቅኑን ፈለግ የተመሩ ምትኮቼን (አቡበክር፣ ኡመር፣ ኡስማን፣ አልይ) ሱና አደራ ተከተሉ፣ አዳዲስ በሃይማኖት ላይ ከተፈጠሩ መጤ ነገሮች ሁላ ራቁ ብለው ሲያበቁ፡፡ “ይህ የእኔ ኡመት 73 ቦታ ይከፋፈላል ሁሉም የእሳት ነው አንዷ ስትቀር” ብለው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሲናገሩ ሰሃባዎች ጠየቁ “የቷ ናት ያቺ ብቸኛ ነጃ የምትወጣው መንገድ?” ተብለው ተጠየቁ፡፡ እሳቸውም “እኔና ሰሃባዎቼ ዛሬ ያለንባት መንገድ ናት” ሲሉ ተናገሩ፡፡ የሳቸው ሱና ብቸኛው የጀነት መንገድ እሱን የተቃረነ ሁሉ የእሳት መንገድ ሆኖ ሳለ፣ ዛሬ አብዛኛው አላህ ካዘነላቸው ጥቂቶች ውጭ ይህን እውነታ ተቃውመው የቢድኣና የጥመት ቡድኖችን አካሄድ ይሄዳሉ፡፡
ይህ ከመሆኑ ጋር ዛሬ ዛሬ የመልክተኛውን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና መከተል ብሎም መውሊድ የመሳሰሉትን ቢድኣዎች እንራቅ ማለት የሚከተሉትን ያስብላል
- ነብዩን የማይወዱ የነብዩ ጠላቶች፣
- ወሃቢዬች፣
- ቀብር ዚያራ ክልክል ነው የሚሉ ሰዎች መጥተዋል፣
- ዱኣ አይቻልም የሚሉ ሰዎች መጥተዋል፣
- ሰደቃ ክልክል ነው የሚሉ ሰዎች መጥተዋል፣
- ኋላ ቀሮች፣
- ደረቆች፣
- የሙስሊሙ ጉዳይ የማያሳስባቸው፣
- “መውሊድ አይለያየንም፣ መውሊድ ቅርንጫፍ ነው፣ መውሊድ አቂዳ አይደለም” ከዚህም አልፎ “መውሊድ” የሚል መፀሃፍ ፅፎ ቢድኣን ለማንገስ ሱናን ለማርከስ ብቅ ያለም አለ፡፡
- ጉዞ ወደ “አብሬት መውሊድ፣ ነጃሺ፣ ቃጥባሬ መውሊድ፣ አልከሶ መውሊድ፣ አሊ ጎንደር መውሊድ፣ ዳንግላ መውሊድ፣ ኑር ሁሴን…. ” አብዛኛዎቹ ቦታዎች በአላህ ላይ የሚጋራባቸው ናቸው፡፡
ምንም እንኳን አብዛኛው ሰው ይህን አስቀያሚ እርኩስ ቢድኣ ቢፈፅምም፣ ይህንን ተግባር አልፈፅምም የሚሉ ሰዎችን በመጥፎ ስም ቢጠራቸውም አማኞች በነብያችን ሱና ላይ ፀንተው ይሀው ቀጥ ብለዋል፡፡
3) አላህና መልክተኛው ለሙስሊም መሪ በመልካም እስካዘዝ ድረስ፣ ሰላትን እስከሰገዱ ድረስ ስሟቸው ታዘዟቸው ብለዋል፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “መሪውን መምከር የፈለገ በድብቅ ይምከረው” ብለዋል፡፡ ደጋግ ቀደምቶቻች “አንድ ሰው ለሙስሊም መሪ ዱኣ ሲያደርግ ካየሀው እወቅ ይህ ሰው የሱና ሰው ነው፡፡ ሙስሊም መሪውን ሲራገም ካየሀው እወቅ ይህ ሰው የቢድኣ ሰው ነው፡፡” ብለዋል፡፡ የሙስሊም መሪን አለመታዘዝና እሱ ላይ አምፆ መውጣት ይሀው ተጨባጩ አረብ አገራት ላይ እንዳየነው አገርንና ክብርን ያጎድፋል፡፡ እውነታ ይህ ሆኖ ሳለ አብዛኛው ሙስሊም የተጠመደው መሪዎችን በመራገም፣ እነሱን በማዋረድ፡፡ ድንገት ይባል ይሆናል እነዚህ እውቀት ስለሌላቸው ነው፡፡ ነገር ግን አዋቂ የሚባሉት የመስጂድ ኢማሞች የኹጥባ ሚንበሮቻቸውን የሙስሊም መሪዎችን በመራገም ህዝብ እንዳይታዘዛቸው በማሳመፅ ላይ እና ፈተናን በመቀስቀስ ላይ ይገኛሉ፡፡ እውነተኛ የሱና ተከታዬች ግን አንድ የሙስሊም መሪ መጥፎ ሲሰራ ሲያዩ ይጠላሉ አይወዱትም፣ ካገኙት በድብቅ ይመክሩታል፣ አላህ እንዲያስተካክለው ዱኣ ያደርጉለታል፡፡ በነዚህ ሙስሊም መሪዎች ላይ ፋሲቅ ቢሆኑም አምፀውባቸው አይወጡም፡፡ ፈተናን ከማብረድ አኳያ ይታገሳሉ፡፡ የስሜት ተከታዬች እነዚህን ቁርኣንን፣ ሀዲስን የሰለፎችን አረዳድ አካሄዳቸው ያደረጉ ኡለማዎችንና አማኞችን በሚከተሉት አስፀያፊ ስሞች ይጠሯቸዋል፡፡
- “የቤተ መንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚዎች”፣
- “የዩሁዳ ቅጥረኞች”፣
- “መብታችንን እንዳይከበር የባለስልጣናትን እድሜ ለማራዘም የሚሰሩ”፣
- “ጃምያ፣ መድከሊያ” እና የመሳሰለውን
እውነታ ግን ከላይ ያሉትን ሶስታ ታላላቅ መርሆዎች (አላህን በብቸኝነት ማምለክ በእሱ ላይ ማንንም አለማጋራት፡፡ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ሱና መከተል ከቢድኣ ሁሉ መራቅ፡፡ ለሙስሊም ባለስልጣናት በመልካም እስካዘዙ ድረስ መስማትና መታዘዝ በእነሱም ላይ አምፆ አለመውጣት) አብዛኛው ሰው ቢቃረናቸውም ሐቅ የሚለካው በሰው አይደለምና በሐቅ ላይ መፅናት ግድ ይላል፡፡ ትእዛዙን ያዘዙት አላህና መልክተኛው ናቸውና፡፡
አላህ በሐቅ ላይ ከሚፀኑት ያድርገን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በመልክተኛው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በሐቅ ላይ መፅነት ነው፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሐቅ በሰዎች አይለካም፡፡ ሰዎች በሐቅ ይላከሉ እንጂ፡፡አብዛኛው ሰው ብዙ ታላላቅ እውነታዎችን ይቃረናል፡፡ ይህ ማለት ግን ሐቅ ላይ ያሉ ሰዎች አብዛኛውን አይተው አቋማቸውን መቀየር አለባቸው ማለት አይደለም፡፡ አላህ መልክተኞቹን ሁሉ ከፀሐይ ብርሃን በላይ ፍንትው ያለውን የእሱን ብቸኛ ተመላኪነት እንዲያውጁና ከእርሱ ውጭ ከሚመለኩት እንዲያስጠነቅቁ ለየህዝቡ ልኳል፡፡ ግን ለመልክተኞቹ መልካምን መልስ የሰጠውና የተቀበላቸው በጣም ጥቂት ነው፡፡ መልክተኞቹ ግን ሰው ተቀበለም አልተቀበለም ከጌታቸው የተላኩበትን መልክት እስኪሞቱ ድረስ ይፋ አድርገዋል፡፡ መልክተኞቹን የተከተሉ በየዘመኑ ያሉ አማኞችም በቁጥር ጥቂት ቢሆኑም በሐቅ ላይ ፀንተዋል፡፡ እስቲ የሚከተሉትን ታላላቅ ሶስት እውነታዎች ልብ እንበል፡፡
1) አላህ እኛን የፈጠረን እሱን በብቸኝነት እንድናመልክ ነው፡፡ መፀሀፍትን ያወረደው፣ መልክተኞችን የላከው የሰው ልጆች የተውሒድን መልክት አውቀው፣ ጠንቅቀው ተረድተው፣ ተግብረው ወደ ጀነት እንዲገቡና ከእሳት እንዲጠበቁ ነው፡፡ እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ አብዛኛው ግን አልተቀበላቸውም፡፡ ካለመቀበልም አልፎ የሚከተሉትን አባባሎች እነዛ ሙሽሪኮች ተናገሩ
- قَالُوا۟ يَٰصَٰلِحُ قَدْ كُنتَ فِينَا مَرْجُوًّا قَبْلَ هَٰذَآ ۖ أَتَنْهَىٰنَآ أَن نَّعْبُدَ مَا يَعْبُدُ ءَابَآؤُنَا وَإِنَّنَا لَفِى شَكٍّ مِّمَّا تَدْعُونَآ إِلَيْهِ مُرِيبٍ
“ሷሊህ ሆይ! ከዚህ በፊት በእኛ ውስጥ (መሪ ልትሆን) በእርግጥ የምትከጅል ነበርክ፡፡ አባቶቻችን የሚገዙትን ከመገዛት ትከለክለናለህን? እኛም ወደርሱ ከምትጠራን ነገር በእርግጥ አወላዋይ በሆነ መጠራጠር ውስጥ ነን” አሉ፡፡
- وَعَجِبُوٓا۟ أَن جَآءَهُم مُّنذِرٌ مِّنْهُمْ ۖ وَقَالَ ٱلْكَٰفِرُونَ هَٰذَا سَٰحِرٌ كَذَّابٌ
ከእነርሱ የሆነ አስፈራሪም ስለ መጣላቸው ተደነቁ፡፡ ከሓዲዎቹም “ይህ ድግምተኛ (ጠንቋይ) ውሸታም ነው” አሉ፡፡
أَجَعَلَ ٱلْءَالِهَةَ إِلَٰهًا وَٰحِدًا ۖ إِنَّ هَٰذَا لَشَىْءٌ عُجَابٌ
“አማልክቶቹን አንድ አምላክ አደረጋቸውን? ይህ አስደናቂ ነገር ነው” (አሉ)፡፡
ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በአላህ ፍቃድ ከአሳማሚዉ የጀሀነም እሳት ለይተው ወደ ጀነት የሚገባበትን መንገድ ሲመክሯቸው የመካ አጋሪያን እሳቸውን እንዲህ ሲሉ ጠሯቸው
- “ቤተሰብን የሚበታትን፣ እብድ፣ ገጣሚ፣ ድግምተኛ……”
የተውሒድን እውነታ ማንም ቢቃወመው፣ አብዛኛው ባይከተለውም መልክተኞችና ተከታዬቻቸው ሁሌም ይለፉለታል፣ ይፀኑበታል፡፡ ነቃ እንበል የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በሐቅ ላይ እንፅና፡፡
2) አላህ ነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መታዘዝ አላህን እንደመታዘዝ ነው ብሎ ሲያበቃ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የእኔን እና ቅኑን ፈለግ የተመሩ ምትኮቼን (አቡበክር፣ ኡመር፣ ኡስማን፣ አልይ) ሱና አደራ ተከተሉ፣ አዳዲስ በሃይማኖት ላይ ከተፈጠሩ መጤ ነገሮች ሁላ ራቁ ብለው ሲያበቁ፡፡ “ይህ የእኔ ኡመት 73 ቦታ ይከፋፈላል ሁሉም የእሳት ነው አንዷ ስትቀር” ብለው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሲናገሩ ሰሃባዎች ጠየቁ “የቷ ናት ያቺ ብቸኛ ነጃ የምትወጣው መንገድ?” ተብለው ተጠየቁ፡፡ እሳቸውም “እኔና ሰሃባዎቼ ዛሬ ያለንባት መንገድ ናት” ሲሉ ተናገሩ፡፡ የሳቸው ሱና ብቸኛው የጀነት መንገድ እሱን የተቃረነ ሁሉ የእሳት መንገድ ሆኖ ሳለ፣ ዛሬ አብዛኛው አላህ ካዘነላቸው ጥቂቶች ውጭ ይህን እውነታ ተቃውመው የቢድኣና የጥመት ቡድኖችን አካሄድ ይሄዳሉ፡፡
