የረመዳን ታላቁ ድል፡፡ አኢድ አል-ቀርኒ በግልፅ ከዚህ በፊት የነበረበትን የኢኽዋን ጥመት መንገድ አጋልጧል፡፡ ሳውዲን ለማፍረስ ደፋ ቀና የሚሉትን ሀገራትን እና እርጉሙን አል-ጀዚራ አጋልጧል፡፡ አላህ ሆይ! የአኢድ አል-ቀርኒን ተውበት ተቀበለው፡፡ ባጢል የቆየውን ያህል ቢቆይ እንዲህ ይወድማል፡፡ ሐቅ መጣ ባጢል ተወገድ፣ ባጢል ተወጋጅ ነውና፡፡ አልሐምዱሊላህ፡፡
https://twitter.com/Khalejiatv/status/1125687261197164544
https://t.me/SadatTextPosts
https://twitter.com/Khalejiatv/status/1125687261197164544
https://t.me/SadatTextPosts
X (formerly Twitter)
روتانا خليجية (@Khalejiatv) on X
#فيديو
د. #عائض_القرني على الهواء مباشرة:
أعتذر باسم #الصحوة للمجتمع السعودي عن الأخطاء التي خالفت الكتاب والسنة وسماحة الإسلام وضيقت على الناس..
#عائض_القرني_في_ليوان_المديفر
#عيشوا_معنا_رمضان
#رمضان_كريم
د. #عائض_القرني على الهواء مباشرة:
أعتذر باسم #الصحوة للمجتمع السعودي عن الأخطاء التي خالفت الكتاب والسنة وسماحة الإسلام وضيقت على الناس..
#عائض_القرني_في_ليوان_المديفر
#عيشوا_معنا_رمضان
#رمضان_كريم
አላሁ አክበር ከቢራ፡፡
አኢድ አል-ቀርኒ የነበረበት የኢኽዋኖች መንገድ የሚከተሉት ስህተቶች እንዳሉበት እንዲህ ሲል ይገልፃል
- ኢኽዋኖች ቁርኣን እና ሱናን ይፃረራሉ፣
- 40 ሀገራትን ዞሪያለሁ ወደ ተውሒድ አይጣሩም፣
- … ወደ ትክክለኛው አቂዳ አይጣሩም….፣
- የሚቀደመው አቂዳ (እምነት ነው) እኔ ብዙ ሀገር ዞሪያለሁ፡፡ ቀብሮች ይመለካሉ፣ ጠዋፍ ቀብር ላይ ይደረጋሉ፡፡ እነሱ ፓርላማ ለመግባት ነው ጉጉታቸው (ይህንን ሁሉ ባዕድ አምልኮ እያዩ)፣
- እነሱ ለስልጣን ሲሉ ስንት (ምስኪን) ሰዎች አለቁ ……
- …….
ከአኢድ አል-ቀርኒ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው ትልቅ ትምህርት ቢወስዱ ጥሩ ነው፡፡ ነብያት ሁሉ ለአቂዳ ነው ትኩረት የሰጡት፡፡ ፖለቲካ ነጃሳ ናት፡፡ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው እባካችሁ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ተመለሱ፡፡ አኢድ አል-ቀርኒን አላህ ፅናት ይስጠው፡፡
አኢድ አል-ቀርኒ የነበረበት የኢኽዋኖች መንገድ የሚከተሉት ስህተቶች እንዳሉበት እንዲህ ሲል ይገልፃል
- ኢኽዋኖች ቁርኣን እና ሱናን ይፃረራሉ፣
- 40 ሀገራትን ዞሪያለሁ ወደ ተውሒድ አይጣሩም፣
- … ወደ ትክክለኛው አቂዳ አይጣሩም….፣
- የሚቀደመው አቂዳ (እምነት ነው) እኔ ብዙ ሀገር ዞሪያለሁ፡፡ ቀብሮች ይመለካሉ፣ ጠዋፍ ቀብር ላይ ይደረጋሉ፡፡ እነሱ ፓርላማ ለመግባት ነው ጉጉታቸው (ይህንን ሁሉ ባዕድ አምልኮ እያዩ)፣
- እነሱ ለስልጣን ሲሉ ስንት (ምስኪን) ሰዎች አለቁ ……
- …….
ከአኢድ አል-ቀርኒ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው ትልቅ ትምህርት ቢወስዱ ጥሩ ነው፡፡ ነብያት ሁሉ ለአቂዳ ነው ትኩረት የሰጡት፡፡ ፖለቲካ ነጃሳ ናት፡፡ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው እባካችሁ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ተመለሱ፡፡ አኢድ አል-ቀርኒን አላህ ፅናት ይስጠው፡፡
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
በረመዳን ለማስተማር ተገቢውን ትኩረት እንስጥ
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
አዎ ይህ ወር የቁርኣን ወር ነው። የሰለፎቹም ፈለግ ለቁርኣን ሰፊ ትኩረት መስጠት ነው። ግን ወንድሞች አንድ ሐቅ አለ። የኛ ህዝብ ሲበዛ የዲን ግንዛቤው የሳሳ ነው። በዚያ ላይ ረመዳን ብቻ የምናገኘው ብዙ ህዝብ መኖሩ የማይታበል ሐቅ ነው። ስለዚህ ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመን ሰዎችን ዐቂዳቸውን፣ አርካነል ኢስላም፣ አርካነል ኢማን ማስተማር፤ እንደ ሪባ ፣ አስከባሪ መጠጥ መጠጣት፣ ወለድ መብላት፣ ዝሙት፣ ያሉ ከባባድ ወንጀሎችን ማስጠንቀቅ ቀዳሚ ትኩረት ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው።
ማስተማሩን ከረመዳን በኋላ እደርስበታለሁ የሚባል አይደለም። አብዛኛውን ሰው ከረመዳን በኋላ አናገኘውም። እና እባካችሁ ዱዓትና መሻይኽ ይህን ነገር ተገቢውን ትኩረት ስጡት ።
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
አዎ ይህ ወር የቁርኣን ወር ነው። የሰለፎቹም ፈለግ ለቁርኣን ሰፊ ትኩረት መስጠት ነው። ግን ወንድሞች አንድ ሐቅ አለ። የኛ ህዝብ ሲበዛ የዲን ግንዛቤው የሳሳ ነው። በዚያ ላይ ረመዳን ብቻ የምናገኘው ብዙ ህዝብ መኖሩ የማይታበል ሐቅ ነው። ስለዚህ ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመን ሰዎችን ዐቂዳቸውን፣ አርካነል ኢስላም፣ አርካነል ኢማን ማስተማር፤ እንደ ሪባ ፣ አስከባሪ መጠጥ መጠጣት፣ ወለድ መብላት፣ ዝሙት፣ ያሉ ከባባድ ወንጀሎችን ማስጠንቀቅ ቀዳሚ ትኩረት ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው።
ማስተማሩን ከረመዳን በኋላ እደርስበታለሁ የሚባል አይደለም። አብዛኛውን ሰው ከረመዳን በኋላ አናገኘውም። እና እባካችሁ ዱዓትና መሻይኽ ይህን ነገር ተገቢውን ትኩረት ስጡት ።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የብርህ መጠን ለዘካ መድረሱን እንዴት ነው የምታውቀው?
