አቡበክር አሕመድ ወዴት እየሄደ ነው?
“ሁላችንም የፈጣሪ ልጆች ነን፡፡…..” ብሏል፡፡
በአደባባይ ለተሳሳተው በአደባባይ እዛው ሚድያ ወይንም ሌላ ሚድያ ላይ ቀርቦ ስህተቱን ማረም አለበት፡፡
አላህ ሚስትም፣ ወንድ ልጆችም፣ ሴት ልጆችም የሉትም፡፡ አላህ ክህደት ከሚላቸው ነገሮች ቁጥር አንዱ አላህን ሚስት እና ልጆች አሉ የሚለው እምነት ነው፡፡ ከክርስትና እና ከየሁዳ እምነት ጋር ከሚለያዩን ታላቅ አርእስቶች ውስጥ አላህ ልጅ አለው የለውም የሚለው ነው፡፡ እኛ ሙስሊሞች ለአላህ ልጅም፣ ሚስትም የለውም እንላለን፡፡ የሁዳና ክርስትያኖች “እኛም የአላህ ልጆች ነን፣ እዝራም የአላህ ልጅ ነው፣ ኢየሱስም የአላህ ልጅ ነው፡፡” ይላሉ፡፡ አላህ ከየሁዳዎችም፣ ከክርስትያኖችም፣ ከመካ አጋሪያንም ይህን አባባል ውድቅ አድርጓል
1) የሁዳዎች እዝራ የአላህ ልጅ ነው አሉ፡፡
[9:30] وَقَالَتِ ٱلْيَهُودُ عُزَيْرٌ ٱبْنُ ٱللَّهِ
አይሁድ ዑዘይር የአላህ ልጅ ነው አለች፡፡
2) ክርስትያኖች ኢሳ የአላህ ልጅ ነው አሉ
[9:30] وَقَالَتِ ٱلنَّصَٰرَى ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ ٱللَّهِ ۖ
ክርስቲያኖችም አልመሲሕ የአላህ ልጅ ነው አሉ፡፡
3) የመካ አጋሪያን መላእቶች የአላህ ሴት ልጆች ናቸው አሉ
[21:26] وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحْمَٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
«(አዛኙ አላህ) አልረሕማንም (ከመላእክት) ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም (መላእክት) የተከበሩ ባሮች ናቸው፡፡
የሁዳና ነሷና “እኛ የአላህ ልጆች ነን” ቢሉም አላህ ውድቅ አደረገባቸው፡፡ አላህ ሚስትም ልጅም የለውም፡፡
ማስረጃዎቹም እንደሚከተሉት ናቸው
ጂኖች ምን እንዳሉ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
[72:3] وَأَنَّهُۥ تَعَٰلَىٰ جَدُّ رَبِّنَا مَا ٱتَّخَذَ صَٰحِبَةً وَلَا وَلَدًا
‹እነሆም የጌታችን ክብር ላቀ፡፡ ሚስትንም ልጅንም አልያዘም፡፡›
- ሱረቱል ኢኽላስ በመባል የምትታወቀው ሱራ ላይ አላህ እንዲህ ይለናል
[112:1] قُلْ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
[112:2] ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
[112:3] لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
[112:4] وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»
- አላህ ልጅ አለው ስላሉ ብቻ አላህ ምን ያህል እንደተቆጣ እንዲህ ይለናል
[19:88] وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحْمَٰنُ وَلَدًا
«አልረሕማንም ልጅን ያዘ (ወለደ)» አሉ፡፡
[19:89] لَّقَدْ جِئْتُمْ شَيْـًٔا إِدًّا
ከባድ መጥፎን ነገር በእርግጥ አመጣችሁ፡፡
[19:90] تَكَادُ ٱلسَّمَٰوَٰتُ يَتَفَطَّرْنَ مِنْهُ وَتَنشَقُّ ٱلْأَرْضُ وَتَخِرُّ ٱلْجِبَالُ هَدًّا
ከእርሱ (ከንግግራቸው) ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፡፡
[19:91] أَن دَعَوْا۟ لِلرَّحْمَٰنِ وَلَدًا
ለአልረሕማን ልጅ አልለው ስለአሉ፡፡
[19:92] وَمَا يَنۢبَغِى لِلرَّحْمَٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
(ለአላህ) ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡
አቡበክር አሕመድ እባክህ ለነፍስህ እዘንላት ፖለቲካ ይቅርብህ፡፡ ይሀው በጥፋት ላይ ጥፋት እየፈፀምክ ነው፡፡ እናንተ ትላንት ሙስሊሙን ከነ አቡበክር እና ጓደኞቹ ስናስጠነቅቅ “አርፋችሁ ቁጭ በሉ፣ እናንተ ለዚህ የተገባችሁ አይደላችሁም፣ ኡማውን አትበታትኑ፣ ታዋቂ ለመሆን ፈልጋችሁ ነው እያላችሁ ንያችንን ስትፈትሹ የነበራችሁ፣ ቅናት ነው ስትሉ የነበራችሁ፣ ትንሽ እውቀት ይዛችሁ አታውሩ፣ …..” ስትሉን የነበራችሁ እና ለነዚህ ሰዎች ጥብቅና ስትቆሙ የነበራችሁ ሁሉ አሁንስ ተረዳችሁት ጥፋታችሁን እና ጥብቅና የቆማችሁላቸውን ሰዎች ጥፋት?