ይህ ከመሆኑ ጋር ዛሬ ዛሬ የመልክተኛውን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና መከተል ብሎም መውሊድ የመሳሰሉትን ቢድኣዎች እንራቅ ማለት የሚከተሉትን ያስብላል
- ነብዩን የማይወዱ የነብዩ ጠላቶች፣
- ወሃቢዬች፣
- ቀብር ዚያራ ክልክል ነው የሚሉ ሰዎች መጥተዋል፣
- ዱኣ አይቻልም የሚሉ ሰዎች መጥተዋል፣
- ሰደቃ ክልክል ነው የሚሉ ሰዎች መጥተዋል፣
- ኋላ ቀሮች፣
- ደረቆች፣
- የሙስሊሙ ጉዳይ የማያሳስባቸው፣
- “መውሊድ አይለያየንም፣ መውሊድ ቅርንጫፍ ነው፣ መውሊድ አቂዳ አይደለም” ከዚህም አልፎ “መውሊድ” የሚል መፀሃፍ ፅፎ ቢድኣን ለማንገስ ሱናን ለማርከስ ብቅ ያለም አለ፡፡
- ጉዞ ወደ “አብሬት መውሊድ፣ ነጃሺ፣ ቃጥባሬ መውሊድ፣ አልከሶ መውሊድ፣ አሊ ጎንደር መውሊድ፣ ዳንግላ መውሊድ፣ ኑር ሁሴን…. ” አብዛኛዎቹ ቦታዎች በአላህ ላይ የሚጋራባቸው ናቸው፡፡
ምንም እንኳን አብዛኛው ሰው ይህን አስቀያሚ እርኩስ ቢድኣ ቢፈፅምም፣ ይህንን ተግባር አልፈፅምም የሚሉ ሰዎችን በመጥፎ ስም ቢጠራቸውም አማኞች በነብያችን ሱና ላይ ፀንተው ይሀው ቀጥ ብለዋል፡፡
3) አላህና መልክተኛው ለሙስሊም መሪ በመልካም እስካዘዝ ድረስ፣ ሰላትን እስከሰገዱ ድረስ ስሟቸው ታዘዟቸው ብለዋል፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “መሪውን መምከር የፈለገ በድብቅ ይምከረው” ብለዋል፡፡ ደጋግ ቀደምቶቻች “አንድ ሰው ለሙስሊም መሪ ዱኣ ሲያደርግ ካየሀው እወቅ ይህ ሰው የሱና ሰው ነው፡፡ ሙስሊም መሪውን ሲራገም ካየሀው እወቅ ይህ ሰው የቢድኣ ሰው ነው፡፡” ብለዋል፡፡ የሙስሊም መሪን አለመታዘዝና እሱ ላይ አምፆ መውጣት ይሀው ተጨባጩ አረብ አገራት ላይ እንዳየነው አገርንና ክብርን ያጎድፋል፡፡ እውነታ ይህ ሆኖ ሳለ አብዛኛው ሙስሊም የተጠመደው መሪዎችን በመራገም፣ እነሱን በማዋረድ፡፡ ድንገት ይባል ይሆናል እነዚህ እውቀት ስለሌላቸው ነው፡፡ ነገር ግን አዋቂ የሚባሉት የመስጂድ ኢማሞች የኹጥባ ሚንበሮቻቸውን የሙስሊም መሪዎችን በመራገም ህዝብ እንዳይታዘዛቸው በማሳመፅ ላይ እና ፈተናን በመቀስቀስ ላይ ይገኛሉ፡፡ እውነተኛ የሱና ተከታዬች ግን አንድ የሙስሊም መሪ መጥፎ ሲሰራ ሲያዩ ይጠላሉ አይወዱትም፣ ካገኙት በድብቅ ይመክሩታል፣ አላህ እንዲያስተካክለው ዱኣ ያደርጉለታል፡፡ በነዚህ ሙስሊም መሪዎች ላይ ፋሲቅ ቢሆኑም አምፀውባቸው አይወጡም፡፡ ፈተናን ከማብረድ አኳያ ይታገሳሉ፡፡ የስሜት ተከታዬች እነዚህን ቁርኣንን፣ ሀዲስን የሰለፎችን አረዳድ አካሄዳቸው ያደረጉ ኡለማዎችንና አማኞችን በሚከተሉት አስፀያፊ ስሞች ይጠሯቸዋል፡፡
- “የቤተ መንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚዎች”፣
- “የዩሁዳ ቅጥረኞች”፣
- “መብታችንን እንዳይከበር የባለስልጣናትን እድሜ ለማራዘም የሚሰሩ”፣
- “ጃምያ፣ መድከሊያ” እና የመሳሰለውን
እውነታ ግን ከላይ ያሉትን ሶስታ ታላላቅ መርሆዎች (አላህን በብቸኝነት ማምለክ በእሱ ላይ ማንንም አለማጋራት፡፡ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ሱና መከተል ከቢድኣ ሁሉ መራቅ፡፡ ለሙስሊም ባለስልጣናት በመልካም እስካዘዙ ድረስ መስማትና መታዘዝ በእነሱም ላይ አምፆ አለመውጣት) አብዛኛው ሰው ቢቃረናቸውም ሐቅ የሚለካው በሰው አይደለምና በሐቅ ላይ መፅናት ግድ ይላል፡፡ ትእዛዙን ያዘዙት አላህና መልክተኛው ናቸውና፡፡
አላህ በሐቅ ላይ ከሚፀኑት ያድርገን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በመልክተኛው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በቁርኣን እንደማይጨፈረው፣ እንደማይጨበጨበው፣ እንደማይደነሰውና እንደማይፏጨው ሁሉ፣
በሰለዋትም አይጨፈርም፣ አይጨበጨብም፣ አይደነስም አይፏጭም፡፡
ሰለዋት ኢባዳ ነው፡፡ ኢባዳ ተውቂፍያ (አላህና መልክተኛው ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ባዘዙት መንገድ ብቻ የሚተገበር) ነው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በሰለዋትም አይጨፈርም፣ አይጨበጨብም፣ አይደነስም አይፏጭም፡፡
ሰለዋት ኢባዳ ነው፡፡ ኢባዳ ተውቂፍያ (አላህና መልክተኛው ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ባዘዙት መንገድ ብቻ የሚተገበር) ነው፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የሳሎን ውስጥ ጭምብል ለባሽ ተቃውሞ ሰልፈኞች፡፡
حاكم غشوم خير من فتنة تدوم
وقال ابن مسعود رضي الله عنه
السعيد من وعظ بغيره
اللهم احفظ المملكة العربية السعودية وأهلها من مضلات الفتن
እንስቲ ተመልከቷቸው ወንድነት አጥተው በኢንተርኔት ላይ የተውሒድ አገር ሳውዲን ሊያምሱ የተዘጋጁ የቤት ውስጥ የሳሎን ውስጥ ኒቃብ ለባሽ ሰላማዊ ሰልፍ ወጪዎች፡፡ አላህ ከሸራቸው ይጠብቀን፡፡ አብዛኛውን ጊዜ ሙስሊሞችን መሳሪያ ከያዙ መሪዎች ጋር እንዲጋፈጥ የሚቀሰቅሱት እንዲህ አይነት በቦታው ላይ የማይገኙ ፈሪዎች ወይንም ጭምብል ለባሾች ናቸው፡፡ መሪዎች እንዲስተካከሉ እኛ መጀመሪያ ስራችንን ከአላህም ከፍጡራን ጋር ያለንን ግንኙነት ማስተካከል ይጠበቅብናል፡፡ የጠላትን አላማ በማስፈፀም በኢስላም የሌለን የተቃውሞ ሰልፍ “መብትን ማስከበር” በሚል ሽፋን ቀረች የተባለችውን የሙስሊሞች ቂብላ የሚገኝባት አገር ሳውዲ ላይም ሰልፍ ካልተወጣ እያሉ የሚቀሰቅሱ አሉ፡፡ የኢስላም ጠላት የሆኑት የሁዳዎች እነዚህ ሙስሊም አገራት ላይ በመብት ስም ተቃውሞ ሰልፍ እንዲወጣና ብጥብጥ እንዲፈጠር ከዛም እነዚህ ሙስሊም አገራት ጉልበታቸው ሲደክም እነሱ የመስፋፋት አላማቸውን ያስፈፅማሉ፡፡
የዚህ ኡለማ ፈርጦች እንዲህ ሲሉ ይመክሩናል፡፡
ከሚቀጥል (ከማይቋረጥ) ፈተና በጣም በዳይ መሪ ይሻላል፡፡
አብደላህ ኢብን መስኡድ (ረድየላሁ አንሁ) “እድለኛ ማለት በሌሎች የተመከረ ነው፡፡” ይላሉ፡፡
አላህ ሆይ! መምለከተል አረቢያ ሰኡድያን መሪዎችን ህዝቿንም የአለም ሙስሊሞችንም ከአጥማሚ ከሆኑ ፈተናዎች ጠብቀን፡፡
አላህ ሆይ! አለም ላይ ያሉ ሙስሊም መሪዎችንና ህዝቦችን አስተካክለን፡፡ አንተ ለምትፈልገውም መልካም ነገር ምራን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
حاكم غشوم خير من فتنة تدوم
وقال ابن مسعود رضي الله عنه
السعيد من وعظ بغيره
اللهم احفظ المملكة العربية السعودية وأهلها من مضلات الفتن
እንስቲ ተመልከቷቸው ወንድነት አጥተው በኢንተርኔት ላይ የተውሒድ አገር ሳውዲን ሊያምሱ የተዘጋጁ የቤት ውስጥ የሳሎን ውስጥ ኒቃብ ለባሽ ሰላማዊ ሰልፍ ወጪዎች፡፡ አላህ ከሸራቸው ይጠብቀን፡፡ አብዛኛውን ጊዜ ሙስሊሞችን መሳሪያ ከያዙ መሪዎች ጋር እንዲጋፈጥ የሚቀሰቅሱት እንዲህ አይነት በቦታው ላይ የማይገኙ ፈሪዎች ወይንም ጭምብል ለባሾች ናቸው፡፡ መሪዎች እንዲስተካከሉ እኛ መጀመሪያ ስራችንን ከአላህም ከፍጡራን ጋር ያለንን ግንኙነት ማስተካከል ይጠበቅብናል፡፡ የጠላትን አላማ በማስፈፀም በኢስላም የሌለን የተቃውሞ ሰልፍ “መብትን ማስከበር” በሚል ሽፋን ቀረች የተባለችውን የሙስሊሞች ቂብላ የሚገኝባት አገር ሳውዲ ላይም ሰልፍ ካልተወጣ እያሉ የሚቀሰቅሱ አሉ፡፡ የኢስላም ጠላት የሆኑት የሁዳዎች እነዚህ ሙስሊም አገራት ላይ በመብት ስም ተቃውሞ ሰልፍ እንዲወጣና ብጥብጥ እንዲፈጠር ከዛም እነዚህ ሙስሊም አገራት ጉልበታቸው ሲደክም እነሱ የመስፋፋት አላማቸውን ያስፈፅማሉ፡፡
የዚህ ኡለማ ፈርጦች እንዲህ ሲሉ ይመክሩናል፡፡
ከሚቀጥል (ከማይቋረጥ) ፈተና በጣም በዳይ መሪ ይሻላል፡፡
አብደላህ ኢብን መስኡድ (ረድየላሁ አንሁ) “እድለኛ ማለት በሌሎች የተመከረ ነው፡፡” ይላሉ፡፡
አላህ ሆይ! መምለከተል አረቢያ ሰኡድያን መሪዎችን ህዝቿንም የአለም ሙስሊሞችንም ከአጥማሚ ከሆኑ ፈተናዎች ጠብቀን፡፡
አላህ ሆይ! አለም ላይ ያሉ ሙስሊም መሪዎችንና ህዝቦችን አስተካክለን፡፡ አንተ ለምትፈልገውም መልካም ነገር ምራን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የሳውዲ መሪዎች አላህ ይጠብቃቸው፡፡
ሳውዲ ላይ ተቃውሞ ሰልፍ የሚሉ ሰዎች እውነት ለኢስላም አስበው ነው?