ዝቅተኛው ዘካ የሚወጅብበት የወረቀት ብር መጠን
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
የወረቀት የብር ኖት የዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ)
ከአመት አመት ሊለያይ ይችላል። ምክያቱም ሂሳቡ የሚሰራው ወቅታዊውን የወርቅና የብር (ሲልቨር) ዋጋ በማስላት ነውና።
።
አወጣጡም
።
እንደሚታወቀው
የወርቅ ኒሷብ=85 ግራም ሲሆን
የብር ኒሷብ ደግሞ=595 ግራም ነው።
።
ስለዚህ ወቅታዊውን የ85 ግራም ወርቅ ዋጋ እና የ595 ግራም የብር ዋጋ አስልተን ዝቅ ያለውን እንወስዳለን።
(ዝቅ ያለውን መነሻ ማድረግ የበርካታ ዑለማዎች አቋም ነው።)
።
ለምሳሌ ወቅታዊ የ1 ግራም ወርቅ ዋጋ 1,000 ብር ቢሆን
የወርቅ ኒሷብ ዋጋ 85×1,000=85,000 ብር ይሆናል።
ወቅታዊ የ 1 ግራም ብር ዋጋ 80 ብር ቢሆን
የብር ኒሷብ ዋጋ 595×80=47,600 ብር ይሆናል።
በዚህም መሰረት ወቅታዊው የወረቀት ብር ኖት የዘካ መነሻ ተመን ከሁለቱ ዝቅ ያለው ማለትም 47,600 ይሆናል ማለት ነው። እናም ይህን ያክል መጠን ብር ያለው ሰው ዘካ ወጅቦበታል ማለት ነው።
ማሳሰቢያ
① ዛሬ ዛሬ ካለው ሁኔታ ስንነሳ የብር ኒሷብ ከወርቅ ኒሷብ ያነሰ ነው። ስለሆነም በቀጥታ የ595 ግራምን ብር ወቅታዊ ዋጋ በማስላት ገንዘባችን ለዘካ ደርሷል ወይስ አልደረሰም የሚለውን በቀላሉ መለየት እንችላለን።
② ያቀረብኩት የወርቅና የብር ዋጋ ለምሳሌ ብቻ የቀረበ ነው። ወቅታዊውን ዋጋ አጣርቶ ማስላት ያስፈልጋል። መረጃ ያለው ካለም ከስር ቢያስቀምጠው መልካም ነው።
والله أعلم
ዝቅተኛው ዘካ የሚወጅብበት የወረቀት ብር መጠን
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
የወረቀት የብር ኖት የዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ)
ከአመት አመት ሊለያይ ይችላል። ምክያቱም ሂሳቡ የሚሰራው ወቅታዊውን የወርቅና የብር (ሲልቨር) ዋጋ በማስላት ነውና።
።
አወጣጡም
።
እንደሚታወቀው
የወርቅ ኒሷብ=85 ግራም ሲሆን
የብር ኒሷብ ደግሞ=595 ግራም ነው።
።
ስለዚህ ወቅታዊውን የ85 ግራም ወርቅ ዋጋ እና የ595 ግራም የብር ዋጋ አስልተን ዝቅ ያለውን እንወስዳለን።
(ዝቅ ያለውን መነሻ ማድረግ የበርካታ ዑለማዎች አቋም ነው።)
።
ለምሳሌ ወቅታዊ የ1 ግራም ወርቅ ዋጋ 1,000 ብር ቢሆን
የወርቅ ኒሷብ ዋጋ 85×1,000=85,000 ብር ይሆናል።
ወቅታዊ የ 1 ግራም ብር ዋጋ 80 ብር ቢሆን
የብር ኒሷብ ዋጋ 595×80=47,600 ብር ይሆናል።
በዚህም መሰረት ወቅታዊው የወረቀት ብር ኖት የዘካ መነሻ ተመን ከሁለቱ ዝቅ ያለው ማለትም 47,600 ይሆናል ማለት ነው። እናም ይህን ያክል መጠን ብር ያለው ሰው ዘካ ወጅቦበታል ማለት ነው።
ማሳሰቢያ
① ዛሬ ዛሬ ካለው ሁኔታ ስንነሳ የብር ኒሷብ ከወርቅ ኒሷብ ያነሰ ነው። ስለሆነም በቀጥታ የ595 ግራምን ብር ወቅታዊ ዋጋ በማስላት ገንዘባችን ለዘካ ደርሷል ወይስ አልደረሰም የሚለውን በቀላሉ መለየት እንችላለን።
② ያቀረብኩት የወርቅና የብር ዋጋ ለምሳሌ ብቻ የቀረበ ነው። ወቅታዊውን ዋጋ አጣርቶ ማስላት ያስፈልጋል። መረጃ ያለው ካለም ከስር ቢያስቀምጠው መልካም ነው።
والله أعلم
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (كوني زوجة صالحة تقية)
#ሰለፊያ___ምንድን__ነው?
አንድ ሰው ሰለፊ የሚባለው መቸ ነው ?
የሰለፎች ወይም የአህለል ሱና ዋና ዋና መለያ ነጥቦች ወይም ልዩ ምልክቶቻችው ምን ምን ናቸው በሚል አጠር ያለ ምክር
በሙሀመድ ሲራጅ { ሐፊዘሁሏህ }
Download ለማውረድ ሊኩን ይጫኑት👇
https://www.dropbox.com/s/xq55oj3ft6k4wgj/4
ተጨማሪ ለወዳጅ ዘመዶችዎ #ሸር__ማድረግ አይርሱ!!
⚘ t.me/Muhammedsirage
አንድ ሰው ሰለፊ የሚባለው መቸ ነው ?
የሰለፎች ወይም የአህለል ሱና ዋና ዋና መለያ ነጥቦች ወይም ልዩ ምልክቶቻችው ምን ምን ናቸው በሚል አጠር ያለ ምክር
በሙሀመድ ሲራጅ { ሐፊዘሁሏህ }
Download ለማውረድ ሊኩን ይጫኑት👇
https://www.dropbox.com/s/xq55oj3ft6k4wgj/4
ተጨማሪ ለወዳጅ ዘመዶችዎ #ሸር__ማድረግ አይርሱ!!
⚘ t.me/Muhammedsirage
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካ የሚወጣው የአጠቃላይ ገንዘቡን 2•5% ነው። ለምሳሌ
ከ100 ሺህ=2ሺ አምስት መቶ
ከአንድ ሚሊየን =25ሺ
ከ100 ሺህ=2ሺ አምስት መቶ
ከአንድ ሚሊየን =25ሺ
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ተቀማጭ ገንዘብ ዘካ የሚወጅብበት አመት የሞላው ከሆነ ነው። እንጂ ለምሳሌ አንድ ሰው በውርስ አምስት መቶ ሺ ብር ቢያገኝና ገና 3 ወር ቢሆነው መጠኑ ለዘካ ስለደረሰ ብቻ የማውጣት ግዴታ አለበት አይባልም።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የንግድ ሸቀጦች ዘካ
~~~~~~~~~~~~~
* መነሻ ተመን (ኒሷብ) ከወረቀት የብር ኖት ጋር ተመሳሳይ ነው። (ቀደም ብየ የለጠፍኩት መለስ ብለው ያገናዝቡ።)
* የሚወጣው መጠን 2•5% ነው።
* ከንግድ ስራው በቀጥታ ተያያዥ የሆነው ገንዘብ አብሮ ተደምሮ ይሰላል ።
* በራሳቸው የግብይቱ አካል ያልሆኑ እንደ መኪና፣ ማሽኖች፣ ቤቶች፣ መጋዘኖች፣ … ያሉ ቋሚ ንብረቶች የንግድ ስራውን ለማቀላጠፍ ቢያግዙም እንኳ ዘካ አይመለከታቸውም።
* ታሳቢ የሚደረገው የሸቀጦቹ ዋጋ የተገዙበት ሳይሆን ወቅታዊ ዋጋቸው ነው።
~~~~~~~~~~~~~
* መነሻ ተመን (ኒሷብ) ከወረቀት የብር ኖት ጋር ተመሳሳይ ነው። (ቀደም ብየ የለጠፍኩት መለስ ብለው ያገናዝቡ።)
* የሚወጣው መጠን 2•5% ነው።
* ከንግድ ስራው በቀጥታ ተያያዥ የሆነው ገንዘብ አብሮ ተደምሮ ይሰላል ።
* በራሳቸው የግብይቱ አካል ያልሆኑ እንደ መኪና፣ ማሽኖች፣ ቤቶች፣ መጋዘኖች፣ … ያሉ ቋሚ ንብረቶች የንግድ ስራውን ለማቀላጠፍ ቢያግዙም እንኳ ዘካ አይመለከታቸውም።
* ታሳቢ የሚደረገው የሸቀጦቹ ዋጋ የተገዙበት ሳይሆን ወቅታዊ ዋጋቸው ነው።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካን ለቤተሰብ መስጠት ይቻላል?