እኛ በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ድሮ የነበርንበት አቋም ላይ ነው ያለነው፡፡ እንዲህ አይነትን ጥፋት አይተን ዝም አንልም፡፡ ለአንዷ ብቸኛ ሐቅ እንጂ ለማንም ቡድን ጥብቅና አንቆምም፡፡ አሕባሽን ተቃውመን ኢኽዋንን ዝም አንልም፡፡ ምስጋና ሁሉ ለአላህ ነው፡፡ ባጢል ባጢል ነው ከአህባሽ ይምጣ፣ ከኢኽዋን፡፡
የአቡበክር አሕመድን ንግግር ቆርጣችሁበት ነው ለምትሉ ይሀው “ሁላችንም የፈጣሪ ልጆች ነን” ካለው ንግግሩ በፊትና በኋላ ያሉ ንግግሮቹንም አስቀምጫለሁ፡፡
አላህ ሐቅን በሐቅነቱ ያሳየን የምንቀበለውም ያድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብዩ ሙሐመድ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatTextPosts/431
“ሁላችንም የፈጣሪ ልጆች ነን፡፡…..” ብሏል፡፡
በአደባባይ ለተሳሳተው በአደባባይ እዛው ሚድያ ወይንም ሌላ ሚድያ ላይ ቀርቦ ስህተቱን ማረም አለበት፡፡
አላህ ሚስትም፣ ወንድ ልጆችም፣ ሴት ልጆችም የሉትም፡፡ አላህ ክህደት ከሚላቸው ነገሮች ቁጥር አንዱ አላህን ሚስት እና ልጆች አሉ የሚለው እምነት ነው፡፡ ከክርስትና እና ከየሁዳ እምነት ጋር ከሚለያዩን ታላቅ አርእስቶች ውስጥ አላህ ልጅ አለው የለውም የሚለው ነው፡፡ እኛ ሙስሊሞች ለአላህ ልጅም፣ ሚስትም የለውም እንላለን፡፡ የሁዳና ክርስትያኖች “እኛም የአላህ ልጆች ነን፣ እዝራም የአላህ ልጅ ነው፣ ኢየሱስም የአላህ ልጅ ነው፡፡” ይላሉ፡፡ አላህ ከየሁዳዎችም፣ ከክርስትያኖችም፣ ከመካ አጋሪያንም ይህን አባባል ውድቅ አድርጓል
1) የሁዳዎች እዝራ የአላህ ልጅ ነው አሉ፡፡
[9:30] وَقَالَتِ ٱلْيَهُودُ عُزَيْرٌ ٱبْنُ ٱللَّهِ
አይሁድ ዑዘይር የአላህ ልጅ ነው አለች፡፡
2) ክርስትያኖች ኢሳ የአላህ ልጅ ነው አሉ
[9:30] وَقَالَتِ ٱلنَّصَٰرَى ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ ٱللَّهِ ۖ
ክርስቲያኖችም አልመሲሕ የአላህ ልጅ ነው አሉ፡፡
3) የመካ አጋሪያን መላእቶች የአላህ ሴት ልጆች ናቸው አሉ
[21:26] وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحْمَٰنُ وَلَدًا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۚ بَلْ عِبَادٌ مُّكْرَمُونَ
«(አዛኙ አላህ) አልረሕማንም (ከመላእክት) ልጅን ያዘ» አሉ፡፡ ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም (መላእክት) የተከበሩ ባሮች ናቸው፡፡
የሁዳና ነሷና “እኛ የአላህ ልጆች ነን” ቢሉም አላህ ውድቅ አደረገባቸው፡፡ አላህ ሚስትም ልጅም የለውም፡፡
ማስረጃዎቹም እንደሚከተሉት ናቸው
ጂኖች ምን እንዳሉ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
[72:3] وَأَنَّهُۥ تَعَٰلَىٰ جَدُّ رَبِّنَا مَا ٱتَّخَذَ صَٰحِبَةً وَلَا وَلَدًا
‹እነሆም የጌታችን ክብር ላቀ፡፡ ሚስትንም ልጅንም አልያዘም፡፡›
- ሱረቱል ኢኽላስ በመባል የምትታወቀው ሱራ ላይ አላህ እንዲህ ይለናል
[112:1] قُلْ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
[112:2] ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
[112:3] لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
[112:4] وَلَمْ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدٌۢ
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»
- አላህ ልጅ አለው ስላሉ ብቻ አላህ ምን ያህል እንደተቆጣ እንዲህ ይለናል
[19:88] وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱلرَّحْمَٰنُ وَلَدًا
«አልረሕማንም ልጅን ያዘ (ወለደ)» አሉ፡፡
[19:89] لَّقَدْ جِئْتُمْ شَيْـًٔا إِدًّا
ከባድ መጥፎን ነገር በእርግጥ አመጣችሁ፡፡
[19:90] تَكَادُ ٱلسَّمَٰوَٰتُ يَتَفَطَّرْنَ مِنْهُ وَتَنشَقُّ ٱلْأَرْضُ وَتَخِرُّ ٱلْجِبَالُ هَدًّا
ከእርሱ (ከንግግራቸው) ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፡፡
[19:91] أَن دَعَوْا۟ لِلرَّحْمَٰنِ وَلَدًا
ለአልረሕማን ልጅ አልለው ስለአሉ፡፡
[19:92] وَمَا يَنۢبَغِى لِلرَّحْمَٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
(ለአላህ) ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡
አቡበክር አሕመድ እባክህ ለነፍስህ እዘንላት ፖለቲካ ይቅርብህ፡፡ ይሀው በጥፋት ላይ ጥፋት እየፈፀምክ ነው፡፡ እናንተ ትላንት ሙስሊሙን ከነ አቡበክር እና ጓደኞቹ ስናስጠነቅቅ “አርፋችሁ ቁጭ በሉ፣ እናንተ ለዚህ የተገባችሁ አይደላችሁም፣ ኡማውን አትበታትኑ፣ ታዋቂ ለመሆን ፈልጋችሁ ነው እያላችሁ ንያችንን ስትፈትሹ የነበራችሁ፣ ቅናት ነው ስትሉ የነበራችሁ፣ ትንሽ እውቀት ይዛችሁ አታውሩ፣ …..” ስትሉን የነበራችሁ እና ለነዚህ ሰዎች ጥብቅና ስትቆሙ የነበራችሁ ሁሉ አሁንስ ተረዳችሁት ጥፋታችሁን እና ጥብቅና የቆማችሁላቸውን ሰዎች ጥፋት?