የሳውዲ መሪዎች አላህ ከውስጥም ከውጭም ጠላት ይጠብቃቸውና አላህ በሚከተለው አንቀፅ ያዘዘውን ትዕዛዝ ባለንበት ዘመን ይተገብራሉ
ٱلَّذِينَ إِن مَّكَّنَّٰهُمْ فِى ٱلْأَرْضِ أَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ وَءَاتَوُا۟ ٱلزَّكَوٰةَ وَأَمَرُوا۟ بِٱلْمَعْرُوفِ وَنَهَوْا۟ عَنِ ٱلْمُنكَرِ ۗ وَلِلَّهِ عَٰقِبَةُ ٱلْأُمُورِ
(እነርሱም) እነዚያ በምድር ላይ ብናስመቻቸው (ስልጣን ሲሰጣቸው) ሶላትን እንደሚገባ የሚያስተካክሉ (ሰላትን እራሳቸውም የሚሰግዱና እንዲሰገድ የሚያደርጉ)፣ ዘካንም የሚሰጡ፣ በደግ ነገርም የሚያዝዙ፣ ከመጥፎ ነገርም የሚከለክሉ ናቸው፡፡ የነገሮቹም ሁሉ መጨረሻ ወደ አላህ ነው፡፡
ቆይ ያልገባኝ እነዚህ የሳውዲ መሪዎች እራሳቸውም ይሰግዳሉ፣ ህዝባቸውንም የአላህን ትእዛዝ በመፈፀም በሰላት ሰኣት ንግድና ስራ ቆሞ እንዲሰግድ ያዛሉ፡፡ እንደነ ሰልማነል አውዳ ያሉ ኸዋሪጆች ምን ይሆን የሚመኙት? ሰልማነል አውዳና አምሳያዎቹ የዚህች አገር ሰላም መሆን እና በአንድ ሙስሊም መሪ ስር አንድ መሆናቸውን ለመበተን ቀን ከለሊት እየሰሩ ናቸው፡፡
አላህ ለግሶኝ ሐጅ በሄድኩበት የሳውዲ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የሚማሩበትን ካሪኩለም አይቼ በጣም ተገረምኩ፡፡ ተውሒድ፣ ሀዲስ፣ ፊቂህ እና የመሳሰለው እንደ ትምህርት ለተማሪዎች ከአመት እስከ አመት ይሰጣል፡፡
ውስጡ ያለውንም ስመለከት ወላሂ ይህችን አገር የጠበቃት የወታደሯ ብዛት ሳይሆን አዛኙ አላህ በእሱ መንገድ ላይ እየታገሉ ስለሆነ አግዟቸው መሆኑን ተረዳሁ፡፡
ሃጅና ኡምራ ላይ የሚያስተናግዱት ወታደሮችም “አላህ ይውደድህ”፣ “አላህ አፊያ ያድርግህ” እያሉ ሰዉን ያስተናግዳሉ፡፡
ሌላው አስገራሚ ነገር “የሳውዲ መንግስት ኡለማዎችን ያስራል” እየተባለ ይቀጠፍበታል፡፡
ኡለማ ማለት የሙስሊም አገርን ለማመስ አመፅን የሚቀሰቅስ ነውን? በፍፁም፡፡
ለምሳሌ ኻሊድ አል-ራሺድ የተባለው ግለሰብ የታሰረው “ሰዎችን ተቃውሞ ሰልፍ” ሲቀሰቅስ ነው፡፡ ተቃውሞ ሰልፍ የሙስሊሞች መንገድ አይደለም፡፡ ሙስሊሞች የሙስሊም መሪዎች ላይ ጉድለትና መጥፎ ነገር ቢያዩ ካገኟቸው በድብቅ ይመክሯቸዋል፡፡ ካላገኟቸው ዱኣ ያደርጉላቸዋል፡፡ ከዛ ውጭ ሰልማነል አውዳ፣ ኻሊድ ራሺድ፣ ሙሐመድ አሪፊና ሌሎችም የሳውዲን ወጣት በሙስሊም መሪው ላይ እንዲያምፅ ብሎም እነሱ ልጆቻቸውን በሰላም አቅፈው ተቀምጠው የሙስሊሙን ልጅ ሶሪያና ሌሎች ቦታዎች ላይ ቀስቅሰው ይልኩታል፡፡ ቢታሰሩም የሚታሰሩት በሚሰሩት መጥፎ በደል ነው፡፡
እነ አቡበክር አሕመድ የታሰሩት እራሱ የሰርግ ቤት አዳራሽ ያለ ፍቃድ ለሌላ ዝግጅት ስላዋሉት ነው፡፡ እውነት የሳውዲ መንግስት ሰዎች ዳእዋ በማድረጋቸው የሚያስር ቢሆን ኖሮ ብርቅየውን ኢትዬጵያዊ አሊም ሸይኽ ሙሐመድ አሊ አደም (ሀፊዘሁላህ) ባሰራቸው ነበር፡፡ ነገር ግን አደለም ሊያስራቸው መካ ሀረም ላይ ወንበር ሰጥቶ እንዲያስተምሩ አደረጋቸው፡፡
ስለዚህ እባካችሁ የውሸት ወሬን እየሰማችሁ የሙስሊም አገር የሆነችዋን ሳውዲ መሪዎች ለማጥላላት አንንደርደር፡፡ ወላሂ ሳውዲ የተውሒድ ባንዲራ ከፍ ብሎ የሚውለበለብባት አገር ናት፡፡ ይህ ሲባል ጉድለት የለባቸውም ማለት አይደለም፡፡ አላህ ይጠብቃት፡፡
አላህ ሁልን ሙስሊም ሀገራት መሪንም ተመሪንም ያስተካክልልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሳውዲ ላይ ተቃውሞ ሰልፍ የሚሉ ሰዎች እውነት ለኢስላም አስበው ነው?
የሳውዲ መሪዎች አላህ ከውስጥም ከውጭም ጠላት ይጠብቃቸውና አላህ በሚከተለው አንቀፅ ያዘዘውን ትዕዛዝ ባለንበት ዘመን ይተገብራሉ
ٱلَّذِينَ إِن مَّكَّنَّٰهُمْ فِى ٱلْأَرْضِ أَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ وَءَاتَوُا۟ ٱلزَّكَوٰةَ وَأَمَرُوا۟ بِٱلْمَعْرُوفِ وَنَهَوْا۟ عَنِ ٱلْمُنكَرِ ۗ وَلِلَّهِ عَٰقِبَةُ ٱلْأُمُورِ
(እነርሱም) እነዚያ በምድር ላይ ብናስመቻቸው (ስልጣን ሲሰጣቸው) ሶላትን እንደሚገባ የሚያስተካክሉ (ሰላትን እራሳቸውም የሚሰግዱና እንዲሰገድ የሚያደርጉ)፣ ዘካንም የሚሰጡ፣ በደግ ነገርም የሚያዝዙ፣ ከመጥፎ ነገርም የሚከለክሉ ናቸው፡፡ የነገሮቹም ሁሉ መጨረሻ ወደ አላህ ነው፡፡
ቆይ ያልገባኝ እነዚህ የሳውዲ መሪዎች እራሳቸውም ይሰግዳሉ፣ ህዝባቸውንም የአላህን ትእዛዝ በመፈፀም በሰላት ሰኣት ንግድና ስራ ቆሞ እንዲሰግድ ያዛሉ፡፡ እንደነ ሰልማነል አውዳ ያሉ ኸዋሪጆች ምን ይሆን የሚመኙት? ሰልማነል አውዳና አምሳያዎቹ የዚህች አገር ሰላም መሆን እና በአንድ ሙስሊም መሪ ስር አንድ መሆናቸውን ለመበተን ቀን ከለሊት እየሰሩ ናቸው፡፡
አላህ ለግሶኝ ሐጅ በሄድኩበት የሳውዲ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የሚማሩበትን ካሪኩለም አይቼ በጣም ተገረምኩ፡፡ ተውሒድ፣ ሀዲስ፣ ፊቂህ እና የመሳሰለው እንደ ትምህርት ለተማሪዎች ከአመት እስከ አመት ይሰጣል፡፡
ውስጡ ያለውንም ስመለከት ወላሂ ይህችን አገር የጠበቃት የወታደሯ ብዛት ሳይሆን አዛኙ አላህ በእሱ መንገድ ላይ እየታገሉ ስለሆነ አግዟቸው መሆኑን ተረዳሁ፡፡
ሃጅና ኡምራ ላይ የሚያስተናግዱት ወታደሮችም “አላህ ይውደድህ”፣ “አላህ አፊያ ያድርግህ” እያሉ ሰዉን ያስተናግዳሉ፡፡
ሌላው አስገራሚ ነገር “የሳውዲ መንግስት ኡለማዎችን ያስራል” እየተባለ ይቀጠፍበታል፡፡
ኡለማ ማለት የሙስሊም አገርን ለማመስ አመፅን የሚቀሰቅስ ነውን? በፍፁም፡፡
ለምሳሌ ኻሊድ አል-ራሺድ የተባለው ግለሰብ የታሰረው “ሰዎችን ተቃውሞ ሰልፍ” ሲቀሰቅስ ነው፡፡ ተቃውሞ ሰልፍ የሙስሊሞች መንገድ አይደለም፡፡ ሙስሊሞች የሙስሊም መሪዎች ላይ ጉድለትና መጥፎ ነገር ቢያዩ ካገኟቸው በድብቅ ይመክሯቸዋል፡፡ ካላገኟቸው ዱኣ ያደርጉላቸዋል፡፡ ከዛ ውጭ ሰልማነል አውዳ፣ ኻሊድ ራሺድ፣ ሙሐመድ አሪፊና ሌሎችም የሳውዲን ወጣት በሙስሊም መሪው ላይ እንዲያምፅ ብሎም እነሱ ልጆቻቸውን በሰላም አቅፈው ተቀምጠው የሙስሊሙን ልጅ ሶሪያና ሌሎች ቦታዎች ላይ ቀስቅሰው ይልኩታል፡፡ ቢታሰሩም የሚታሰሩት በሚሰሩት መጥፎ በደል ነው፡፡
እነ አቡበክር አሕመድ የታሰሩት እራሱ የሰርግ ቤት አዳራሽ ያለ ፍቃድ ለሌላ ዝግጅት ስላዋሉት ነው፡፡ እውነት የሳውዲ መንግስት ሰዎች ዳእዋ በማድረጋቸው የሚያስር ቢሆን ኖሮ ብርቅየውን ኢትዬጵያዊ አሊም ሸይኽ ሙሐመድ አሊ አደም (ሀፊዘሁላህ) ባሰራቸው ነበር፡፡ ነገር ግን አደለም ሊያስራቸው መካ ሀረም ላይ ወንበር ሰጥቶ እንዲያስተምሩ አደረጋቸው፡፡
ስለዚህ እባካችሁ የውሸት ወሬን እየሰማችሁ የሙስሊም አገር የሆነችዋን ሳውዲ መሪዎች ለማጥላላት አንንደርደር፡፡ ወላሂ ሳውዲ የተውሒድ ባንዲራ ከፍ ብሎ የሚውለበለብባት አገር ናት፡፡ ይህ ሲባል ጉድለት የለባቸውም ማለት አይደለም፡፡ አላህ ይጠብቃት፡፡
አላህ ሁልን ሙስሊም ሀገራት መሪንም ተመሪንም ያስተካክልልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ትላንት ቀስቃሽ! ዛሬ አስለቃሽ! (ኢኽዋን- የዲን ነጋዴዎች!)