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጅ፣ ለልጅ፣ ለሚስት፣ ለአያቶች እንዲሁም በሱ ሃላፊነት ስር ላሉ ዘመዶች ወጪያቸውን የመሸፈን ግዴታውን የራሱ ነውና ለነሱ ዘካ መስጠት አይችልም። [ፈታዋ ለጅነተ አድዳኢማ: 15/341–343]
* ሚስት ግን ለባሏ ዘካ የሚገባው ሰው ከሆነ መስጠት እንደምትችል ዑለማዎች ይገልፃሉ።
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጅ፣ ለልጅ፣ ለሚስት፣ ለአያቶች እንዲሁም በሱ ሃላፊነት ስር ላሉ ዘመዶች ወጪያቸውን የመሸፈን ግዴታውን የራሱ ነውና ለነሱ ዘካ መስጠት አይችልም። [ፈታዋ ለጅነተ አድዳኢማ: 15/341–343]
* ሚስት ግን ለባሏ ዘካ የሚገባው ሰው ከሆነ መስጠት እንደምትችል ዑለማዎች ይገልፃሉ።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
በወንበር ላይ መስገድ
=============
① ቆሞ መስገድ የሶላት ሩክን (ማእዘን) ነው። ስለሆነም #በግዴታ ሶላት ጊዜ መቆም የሚችል ሰው ተቀምጦ ቢሰግድ ሶላቱ ውድቅ ነው።
② በህመም ወይም በእርጅና ሳቢያ መቆም ያቃተው ሰው ወንበር ላይ ወይም መሬት ላይ ተቀምጦ ይሰግዳል።
* መቆም አቅቶት ተቀምጦ የሰገደ ሰው አጅሩ አይቀንስበትም።
③ ሩኩዕና ሱጁድ ማድረግ የሚችል ከሆነ ከወንበር ላይ ሆኖ መጠቆም ሳይሆን በትክክል መፈፀም አለበት። ለማይችለው ዑዝር ተሰጠው ማለት የሚችለውንም በዚያው ይሸፍናል ማለት አይደለም።
ለምሳሌ ሱጁድ ማድረግ የሚያቅተው ሰው መቆምና ሩኩዕ ማድረግ ከቻለ መቆምም ሩኩዕ ማድረግም ግዴታው ነው። ለሱጁዱ የተሰጠው ፈቃድ ለሩኩዑም ለመቆሙም አይሆንም። ባጭሩ የሚችለውን ማስገኘት አለበት። የኢብኑ ቁዳማን አልሙግኒ ይመልከቱ [ገፅ: 1/444]
ስለዚህ አንድ ሰው እንደ ህመሙ ሁኔታ
– መቆምም፣ ሩኩዕና ሱጁድም ካልቻለ ሙሉ ሶላቱን ወንበር ላይ ይጨርሳል፤
– መቆም ብቻ ከሆነ የሚያቅተው ለሱ ብቻ እየታገዘበት ሌሎቹን በትክክል ይፈፅማል፤
– መቆም ችሎ ያቃተው ሱጁድ ወይም ሱጁድና ረኩዕ ከሆነ ለሚያቅተው ክፍል ብቻ ወንበሩን ይታገዝበታል።
④ ረኩዕና ሱጁድ የሚያቅተው ሰው ሱጁዱን ከሩኩዑ ዝቅ ያደርጋል።
⑤ ወንበር የሚጠቀም ሰው ከኋላው ያሉ ሰዎችን እንዳያስቸግር መጠንቀቅ አለበት። ወንበሩን ወደ ኋላ አድርጎ በእግሩ ሶፍ ሊጠብቅ አይገባም። አቀማመጡን ከአቀማመጣቸው ጋር ማጣጣም አለበት።
⑥ ቆሞ መስገድ የሚችል ከሆነ ሌሎችን የማያስቸግርበት ቦታ ካገኘ ሶፉን በእግሩ ይጠብቃል። ሌሎችን የሚፈትን ከሆነ ግን ቀደም ብሎ በመቆም የወንበሩን የኋላ እግር ከሌሎች ሰጋጆች እግር ጋር ያስተካልላል።
ወሏሁ አዕለም።
=============
① ቆሞ መስገድ የሶላት ሩክን (ማእዘን) ነው። ስለሆነም #በግዴታ ሶላት ጊዜ መቆም የሚችል ሰው ተቀምጦ ቢሰግድ ሶላቱ ውድቅ ነው።
② በህመም ወይም በእርጅና ሳቢያ መቆም ያቃተው ሰው ወንበር ላይ ወይም መሬት ላይ ተቀምጦ ይሰግዳል።
* መቆም አቅቶት ተቀምጦ የሰገደ ሰው አጅሩ አይቀንስበትም።
③ ሩኩዕና ሱጁድ ማድረግ የሚችል ከሆነ ከወንበር ላይ ሆኖ መጠቆም ሳይሆን በትክክል መፈፀም አለበት። ለማይችለው ዑዝር ተሰጠው ማለት የሚችለውንም በዚያው ይሸፍናል ማለት አይደለም።
ለምሳሌ ሱጁድ ማድረግ የሚያቅተው ሰው መቆምና ሩኩዕ ማድረግ ከቻለ መቆምም ሩኩዕ ማድረግም ግዴታው ነው። ለሱጁዱ የተሰጠው ፈቃድ ለሩኩዑም ለመቆሙም አይሆንም። ባጭሩ የሚችለውን ማስገኘት አለበት። የኢብኑ ቁዳማን አልሙግኒ ይመልከቱ [ገፅ: 1/444]
ስለዚህ አንድ ሰው እንደ ህመሙ ሁኔታ
– መቆምም፣ ሩኩዕና ሱጁድም ካልቻለ ሙሉ ሶላቱን ወንበር ላይ ይጨርሳል፤
– መቆም ብቻ ከሆነ የሚያቅተው ለሱ ብቻ እየታገዘበት ሌሎቹን በትክክል ይፈፅማል፤
– መቆም ችሎ ያቃተው ሱጁድ ወይም ሱጁድና ረኩዕ ከሆነ ለሚያቅተው ክፍል ብቻ ወንበሩን ይታገዝበታል።
④ ረኩዕና ሱጁድ የሚያቅተው ሰው ሱጁዱን ከሩኩዑ ዝቅ ያደርጋል።
⑤ ወንበር የሚጠቀም ሰው ከኋላው ያሉ ሰዎችን እንዳያስቸግር መጠንቀቅ አለበት። ወንበሩን ወደ ኋላ አድርጎ በእግሩ ሶፍ ሊጠብቅ አይገባም። አቀማመጡን ከአቀማመጣቸው ጋር ማጣጣም አለበት።
⑥ ቆሞ መስገድ የሚችል ከሆነ ሌሎችን የማያስቸግርበት ቦታ ካገኘ ሶፉን በእግሩ ይጠብቃል። ሌሎችን የሚፈትን ከሆነ ግን ቀደም ብሎ በመቆም የወንበሩን የኋላ እግር ከሌሎች ሰጋጆች እግር ጋር ያስተካልላል።
ወሏሁ አዕለም።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
መነሻ ተመን (ኒሷብ) ካልደረሰ ገንዘብ ዘካ ማውጣት አይፈቀድም።
[ሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 2/631]
[ሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 2/631]
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የህፃንና የአእምሮ በሽተኛ ገንዘብ መነሻ ተመን (ኒሷብ) ከደረሰ ዘካ ሊወጣለት ግድ ይላል። ሰዎቹን ሳይሆን ገንዘቡን የሚመለከት የደካሞች ሐቅ ስለሆነ ነው።
ስለዚህ ሃላፊ ወይም ተወካይ የሆኑ ሰዎች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል።
ስለዚህ ሃላፊ ወይም ተወካይ የሆኑ ሰዎች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካን በራስም፣ በተወካይም መስጠት ይቻላል። ሆኖም ታማኝነታቸውን የማናውቃቸውን አካላት መወከል አይገባም። በአሁኑ ሰዓት የዘካን ገንዘብ ለቡድናዊ አላማ የሚያውሉ አካላትም በዝተዋል። ስለዚህ ጠንቀቅ ልንል ይገባል። ከቻልን በራሳችን ካልሆነ በምናምነው ሰው ብቻ ትክክለኛ ቦታ እንዲደርስ እናድርግ።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ውዝፍ ዘካ ያለበት!