እኛ በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ድሮ የነበርንበት አቋም ላይ ነው ያለነው፡፡ እንዲህ አይነትን ጥፋት አይተን ዝም አንልም፡፡ ለአንዷ ብቸኛ ሐቅ እንጂ ለማንም ቡድን ጥብቅና አንቆምም፡፡ አሕባሽን ተቃውመን ኢኽዋንን ዝም አንልም፡፡ ምስጋና ሁሉ ለአላህ ነው፡፡ ባጢል ባጢል ነው ከአህባሽ ይምጣ፣ ከኢኽዋን፡፡
የአቡበክር አሕመድን ንግግር ቆርጣችሁበት ነው ለምትሉ ይሀው “ሁላችንም የፈጣሪ ልጆች ነን” ካለው ንግግሩ በፊትና በኋላ ያሉ ንግግሮቹንም አስቀምጫለሁ፡፡
አላህ ሐቅን በሐቅነቱ ያሳየን የምንቀበለውም ያድርገን፡፡ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብዩ ሙሐመድ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
https://t.me/SadatTextPosts/431
Telegram
Sadat_Text_Posts
By Ibnu Munewor
የአሕባሽ ፅንሰ ሐሳብ አንዳንዶች ዘንድ ልክ እንደ ጭራቅ ነው። ጭራቅ ምናባዊ ማስፈራሪያ እንጂ እውነታ የለውም። ልክ እንዲሁ ከሚያልሙት ቦታ መድረስ ሲያቅታቸው እንቅፋት የሆናቸውን አካል ሰው እንዲፀየፈው፣ አጃቢ እንዲቀለው አሕባሽ ወይም የአሕባሽ ተባባሪ አድርገው ይፈርጁታል።
★ በዚህን ጊዜ አሕባሽ ማለት አይሁዳዊ ተልእኮ አንግቦ ኢስላምን ለማጥፋት የሚንቀሳቀስ እጅግ አደገኛ ቡድን ነው።
★ በዚህን ጊዜ አሕባሽ ማለት ታጥቦ የማይጠራ የአሳማ ስጋ ነው።
★ በዚህን ጊዜ አሕባሽንና ሰዎቹን ማብጠልጠል እንደ መከፋፈል፣ እንደ ሃሜት የሚቆጠር አፍራሽ ምግባር ሳይሆን ህይወት እና ንብረት እንኳን ቢጠፋበት የማይበዛበት ጂሃድ ነው።
★ በዚህን ጊዜ በተካሄደ "ትግል" ህይወት ጠፍቷል፤ አካል ጎድሏል፤ ክብር ጎድፏል፤ ንብረት ወድሟል፤ ህዝብ ታፍሷል፤ በርካታ አገር ጥሎ ተሰዷል፤ መስጂድ ተደፍሯል።
።
ግና አሕባሽ ማታገያ ጭራቅ እንጂ ይህ ሁሉ መስዋዕትነት ሊከፈልለት የሚገባ፣ ህልውና ያለው ጠላት አይደለም– ከ "ትግሉ" ዘዋሪዎች ዘንድ። ስለሆነም ወደ ህልማቸው እንደተጠጉ ሲሰማቸው የትላንቱ ጭራቅ በጠላትነት ያስወረፈው ሁለ ነገሩ እንዳለ ቢሆንም እንደ ወዳጅ፣ እንደ አጋር ይቆጠርና እጅ ለእጅ ተያይዞ ይዘመራል። ፍትጊያው በተራ የኳስ ጨዋታ ተመስሎ ጨዋታው ይደመደማል። ነፋስ ገብቶባቸው እንጂ መሰረታዊ ልዩነት እንደሌላቸው በጋራ ያውጃሉ። እዚህ ላይ ያ ዲን የሚያጠፋ ጠላት መጣ ተብሎት ህይወቱን ንብረቱን አሳልፎ የሰጠው ምስኪን ሸፍጥ እንደተፈፀመበት ይገባሀል። ቤተሰብ ምን ይሰማው ይሆን? ለካስ ጠላት በሌለበት ኖሯል ያ ሁሉ መስዋዕትነት!!
ቢሆንም
ቢሆንም
ዛሬም አልረፈደም። ይህ የቁማራቸው መጨረሻ አይደለም። ነገ አዲስ ጭራቅ ፈጥረው፣ ካልሆነም የሞተውን ቀስቅሰው አይናቸውን በጨው አጥበው ይመጣሉ። ከትላንቱ አልማር ብለህ ነገም እንደ ትላንቱ "ትግሉ ለዐቂዳ ነው" እንዳትል እፈራለሁ። ለነገሩ ድግምት የማይሰራው የለም።
https://t.me/SadatTextPosts/433
የአሕባሽ ፅንሰ ሐሳብ አንዳንዶች ዘንድ ልክ እንደ ጭራቅ ነው። ጭራቅ ምናባዊ ማስፈራሪያ እንጂ እውነታ የለውም። ልክ እንዲሁ ከሚያልሙት ቦታ መድረስ ሲያቅታቸው እንቅፋት የሆናቸውን አካል ሰው እንዲፀየፈው፣ አጃቢ እንዲቀለው አሕባሽ ወይም የአሕባሽ ተባባሪ አድርገው ይፈርጁታል።
★ በዚህን ጊዜ አሕባሽ ማለት አይሁዳዊ ተልእኮ አንግቦ ኢስላምን ለማጥፋት የሚንቀሳቀስ እጅግ አደገኛ ቡድን ነው።
★ በዚህን ጊዜ አሕባሽ ማለት ታጥቦ የማይጠራ የአሳማ ስጋ ነው።
★ በዚህን ጊዜ አሕባሽንና ሰዎቹን ማብጠልጠል እንደ መከፋፈል፣ እንደ ሃሜት የሚቆጠር አፍራሽ ምግባር ሳይሆን ህይወት እና ንብረት እንኳን ቢጠፋበት የማይበዛበት ጂሃድ ነው።
★ በዚህን ጊዜ በተካሄደ "ትግል" ህይወት ጠፍቷል፤ አካል ጎድሏል፤ ክብር ጎድፏል፤ ንብረት ወድሟል፤ ህዝብ ታፍሷል፤ በርካታ አገር ጥሎ ተሰዷል፤ መስጂድ ተደፍሯል።
።
ግና አሕባሽ ማታገያ ጭራቅ እንጂ ይህ ሁሉ መስዋዕትነት ሊከፈልለት የሚገባ፣ ህልውና ያለው ጠላት አይደለም– ከ "ትግሉ" ዘዋሪዎች ዘንድ። ስለሆነም ወደ ህልማቸው እንደተጠጉ ሲሰማቸው የትላንቱ ጭራቅ በጠላትነት ያስወረፈው ሁለ ነገሩ እንዳለ ቢሆንም እንደ ወዳጅ፣ እንደ አጋር ይቆጠርና እጅ ለእጅ ተያይዞ ይዘመራል። ፍትጊያው በተራ የኳስ ጨዋታ ተመስሎ ጨዋታው ይደመደማል። ነፋስ ገብቶባቸው እንጂ መሰረታዊ ልዩነት እንደሌላቸው በጋራ ያውጃሉ። እዚህ ላይ ያ ዲን የሚያጠፋ ጠላት መጣ ተብሎት ህይወቱን ንብረቱን አሳልፎ የሰጠው ምስኪን ሸፍጥ እንደተፈፀመበት ይገባሀል። ቤተሰብ ምን ይሰማው ይሆን? ለካስ ጠላት በሌለበት ኖሯል ያ ሁሉ መስዋዕትነት!!