1. ኢኽዋኖች ዘንድ የአሜሪካ የጦር ካምፕ በሳዑዲ መኖሩ ኢጅቲሃድ የማያስተናግድ፣ በቀላል የማይታይ ከባድ ወንጀል ነው። ትልቅ የአሜሪካ የጦር ካምፕ በኳታር መኖሩ ግን ኢኸዋን ሰፈር ከነጭራሹም አይነሳም። አንተ ጭንቅላትህን ለኢኽዋን ያስረከብክ ተላላ ሆይ! እስኪ “ለምን?” በላቸውና ሲተጣጠፉ እያየህ ታዘባቸው።
2. አንድ የሳዑዲ ባለስልጣን ከእስራኤል ባለስልጣን ጋር መገናኘቱ በሙስሊሙ ኡማ ላይ ሸፍጥ መፈፀም ነው፣ የሙስሊሙን ጉዳይ አሳልፎ መሸጥ። ኳታርና ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላቸው ግልፅ የሆነ ግንኙነት ግን ህጋዊ ፖለቲካ እና የበሰለ አካሄድ ነው። ቱርክ ፍልስጤማውያንን ከሚያርደው የእስራኤል ጦር ጋር ይፋ የሆነ በተዋጊ ጄቶች ልምምድ ማድረጓ ብስለት ነው፣ ብቃት። ምክንያቱም እየተፈፀመ ያለው በቱርክ ነው፣ በኤርዶጋን። የሚፈፀመው በሳዑዲ ቢሆንስ? አይንህን ክፈት!! እስከመቼ በዲን ነጋዴዎች ትሸወዳለህ?
3. ግብፅና ዮርዳኖስ ከእስራኤል ጋር የንግግድ ልውውጥ ማድረጋቸው ክህደት ነው፣ ቅጥረኝነት። የንግድ ልውውጡ በቱርክና በእስራኤል መካከል ሲሆን ግን ይሄ ኖርማል ነገር ነው። “ነብዩስ ﷺ ከአይሁድ ጋር በገንዘብ ጉዳይ አልተዋዋሉምን?” ይባላል። በአንድ ጉዳይ የተለያየ ሚዛን፡፡
4. ሙስሊሞችን በመሪዎቻቸው ላይ ማነሳሳትና መቀስቀስ የንቃተ ህሊና ከፍታ ነው፣ ሙስሊሙን ከእንቅልፉ መቀስቀስ። ተቃውሞው በሙርሲና በኤርዶጋን ላይ ሲሆን ግን ሐራም ነው፣ ክህደት ነው፣ የምእራብ እጅ ያለበት ነው፣ የዐረብ መሪዎች እጅ ያለበት ነው። ከዚያም በመሪ ላይ ማመፅ እንደማይፈቀድ የሚጠቁሙ ሐዲሦችን ይዘረዝራሉ። ፊትና ሲያራግቡ ጊዜ ከአገልግሎት መስጫ ውጭ ያደረጓቸውን ሐዲሦች ከኢኽዋን ለመከላከል ሲሆን ግን ያለምንም ሃፍረት ያጣቅሷቸዋል።
5. የሳዑዲ መሪዎች አጅነቢ ሴት ሲጨብጡ አገር ያቃጥላሉ። ፎቶውን ያሰራጫሉ፡፡ እነ ቀርዷዊ፣ ሙርሲ፣ … አጀንቢ ሴት ሲጨብጡ፣ ከዚህም ያለፈ ሲፈፅሙ ግን ባላየ ያልፋሉ። እንዳየሩ ፀባይ የሚለዋወጡ ፖለቲከኞች!
6. ሙስሊም መሪዎችን “ሸሪዐን አልተገበሩም” እያሉ ያብጠለጥላሉ፣ በነሱም ላይ አመፅ ያነሳሳሉ፣ ያከፍራሉ። የኢኽዋን አውራዎች “ሃይማኖታዊ መንግስት አንመሰርትም” እያሉ ባደባባይ ሲናገሩ ግን ስለነሱ ትንፍሽ አይሉም። ከፊሉማ አይኑን ጨፍኖ ሊያስተባብልላቸው ይሞክራል፡፡
7. ሳዑዲ የኢራንን ሴራ ለመቀነስና ለመሰል አላማዎች ሙቅተዳ ሶደርን ስትጋብዝ በአህሉ ሱንና ላይ ማሴር፣ ለኢራን መንበርከክ ተብሎ ይራገባል። ልክ ኢኽዋን ሺዐን እንደሚጠላና ለሱንና እንደሚቆረቆር፡፡ ቱርክ ከኢራን ጋር ግንኙነቷን ማጠናከሯ፣ የዒራቅ ኢኽዋኖች ለጠርዘኛው ሺዐ ኑሪ አልማሊኪ በፓርላማ ድምፅ መስጠታቸው፣ የየመን ኢኽዋኖች በሑሢዮች ላይ ዝምታን መምረጣቸው፣ አርባ ሺህ ጦር አለኝ እያለ በከንቱ ሲኮፈስ የነበረው ዘንዳኒ ሑሢዮችን አለመጋፈጡ፣ የግብፁ ኢኽዋን መሪ ሳዑዲ ሑሢዮችን ከማጥቃት እንድትቆም መጠየቁ፣ በነቀርዷዊ “የዓለም ዑለማ ም/ቤት” ውስጥ ምክትሉ ሺዐ መሆኑ፣ ኢኽዋኖች ከዘመነ ሐሰን አልበንና ጀምሮ ከሺዐ ጋር የጋራ ቢሮ ከፍተው ለመቀራረብ መንቀሳቀሳቸው፣ ኳታር ከኢራን ጋር ግንኙነት መመስረቷ፣ ኳታር ለሺዐው ሒዝበላህ እና ለዒራቁ ሐሽደ አሽሸዕቢ የሺዐ ቡድኖች እርዳታ ማድረጓ፣ ሐማስ ከኢራን ጋር ጠንካራ ግንኙነት መመስረቱ፣ … ይሄ ሁሉ ኢኽዋኖች ሰፈር ሆደ ሰፊነት፣ የፖለቲካ ብስለት አለያም ደግሞ ሊነሳም የማይገባው ተራ ነገር ነው። ንቃ! የነዚህ ተለዋዋጭ ነጋዴዎች መጫወቻ አትሁን!!
8. ኢማራት ቤተ ክርስቲያን እንዲገነባ ስትፈቅድ ኢኽዋኖች ሰፈር በከባዱ ተራገበ፡፡ እስልምናቸውን ሳይቀር ጥያቄ ውስጥ ከተቱት። በባህረ ሰላጤው ክልል ትልቁ ቤተ ክርስቲያን ኳታር ደውሐ ውስጥ ሲገነባ ግን ኢኽዋኖች ሰፈር ኮሽታ አልተሰማም። ለምን?! ኢኽዋን! በአንድ እራስ ሺ ምላስ!
9. ንጉሳዊ ስርኣት ሳዑዲን ለማብጠልጠል ሲሆን በሰፊው ይኮነናል፡፡ የትላንት ኦቶማን ቱርኮችን፣ የዛሬ ኳታሮችን ንጉሳዊ ስርኣት ግን ጫፉንም አይነኩትም፡፡ ጥላቸው ከስርኣቱ እንዳይመስልህ! ሌላ ነው፡፡
10. ሳዑዲ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ የማያንማር ሙስሊሞች በሃገሯ የመኖሪያ ፈቃድ ስትሰጥ፣ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እርዳታ ስታደርግ፣ ሙሉ ወጪያቸውን ለመሸከም ከማንግላዴሽ ጋር ስትደራደር፣ ከ70 አመታት በላይ ጉዳያቸውን ጉዳዩዋ አድርጋ ከጎናቸው ስትቆም፣… ኢኽዋኖች ሰፈር ቁም ነገር ሆኖ ተወስቶ አያውቅም። ለኤርዶጋን ሲሆን ግን “ወደ በርማ ሰራዊት አስገባ” እያሉ በጠራራ ፀሐይ ይዋሻሉ። የሐሰት ምስል እያባዙ ያሰራጫሉ። ሁሉም ግን አይን ያወጣ ቅጥፈት ነው፡፡ በነዚህ በቀቀኖች የተሸወድክ ወንድሜ ሆይ! እስኪ ስለ በርማ ሙስሊሞች ካወቅክ ምን ያክል ጊዜ ሆኖሃል። አጭር ጊዜ ነው። ምክንያቱ ምን ይመስልሃል?! ለምንስ ከ70 አመታት በላይ ከጎናቸው የሆነችውን አገር ሚና እንድታውቅ አልተደረግክም?! አትጠራጠር! ከሙስሊሞች ጉዳይ በላይ የቡድናቸው ጉዳይ የሚያስጨንቃቸው ደጋሚዎች ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆነሃል።
11. ሳዑዲ ሶሪያ ውስጥ በሻርን ከሚዋጉ ቡድኖች ለዘብተኛ የሆነውን መርዳቷ፣ በተደጋጋሚ ሪያድ ድረስ እየጠራች ልዩነታቸውን እንዲያስወግዱ መሞከሯ፣ የሶሪያ ስደተኞችን መቀበሏ፣ በዮርዳኖስ የሶሪያ ስደተኞችን ሰፋፊ ፕሮጀክት ዘርግታ ማስተናገዷ፣ በአለም አቀፍ መድረክ ብዙ ጥረቶችን ማድረጓ ኢኽዋኖች ሰፈር ቁም ነገር ሆኖ አይወሳም። እንዲያውም የሶሪያን ህዝብ እንደከዳች ተደርጎ በተደጋጋሚ ይራገባል። ወደ ቱርክና ኳታር ግን ተመሳሳይ ውንጀላ አይሰነዝሩም። ለምን?! ኢኽዋንኛ ቆሻሻ ስሌት!! ሐለብ ላይ ጭፍጨፋ ሲፈፀም በጥቂት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ጦር ያሰፈረው የቱርክ መንግስት እርምጃ ባለመውሰዱ ሳይወቅሱ ከሶሪያ ጋር የጋራ ድንበር የሌላትና ጎረቤት ያልሆነችው ሳዑዲን ግን ጣልቃ ባለመግባቷ ይወቅሳሉ። ከማገናዘብ የፀዳ ህብረት!!