~~~~~~~~~~~
በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የብዙ አመታት ውዝፍ ዘካ ያለበት ሰው ወደ ኋላ ተመልሶ የማውጣት ግዴታ አለበት። እንጂ ያለፈው አልፏል ይቅር አይባልም።
~~~~~~~~~~~
በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የብዙ አመታት ውዝፍ ዘካ ያለበት ሰው ወደ ኋላ ተመልሶ የማውጣት ግዴታ አለበት። እንጂ ያለፈው አልፏል ይቅር አይባልም።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካ ከወጀበበት በኋላ ሳያወጣ የሞተ ሰው!
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ልክ እንደ ሰው እዳ ዘካው መከፈል አለበት። ምክንያቱም የገንዘብ ሐቅ ስለሆነ በሰውየው ሞት ግዴታው አይወርድም። ይህ የዐጧእ፣ የሐሰን አልበስሪ፣ የዙህሪ፣ የቀታዳ፣ የሻፊዒይ፣ የአሕመድ፣ የኢስሓቅ፣ የአቡ ሠውር ፣ ወዘተ አቋም ነው።
"የአላህ እዳ ሊከፈል ይበልጥ የተገባ ነው።" [ቡኻሪና ሙስሊም]
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ልክ እንደ ሰው እዳ ዘካው መከፈል አለበት። ምክንያቱም የገንዘብ ሐቅ ስለሆነ በሰውየው ሞት ግዴታው አይወርድም። ይህ የዐጧእ፣ የሐሰን አልበስሪ፣ የዙህሪ፣ የቀታዳ፣ የሻፊዒይ፣ የአሕመድ፣ የኢስሓቅ፣ የአቡ ሠውር ፣ ወዘተ አቋም ነው።
"የአላህ እዳ ሊከፈል ይበልጥ የተገባ ነው።" [ቡኻሪና ሙስሊም]
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካን ለወላጆች፣ ለልጆች፣ ለእህትና ለወንድም!
~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጆችና ለልጆች ዘካ መስጠት እንደማይቻል ቁርጡቢ፣ ኢብኑ ሐጀርና ሌሎችም ኢጅማዕ ጠቅሰዋል። ምክንያቱ ደግሞ ልጅ ለወላጅ፣ እንዲሁም ወላጅ ለልጅ መሰረታዊ ወጪን የመሸፈን ግዴታ ስላለባቸው ነው።
ወደላይ አያትና ቅድመ አያት፣ ወደታች የልጅ ልጅም ተመሳሳይ ብይን ይይዛሉ።
ማሳሰቢያ!
~~~~~~~
*እዳ ካለባቸው እና ሊረዳቸው የሚችልበት አቅም ከሌለው ግን ሚዛን የሚደፋው ዘካ ሊሰጣቸው ይፈቀዳል የሚለው ነው ይላሉ ሸይኹል ኢስላም አሕመድ ኢብኑ ተይሚያ። [መጅሙዑል ፈታዋ: 25/90፣ 25/92]
ኢብኑ ዑሠይሚንም ተመሳሳይ ነገር ተናግረዋል። [ሸርሑል ሙምቲዕ: 6/250]
* ወንድም እህቶች ከሰጪው ጋር በአንድ ቤት ሳይሆን በውጭ የሚኖሩ ከሆኑ ዘካ ሊሰጣቸው እንደሚቻል ዑለማዎች ይገልፃሉ። በሰጪው ስር ሆነው አብረው የሚኖሩ ከሆነ ግን ሊሰጣቸው አይፈቀድም።
~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጆችና ለልጆች ዘካ መስጠት እንደማይቻል ቁርጡቢ፣ ኢብኑ ሐጀርና ሌሎችም ኢጅማዕ ጠቅሰዋል። ምክንያቱ ደግሞ ልጅ ለወላጅ፣ እንዲሁም ወላጅ ለልጅ መሰረታዊ ወጪን የመሸፈን ግዴታ ስላለባቸው ነው።
ወደላይ አያትና ቅድመ አያት፣ ወደታች የልጅ ልጅም ተመሳሳይ ብይን ይይዛሉ።
ማሳሰቢያ!
~~~~~~~
*እዳ ካለባቸው እና ሊረዳቸው የሚችልበት አቅም ከሌለው ግን ሚዛን የሚደፋው ዘካ ሊሰጣቸው ይፈቀዳል የሚለው ነው ይላሉ ሸይኹል ኢስላም አሕመድ ኢብኑ ተይሚያ። [መጅሙዑል ፈታዋ: 25/90፣ 25/92]
ኢብኑ ዑሠይሚንም ተመሳሳይ ነገር ተናግረዋል። [ሸርሑል ሙምቲዕ: 6/250]
* ወንድም እህቶች ከሰጪው ጋር በአንድ ቤት ሳይሆን በውጭ የሚኖሩ ከሆኑ ዘካ ሊሰጣቸው እንደሚቻል ዑለማዎች ይገልፃሉ። በሰጪው ስር ሆነው አብረው የሚኖሩ ከሆነ ግን ሊሰጣቸው አይፈቀድም።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የወርቅና የብር ዘካ
~~~~~~~~~~~
ወርቅ 85 ግራም
ብር 595 ግራም ከሞላ
በየዓመቱ 2•5% ዘካ ማውጣት ግዴታ ነው።
~~~~~~~~~~~
ወርቅ 85 ግራም
ብር 595 ግራም ከሞላ
በየዓመቱ 2•5% ዘካ ማውጣት ግዴታ ነው።
አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! ለቤተሰብህ የምታወጣውን ወጪ ከአላህ አጅር አገኝበታለሁ ብለህ አስብ፡፡
عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا أَنْفَقَ الرَّجُلُ عَلَى أَهْلِهِ يَحْتَسِبُهَا فَهُوَ لَهُ صَدَقَةٌ ".