ቢሆንም
ቢሆንም
ዛሬም አልረፈደም። ይህ የቁማራቸው መጨረሻ አይደለም። ነገ አዲስ ጭራቅ ፈጥረው፣ ካልሆነም የሞተውን ቀስቅሰው አይናቸውን በጨው አጥበው ይመጣሉ። ከትላንቱ አልማር ብለህ ነገም እንደ ትላንቱ "ትግሉ ለዐቂዳ ነው" እንዳትል እፈራለሁ። ለነገሩ ድግምት የማይሰራው የለም።
https://t.me/SadatTextPosts/433
Telegram
Sadat_Text_Posts
ህዝቡ አልገባውም እንጂ ነገሩ ሁሉ ጨዋታ ነው፡፡
ፀቡ በግለሰቦች መሀል ከነበረ መጀመሪያውንም የኢስላም ሽፋን ሊሰጠው አይገባም ነበር፡፡ (አህባሽ…….. ሊባል አይገባም ነበር፡፡)
ፀቡ የዲን ከነበር ወደ ትክክለኛው ዲን እስኪመጣ ድረስ ምንም አይነት መተቃቀፍ፣ መፎጋገር፣ መላቀስ አይገባም ነበር፡፡ ይሄ መሸዋወድ ነው፡፡
ነገር ግን ፀቡ የወንበር ስለነበር “አህባሽን የምንቃወመው ለፖለቲካል አጀንዳው ብቻ ነው፡፡” ያሉ ስለነበሩ አሁን ወንበሩ በአህባሽ ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ይካፈል ሲባል፣ ኢኽዋኖችም ጠበቃዎቻቸውም ትላንት “አህባሽ ዲን አፍራሽ” እያሉ ኡማውን ከስቅሰው ካስጨረሱት በኋላ አሁን ደግሞ “አልሀምዱሊላህ፣ ሸይጧን ተሸነፈ ኢስላም አሸነፍ፣ ላለፈው ሁሉ አውፍ እንባባል……” ብለው አጭበረበሩ፡፡
ሰውን ቢያታሉ አላህን ማታለል አይቻልም፡፡ የወንበሩን ጥያቄ በዲን ስም ሲፋተጉበት የነበረውን ሀሰን ታጁ እንዲህ ሲል ይጠቅሰዋል
“ላለፉት 9 ወራት የነበረውን ከነሱም ጋር የነበረ ፍትጊያ አለ፡፡ እንደ ኳስ ጨዋታ ነው የማየው እኔ፡፡ ማለት ነገሩ ቁም ነገር ቢሆንም፣ ሰዎች እስፖርት ላይ ኳስ ላይ፣ ይገፋፋሉ ይጠራረባሉ፣ ይወድቃሉ መጨረሻ ላይ ግን ውጤቱ ላይ ሲሆን ይተቃቀፋሉ፡፡”
ጉድ ነው፡፡ ህዝቡ እንደመሩት ነው፡፡ ቁጭ በል ሲሉት ቁጭ፣ ቁም ሲሉት መቆም፡፡ ትላንት አህባሽ ናቸው፣ ተከትለናቸው አንሰግድም ሲባሉ የነበሩት ሰዎች ሁላ ተውበት ሳያደርጉ፣ ከያዙት አቋም ሳይመለሱ አሁን ደግሞ “መተቃቀፍ፣ እንባ መራጨት…. አውፍ ተባብለናል” መባባሉ ማጭበርበር ለመሆኑ ወይንም መጀመሪያውንም የዲን ጉዳይ እንዳልነበር ያሳያል፡፡ ስልጣን አላጋራም ያሉትን አካላት የአቂዳ (የእምነት) ችግር አለባቸው ብሎ ሲከስ ቆይቶ ወንበር ሲያጋሩት የአቂዳ ችግራቸውን ጭጭ ካለ መጀመሪያውንም የአቂዳ ችግር አለባቸው ሲል የነበረው መቀስቀሻ እንጂ እውነት እንዳልነበር ማስረጃ ነው፡፡
ሙስሊሙ ከምንም ጊዜ በላይ በፖለቲከኞች ቁማር ላለመበላት ኢስላምን መማር ግድ ይለዋል፡፡
አላህ ሆይ! እውነተኛ አንድነትን ስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ፀቡ በግለሰቦች መሀል ከነበረ መጀመሪያውንም የኢስላም ሽፋን ሊሰጠው አይገባም ነበር፡፡ (አህባሽ…….. ሊባል አይገባም ነበር፡፡)
ፀቡ የዲን ከነበር ወደ ትክክለኛው ዲን እስኪመጣ ድረስ ምንም አይነት መተቃቀፍ፣ መፎጋገር፣ መላቀስ አይገባም ነበር፡፡ ይሄ መሸዋወድ ነው፡፡
ነገር ግን ፀቡ የወንበር ስለነበር “አህባሽን የምንቃወመው ለፖለቲካል አጀንዳው ብቻ ነው፡፡” ያሉ ስለነበሩ አሁን ወንበሩ በአህባሽ ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ይካፈል ሲባል፣ ኢኽዋኖችም ጠበቃዎቻቸውም ትላንት “አህባሽ ዲን አፍራሽ” እያሉ ኡማውን ከስቅሰው ካስጨረሱት በኋላ አሁን ደግሞ “አልሀምዱሊላህ፣ ሸይጧን ተሸነፈ ኢስላም አሸነፍ፣ ላለፈው ሁሉ አውፍ እንባባል……” ብለው አጭበረበሩ፡፡
ሰውን ቢያታሉ አላህን ማታለል አይቻልም፡፡ የወንበሩን ጥያቄ በዲን ስም ሲፋተጉበት የነበረውን ሀሰን ታጁ እንዲህ ሲል ይጠቅሰዋል
“ላለፉት 9 ወራት የነበረውን ከነሱም ጋር የነበረ ፍትጊያ አለ፡፡ እንደ ኳስ ጨዋታ ነው የማየው እኔ፡፡ ማለት ነገሩ ቁም ነገር ቢሆንም፣ ሰዎች እስፖርት ላይ ኳስ ላይ፣ ይገፋፋሉ ይጠራረባሉ፣ ይወድቃሉ መጨረሻ ላይ ግን ውጤቱ ላይ ሲሆን ይተቃቀፋሉ፡፡”
ጉድ ነው፡፡ ህዝቡ እንደመሩት ነው፡፡ ቁጭ በል ሲሉት ቁጭ፣ ቁም ሲሉት መቆም፡፡ ትላንት አህባሽ ናቸው፣ ተከትለናቸው አንሰግድም ሲባሉ የነበሩት ሰዎች ሁላ ተውበት ሳያደርጉ፣ ከያዙት አቋም ሳይመለሱ አሁን ደግሞ “መተቃቀፍ፣ እንባ መራጨት…. አውፍ ተባብለናል” መባባሉ ማጭበርበር ለመሆኑ ወይንም መጀመሪያውንም የዲን ጉዳይ እንዳልነበር ያሳያል፡፡ ስልጣን አላጋራም ያሉትን አካላት የአቂዳ (የእምነት) ችግር አለባቸው ብሎ ሲከስ ቆይቶ ወንበር ሲያጋሩት የአቂዳ ችግራቸውን ጭጭ ካለ መጀመሪያውንም የአቂዳ ችግር አለባቸው ሲል የነበረው መቀስቀሻ እንጂ እውነት እንዳልነበር ማስረጃ ነው፡፡
ሙስሊሙ ከምንም ጊዜ በላይ በፖለቲከኞች ቁማር ላለመበላት ኢስላምን መማር ግድ ይለዋል፡፡
አላህ ሆይ! እውነተኛ አንድነትን ስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor
የተከበረውን የረመዳንን ወር በባዶ ወይም በጎደለ ቤት ላለመቀበል ሽር ጉዱ ከወዲሁ ተጀምሯል። ቁሳዊ ዝግጅቱ አንዳንዴም መጠኑን ያለፈ እንዳይሆን ያሰጋል።
ባንፃሩ ለዚሀ የተከበረ ወር ያለን መንፈሳዊ ዝግጁነት ግን በእጅጉ የወረደ ነው— የብዙዎቻችን! እናም ይህን ጣፋጭና ተናፋቂ ወር በተራቆተ ልቦና እንዳንቀበለው እንጠንቀቅና የቀልቡንም ስንቅ እንዳንዘነጋ አደራ እላለሁ — ደካማዋ ነፍሴንና ወዳጆቼን ።
الله
እንዲህ ብሏል:
ۗ وَتَزَوَّدُوا۟ فَإِنَّ خَيْرَ ٱلزَّادِ ٱلتَّقْوَىٰ ۚ وَٱتَّقُونِ يَٰٓأُو۟لِى ٱلْأَلْبَٰبِ
" ተሰነቁም( ስንቅን አዘጋጁ)፤ ከስንቅም ሁሉ በላጩ ጥንቃቄ (አላህን መፍራት) ነው፡፡ የአእምሮዎችም ባለቤቶች ሆይ! ፍሩኝ፡፡ "
ቅድሚያው ለቀልብ ስንቅ ይሁን!!