12. ሳዑዲ ውስጥ አንድ ቆሻሻ አርቲስት ሲዘፍን በተለየ መልኩ ይራገባል። ቀርዷዊ ዘፈን ሲፈቅድ፣ 3ኛው የኢኽዋን ሙርሺድ ዑመር አትቲልሚሳኒ የፈረንጅ ዳንስ እየከፈለ መማሩ፣ ለሲኒማ ብሎ ጁሙዐ ሶላት ትቶ ከሲኒማ ቤቱ ጥግ ላይ ዙህርና ዐስርን አሳጥሮ ባንድ ላይ መስገዱ፣ በጋዜጣቸው ላይ ወደ “ኢስላማዊ” ሙዚቃ መጣራታቸው ይሄ ሁሉ ተራ ነገር ነው። ምናልባት የንቃተ ህሊና ከፍታ፣ የአስተሳሰብ አድማስ ስፋት ካልተደረገ። የአለም ዋንጫን ለማዘጋጀት የተመረጠችው ኳታርን በተመለከተስ ምን ሰማችሁ? በዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ዝግጅት ውስጥ ብዙ የሙዚቃና ጭፈራ ድግስ የለምን? ከዚህም በላይ አስካሪ መጠጥ ለማስገባት ግልፅ ስምምነት የለምን? ግና ጉዳዩ የኳታር ነው። ኢኽዋንኛ መነፅር ደግሞ የቡድኑ ጥፋቶችን ተራራም ቢያካክሉ ከነጭራሹ አያሳይም።
13. ሳዑዲ በሃገሯ ውስጥ ፊትና የሚያራግቡ ተንኮለኞችን ስታስር “ዑለማዎች እስር ቤት ናቸው” ይባላል። ልክ እነ ፈውዛን፣ እነ ሉሐይዳን፣ እነ ኣሊ ሸይኽ የታሰሩ ይመስል። ቱርክ ከመፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ በኋላ ከዐብደላህ ጎለን ጋር ንክኪ አላቸው በሚል 3 የዜና ወኪሎችን፣ 23 የሬዲዮ ጣቢያዎችን፣ 18 ቴሌቪዥን ጣቢያዎችን፣ 15 መፅሔቶችን፣ 45 ጋዜጦችን፣ 15 ዩኒቨርሲቲዎችን፣ 35 ሆስፒታሎችን፣ 104 የወቅፍ ተቋሞችን፣ 1000 መድረሳዎችን፣ 1225 የበጎ አድራጎት ተቋማትን፣ … ስትዘጋ፣ 32 ሺህ ህዝብ ስታስር፣ 40 ሺህ ህዝብ ላይ ምርመራ ስታደርግ፣ ከ100 በላይ ጋዜጠኞችና የማስታወቂያ ሰዎ
1. ኢኽዋኖች ዘንድ የአሜሪካ የጦር ካምፕ በሳዑዲ መኖሩ ኢጅቲሃድ የማያስተናግድ፣ በቀላል የማይታይ ከባድ ወንጀል ነው። ትልቅ የአሜሪካ የጦር ካምፕ በኳታር መኖሩ ግን ኢኸዋን ሰፈር ከነጭራሹም አይነሳም። አንተ ጭንቅላትህን ለኢኽዋን ያስረከብክ ተላላ ሆይ! እስኪ “ለምን?” በላቸውና ሲተጣጠፉ እያየህ ታዘባቸው።
2. አንድ የሳዑዲ ባለስልጣን ከእስራኤል ባለስልጣን ጋር መገናኘቱ በሙስሊሙ ኡማ ላይ ሸፍጥ መፈፀም ነው፣ የሙስሊሙን ጉዳይ አሳልፎ መሸጥ። ኳታርና ቱርክ ከእስራኤል ጋር ያላቸው ግልፅ የሆነ ግንኙነት ግን ህጋዊ ፖለቲካ እና የበሰለ አካሄድ ነው። ቱርክ ፍልስጤማውያንን ከሚያርደው የእስራኤል ጦር ጋር ይፋ የሆነ በተዋጊ ጄቶች ልምምድ ማድረጓ ብስለት ነው፣ ብቃት። ምክንያቱም እየተፈፀመ ያለው በቱርክ ነው፣ በኤርዶጋን። የሚፈፀመው በሳዑዲ ቢሆንስ? አይንህን ክፈት!! እስከመቼ በዲን ነጋዴዎች ትሸወዳለህ?
3. ግብፅና ዮርዳኖስ ከእስራኤል ጋር የንግግድ ልውውጥ ማድረጋቸው ክህደት ነው፣ ቅጥረኝነት። የንግድ ልውውጡ በቱርክና በእስራኤል መካከል ሲሆን ግን ይሄ ኖርማል ነገር ነው። “ነብዩስ ﷺ ከአይሁድ ጋር በገንዘብ ጉዳይ አልተዋዋሉምን?” ይባላል። በአንድ ጉዳይ የተለያየ ሚዛን፡፡
4. ሙስሊሞችን በመሪዎቻቸው ላይ ማነሳሳትና መቀስቀስ የንቃተ ህሊና ከፍታ ነው፣ ሙስሊሙን ከእንቅልፉ መቀስቀስ። ተቃውሞው በሙርሲና በኤርዶጋን ላይ ሲሆን ግን ሐራም ነው፣ ክህደት ነው፣ የምእራብ እጅ ያለበት ነው፣ የዐረብ መሪዎች እጅ ያለበት ነው። ከዚያም በመሪ ላይ ማመፅ እንደማይፈቀድ የሚጠቁሙ ሐዲሦችን ይዘረዝራሉ። ፊትና ሲያራግቡ ጊዜ ከአገልግሎት መስጫ ውጭ ያደረጓቸውን ሐዲሦች ከኢኽዋን ለመከላከል ሲሆን ግን ያለምንም ሃፍረት ያጣቅሷቸዋል።
5. የሳዑዲ መሪዎች አጅነቢ ሴት ሲጨብጡ አገር ያቃጥላሉ። ፎቶውን ያሰራጫሉ፡፡ እነ ቀርዷዊ፣ ሙርሲ፣ … አጀንቢ ሴት ሲጨብጡ፣ ከዚህም ያለፈ ሲፈፅሙ ግን ባላየ ያልፋሉ። እንዳየሩ ፀባይ የሚለዋወጡ ፖለቲከኞች!
6. ሙስሊም መሪዎችን “ሸሪዐን አልተገበሩም” እያሉ ያብጠለጥላሉ፣ በነሱም ላይ አመፅ ያነሳሳሉ፣ ያከፍራሉ። የኢኽዋን አውራዎች “ሃይማኖታዊ መንግስት አንመሰርትም” እያሉ ባደባባይ ሲናገሩ ግን ስለነሱ ትንፍሽ አይሉም። ከፊሉማ አይኑን ጨፍኖ ሊያስተባብልላቸው ይሞክራል፡፡
7. ሳዑዲ የኢራንን ሴራ ለመቀነስና ለመሰል አላማዎች ሙቅተዳ ሶደርን ስትጋብዝ በአህሉ ሱንና ላይ ማሴር፣ ለኢራን መንበርከክ ተብሎ ይራገባል። ልክ ኢኽዋን ሺዐን እንደሚጠላና ለሱንና እንደሚቆረቆር፡፡ ቱርክ ከኢራን ጋር ግንኙነቷን ማጠናከሯ፣ የዒራቅ ኢኽዋኖች ለጠርዘኛው ሺዐ ኑሪ አልማሊኪ በፓርላማ ድምፅ መስጠታቸው፣ የየመን ኢኽዋኖች በሑሢዮች ላይ ዝምታን መምረጣቸው፣ አርባ ሺህ ጦር አለኝ እያለ በከንቱ ሲኮፈስ የነበረው ዘንዳኒ ሑሢዮችን አለመጋፈጡ፣ የግብፁ ኢኽዋን መሪ ሳዑዲ ሑሢዮችን ከማጥቃት እንድትቆም መጠየቁ፣ በነቀርዷዊ “የዓለም ዑለማ ም/ቤት” ውስጥ ምክትሉ ሺዐ መሆኑ፣ ኢኽዋኖች ከዘመነ ሐሰን አልበንና ጀምሮ ከሺዐ ጋር የጋራ ቢሮ ከፍተው ለመቀራረብ መንቀሳቀሳቸው፣ ኳታር ከኢራን ጋር ግንኙነት መመስረቷ፣ ኳታር ለሺዐው ሒዝበላህ እና ለዒራቁ ሐሽደ አሽሸዕቢ የሺዐ ቡድኖች እርዳታ ማድረጓ፣ ሐማስ ከኢራን ጋር ጠንካራ ግንኙነት መመስረቱ፣ … ይሄ ሁሉ ኢኽዋኖች ሰፈር ሆደ ሰፊነት፣ የፖለቲካ ብስለት አለያም ደግሞ ሊነሳም የማይገባው ተራ ነገር ነው። ንቃ! የነዚህ ተለዋዋጭ ነጋዴዎች መጫወቻ አትሁን!!
8. ኢማራት ቤተ ክርስቲያን እንዲገነባ ስትፈቅድ ኢኽዋኖች ሰፈር በከባዱ ተራገበ፡፡ እስልምናቸውን ሳይቀር ጥያቄ ውስጥ ከተቱት። በባህረ ሰላጤው ክልል ትልቁ ቤተ ክርስቲያን ኳታር ደውሐ ውስጥ ሲገነባ ግን ኢኽዋኖች ሰፈር ኮሽታ አልተሰማም። ለምን?! ኢኽዋን! በአንድ እራስ ሺ ምላስ!