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ “አንድ ሰው በቤተሰቡ (ወላጆቹ፣ ሚስቱ፣ ልጆቹ እና እሱ እነሱን መመገብ እና መንከባከብ ግዴታ የሆነበት) ላይ ከአላህ ዘንድ ምንዳ አገኛለሁ ብሎ አስቦ ወጪ ያወጣ ምፅዋት (ሰደቃ) ይሆንለታል” ኢማሙ ቢኻሪ (ረሂመሁላህ) ዘግበውታል
ከሀዲሱ የምንወስዳቸው ትምህርቶች
- የንያ ትልቅነት፡፡ በየቀኑ በየወሩ ለቤተሰባችን ስንት የምናደርገውን ነገሮች ከአላህ ሂሳብ አገኝበታለሁ ብሎ ባለማሰብ ይህን የምፅዋት ምንዳ እናጣለን፡፡ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ለቤተሰባችን በምናወጣው ወጪ ላይ አላህ ይከፍለኛል የሚለውን በጣም ትኩረት እንስጠው፣
- የአላህን ቸርነትና ከባሪያዎቹ የምትወጣውን ትንሽ ተግባር እሱ በመልካም መቀበሉ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በሌላ ሀዲስ እንደነገሩን ሚስቱን መገናኘቱ፣ ማጉረሱ ሰደቃ ነው ብለውናል፡፡
- መልካም የአላህ ባሪያ ቤተሰቦቹን ንያውን አሳምሮ ከረዳቸው የፍጡራኑ ሁሉ ረዳት አላህ ይህን ባሪያ የምፅዋት ለጋሾችን ድርሻ ይለግሰዋል፣
- አንድ የአላህ ባሪያ አላህ ምንዳዬን ይከፍለኛል ብሎ ለቤተሰቡ እስካወጣ ድረስ ቅናሽ ሳይሆን ከአላህ ዘንድ ምንዳ ነው የሚከፈለው፡፡ ይህም ታላቅ ነገር ነው፡፡ ምክንያቱም አንድ የአላህ ምንዳ ጎድሎት እሳት የሚገባ ሰውም አለና፡፡ በዛ በጭንቅ ቀን ሚዛኑ የሞልቶለት ሰው የእድል ባለቤት ነው፡፡
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከናንተ ውስጥ ምርጥ ማለት ለቤተሰቡ ጥሩ የሆነ ነው ብለዋል፡፡ አደራ ለቤተሰቦቻችን መልካም በመዋል ላይ፡፡ ይህንንም ስናደርግ አሁንም አደራ አላህ ይከፍለኛል ብሎ ማሰቡን አደራ አደራ አደራ፡፡
አላህ ሆይ! ቤተሰቦቻችንን ያንተን ፊት ፈልገን ከምንንከባከብ ባሪያዎችህ አድርገን፡፡ እውቀትንም ጨምርልን፡፡ ዲንን አስገንዝበን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا أَنْفَقَ الرَّجُلُ عَلَى أَهْلِهِ يَحْتَسِبُهَا فَهُوَ لَهُ صَدَقَةٌ ".
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ይላሉ “አንድ ሰው በቤተሰቡ (ወላጆቹ፣ ሚስቱ፣ ልጆቹ እና እሱ እነሱን መመገብ እና መንከባከብ ግዴታ የሆነበት) ላይ ከአላህ ዘንድ ምንዳ አገኛለሁ ብሎ አስቦ ወጪ ያወጣ ምፅዋት (ሰደቃ) ይሆንለታል” ኢማሙ ቢኻሪ (ረሂመሁላህ) ዘግበውታል
ከሀዲሱ የምንወስዳቸው ትምህርቶች
- የንያ ትልቅነት፡፡ በየቀኑ በየወሩ ለቤተሰባችን ስንት የምናደርገውን ነገሮች ከአላህ ሂሳብ አገኝበታለሁ ብሎ ባለማሰብ ይህን የምፅዋት ምንዳ እናጣለን፡፡ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ለቤተሰባችን በምናወጣው ወጪ ላይ አላህ ይከፍለኛል የሚለውን በጣም ትኩረት እንስጠው፣
- የአላህን ቸርነትና ከባሪያዎቹ የምትወጣውን ትንሽ ተግባር እሱ በመልካም መቀበሉ፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በሌላ ሀዲስ እንደነገሩን ሚስቱን መገናኘቱ፣ ማጉረሱ ሰደቃ ነው ብለውናል፡፡
- መልካም የአላህ ባሪያ ቤተሰቦቹን ንያውን አሳምሮ ከረዳቸው የፍጡራኑ ሁሉ ረዳት አላህ ይህን ባሪያ የምፅዋት ለጋሾችን ድርሻ ይለግሰዋል፣
- አንድ የአላህ ባሪያ አላህ ምንዳዬን ይከፍለኛል ብሎ ለቤተሰቡ እስካወጣ ድረስ ቅናሽ ሳይሆን ከአላህ ዘንድ ምንዳ ነው የሚከፈለው፡፡ ይህም ታላቅ ነገር ነው፡፡ ምክንያቱም አንድ የአላህ ምንዳ ጎድሎት እሳት የሚገባ ሰውም አለና፡፡ በዛ በጭንቅ ቀን ሚዛኑ የሞልቶለት ሰው የእድል ባለቤት ነው፡፡
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከናንተ ውስጥ ምርጥ ማለት ለቤተሰቡ ጥሩ የሆነ ነው ብለዋል፡፡ አደራ ለቤተሰቦቻችን መልካም በመዋል ላይ፡፡ ይህንንም ስናደርግ አሁንም አደራ አላህ ይከፍለኛል ብሎ ማሰቡን አደራ አደራ አደራ፡፡
አላህ ሆይ! ቤተሰቦቻችንን ያንተን ፊት ፈልገን ከምንንከባከብ ባሪያዎችህ አድርገን፡፡ እውቀትንም ጨምርልን፡፡ ዲንን አስገንዝበን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (كوني زوجة صالحة تقية)
Muhammedsirage M.Nur
ከገባ 3 ወይም አራት ቀናትን ብቻ ያስቆጠረ የሚመስለው የተከበረው የረመዳን ወር ተጋመሰ!!
በሚገርም ፍጥነት ላይመለስ ገሰገሰ!!ከፊሎቻችን አደንዛዥ ድራማዎችን በማየት፣ ሌሎቻችን ግዜን ብቻ ሳይሆን ልብንም ጭምር የሚገሉ ሌሎች ከንቱ ነገሮችን በመፈፀም እና በመመልከት ሰንፈንና አመፀኞች ሆነን ከረምን።
በርካቶ ወንድሞችና እህቶች ደግሞ የበረከቱ መልካም ስራዎችን በማብዛት በርካታ ነገርን እየሸመቱበት ይገኛሉ!! አላህ ወደነሱ ይቀላቅለን!
ዛሬም የተውበት በር ክፍት ነው! ረመዳንም አላመለጠም! እንደውም ከረመዳንም የለይለቱል ቀድር መገኛ ሌሊቶች ተብለው በሰፊው የሚነገርላቸው ቀናት ፊት ለፊታችን ይገኛሉ!
አልመሸምና አሁንም ወደ አዛኙ አላህ እንመለስ ስል ነፍሴን ፣እንዲሁም ወንድሞቼንና እህቶቼን እመክራለሁ።
አላህ ይምራን! ! በእዝነቱ ይመልሰን! !
⚘ t.me/Muhammedsirage
ከገባ 3 ወይም አራት ቀናትን ብቻ ያስቆጠረ የሚመስለው የተከበረው የረመዳን ወር ተጋመሰ!!
በሚገርም ፍጥነት ላይመለስ ገሰገሰ!!ከፊሎቻችን አደንዛዥ ድራማዎችን በማየት፣ ሌሎቻችን ግዜን ብቻ ሳይሆን ልብንም ጭምር የሚገሉ ሌሎች ከንቱ ነገሮችን በመፈፀም እና በመመልከት ሰንፈንና አመፀኞች ሆነን ከረምን።
በርካቶ ወንድሞችና እህቶች ደግሞ የበረከቱ መልካም ስራዎችን በማብዛት በርካታ ነገርን እየሸመቱበት ይገኛሉ!! አላህ ወደነሱ ይቀላቅለን!
ዛሬም የተውበት በር ክፍት ነው! ረመዳንም አላመለጠም! እንደውም ከረመዳንም የለይለቱል ቀድር መገኛ ሌሊቶች ተብለው በሰፊው የሚነገርላቸው ቀናት ፊት ለፊታችን ይገኛሉ!