በዚህ የቁርአን ወር ላይ ደጋግመን ቁርአን በመቅራትና በማድመጥ ፋንታ በነሺዳና በመንዙማ ተወጥረን የማይመለሰውን ግዜ በከንቱና ባልተደነገገ ዒባዳ አናባክን።
ባጠቃላይ አላህን እንፍራ!! ወደ አላህ እንመለስ! ያለፈው ጥፋትና ከንቱ ስራ ከበቂ በላይ ነውና ጥፋቶችንነ አንዳጋግም !
አላህ ይምራን!!
ባንፃሩ ለዚሀ የተከበረ ወር ያለን መንፈሳዊ ዝግጁነት ግን በእጅጉ የወረደ ነው— የብዙዎቻችን! እናም ይህን ጣፋጭና ተናፋቂ ወር በተራቆተ ልቦና እንዳንቀበለው እንጠንቀቅና የቀልቡንም ስንቅ እንዳንዘነጋ አደራ እላለሁ — ደካማዋ ነፍሴንና ወዳጆቼን ።
الله
እንዲህ ብሏል:
ۗ وَتَزَوَّدُوا۟ فَإِنَّ خَيْرَ ٱلزَّادِ ٱلتَّقْوَىٰ ۚ وَٱتَّقُونِ يَٰٓأُو۟لِى ٱلْأَلْبَٰبِ
" ተሰነቁም( ስንቅን አዘጋጁ)፤ ከስንቅም ሁሉ በላጩ ጥንቃቄ (አላህን መፍራት) ነው፡፡ የአእምሮዎችም ባለቤቶች ሆይ! ፍሩኝ፡፡ "
ቅድሚያው ለቀልብ ስንቅ ይሁን!!
በዚህ የቁርአን ወር ላይ ደጋግመን ቁርአን በመቅራትና በማድመጥ ፋንታ በነሺዳና በመንዙማ ተወጥረን የማይመለሰውን ግዜ በከንቱና ባልተደነገገ ዒባዳ አናባክን።
ባጠቃላይ አላህን እንፍራ!! ወደ አላህ እንመለስ! ያለፈው ጥፋትና ከንቱ ስራ ከበቂ በላይ ነውና ጥፋቶችንነ አንዳጋግም !
አላህ ይምራን!!
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ፆምና ህመም
~~~~~~~~
ህመም ከፆም አንፃር ለ4 ይከፈላል።
① በህመሙ ምክንያት መፆም የማይችል ነው። ህመሙ ይድናል ተብሎ ተስፋ የማይጣልበት ቋሚ ህመም ነው። ይሄ ልክ መፆም እንደማይችል ትልክ ሽማግሌ ሲሆን በኢጅማዕ ማፍጠር ይችላል።
ፆም የሚከለክል ቋሚ ህመም ወይም እርጅና ላይ የደረሰ ሰው ለእያንዳንዱ ቀን አንድ ሚስኪን ማብላት እንዳለበት ከበርካታ ሶሐቦች ተገኝቷል። አቅም ከሌለው ግን ምንም የለበትም። አላህ እንዲህ ብሏል
(لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَاَ)
[البقرة 286]
"አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም፡፡" [አልበቀራ: 286]
* የምግቡ አይነት እቤቱ ከሚመገበው መካከለኛ ደረጃ ያለው መሆን አለበት።
_
② መፆም ይችላል። ነገር ግን በመፆሙ ህመሙ የሚባባስበት ከሆነ ማፍጠር ግዴታው ነው። አላህ እንዲህ ብሏል: –
(وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةَِ)
[البقرة 195]
"በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡" [አልበቀራ: 195]
★ ባይሆን ሲሻለው ቀዷእ ያወጣል (በምትኩ ይፆማል።)
③ መፆም ይችላል። ነገር ግን በህመሙ ምክንያት ፆም ይከብደዋል። መፆሙ የሚያስከትልበት ጉዳት ግን የለም። ይሄ ማፍጠር ለሱ በላጭ ነው። ኋላ ግን ቀዷ ያወጣል።
④ ህመሙ በፆም የሚባባስ አይነት ካልሆነ (ለምሳሌ የጥርስ፣ የአይን፣ … ህመም አይነት) ወይም ቀላል የህመም አይነት ከሆነ ሊያፈጥር አይፈቅድለትም። ለማፍጠር አሳማኝ ምክንያት መኖር አለበት።
።።።።
ማሳሰቢያ: –
* ህመምተኛ ሕመሙን ችሎ ቢፆም ፆሙ በኢጅማዕ ይቆጠርለታል።
والله أعلم
~~~~~~~~
ህመም ከፆም አንፃር ለ4 ይከፈላል።
① በህመሙ ምክንያት መፆም የማይችል ነው። ህመሙ ይድናል ተብሎ ተስፋ የማይጣልበት ቋሚ ህመም ነው። ይሄ ልክ መፆም እንደማይችል ትልክ ሽማግሌ ሲሆን በኢጅማዕ ማፍጠር ይችላል።
ፆም የሚከለክል ቋሚ ህመም ወይም እርጅና ላይ የደረሰ ሰው ለእያንዳንዱ ቀን አንድ ሚስኪን ማብላት እንዳለበት ከበርካታ ሶሐቦች ተገኝቷል። አቅም ከሌለው ግን ምንም የለበትም። አላህ እንዲህ ብሏል
(لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَاَ)
[البقرة 286]
"አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም፡፡" [አልበቀራ: 286]
* የምግቡ አይነት እቤቱ ከሚመገበው መካከለኛ ደረጃ ያለው መሆን አለበት።
_
② መፆም ይችላል። ነገር ግን በመፆሙ ህመሙ የሚባባስበት ከሆነ ማፍጠር ግዴታው ነው። አላህ እንዲህ ብሏል: –
(وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةَِ)
[البقرة 195]
"በእጆቻችሁም (ነፍሶቻችሁን) ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡" [አልበቀራ: 195]
★ ባይሆን ሲሻለው ቀዷእ ያወጣል (በምትኩ ይፆማል።)
③ መፆም ይችላል። ነገር ግን በህመሙ ምክንያት ፆም ይከብደዋል። መፆሙ የሚያስከትልበት ጉዳት ግን የለም። ይሄ ማፍጠር ለሱ በላጭ ነው። ኋላ ግን ቀዷ ያወጣል።
④ ህመሙ በፆም የሚባባስ አይነት ካልሆነ (ለምሳሌ የጥርስ፣ የአይን፣ … ህመም አይነት) ወይም ቀላል የህመም አይነት ከሆነ ሊያፈጥር አይፈቅድለትም። ለማፍጠር አሳማኝ ምክንያት መኖር አለበት።
።።።።
ማሳሰቢያ: –