9. ንጉሳዊ ስርኣት ሳዑዲን ለማብጠልጠል ሲሆን በሰፊው ይኮነናል፡፡ የትላንት ኦቶማን ቱርኮችን፣ የዛሬ ኳታሮችን ንጉሳዊ ስርኣት ግን ጫፉንም አይነኩትም፡፡ ጥላቸው ከስርኣቱ እንዳይመስልህ! ሌላ ነው፡፡
10. ሳዑዲ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ የማያንማር ሙስሊሞች በሃገሯ የመኖሪያ ፈቃድ ስትሰጥ፣ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እርዳታ ስታደርግ፣ ሙሉ ወጪያቸውን ለመሸከም ከማንግላዴሽ ጋር ስትደራደር፣ ከ70 አመታት በላይ ጉዳያቸውን ጉዳዩዋ አድርጋ ከጎናቸው ስትቆም፣… ኢኽዋኖች ሰፈር ቁም ነገር ሆኖ ተወስቶ አያውቅም። ለኤርዶጋን ሲሆን ግን “ወደ በርማ ሰራዊት አስገባ” እያሉ በጠራራ ፀሐይ ይዋሻሉ። የሐሰት ምስል እያባዙ ያሰራጫሉ። ሁሉም ግን አይን ያወጣ ቅጥፈት ነው፡፡ በነዚህ በቀቀኖች የተሸወድክ ወንድሜ ሆይ! እስኪ ስለ በርማ ሙስሊሞች ካወቅክ ምን ያክል ጊዜ ሆኖሃል። አጭር ጊዜ ነው። ምክንያቱ ምን ይመስልሃል?! ለምንስ ከ70 አመታት በላይ ከጎናቸው የሆነችውን አገር ሚና እንድታውቅ አልተደረግክም?! አትጠራጠር! ከሙስሊሞች ጉዳይ በላይ የቡድናቸው ጉዳይ የሚያስጨንቃቸው ደጋሚዎች ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆነሃል።
11. ሳዑዲ ሶሪያ ውስጥ በሻርን ከሚዋጉ ቡድኖች ለዘብተኛ የሆነውን መርዳቷ፣ በተደጋጋሚ ሪያድ ድረስ እየጠራች ልዩነታቸውን እንዲያስወግዱ መሞከሯ፣ የሶሪያ ስደተኞችን መቀበሏ፣ በዮርዳኖስ የሶሪያ ስደተኞችን ሰፋፊ ፕሮጀክት ዘርግታ ማስተናገዷ፣ በአለም አቀፍ መድረክ ብዙ ጥረቶችን ማድረጓ ኢኽዋኖች ሰፈር ቁም ነገር ሆኖ አይወሳም። እንዲያውም የሶሪያን ህዝብ እንደከዳች ተደርጎ በተደጋጋሚ ይራገባል። ወደ ቱርክና ኳታር ግን ተመሳሳይ ውንጀላ አይሰነዝሩም። ለምን?! ኢኽዋንኛ ቆሻሻ ስሌት!! ሐለብ ላይ ጭፍጨፋ ሲፈፀም በጥቂት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ጦር ያሰፈረው የቱርክ መንግስት እርምጃ ባለመውሰዱ ሳይወቅሱ ከሶሪያ ጋር የጋራ ድንበር የሌላትና ጎረቤት ያልሆነችው ሳዑዲን ግን ጣልቃ ባለመግባቷ ይወቅሳሉ። ከማገናዘብ የፀዳ ህብረት!!
12. ሳዑዲ ውስጥ አንድ ቆሻሻ አርቲስት ሲዘፍን በተለየ መልኩ ይራገባል። ቀርዷዊ ዘፈን ሲፈቅድ፣ 3ኛው የኢኽዋን ሙርሺድ ዑመር አትቲልሚሳኒ የፈረንጅ ዳንስ እየከፈለ መማሩ፣ ለሲኒማ ብሎ ጁሙዐ ሶላት ትቶ ከሲኒማ ቤቱ ጥግ ላይ ዙህርና ዐስርን አሳጥሮ ባንድ ላይ መስገዱ፣ በጋዜጣቸው ላይ ወደ “ኢስላማዊ” ሙዚቃ መጣራታቸው ይሄ ሁሉ ተራ ነገር ነው። ምናልባት የንቃተ ህሊና ከፍታ፣ የአስተሳሰብ አድማስ ስፋት ካልተደረገ። የአለም ዋንጫን ለማዘጋጀት የተመረጠችው ኳታርን በተመለከተስ ምን ሰማችሁ? በዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ዝግጅት ውስጥ ብዙ የሙዚቃና ጭፈራ ድግስ የለምን? ከዚህም በላይ አስካሪ መጠጥ ለማስገባት ግልፅ ስምምነት የለምን? ግና ጉዳዩ የኳታር ነው። ኢኽዋንኛ መነፅር ደግሞ የቡድኑ ጥፋቶችን ተራራም ቢያካክሉ ከነጭራሹ አያሳይም።
13. ሳዑዲ በሃገሯ ውስጥ ፊትና የሚያራግቡ ተንኮለኞችን ስታስር “ዑለማዎች እስር ቤት ናቸው” ይባላል። ልክ እነ ፈውዛን፣ እነ ሉሐይዳን፣ እነ ኣሊ ሸይኽ የታሰሩ ይመስል። ቱርክ ከመፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ በኋላ ከዐብደላህ ጎለን ጋር ንክኪ አላቸው በሚል 3 የዜና ወኪሎችን፣ 23 የሬዲዮ ጣቢያዎችን፣ 18 ቴሌቪዥን ጣቢያዎችን፣ 15 መፅሔቶችን፣ 45 ጋዜጦችን፣ 15 ዩኒቨርሲቲዎችን፣ 35 ሆስፒታሎችን፣ 104 የወቅፍ ተቋሞችን፣ 1000 መድረሳዎችን፣ 1225 የበጎ አድራጎት ተቋማትን፣ … ስትዘጋ፣ 32 ሺህ ህዝብ ስታስር፣ 40 ሺህ ህዝብ ላይ ምርመራ ስታደርግ፣ ከ100 በላይ ጋዜጠኞችና የማስታወቂያ ሰዎ
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ችን ስታስር፣ 60 ሺህ ህዝብ ከመንግስት ስራዎች ብቻ ስታፈናቅል፣ ከ93 ሺህ በላይ ህዝብ አጠቃላይ ከስራ ሲፈናቀል ኢኽዋኖች ሰፈር በመጥፎ አልተራገበም። “ልክ አለፈም” አልተባለም። የሚደንቀው በመፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ የተወነጀለው ዐብደላህ ጎለንም በነሰልማነል ዐውዳ የሚወደስ ሰው መሆኑ ነው። በብዙ ካርድ የሚቆምሩ ጉደኛ ፍጡሮች! በነገራችን ላይ እዚሁ ሃገራችን ውስጥ ጭምር የነጎለን ተቋም ተነጥቆ ለካፊር ተሰጥቷል፡፡
14. የሱንና ዑለማዎች ሺርክ ላይ ጠንካራ አቋም ሲይዙ ጠርዘኝነት፣ ተክፊር ተደርጎ ይራገባል። እነ ሰይድ ቁጥብ በጅምላ ሙስሊሙን ኡማ ሲያከፍሩ ግን በተጋነነ መልኩ እየተወደሱ ወጣቱን ለመበከል ስራዎቻቸው ይሰራጫሉ። ሰላማዊ ህዝብ መሀል የሚደርሱ ፍንዳታዎችን በደማቅ ብእር እየፃፉ ህዝብ ይበክላሉ፡፡ ተንኮላቸውን የሚያጋልጧቸው ዑለማዎችን በጠርዘኝነት ይፈርጃሉ፡፡ እንደ ሰይድ ቁጥብ፣ ኡሳማ ቢን ላደን፣ አይመን አዝዘዋሂሪ፣ አቡ ሙስዐብ አዝዘርቃዊ፣ ሱለይማን አልዒልዋን ያሉ ጠርዘኞችን ግን እያስተዋወቁ የጠርዘኝነት ተውሳክን ወደ ህዝብ ያሰራጫሉ፡፡
15. በሳዑዲ የሹራ ምክር ቤት ውስጥ ሒጃባቸውን የጠበቁ ሴቶች ቢገቡ ኢኽዋንና ሮቦቶቻቸው ዘንድ ሸሪዐን የማፍረስ ጥንስስ አካል ተብሎ ተራገበ። በቱኒዚያ ፀጉራቸው የተንጨባረሩ እርቃን ቀረሽ የኢኽዋን ሴት ተወካዮች ፓርላማ ውስጥ ሲገቡ፣ ከዚህም አልፎ “ሸሪዐ እንዳይተገበር እንሰጋለን” እያሉ በሚዲያ የኩፍር ቃል ሲናገሩ ኢኽዋን ሰፈር ኮሽታ ድምፅ አልተሰማም። ምክንያቱስ? ጥፋቱ የኢኽዋን ቡድን መሆኑ ብቻ ነው። አለቀ።
16. ሳዑዲ በአሜሪካ ጦር መታገዟ ዛሬም ድረስ ያልተረሳ ትልቅ ክህደት ነው። ኢኽዋኖች በሊቢያ፣ በሶሪያ፣ በግብፅ፣… በካፊር ለመታገዝ ሲወተውቱና ሲታገዙ ግን ማንም እንደጥፋት አይቆጥረውም። ምክንያቱም ጉዳዩ የኢኽዋኖች ነውና!!
17. የሱንና ዐሊሞች በመሪ ላይ ማመፅን ሲከለክሉ “ቅጥረኛ”፣ “የቤተ መንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚ” ይባላሉ። እነ ቀርዷዊ፣ እነ ዐሪፊ፣… ከነጋዳፊ ጋር፣ ከነ በሻረል አሰድ ጋር፣… ሲከንፉ ግን “ለሙስሊሙ ጥቅም እየተወያዩ ነው” ይባላል። ዑለማዎች በሳዑዲ የተቃውሞ ሰልፍ የሚጠሩ ጋጠ ወጦችን ሲቃወሙ በኢኽዋን ዋልጌዎች ይብጠለጠላሉ፡፡ ሰልፉን እነ ዐሪፊ፣ እነ ቀርኒ ሲቃወሙት ግን በንፍቅና በአሽከርነት አይወረፉም፡፡
18. የሳዑዲ መሪዎች እነ ሸይኽ ፈውዛንን፣ እነ ሸይኽ ረቢዕን ሲዘይሩ፣ ሲያሳክሙ “ዐሊሞቹ ወንበራቸውን ስለሚጠብቁላቸው ነው” ይባላል። ቀርኒ ፊሊፒን ላይ አደጋ ደርሶበት የሳዑዲ መንግስት ልዩ ሄሊኮፕተር አዞ አስመጥቶ ሲያሳክመው ግን የቀርኒን ታላቅነት፣ ወሳኝነት ነው የሚያሳየው። አጭበርባሪ ሰፋሪዎች!!