አልመሸምና አሁንም ወደ አዛኙ አላህ እንመለስ ስል ነፍሴን ፣እንዲሁም ወንድሞቼንና እህቶቼን እመክራለሁ።
አላህ ይምራን! ! በእዝነቱ ይመልሰን! !
⚘ t.me/Muhammedsirage
ስለ ዘካ በኢብን ሙነወር የተዘጋጁትን አጫጭር ፖስቶች ከዚህ በታች በአንድ ላይ ታገኙታላችሁ
የብርህ መጠን ለዘካ መድረሱን እንዴት ነው የምታውቀው?
ዝቅተኛው ዘካ የሚወጅብበት የወረቀት ብር መጠን
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
የወረቀት የብር ኖት የዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ)
ከአመት አመት ሊለያይ ይችላል። ምክያቱም ሂሳቡ የሚሰራው ወቅታዊውን የወርቅና የብር (ሲልቨር) ዋጋ በማስላት ነውና።
።
አወጣጡም
።
እንደሚታወቀው
የወርቅ ኒሷብ=85 ግራም ሲሆን
የብር ኒሷብ ደግሞ=595 ግራም ነው።
።
ስለዚህ ወቅታዊውን የ85 ግራም ወርቅ ዋጋ እና የ595 ግራም የብር ዋጋ አስልተን ዝቅ ያለውን እንወስዳለን።
(ዝቅ ያለውን መነሻ ማድረግ የበርካታ ዑለማዎች አቋም ነው።)
።
ለምሳሌ ወቅታዊ የ1 ግራም ወርቅ ዋጋ 1,000 ብር ቢሆን
የወርቅ ኒሷብ ዋጋ 85×1,000=85,000 ብር ይሆናል።
ወቅታዊ የ 1 ግራም ብር ዋጋ 80 ብር ቢሆን
የብር ኒሷብ ዋጋ 595×80=47,600 ብር ይሆናል።
በዚህም መሰረት ወቅታዊው የወረቀት ብር ኖት የዘካ መነሻ ተመን ከሁለቱ ዝቅ ያለው ማለትም 47,600 ይሆናል ማለት ነው። እናም ይህን ያክል መጠን ብር ያለው ሰው ዘካ ወጅቦበታል ማለት ነው።
ማሳሰቢያ
① ዛሬ ዛሬ ካለው ሁኔታ ስንነሳ የብር ኒሷብ ከወርቅ ኒሷብ ያነሰ ነው። ስለሆነም በቀጥታ የ595 ግራምን ብር ወቅታዊ ዋጋ በማስላት ገንዘባችን ለዘካ ደርሷል ወይስ አልደረሰም የሚለውን በቀላሉ መለየት እንችላለን።
② ያቀረብኩት የወርቅና የብር ዋጋ ለምሳሌ ብቻ የቀረበ ነው። ወቅታዊውን ዋጋ አጣርቶ ማስላት ያስፈልጋል። መረጃ ያለው ካለም ከስር ቢያስቀምጠው መልካም ነው።
والله أعلم
ተቀማጭ ገንዘብ ዘካ የሚወጅብበት አመት የሞላው ከሆነ ነው። እንጂ ለምሳሌ አንድ ሰው በውርስ አምስት መቶ ሺ ብር ቢያገኝና ገና 3 ወር ቢሆነው መጠኑ ለዘካ ስለደረሰ ብቻ የማውጣት ግዴታ አለበት አይባልም።
የንግድ ሸቀጦች ዘካ
~~~~~~~~~~~~~
* መነሻ ተመን (ኒሷብ) ከወረቀት የብር ኖት ጋር ተመሳሳይ ነው። (ቀደም ብየ የለጠፍኩት መለስ ብለው ያገናዝቡ።)
* የሚወጣው መጠን 2•5% ነው።
* ከንግድ ስራው በቀጥታ ተያያዥ የሆነው ገንዘብ አብሮ ተደምሮ ይሰላል ።
* በራሳቸው የግብይቱ አካል ያልሆኑ እንደ መኪና፣ ማሽኖች፣ ቤቶች፣ መጋዘኖች፣ … ያሉ ቋሚ ንብረቶች የንግድ ስራውን ለማቀላጠፍ ቢያግዙም እንኳ ዘካ አይመለከታቸውም።
* ታሳቢ የሚደረገው የሸቀጦቹ ዋጋ የተገዙበት ሳይሆን ወቅታዊ ዋጋቸው ነው።
ዘካን ለቤተሰብ መስጠት ይቻላል?
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጅ፣ ለልጅ፣ ለሚስት፣ ለአያቶች እንዲሁም በሱ ሃላፊነት ስር ላሉ ዘመዶች ወጪያቸውን የመሸፈን ግዴታውን የራሱ ነውና ለነሱ ዘካ መስጠት አይችልም። [ፈታዋ ለጅነተ አድዳኢማ: 15/341–343]
* ሚስት ግን ለባሏ ዘካ የሚገባው ሰው ከሆነ መስጠት እንደምትችል ዑለማዎች ይገልፃሉ።
* በራሳቸው ቤት የሚኖሩ ከሆነ (ማለትም በሰጪው ቤት ካልሆኑ) ለእህት ለወንድም ዘካ መስጠት ይቻላል።
የዘካን ገንዘብ ለመስጂድና ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማዋል አይቻልም ይላሉ በርካታ ዑለማዎች። ሚዛን የሚደፋውም ይሄ ነው ይላሉ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ።
በዒልም ፍለጋ ላይ ለተሰማሩ ደረሶች መስራት የሚችሉበት አቅም ቢኖራቸው እንኳ መስጠት ይቻላል። ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን። [መጅሙዑል ፈታዋ: 18/409]
ዘካን ለአንድ ሰው ብንሰጥ ይሻላል ወይስ ለብዙ ሰዎች መበተን?
ይበልጥ ጠቃሚ ነው የምንለውን መምረጥ እንችላለን። በርካታ ህዝብ ከባድ ችግር ላይ ወድቆ ከሆነ ለአንድ ሰው ከምናደርገው መጥቀም በሚችል መጠን ለተወሰኑ ሰዎች ማከፋፈሉ ነው የሚሻለው።
("መጥቀም በሚችል" ስል 50: 50 ብር ላከፋፍል ቢል በአሁኑ ሰዓት ምንም ትርጉም እንደሌለው ይታወቃል።)
አንፃራዊ በሆነ መልኩ ድሃዎቹ ያለባቸው ችግር ቀለል የሚል ከሆነ ለአንድ ሰው፣ ለሁለት ሰው በመስጠት ራሳቸውን እንዲችሉ ማገዝ ሊሻል ይችላል።
ባጭሩ የተሻለ ይጠቅማል የምንለውን አይተን መወሰኑ ነው የሚሻለው። ወላሁ አዕለም።
መነሻ ተመን (ኒሷብ) ካልደረሰ ገንዘብ ዘካ ማውጣት አይፈቀድም።
[ሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 2/631]
የህፃንና የአእምሮ በሽተኛ ገንዘብ መነሻ ተመን (ኒሷብ) ከደረሰ ዘካ ሊወጣለት ግድ ይላል። ሰዎቹን ሳይሆን ገንዘቡን የሚመለከት የደካሞች ሐቅ ስለሆነ ነው።
ስለዚህ ሃላፊ ወይም ተወካይ የሆኑ ሰዎች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል።
ዘካን በራስም፣ በተወካይም መስጠት ይቻላል። ሆኖም ታማኝነታቸውን የማናውቃቸውን አካላት መወከል አይገባም። በአሁኑ ሰዓት የዘካን ገንዘብ ለቡድናዊ አላማ የሚያውሉ አካላትም በዝተዋል። ስለዚህ ጠንቀቅ ልንል ይገባል። ከቻልን በራሳችን ካልሆነ በምናምነው ሰው ብቻ ትክክለኛ ቦታ እንዲደርስ እናድርግ።
ውዝፍ ዘካ ያለበት!