* ህመምተኛ ሕመሙን ችሎ ቢፆም ፆሙ በኢጅማዕ ይቆጠርለታል።
والله أعلم
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ፆምና ነፍሰ ጡር
~~~~~~~~~~
ነፍሰ ጡር ሴት ከፆም አንፃር ሁለት ሁኔታዎች ሊኖሯት ይችላሉ።
① ፆም በሷም ሆነ በፅንሷ ላይ ተፅእኖ የማያሳድርባት ንቁና ጠንካራ ከሆነች መፆም ግዴታዋ ነው።
② በእርግዝናው ክብደት ወይም በሰውነቷ መድከም የተነሳ ፆም የሚከብዳት ከሆነች ማፍጠር ግዴታዋ ነው። በተለይ ፅንሱ እንዳይጎዳ የሚያሰጋ ከሆነ።
ኋላ ቀዷ ማውጣት አለባት። ምስኪን የማብላት ግዴታ የለባትም። ይሄ የበርካታ ሰልፎች አቋም ነው።
* አጥቢ የሆነች እናትም ተመሳሳይ ብይን አላት።
والله أعلم
~~~~~~~~~~
ነፍሰ ጡር ሴት ከፆም አንፃር ሁለት ሁኔታዎች ሊኖሯት ይችላሉ።
① ፆም በሷም ሆነ በፅንሷ ላይ ተፅእኖ የማያሳድርባት ንቁና ጠንካራ ከሆነች መፆም ግዴታዋ ነው።
② በእርግዝናው ክብደት ወይም በሰውነቷ መድከም የተነሳ ፆም የሚከብዳት ከሆነች ማፍጠር ግዴታዋ ነው። በተለይ ፅንሱ እንዳይጎዳ የሚያሰጋ ከሆነ።
ኋላ ቀዷ ማውጣት አለባት። ምስኪን የማብላት ግዴታ የለባትም። ይሄ የበርካታ ሰልፎች አቋም ነው።
* አጥቢ የሆነች እናትም ተመሳሳይ ብይን አላት።
والله أعلم
ከ 400 በላይ ሙሐደራዎች እና ደርሶችን ከሚከተለው የቴሌግራም ቻናል ያውርዱ፡፡ ለሌሎችም ሼር ያድርጉ፡፡
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
https://t.me/SadatKemalAbuMeryem
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ፆም እያለበት የሞተ ሰው
~~~~~~~~~~~~~~~
① በሕመም ምክንያት ያፈጠረ ሰው እስከሚሞት ድረስ ሕመሙ አብሮት ከዘለቀ ቤተሰቡ እንዲፆሙለት አይገደድም። ምስኪን ማብላትም አይጠበቅባቸውም። ምክንያቱም አላህ እንዲህ ብሏልና
(لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَاَ)
[البقرة 286]
"አላህ ነፍስን የችሎታዋን ያክል እንጂ አያስገድዳትም፡፡" [አልበቀራ: 286]
② ቀዷ ማውጣት ሲችል ተዘናግቶ ሳይፆም የሞተ ከሆነ ቤተሰብ ሊፆምለት ይገባል። ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል
من مات وعليه صيام صام عنه وليه
"ፆም እያለበት የሞተ ሰው ቤተሰቡ/ ዘመዱ ይፆምለታል።" አቡ ዳውድ ዘግበውታል።
።
ማሳሰቢያ
።
ቤተሰብ ወይም ዘመድ ያልሆነም ሰው ለሟች መፆም ይችላል። ምክንያቱም ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በእዳ ነው የመሰሉት። [ቡኻሪ: 1953] [ሙስሊም: 1148]
እዳን ደግሞ ሌላም ሰው ለሟች መክፈል ይችላል።
والله أعلم
~~~~~~~~~~~~~~~
① በሕመም ምክንያት ያፈጠረ ሰው እስከሚሞት ድረስ ሕመሙ አብሮት ከዘለቀ ቤተሰቡ እንዲፆሙለት አይገደድም። ምስኪን ማብላትም አይጠበቅባቸውም። ምክንያቱም አላህ እንዲህ ብሏልና
(لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَاَ)
[البقرة 286]
"አላህ ነፍስን የችሎታዋን ያክል እንጂ አያስገድዳትም፡፡" [አልበቀራ: 286]
② ቀዷ ማውጣት ሲችል ተዘናግቶ ሳይፆም የሞተ ከሆነ ቤተሰብ ሊፆምለት ይገባል። ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል
من مات وعليه صيام صام عنه وليه
"ፆም እያለበት የሞተ ሰው ቤተሰቡ/ ዘመዱ ይፆምለታል።" አቡ ዳውድ ዘግበውታል።
።
ማሳሰቢያ
።
ቤተሰብ ወይም ዘመድ ያልሆነም ሰው ለሟች መፆም ይችላል። ምክንያቱም ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በእዳ ነው የመሰሉት። [ቡኻሪ: 1953] [ሙስሊም: 1148]
እዳን ደግሞ ሌላም ሰው ለሟች መክፈል ይችላል።
والله أعلم
የረመዳን ታላቁ ድል፡፡ አኢድ አል-ቀርኒ በግልፅ ከዚህ በፊት የነበረበትን የኢኽዋን ጥመት መንገድ አጋልጧል፡፡ ሳውዲን ለማፍረስ ደፋ ቀና የሚሉትን ሀገራትን እና እርጉሙን አል-ጀዚራ አጋልጧል፡፡ አላህ ሆይ! የአኢድ አል-ቀርኒን ተውበት ተቀበለው፡፡ ባጢል የቆየውን ያህል ቢቆይ እንዲህ ይወድማል፡፡ ሐቅ መጣ ባጢል ተወገድ፣ ባጢል ተወጋጅ ነውና፡፡ አልሐምዱሊላህ፡፡
https://twitter.com/Khalejiatv/status/1125687261197164544
https://t.me/SadatTextPosts
https://twitter.com/Khalejiatv/status/1125687261197164544
https://t.me/SadatTextPosts
X (formerly Twitter)
روتانا خليجية (@Khalejiatv) on X
#فيديو
د. #عائض_القرني على الهواء مباشرة:
أعتذر باسم #الصحوة للمجتمع السعودي عن الأخطاء التي خالفت الكتاب والسنة وسماحة الإسلام وضيقت على الناس..