19. የሱንና ዑለማዎች ከዘመኑ ቆሻሻ ፖለቲካ ሲያስጠነቅቁ “ኋላ ቀርነት”፣ “የንቃተ ህሊና ማነስ” ነው። እነ ቀርኒ ይህንኑ ፖለቲካ በከባድ ቃላት ክፉኛ ሲኮንኑ ግን “ቅጥረኛ”፣ “ፊቅሁል ዋቂዕ ያልገባቸው” ተብለው አይኮነኑም። ምክንያቱም የኢኽዋን ማሕፀን ያገናኛቸዋልና።
20. ኢኽዋኖች አመፅ እየቀሰቀሱ የሙስሊም ሃገራትን አፈራረሱ፡፡ ጋዳፊን “ግደሉት! ደሙ በኔ ጫንቃ ላይ ነው” እያሉ እነ ቀርዷዊ ቀሰቀሱ፡፡ ዛሬ ግን ብዙ ኢኽዋኖች “ነጮች ጋዳፊን ጣሉት” እያሉ ይጮሃሉ፡፡ ትላንት ቀስቃሽ! ዛሬ አስለቃሽ!! ለምን እንደሆነ ታውቃለህ? የነሱን ፊክራ የሚያራምድ ሰው ካልነገሰ በምንም መልኩ አይረኩም፡፡ ሑስኒ ሙባረክን የተቃወሙት በሸሪዐ ስላላስተዳደረ እንዳይመስልህ፡፡ እነሱም መጥተው በሸሪዐ አላስተዳደሩም፡፡ ዛሬም በእጃቸው ባሉ ሃገራት የሸሪዐ ህግ የለም፡፡ እንዲያውም በሰው ሰራሽ ህግ እንጂ በሸሪዐ እንደማያስተዳድሩ ደጋግመው ተናግረዋል፡፡ የሚፈልጉት ስልጣን በነሱ እጅ እንዲሆን እንጂ የሸሪዐ ህግ እንዲዘረጋ አይደለም፡፡ ስልጣኑ በነሱ እጅ ከሆነ መሪያቸው ልክ እንደ አሕባሽ “አላህ የትም የለም” ቢልም፣ “የቀብር አምልኮ ውስጥ ቢዘፈቅም”፣ ሸሪዐን የሚነኩ ፀያፍ ውሳኔዎችን ቢያሳልፍም፣ … “የዘመኑ ኸሊፋ”፣ “ብቸኛው የሙስሊሞች መሪ”፣ “የዘመኑ ዑመር ኢብኑል ኸጣብ” እየተባለ ይሞካሻል፡፡ ጆሮ ከሰጧቸው የተራራቀ ወሬ ቢያወሩም አያሳፍራቸውም፡፡ እንዳሻቸው የሚቃረን ወሬ ቢያወሩም ሳያገናዝብ የሚውጥ ተከታይ እንዳፈሩ እርግጠኞች ናቸውና፡፡ እኔ እምልህ አንተ ከነዚህ ጭፍን ተከታዮቻቸው ውስጥ ከመሆን ተርፈሃልን?
21. ኡማውን የሚያከፍሩ፣ ሙዚቃን የሚፈቅዱ፣ ወደ ኩርና ሺርክ የሚጣሩ፣ ነብዩ ﷺ ስለደጃል መምጣት የተናገሩት ስህተት ነው የሚሉ፣ ሐዲሠ አዝዙባብን የሚያስተባብሉ፣ ወዘተ አውራዎቻቸው ጥመቶቻቸው ሲጋለጡ “ዑለማዎችን አትሙ”፣ “የህዝቡን ህብረት አትናዱ”፣ “ዓሊም አትሳደቡ” ይላሉ፡፡ እነሱ ግን ይህን በሚሉበት አንደበታቸው የሱንና ዑለማዎችን “የአንባገነን ቅጥረኞች”፣ “የቤተ መንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚዎች”፣ “የቱጃር አሽከሮች”፣… እያሉ ይወርፋሉ፡፡ “ጃሚያ” “መድኸሊያ” እያሉ የቡድን ታፔላ ይለጥፋሉ፡፡ ስለዑለማእ ክብር ሲጮሁ እውነታቸውን ከመሰለህ ወይ ተደግሞብሃል፡፡ ካልሆነ ቶሎ የማይሞቅህ እርጥብ ነገር ነህ ማለት ነው፡፡
22. ያለአንድ ተጨባጭ ማስረጃ የሳዑዲ መሪዎችን በሐሰት የስውሩ ማሱንያ (ፍሪ ማሰን) ማህበር አባላት እንደሆኑ ይወነጅላሉ፡፡ በራሳቸው መሪዎች ምስክርነት ከፊል የኢኽዋን አመራሮች የማሱኒያ አባል መሆናቸውን ግን ከነጭራሹ አይዘክሩትም፡፡ እንዲያውም ከፊሎቹ አይናቸውን በጨው አጥበው ይክዳሉ፡፡ ቀጥፎ አደር ፖለቲከኞች!!
23. ከሱንና ዑለማዎች ወይም ከሳዑዲ ፖለቲከኞች ወጣ ያለ የሚመስላቸው ንግግር ሲያገኙ ያለምንም ግንዛቤና መረጋጋት ያራግባሉ፡፡ ከኢኽዋኖች ወይም ከኢኽዋን ዘመም አካላት አስደንጋጭ ቃላት ሲወጡ ግን ዝምታን ይመርጣሉ፡፡ ለምሳሌ ያክል ቀርዷዊና ሙርሲ በኩፍር ላይ የሞቱ ጳጳሶችን አላህ እንዲምራቸው ዱዓ ማድረጋቸው፣ መውዱዲ ነብዩ ﷺ ስለደጃል የተናገሩት ስህተት ነው ማለቱ፣ ሙርሲ የእስራኤሉን ሰው በላ ኔታንያሁን “ታላቁ ወዳጃችን፡፡ እኛና አንተ በአንድ ጀልባ ላይ ነን” ማለቱ፣ ወዘተ ጥቂት ምሳሌዎች ናቸው፡፡
24. የሳዑዲ መሪዎች ለተውሒድ እና ለሱንና ድጋፍ ሲሰጡ “ስልጣናቸውን ለመጠበቅ ነው” ይላሉ፡፡ እነሱ ግን ተራራ የማይችላቸው ቅጥፈቶችን በዲን ስም እየፈፀሙ ሙስሊሙን ኡማ ወደ እሳት በመማገድ ለቡድናዊ አላማቸው ይሰራሉ፡፡ አንዱ በሶሪያ መላእክት ከታጋዮች ጋር ሆነው እንደሚዋጉ ይነዛል፡፡ “መላእክቱ” ግን እስካሁን ድረስ በሻርን አላሸነፉትም፡፡ አንዱ “በሙርሲ ወደ ስልጣን መመለስ ላይ መጠራጠር በአላህ መኖር ላይ እንደመጠራጠር ነው” ይላል፡፡ አንዱ አላህን ከኢኽዋኖች ሰልፍ ውስጥ አየሁት ይላል፡፡ አንዱ ቅልቅልና ዛዛታ ባለበት በራቢዐ አደባባይ በተካሄደው የኢኽዋኖች አድማ ላይ መገኘት በረመዳን የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ላይ ኢዕቲካፍ ከማድረግ የበለጠ ነው ይላል፡፡ አንዱ በራቢዐ አደባባይ ጂብሪል ወርዶ “ፅኑ” እያላቸው እንደሆነ ሲናገር ነበር፡፡ አንዱ በራቢዐ መድረክ ላይ ሆኖ ለሰልፈኞቹ “አላህ መላእክቱ ላይ ይኮራባችኋል” ሲል ነበር፡፡ አንዱ በሲትቲን አደባባይ አድማ ማድረግ ከሐጅና ከዑምራ፣ ዐረፋ ላይ ከመቆም ይበልጣል ሲል ነበር፡፡ አንዱ መሪያቸው የኤድስና የኮሮናን መድሃኒት አገኘሁ ብሎ በኛ ሃገር ሳይቀር ጋዜጣ ላይ አራግበውለት ነበር፡፡ ተከታታይ ምናብ! አንዱ በሻርን ድል አድርገን ቀጣዩን ጁሙዐ ደማስቆ እንሰግዳለን ብሎ ፎክሮ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ዜግነቱን ተነጥቆ ከኩዌት ተባሮ ጁሙዐን በኳታር እየሰገደ ነው፡፡
25. ሳዑ
14. የሱንና ዑለማዎች ሺርክ ላይ ጠንካራ አቋም ሲይዙ ጠርዘኝነት፣ ተክፊር ተደርጎ ይራገባል። እነ ሰይድ ቁጥብ በጅምላ ሙስሊሙን ኡማ ሲያከፍሩ ግን በተጋነነ መልኩ እየተወደሱ ወጣቱን ለመበከል ስራዎቻቸው ይሰራጫሉ። ሰላማዊ ህዝብ መሀል የሚደርሱ ፍንዳታዎችን በደማቅ ብእር እየፃፉ ህዝብ ይበክላሉ፡፡ ተንኮላቸውን የሚያጋልጧቸው ዑለማዎችን በጠርዘኝነት ይፈርጃሉ፡፡ እንደ ሰይድ ቁጥብ፣ ኡሳማ ቢን ላደን፣ አይመን አዝዘዋሂሪ፣ አቡ ሙስዐብ አዝዘርቃዊ፣ ሱለይማን አልዒልዋን ያሉ ጠርዘኞችን ግን እያስተዋወቁ የጠርዘኝነት ተውሳክን ወደ ህዝብ ያሰራጫሉ፡፡
15. በሳዑዲ የሹራ ምክር ቤት ውስጥ ሒጃባቸውን የጠበቁ ሴቶች ቢገቡ ኢኽዋንና ሮቦቶቻቸው ዘንድ ሸሪዐን የማፍረስ ጥንስስ አካል ተብሎ ተራገበ። በቱኒዚያ ፀጉራቸው የተንጨባረሩ እርቃን ቀረሽ የኢኽዋን ሴት ተወካዮች ፓርላማ ውስጥ ሲገቡ፣ ከዚህም አልፎ “ሸሪዐ እንዳይተገበር እንሰጋለን” እያሉ በሚዲያ የኩፍር ቃል ሲናገሩ ኢኽዋን ሰፈር ኮሽታ ድምፅ አልተሰማም። ምክንያቱስ? ጥፋቱ የኢኽዋን ቡድን መሆኑ ብቻ ነው። አለቀ።
16. ሳዑዲ በአሜሪካ ጦር መታገዟ ዛሬም ድረስ ያልተረሳ ትልቅ ክህደት ነው። ኢኽዋኖች በሊቢያ፣ በሶሪያ፣ በግብፅ፣… በካፊር ለመታገዝ ሲወተውቱና ሲታገዙ ግን ማንም እንደጥፋት አይቆጥረውም። ምክንያቱም ጉዳዩ የኢኽዋኖች ነውና!!
17. የሱንና ዐሊሞች በመሪ ላይ ማመፅን ሲከለክሉ “ቅጥረኛ”፣ “የቤተ መንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚ” ይባላሉ። እነ ቀርዷዊ፣ እነ ዐሪፊ፣… ከነጋዳፊ ጋር፣ ከነ በሻረል አሰድ ጋር፣… ሲከንፉ ግን “ለሙስሊሙ ጥቅም እየተወያዩ ነው” ይባላል። ዑለማዎች በሳዑዲ የተቃውሞ ሰልፍ የሚጠሩ ጋጠ ወጦችን ሲቃወሙ በኢኽዋን ዋልጌዎች ይብጠለጠላሉ፡፡ ሰልፉን እነ ዐሪፊ፣ እነ ቀርኒ ሲቃወሙት ግን በንፍቅና በአሽከርነት አይወረፉም፡፡
18. የሳዑዲ መሪዎች እነ ሸይኽ ፈውዛንን፣ እነ ሸይኽ ረቢዕን ሲዘይሩ፣ ሲያሳክሙ “ዐሊሞቹ ወንበራቸውን ስለሚጠብቁላቸው ነው” ይባላል። ቀርኒ ፊሊፒን ላይ አደጋ ደርሶበት የሳዑዲ መንግስት ልዩ ሄሊኮፕተር አዞ አስመጥቶ ሲያሳክመው ግን የቀርኒን ታላቅነት፣ ወሳኝነት ነው የሚያሳየው። አጭበርባሪ ሰፋሪዎች!!