~~~~~~~~~~~
በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የብዙ አመታት ውዝፍ ዘካ ያለበት ሰው ወደ ኋላ ተመልሶ የማውጣት ግዴታ አለበት። እንጂ ያለፈው አልፏል ይቅር አይባልም።
ዘካ ከወጀበበት በኋላ ሳያወጣ የሞተ ሰው!
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ልክ እንደ ሰው እዳ ዘካው መከፈል አለበት። ምክንያቱም የገንዘብ ሐቅ ስለሆነ በሰውየው ሞት ግዴታው አይወርድም። ይህ የዐጧእ፣ የሐሰን አልበስሪ፣ የዙህሪ፣ የቀታዳ፣ የሻፊዒይ፣ የአሕመድ፣ የኢስሓቅ፣ የአቡ ሠውር ፣ ወዘተ አቋም ነው።
"የአላህ እዳ ሊከፈል ይበልጥ የተገባ ነው።" [ቡኻሪና ሙስሊም]
ዘካን ለወላጆች፣ ለልጆች፣ ለእህትና ለወንድም!
~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጆችና ለልጆች ዘካ መስጠት እንደማይቻል ቁርጡቢ፣ ኢብኑ ሐጀርና ሌሎችም ኢጅማዕ ጠቅሰዋል። ምክንያቱ ደግሞ ልጅ ለወላጅ፣ እንዲሁም ወላጅ ለልጅ መሰረታዊ ወጪን የመሸፈን ግዴታ ስላለባቸው ነው።
ወደላይ አያትና ቅድመ አያት፣ ወደታች የልጅ ልጅም ተመሳሳይ ብይን ይይዛሉ።
ማሳሰቢያ!
~~~~~~~
*እዳ ካለባቸው እንዲሁም ሊረዳቸው የሚችልበት አቅም ከሌለው ግን ሚዛን የሚደፋው ዘካ ሊሰጣቸው ይፈቀዳል የሚለው ነው ይላሉ ሸይኹል ኢስላም አሕመድ ኢብኑ ተይሚያ። [መጅሙዑል ፈታዋ: 25/90፣ 25/92]
ኢብኑ ዑሠይሚንም ተመሳሳይ ነገር ተናግረዋል። [ሸርሑል ሙምቲዕ: 6/250]
* ወንድም እህቶች ከሰጪው ጋር በአንድ ቤት ሳይሆን በውጭ የሚኖሩ ከሆኑ ዘካ ሊሰጣቸው እንደሚቻል ዑለማዎች ይገልፃሉ። በሰጪው ስር ሆነው አብረው የሚኖሩ ከሆነ ግን ሊሰጣቸው አይፈቀድም።
የወርቅና የብር ዘካ
~~~~~~~~~~~
ወርቅ 85 ግራም
ብር 595 ግራም ከሞላ
በየዓመቱ 2•5% ዘካ ማውጣት ግዴታ ነው።
ለሽያጭ/ ለንግድ ታስቦ የተዘጋጀ ቤት/ መሬት ከታሰበበት ጊዜ ጀምሮ አመት ከሞላው ቢሸጥም ባይሸጥም ዘካ አለበት።
* ለሽያጭ የተዘጋጀ ሳይሆን ነገር ግን ጉዳዩን ጨርሶ ወይም ሐሳቡን ቀይሮ ሊሸጠው ወሰነ። በዚህ ላይ እያለ ገዢ አጥቶ ሳይሸጥ አመት ቢቆይ እንኳ ዘካ የለበትም። ከተሸጠ በኋላ ገንዘቡ አመት ሲሞላው ዘካ አለበት።
* መኪናም ቢሆን እንዲሁ ነው። ለሽያጭ ከተገዛ ባይሸጥ እንኳ ወቅታዊ ዋጋው ተገምቶ ዘካ ማውጣት ግድ ነው። ለመገልገያ ከተገዛ ግን የለበትም።
።።።
የብርህ መጠን ለዘካ መድረሱን እንዴት ነው የምታውቀው?
ዝቅተኛው ዘካ የሚወጅብበት የወረቀት ብር መጠን
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
የወረቀት የብር ኖት የዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ)
ከአመት አመት ሊለያይ ይችላል። ምክያቱም ሂሳቡ የሚሰራው ወቅታዊውን የወርቅና የብር (ሲልቨር) ዋጋ በማስላት ነውና።
።
አወጣጡም
።
እንደሚታወቀው
የወርቅ ኒሷብ=85 ግራም ሲሆን
የብር ኒሷብ ደግሞ=595 ግራም ነው።
።
ስለዚህ ወቅታዊውን የ85 ግራም ወርቅ ዋጋ እና የ595 ግራም የብር ዋጋ አስልተን ዝቅ ያለውን እንወስዳለን።
(ዝቅ ያለውን መነሻ ማድረግ የበርካታ ዑለማዎች አቋም ነው።)
።
ለምሳሌ ወቅታዊ የ1 ግራም ወርቅ ዋጋ 1,000 ብር ቢሆን
የወርቅ ኒሷብ ዋጋ 85×1,000=85,000 ብር ይሆናል።
ወቅታዊ የ 1 ግራም ብር ዋጋ 80 ብር ቢሆን
የብር ኒሷብ ዋጋ 595×80=47,600 ብር ይሆናል።
በዚህም መሰረት ወቅታዊው የወረቀት ብር ኖት የዘካ መነሻ ተመን ከሁለቱ ዝቅ ያለው ማለትም 47,600 ይሆናል ማለት ነው። እናም ይህን ያክል መጠን ብር ያለው ሰው ዘካ ወጅቦበታል ማለት ነው።
ማሳሰቢያ
① ዛሬ ዛሬ ካለው ሁኔታ ስንነሳ የብር ኒሷብ ከወርቅ ኒሷብ ያነሰ ነው። ስለሆነም በቀጥታ የ595 ግራምን ብር ወቅታዊ ዋጋ በማስላት ገንዘባችን ለዘካ ደርሷል ወይስ አልደረሰም የሚለውን በቀላሉ መለየት እንችላለን።
② ያቀረብኩት የወርቅና የብር ዋጋ ለምሳሌ ብቻ የቀረበ ነው። ወቅታዊውን ዋጋ አጣርቶ ማስላት ያስፈልጋል። መረጃ ያለው ካለም ከስር ቢያስቀምጠው መልካም ነው።
والله أعلم
ተቀማጭ ገንዘብ ዘካ የሚወጅብበት አመት የሞላው ከሆነ ነው። እንጂ ለምሳሌ አንድ ሰው በውርስ አምስት መቶ ሺ ብር ቢያገኝና ገና 3 ወር ቢሆነው መጠኑ ለዘካ ስለደረሰ ብቻ የማውጣት ግዴታ አለበት አይባልም።
የንግድ ሸቀጦች ዘካ
~~~~~~~~~~~~~
* መነሻ ተመን (ኒሷብ) ከወረቀት የብር ኖት ጋር ተመሳሳይ ነው። (ቀደም ብየ የለጠፍኩት መለስ ብለው ያገናዝቡ።)
* የሚወጣው መጠን 2•5% ነው።
* ከንግድ ስራው በቀጥታ ተያያዥ የሆነው ገንዘብ አብሮ ተደምሮ ይሰላል ።
* በራሳቸው የግብይቱ አካል ያልሆኑ እንደ መኪና፣ ማሽኖች፣ ቤቶች፣ መጋዘኖች፣ … ያሉ ቋሚ ንብረቶች የንግድ ስራውን ለማቀላጠፍ ቢያግዙም እንኳ ዘካ አይመለከታቸውም።
* ታሳቢ የሚደረገው የሸቀጦቹ ዋጋ የተገዙበት ሳይሆን ወቅታዊ ዋጋቸው ነው።
ዘካን ለቤተሰብ መስጠት ይቻላል?