#عائض_القرني_في_ليوان_المديفر
#عيشوا_معنا_رمضان
#رمضان_كريم
د. #عائض_القرني على الهواء مباشرة:
أعتذر باسم #الصحوة للمجتمع السعودي عن الأخطاء التي خالفت الكتاب والسنة وسماحة الإسلام وضيقت على الناس..
#عائض_القرني_في_ليوان_المديفر
#عيشوا_معنا_رمضان
#رمضان_كريم
አላሁ አክበር ከቢራ፡፡
አኢድ አል-ቀርኒ የነበረበት የኢኽዋኖች መንገድ የሚከተሉት ስህተቶች እንዳሉበት እንዲህ ሲል ይገልፃል
- ኢኽዋኖች ቁርኣን እና ሱናን ይፃረራሉ፣
- 40 ሀገራትን ዞሪያለሁ ወደ ተውሒድ አይጣሩም፣
- … ወደ ትክክለኛው አቂዳ አይጣሩም….፣
- የሚቀደመው አቂዳ (እምነት ነው) እኔ ብዙ ሀገር ዞሪያለሁ፡፡ ቀብሮች ይመለካሉ፣ ጠዋፍ ቀብር ላይ ይደረጋሉ፡፡ እነሱ ፓርላማ ለመግባት ነው ጉጉታቸው (ይህንን ሁሉ ባዕድ አምልኮ እያዩ)፣
- እነሱ ለስልጣን ሲሉ ስንት (ምስኪን) ሰዎች አለቁ ……
- …….
ከአኢድ አል-ቀርኒ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው ትልቅ ትምህርት ቢወስዱ ጥሩ ነው፡፡ ነብያት ሁሉ ለአቂዳ ነው ትኩረት የሰጡት፡፡ ፖለቲካ ነጃሳ ናት፡፡ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው እባካችሁ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ተመለሱ፡፡ አኢድ አል-ቀርኒን አላህ ፅናት ይስጠው፡፡
አኢድ አል-ቀርኒ የነበረበት የኢኽዋኖች መንገድ የሚከተሉት ስህተቶች እንዳሉበት እንዲህ ሲል ይገልፃል
- ኢኽዋኖች ቁርኣን እና ሱናን ይፃረራሉ፣
- 40 ሀገራትን ዞሪያለሁ ወደ ተውሒድ አይጣሩም፣
- … ወደ ትክክለኛው አቂዳ አይጣሩም….፣
- የሚቀደመው አቂዳ (እምነት ነው) እኔ ብዙ ሀገር ዞሪያለሁ፡፡ ቀብሮች ይመለካሉ፣ ጠዋፍ ቀብር ላይ ይደረጋሉ፡፡ እነሱ ፓርላማ ለመግባት ነው ጉጉታቸው (ይህንን ሁሉ ባዕድ አምልኮ እያዩ)፣
- እነሱ ለስልጣን ሲሉ ስንት (ምስኪን) ሰዎች አለቁ ……
- …….
ከአኢድ አል-ቀርኒ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው ትልቅ ትምህርት ቢወስዱ ጥሩ ነው፡፡ ነብያት ሁሉ ለአቂዳ ነው ትኩረት የሰጡት፡፡ ፖለቲካ ነጃሳ ናት፡፡ ኢኽዋንን እና ጠበቃዎቻቸው እባካችሁ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ተመለሱ፡፡ አኢድ አል-ቀርኒን አላህ ፅናት ይስጠው፡፡
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
በረመዳን ለማስተማር ተገቢውን ትኩረት እንስጥ
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
አዎ ይህ ወር የቁርኣን ወር ነው። የሰለፎቹም ፈለግ ለቁርኣን ሰፊ ትኩረት መስጠት ነው። ግን ወንድሞች አንድ ሐቅ አለ። የኛ ህዝብ ሲበዛ የዲን ግንዛቤው የሳሳ ነው። በዚያ ላይ ረመዳን ብቻ የምናገኘው ብዙ ህዝብ መኖሩ የማይታበል ሐቅ ነው። ስለዚህ ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመን ሰዎችን ዐቂዳቸውን፣ አርካነል ኢስላም፣ አርካነል ኢማን ማስተማር፤ እንደ ሪባ ፣ አስከባሪ መጠጥ መጠጣት፣ ወለድ መብላት፣ ዝሙት፣ ያሉ ከባባድ ወንጀሎችን ማስጠንቀቅ ቀዳሚ ትኩረት ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው።
ማስተማሩን ከረመዳን በኋላ እደርስበታለሁ የሚባል አይደለም። አብዛኛውን ሰው ከረመዳን በኋላ አናገኘውም። እና እባካችሁ ዱዓትና መሻይኽ ይህን ነገር ተገቢውን ትኩረት ስጡት ።
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
አዎ ይህ ወር የቁርኣን ወር ነው። የሰለፎቹም ፈለግ ለቁርኣን ሰፊ ትኩረት መስጠት ነው። ግን ወንድሞች አንድ ሐቅ አለ። የኛ ህዝብ ሲበዛ የዲን ግንዛቤው የሳሳ ነው። በዚያ ላይ ረመዳን ብቻ የምናገኘው ብዙ ህዝብ መኖሩ የማይታበል ሐቅ ነው። ስለዚህ ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመን ሰዎችን ዐቂዳቸውን፣ አርካነል ኢስላም፣ አርካነል ኢማን ማስተማር፤ እንደ ሪባ ፣ አስከባሪ መጠጥ መጠጣት፣ ወለድ መብላት፣ ዝሙት፣ ያሉ ከባባድ ወንጀሎችን ማስጠንቀቅ ቀዳሚ ትኩረት ልንሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው።
ማስተማሩን ከረመዳን በኋላ እደርስበታለሁ የሚባል አይደለም። አብዛኛውን ሰው ከረመዳን በኋላ አናገኘውም። እና እባካችሁ ዱዓትና መሻይኽ ይህን ነገር ተገቢውን ትኩረት ስጡት ።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የብርህ መጠን ለዘካ መድረሱን እንዴት ነው የምታውቀው?