19. የሱንና ዑለማዎች ከዘመኑ ቆሻሻ ፖለቲካ ሲያስጠነቅቁ “ኋላ ቀርነት”፣ “የንቃተ ህሊና ማነስ” ነው። እነ ቀርኒ ይህንኑ ፖለቲካ በከባድ ቃላት ክፉኛ ሲኮንኑ ግን “ቅጥረኛ”፣ “ፊቅሁል ዋቂዕ ያልገባቸው” ተብለው አይኮነኑም። ምክንያቱም የኢኽዋን ማሕፀን ያገናኛቸዋልና።
20. ኢኽዋኖች አመፅ እየቀሰቀሱ የሙስሊም ሃገራትን አፈራረሱ፡፡ ጋዳፊን “ግደሉት! ደሙ በኔ ጫንቃ ላይ ነው” እያሉ እነ ቀርዷዊ ቀሰቀሱ፡፡ ዛሬ ግን ብዙ ኢኽዋኖች “ነጮች ጋዳፊን ጣሉት” እያሉ ይጮሃሉ፡፡ ትላንት ቀስቃሽ! ዛሬ አስለቃሽ!! ለምን እንደሆነ ታውቃለህ? የነሱን ፊክራ የሚያራምድ ሰው ካልነገሰ በምንም መልኩ አይረኩም፡፡ ሑስኒ ሙባረክን የተቃወሙት በሸሪዐ ስላላስተዳደረ እንዳይመስልህ፡፡ እነሱም መጥተው በሸሪዐ አላስተዳደሩም፡፡ ዛሬም በእጃቸው ባሉ ሃገራት የሸሪዐ ህግ የለም፡፡ እንዲያውም በሰው ሰራሽ ህግ እንጂ በሸሪዐ እንደማያስተዳድሩ ደጋግመው ተናግረዋል፡፡ የሚፈልጉት ስልጣን በነሱ እጅ እንዲሆን እንጂ የሸሪዐ ህግ እንዲዘረጋ አይደለም፡፡ ስልጣኑ በነሱ እጅ ከሆነ መሪያቸው ልክ እንደ አሕባሽ “አላህ የትም የለም” ቢልም፣ “የቀብር አምልኮ ውስጥ ቢዘፈቅም”፣ ሸሪዐን የሚነኩ ፀያፍ ውሳኔዎችን ቢያሳልፍም፣ … “የዘመኑ ኸሊፋ”፣ “ብቸኛው የሙስሊሞች መሪ”፣ “የዘመኑ ዑመር ኢብኑል ኸጣብ” እየተባለ ይሞካሻል፡፡ ጆሮ ከሰጧቸው የተራራቀ ወሬ ቢያወሩም አያሳፍራቸውም፡፡ እንዳሻቸው የሚቃረን ወሬ ቢያወሩም ሳያገናዝብ የሚውጥ ተከታይ እንዳፈሩ እርግጠኞች ናቸውና፡፡ እኔ እምልህ አንተ ከነዚህ ጭፍን ተከታዮቻቸው ውስጥ ከመሆን ተርፈሃልን?
21. ኡማውን የሚያከፍሩ፣ ሙዚቃን የሚፈቅዱ፣ ወደ ኩርና ሺርክ የሚጣሩ፣ ነብዩ ﷺ ስለደጃል መምጣት የተናገሩት ስህተት ነው የሚሉ፣ ሐዲሠ አዝዙባብን የሚያስተባብሉ፣ ወዘተ አውራዎቻቸው ጥመቶቻቸው ሲጋለጡ “ዑለማዎችን አትሙ”፣ “የህዝቡን ህብረት አትናዱ”፣ “ዓሊም አትሳደቡ” ይላሉ፡፡ እነሱ ግን ይህን በሚሉበት አንደበታቸው የሱንና ዑለማዎችን “የአንባገነን ቅጥረኞች”፣ “የቤተ መንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚዎች”፣ “የቱጃር አሽከሮች”፣… እያሉ ይወርፋሉ፡፡ “ጃሚያ” “መድኸሊያ” እያሉ የቡድን ታፔላ ይለጥፋሉ፡፡ ስለዑለማእ ክብር ሲጮሁ እውነታቸውን ከመሰለህ ወይ ተደግሞብሃል፡፡ ካልሆነ ቶሎ የማይሞቅህ እርጥብ ነገር ነህ ማለት ነው፡፡
22. ያለአንድ ተጨባጭ ማስረጃ የሳዑዲ መሪዎችን በሐሰት የስውሩ ማሱንያ (ፍሪ ማሰን) ማህበር አባላት እንደሆኑ ይወነጅላሉ፡፡ በራሳቸው መሪዎች ምስክርነት ከፊል የኢኽዋን አመራሮች የማሱኒያ አባል መሆናቸውን ግን ከነጭራሹ አይዘክሩትም፡፡ እንዲያውም ከፊሎቹ አይናቸውን በጨው አጥበው ይክዳሉ፡፡ ቀጥፎ አደር ፖለቲከኞች!!
23. ከሱንና ዑለማዎች ወይም ከሳዑዲ ፖለቲከኞች ወጣ ያለ የሚመስላቸው ንግግር ሲያገኙ ያለምንም ግንዛቤና መረጋጋት ያራግባሉ፡፡ ከኢኽዋኖች ወይም ከኢኽዋን ዘመም አካላት አስደንጋጭ ቃላት ሲወጡ ግን ዝምታን ይመርጣሉ፡፡ ለምሳሌ ያክል ቀርዷዊና ሙርሲ በኩፍር ላይ የሞቱ ጳጳሶችን አላህ እንዲምራቸው ዱዓ ማድረጋቸው፣ መውዱዲ ነብዩ ﷺ ስለደጃል የተናገሩት ስህተት ነው ማለቱ፣ ሙርሲ የእስራኤሉን ሰው በላ ኔታንያሁን “ታላቁ ወዳጃችን፡፡ እኛና አንተ በአንድ ጀልባ ላይ ነን” ማለቱ፣ ወዘተ ጥቂት ምሳሌዎች ናቸው፡፡
24. የሳዑዲ መሪዎች ለተውሒድ እና ለሱንና ድጋፍ ሲሰጡ “ስልጣናቸውን ለመጠበቅ ነው” ይላሉ፡፡ እነሱ ግን ተራራ የማይችላቸው ቅጥፈቶችን በዲን ስም እየፈፀሙ ሙስሊሙን ኡማ ወደ እሳት በመማገድ ለቡድናዊ አላማቸው ይሰራሉ፡፡ አንዱ በሶሪያ መላእክት ከታጋዮች ጋር ሆነው እንደሚዋጉ ይነዛል፡፡ “መላእክቱ” ግን እስካሁን ድረስ በሻርን አላሸነፉትም፡፡ አንዱ “በሙርሲ ወደ ስልጣን መመለስ ላይ መጠራጠር በአላህ መኖር ላይ እንደመጠራጠር ነው” ይላል፡፡ አንዱ አላህን ከኢኽዋኖች ሰልፍ ውስጥ አየሁት ይላል፡፡ አንዱ ቅልቅልና ዛዛታ ባለበት በራቢዐ አደባባይ በተካሄደው የኢኽዋኖች አድማ ላይ መገኘት በረመዳን የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ላይ ኢዕቲካፍ ከማድረግ የበለጠ ነው ይላል፡፡ አንዱ በራቢዐ አደባባይ ጂብሪል ወርዶ “ፅኑ” እያላቸው እንደሆነ ሲናገር ነበር፡፡ አንዱ በራቢዐ መድረክ ላይ ሆኖ ለሰልፈኞቹ “አላህ መላእክቱ ላይ ይኮራባችኋል” ሲል ነበር፡፡ አንዱ በሲትቲን አደባባይ አድማ ማድረግ ከሐጅና ከዑምራ፣ ዐረፋ ላይ ከመቆም ይበልጣል ሲል ነበር፡፡ አንዱ መሪያቸው የኤድስና የኮሮናን መድሃኒት አገኘሁ ብሎ በኛ ሃገር ሳይቀር ጋዜጣ ላይ አራግበውለት ነበር፡፡ ተከታታይ ምናብ! አንዱ በሻርን ድል አድርገን ቀጣዩን ጁሙዐ ደማስቆ እንሰግዳለን ብሎ ፎክሮ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ዜግነቱን ተነጥቆ ከኩዌት ተባሮ ጁሙዐን በኳታር እየሰገደ ነው፡፡
25. ሳዑ
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዲን ዋሽተው ጭምር የሚያብጠለጥሉት ስሜታውያን የነብዩን ﷺ ኸሊፋዎችን፣ ሚስቶችንና ባጠቃላይ ሶሐቦችን እስከማክፈር በደረሰ መልኩ የሚያብጠለጥሉትን፣ የሐዲሥ ኪታቦችን የማይቀበሉትን፣ ሱንኒዎችን የሚጨፈጭፉትን፣ ለአይሁድ ቤተ አምልኮ እየፈቀዱ ለሱንኒዎች መስጂድ ከመስራት የሚከለክሉትን፣ ከኢስላም በብዙ ርቀት ላይ የሚገኙትን ኢራኖችን ግን ምንም ሲሏቸው አትሰማም፡፡ እንዲያውም ከነሱ ጋር ያለን ልዩነት ቀላል ነው ብለው ሲቀራረቡ ታያቸዋለህ፡፡ “ለምን?” በልማ ወንድሜ! ስሜታውያኑ በስሜት የተመላ መልስ ሲሰጡ ትመለከታለህ፡፡ ግን እስከጥግ ተከተላቸው፡፡ እስኪ ኢራን ውስጥ የሸሪዐ ህግ አለ? ሶሐቦችን ያከብራሉን፣ ሱንናን ያግዛሉን፣ ከሚሊዮን በላይ ሱንኒዮች ባሉባት የኢራን ዋና ከተማ ቴህራን ውስጥቡኻሪ ሙስሊም ከነሱ ዘንድ ዋጋ አላቸውን፣ የሙትዐህ (ሲርሪያ) ኒካሕ አየፈቅዱምን? ውሸት (ተቅያ) የዲናቸው አካል አይደለምን? በሃገሪቱ ውስጥ ለዑመር ገዳይ መታሰቢያ አልተሰራምን? ገና ከመግቢያው ቀደምት የኢስላም ኸሊፋዎችን የሚያወግዝ እርግማን አልፃፉበትምን? ይሄ ሁሉ ጉድ ያለባትን ሃገር አልፈው ከሳዑዲ ጋር መፋጠጣቸው ለምን ይመስልሃል? አስር ኢኽዋኖችን ለየብቻ ጠይቃቸው፡፡ አስራ አንድ አይነት መልስ ታገኛለህ፡፡ ጉዳቸው ተዘርዝሮ የማያልቅ አስገራሚ ፍጡሮች!!
(ኢብኑ ሙነወር፣ መስከረም 10/2010)
(ኢብኑ ሙነወር፣ መስከረም 10/2010)