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጅ፣ ለልጅ፣ ለሚስት፣ ለአያቶች እንዲሁም በሱ ሃላፊነት ስር ላሉ ዘመዶች ወጪያቸውን የመሸፈን ግዴታውን የራሱ ነውና ለነሱ ዘካ መስጠት አይችልም። [ፈታዋ ለጅነተ አድዳኢማ: 15/341–343]
* ሚስት ግን ለባሏ ዘካ የሚገባው ሰው ከሆነ መስጠት እንደምትችል ዑለማዎች ይገልፃሉ።
* በራሳቸው ቤት የሚኖሩ ከሆነ (ማለትም በሰጪው ቤት ካልሆኑ) ለእህት ለወንድም ዘካ መስጠት ይቻላል።
የዘካን ገንዘብ ለመስጂድና ትምህርት ቤቶች ግንባታ ማዋል አይቻልም ይላሉ በርካታ ዑለማዎች። ሚዛን የሚደፋውም ይሄ ነው ይላሉ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ።
በዒልም ፍለጋ ላይ ለተሰማሩ ደረሶች መስራት የሚችሉበት አቅም ቢኖራቸው እንኳ መስጠት ይቻላል። ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን። [መጅሙዑል ፈታዋ: 18/409]
ዘካን ለአንድ ሰው ብንሰጥ ይሻላል ወይስ ለብዙ ሰዎች መበተን?
ይበልጥ ጠቃሚ ነው የምንለውን መምረጥ እንችላለን። በርካታ ህዝብ ከባድ ችግር ላይ ወድቆ ከሆነ ለአንድ ሰው ከምናደርገው መጥቀም በሚችል መጠን ለተወሰኑ ሰዎች ማከፋፈሉ ነው የሚሻለው።
("መጥቀም በሚችል" ስል 50: 50 ብር ላከፋፍል ቢል በአሁኑ ሰዓት ምንም ትርጉም እንደሌለው ይታወቃል።)
አንፃራዊ በሆነ መልኩ ድሃዎቹ ያለባቸው ችግር ቀለል የሚል ከሆነ ለአንድ ሰው፣ ለሁለት ሰው በመስጠት ራሳቸውን እንዲችሉ ማገዝ ሊሻል ይችላል።
ባጭሩ የተሻለ ይጠቅማል የምንለውን አይተን መወሰኑ ነው የሚሻለው። ወላሁ አዕለም።
መነሻ ተመን (ኒሷብ) ካልደረሰ ገንዘብ ዘካ ማውጣት አይፈቀድም።
[ሙግኒ፣ ኢብኑ ቁዳማ: 2/631]
የህፃንና የአእምሮ በሽተኛ ገንዘብ መነሻ ተመን (ኒሷብ) ከደረሰ ዘካ ሊወጣለት ግድ ይላል። ሰዎቹን ሳይሆን ገንዘቡን የሚመለከት የደካሞች ሐቅ ስለሆነ ነው።
ስለዚህ ሃላፊ ወይም ተወካይ የሆኑ ሰዎች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል።
ዘካን በራስም፣ በተወካይም መስጠት ይቻላል። ሆኖም ታማኝነታቸውን የማናውቃቸውን አካላት መወከል አይገባም። በአሁኑ ሰዓት የዘካን ገንዘብ ለቡድናዊ አላማ የሚያውሉ አካላትም በዝተዋል። ስለዚህ ጠንቀቅ ልንል ይገባል። ከቻልን በራሳችን ካልሆነ በምናምነው ሰው ብቻ ትክክለኛ ቦታ እንዲደርስ እናድርግ።
ውዝፍ ዘካ ያለበት!
~~~~~~~~~~~
በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የብዙ አመታት ውዝፍ ዘካ ያለበት ሰው ወደ ኋላ ተመልሶ የማውጣት ግዴታ አለበት። እንጂ ያለፈው አልፏል ይቅር አይባልም።
ዘካ ከወጀበበት በኋላ ሳያወጣ የሞተ ሰው!
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
ልክ እንደ ሰው እዳ ዘካው መከፈል አለበት። ምክንያቱም የገንዘብ ሐቅ ስለሆነ በሰውየው ሞት ግዴታው አይወርድም። ይህ የዐጧእ፣ የሐሰን አልበስሪ፣ የዙህሪ፣ የቀታዳ፣ የሻፊዒይ፣ የአሕመድ፣ የኢስሓቅ፣ የአቡ ሠውር ፣ ወዘተ አቋም ነው።
"የአላህ እዳ ሊከፈል ይበልጥ የተገባ ነው።" [ቡኻሪና ሙስሊም]
ዘካን ለወላጆች፣ ለልጆች፣ ለእህትና ለወንድም!
~~~~~~~~~~~~~~~~
ለወላጆችና ለልጆች ዘካ መስጠት እንደማይቻል ቁርጡቢ፣ ኢብኑ ሐጀርና ሌሎችም ኢጅማዕ ጠቅሰዋል። ምክንያቱ ደግሞ ልጅ ለወላጅ፣ እንዲሁም ወላጅ ለልጅ መሰረታዊ ወጪን የመሸፈን ግዴታ ስላለባቸው ነው።
ወደላይ አያትና ቅድመ አያት፣ ወደታች የልጅ ልጅም ተመሳሳይ ብይን ይይዛሉ።
ማሳሰቢያ!
~~~~~~~
*እዳ ካለባቸው እንዲሁም ሊረዳቸው የሚችልበት አቅም ከሌለው ግን ሚዛን የሚደፋው ዘካ ሊሰጣቸው ይፈቀዳል የሚለው ነው ይላሉ ሸይኹል ኢስላም አሕመድ ኢብኑ ተይሚያ። [መጅሙዑል ፈታዋ: 25/90፣ 25/92]
ኢብኑ ዑሠይሚንም ተመሳሳይ ነገር ተናግረዋል። [ሸርሑል ሙምቲዕ: 6/250]
* ወንድም እህቶች ከሰጪው ጋር በአንድ ቤት ሳይሆን በውጭ የሚኖሩ ከሆኑ ዘካ ሊሰጣቸው እንደሚቻል ዑለማዎች ይገልፃሉ። በሰጪው ስር ሆነው አብረው የሚኖሩ ከሆነ ግን ሊሰጣቸው አይፈቀድም።
የወርቅና የብር ዘካ
~~~~~~~~~~~
ወርቅ 85 ግራም
ብር 595 ግራም ከሞላ
በየዓመቱ 2•5% ዘካ ማውጣት ግዴታ ነው።
ለሽያጭ/ ለንግድ ታስቦ የተዘጋጀ ቤት/ መሬት ከታሰበበት ጊዜ ጀምሮ አመት ከሞላው ቢሸጥም ባይሸጥም ዘካ አለበት።
* ለሽያጭ የተዘጋጀ ሳይሆን ነገር ግን ጉዳዩን ጨርሶ ወይም ሐሳቡን ቀይሮ ሊሸጠው ወሰነ። በዚህ ላይ እያለ ገዢ አጥቶ ሳይሸጥ አመት ቢቆይ እንኳ ዘካ የለበትም። ከተሸጠ በኋላ ገንዘቡ አመት ሲሞላው ዘካ አለበት።
* መኪናም ቢሆን እንዲሁ ነው። ለሽያጭ ከተገዛ ባይሸጥ እንኳ ወቅታዊ ዋጋው ተገምቶ ዘካ ማውጣት ግድ ነው። ለመገልገያ ከተገዛ ግን የለበትም።
።።።