ዝቅተኛው ዘካ የሚወጅብበት የወረቀት ብር መጠን
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
የወረቀት የብር ኖት የዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ)
ከአመት አመት ሊለያይ ይችላል። ምክያቱም ሂሳቡ የሚሰራው ወቅታዊውን የወርቅና የብር (ሲልቨር) ዋጋ በማስላት ነውና።
።
አወጣጡም
።
እንደሚታወቀው
የወርቅ ኒሷብ=85 ግራም ሲሆን
የብር ኒሷብ ደግሞ=595 ግራም ነው።
።
ስለዚህ ወቅታዊውን የ85 ግራም ወርቅ ዋጋ እና የ595 ግራም የብር ዋጋ አስልተን ዝቅ ያለውን እንወስዳለን።
(ዝቅ ያለውን መነሻ ማድረግ የበርካታ ዑለማዎች አቋም ነው።)
።
ለምሳሌ ወቅታዊ የ1 ግራም ወርቅ ዋጋ 1,000 ብር ቢሆን
የወርቅ ኒሷብ ዋጋ 85×1,000=85,000 ብር ይሆናል።
ወቅታዊ የ 1 ግራም ብር ዋጋ 80 ብር ቢሆን
የብር ኒሷብ ዋጋ 595×80=47,600 ብር ይሆናል።
በዚህም መሰረት ወቅታዊው የወረቀት ብር ኖት የዘካ መነሻ ተመን ከሁለቱ ዝቅ ያለው ማለትም 47,600 ይሆናል ማለት ነው። እናም ይህን ያክል መጠን ብር ያለው ሰው ዘካ ወጅቦበታል ማለት ነው።
ማሳሰቢያ
① ዛሬ ዛሬ ካለው ሁኔታ ስንነሳ የብር ኒሷብ ከወርቅ ኒሷብ ያነሰ ነው። ስለሆነም በቀጥታ የ595 ግራምን ብር ወቅታዊ ዋጋ በማስላት ገንዘባችን ለዘካ ደርሷል ወይስ አልደረሰም የሚለውን በቀላሉ መለየት እንችላለን።
② ያቀረብኩት የወርቅና የብር ዋጋ ለምሳሌ ብቻ የቀረበ ነው። ወቅታዊውን ዋጋ አጣርቶ ማስላት ያስፈልጋል። መረጃ ያለው ካለም ከስር ቢያስቀምጠው መልካም ነው።
والله أعلم
ዝቅተኛው ዘካ የሚወጅብበት የወረቀት ብር መጠን
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
የወረቀት የብር ኖት የዘካ መነሻ መጠን (ኒሷብ)
ከአመት አመት ሊለያይ ይችላል። ምክያቱም ሂሳቡ የሚሰራው ወቅታዊውን የወርቅና የብር (ሲልቨር) ዋጋ በማስላት ነውና።
።
አወጣጡም
።
እንደሚታወቀው
የወርቅ ኒሷብ=85 ግራም ሲሆን
የብር ኒሷብ ደግሞ=595 ግራም ነው።
።
ስለዚህ ወቅታዊውን የ85 ግራም ወርቅ ዋጋ እና የ595 ግራም የብር ዋጋ አስልተን ዝቅ ያለውን እንወስዳለን።
(ዝቅ ያለውን መነሻ ማድረግ የበርካታ ዑለማዎች አቋም ነው።)
።
ለምሳሌ ወቅታዊ የ1 ግራም ወርቅ ዋጋ 1,000 ብር ቢሆን
የወርቅ ኒሷብ ዋጋ 85×1,000=85,000 ብር ይሆናል።
ወቅታዊ የ 1 ግራም ብር ዋጋ 80 ብር ቢሆን
የብር ኒሷብ ዋጋ 595×80=47,600 ብር ይሆናል።
በዚህም መሰረት ወቅታዊው የወረቀት ብር ኖት የዘካ መነሻ ተመን ከሁለቱ ዝቅ ያለው ማለትም 47,600 ይሆናል ማለት ነው። እናም ይህን ያክል መጠን ብር ያለው ሰው ዘካ ወጅቦበታል ማለት ነው።
ማሳሰቢያ
① ዛሬ ዛሬ ካለው ሁኔታ ስንነሳ የብር ኒሷብ ከወርቅ ኒሷብ ያነሰ ነው። ስለሆነም በቀጥታ የ595 ግራምን ብር ወቅታዊ ዋጋ በማስላት ገንዘባችን ለዘካ ደርሷል ወይስ አልደረሰም የሚለውን በቀላሉ መለየት እንችላለን።
② ያቀረብኩት የወርቅና የብር ዋጋ ለምሳሌ ብቻ የቀረበ ነው። ወቅታዊውን ዋጋ አጣርቶ ማስላት ያስፈልጋል። መረጃ ያለው ካለም ከስር ቢያስቀምጠው መልካም ነው።
والله أعلم
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (كوني زوجة صالحة تقية)
#ሰለፊያ___ምንድን__ነው?
አንድ ሰው ሰለፊ የሚባለው መቸ ነው ?
የሰለፎች ወይም የአህለል ሱና ዋና ዋና መለያ ነጥቦች ወይም ልዩ ምልክቶቻችው ምን ምን ናቸው በሚል አጠር ያለ ምክር
በሙሀመድ ሲራጅ { ሐፊዘሁሏህ }
Download ለማውረድ ሊኩን ይጫኑት👇
https://www.dropbox.com/s/xq55oj3ft6k4wgj/4
ተጨማሪ ለወዳጅ ዘመዶችዎ #ሸር__ማድረግ አይርሱ!!
⚘ t.me/Muhammedsirage
አንድ ሰው ሰለፊ የሚባለው መቸ ነው ?
የሰለፎች ወይም የአህለል ሱና ዋና ዋና መለያ ነጥቦች ወይም ልዩ ምልክቶቻችው ምን ምን ናቸው በሚል አጠር ያለ ምክር
በሙሀመድ ሲራጅ { ሐፊዘሁሏህ }
Download ለማውረድ ሊኩን ይጫኑት👇
https://www.dropbox.com/s/xq55oj3ft6k4wgj/4
ተጨማሪ ለወዳጅ ዘመዶችዎ #ሸር__ማድረግ አይርሱ!!
⚘ t.me/Muhammedsirage
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ዘካ የሚወጣው የአጠቃላይ ገንዘቡን 2•5% ነው። ለምሳሌ
ከ100 ሺህ=2ሺ አምስት መቶ
ከአንድ ሚሊየን =25ሺ
ከ100 ሺህ=2ሺ አምስት መቶ
ከአንድ ሚሊየን =25ሺ
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ተቀማጭ ገንዘብ ዘካ የሚወጅብበት አመት የሞላው ከሆነ ነው። እንጂ ለምሳሌ አንድ ሰው በውርስ አምስት መቶ ሺ ብር ቢያገኝና ገና 3 ወር ቢሆነው መጠኑ ለዘካ ስለደረሰ ብቻ የማውጣት ግዴታ አለበት አይባልም።