ዛሬ አላህ ሲታመፅ የዋለበት ቀን ነው።
አምልኮ ምን እንደሆነ በዝርዝር የነገረን ውብ ኢስላም ውስጥ የሌለን መውሊድ በአል ነው ብለው በድፍረት መስጂዶች ውስጥ ሲጨፍሩ ዋሉ።
ደግነቱ የቢድአ ጠበቆች ተጋለጡበት።
አላህ ከሸራቸው ይጠብቀን።
https://t.me/SadatTextPosts
አምልኮ ምን እንደሆነ በዝርዝር የነገረን ውብ ኢስላም ውስጥ የሌለን መውሊድ በአል ነው ብለው በድፍረት መስጂዶች ውስጥ ሲጨፍሩ ዋሉ።
ደግነቱ የቢድአ ጠበቆች ተጋለጡበት።
አላህ ከሸራቸው ይጠብቀን።
https://t.me/SadatTextPosts
ሰኞ እና መውሊድ?
መውሊድ አክባሪዎች “ነብዩ ﷺ ሰኞን የተወለዱበት ቀን ስለሆነ ፆመዋል፡፡ ይህም መውሊድን (ልደታቸውን) ለማክበር ማስረጃ ነው፡፡” ይላሉ፡፡
በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ማስረጃ ብለው ያቀረቡት፣ ማስረጃ መሆን እንደማይችል በሰፊው እንየው፡፡
ነብዩ (ﷺ) ሰኞን ቀን እንደሚፆሙ በትክክለኛ ሀዲሶች ተረጋግጧል፡፡ የሚከተሉትን ሀዲሶች እንይ
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን ለምን እንደሚፆሙ ተጠየቁ፣ እሳቸውም “በዛ ቀን ተወለድኩ፣ እናም መለኮታዊ ራእይም በዛው ቀን መጣልኝ” ሰሂህ ሙስሊም 1162
በሌላ ዘገባ የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ስራዎች ሰኞ እና ሀሙስ (ወደ አላህ) ይወጣሉ፡፡ ስራዬ ፆመኛ ሆኜ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ” ቲርሚዚ 747
ከነዚህ ሁለት ሀዲሶች የምንማራቸው ትምህርቶች እንደሚከተለው ይቀርባሉ
1.) የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን የፆሙት ለሶስት ምክንያቶች ነው
a. የተወለዱበት ቀን ስለሆነ፣
b. ቁርኣን ለእሳቸው የወረደበት ቀን ነው፣
c. ስራዎችም ወደ አላህ የሚወጡበት ቀን ስለሆነ እና እሳቸው ስራቸው ፆመኛ ሆነው እንዲወጣላቸው ስለፈለጉ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) የፆሙት ከላይ በተጠቀሱት ሶስት ምክንያቶች እንጂ ሰኞን ስለተወለዱበት ብቻ አልነበረም፡፡
2.) ከዚህ ሀዲስ ሰሃባዎች አመት ጠብቀው በረቢአል አወል የነብዩን (ﷺ) ልደት ማክበርን አልተረዱም፡፡ ሰሃባዎች ደግሞ ለኢስላም በጣም ቅርብ፣ ኢስላምን ጠንቅቀው አዋቂዎች እና ኢስላምን ከማንም በላይ የተረዱ ከመሆናቸውም ጋር “መውሊድ” የሚባል በአል አያከብሩም ነበር፡፡
3.) ታቢኢን በመባል የሚታወቁት የሰሃባ ተማሪዎች ከዚህ ሀዲስ መውሊድ የሚባል በአል አለ ብለው አልተረዱም፡፡
4.) አራቱ ታላላቅ የፊቂህ ኢማሞች አቡ ሀኒፋ፣ ኢማሙ ማሊክ፣ ኢማሙ ሻፊኢ እና ኢማሙ አህመድ ይህን ሀዲስ እያወቁ፣ ሀዲሱን መውሊድ (የነብዩን ልደት) ማክበር ይቻላል ለሚል ማስረጃ አልተጠቀሙትም ፡፡
5.) በዚህ ሀዲስ የተገደበው አምልኮ ፆም ነው፡፡ ስለዚህ ፁሙ፡፡ ከዚህም አትለፉ፡፡ ዲኑ ገር ነው፡፡ ነብዩ (ﷺ) የሰሩትን እንስራ ያልሰሩትን አንስራ፡፡
አንዳንድ ሰዎች ይገርማሉ ሀዲስን ትርጉሙን ያዛባሉ፣ ይጠመዝዙታል ለምን ሲባል ቢድኣን ለማንገስ፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ አላህን አዋቂ፣ ፈሪም፣ አላህ ዘንድ እውነተኞችም አይደለንም፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ ነብዩ (ﷺ) አንወድም፣ አናከብርም፣ መስዋትም አልሆንም፡፡ ስለዚህ አደብ አድርገን እንቀመጥ፡፡
እንዲህ አይነት ጥፋቶችን ስናጋልጥ እናንተ በእድሜ ከጠገቡት ታላላቅ ኡለማዎች፣ ሙፍቲዎች፣ ዶክተሮች፣ ኡስታዞች ትበልጣላችሁን? ሲሉ ይጠይቃሉ
መልሱም ቀላል ነው
እነዚህ እናንተ ኡለማ ብላችሁ የምትከተሏቸው ሶዎች ከሰሃባዎች አላህን በመፍራት፣ አላህ እና መልክተኛውን በመውደድ፣ በእውቀት ይበልጣሉን?
አይበልጡም
ስለዚህ ሙፍቲም፣ ዶክተርም፣ ኡስታዝም፣ ሙነሺድም፣ ድቤ መቼም አርፈው ይቀመጡ፣ ዲን አይበጥብጡ፡፡
ኡማውን አይከፋፍሉ፡፡ ሺርክ እና ቢድኣን አያንግሱ፡፡
አላህ ከሺርክ፣ ከቢድኣ፣ ከዘረኝነት የፀዳ እውነተኛ አንድነት ይስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድ አክባሪዎች “ነብዩ ﷺ ሰኞን የተወለዱበት ቀን ስለሆነ ፆመዋል፡፡ ይህም መውሊድን (ልደታቸውን) ለማክበር ማስረጃ ነው፡፡” ይላሉ፡፡
በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ማስረጃ ብለው ያቀረቡት፣ ማስረጃ መሆን እንደማይችል በሰፊው እንየው፡፡
ነብዩ (ﷺ) ሰኞን ቀን እንደሚፆሙ በትክክለኛ ሀዲሶች ተረጋግጧል፡፡ የሚከተሉትን ሀዲሶች እንይ
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን ለምን እንደሚፆሙ ተጠየቁ፣ እሳቸውም “በዛ ቀን ተወለድኩ፣ እናም መለኮታዊ ራእይም በዛው ቀን መጣልኝ” ሰሂህ ሙስሊም 1162
በሌላ ዘገባ የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ስራዎች ሰኞ እና ሀሙስ (ወደ አላህ) ይወጣሉ፡፡ ስራዬ ፆመኛ ሆኜ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ” ቲርሚዚ 747
ከነዚህ ሁለት ሀዲሶች የምንማራቸው ትምህርቶች እንደሚከተለው ይቀርባሉ
1.) የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን የፆሙት ለሶስት ምክንያቶች ነው
a. የተወለዱበት ቀን ስለሆነ፣
b. ቁርኣን ለእሳቸው የወረደበት ቀን ነው፣
c. ስራዎችም ወደ አላህ የሚወጡበት ቀን ስለሆነ እና እሳቸው ስራቸው ፆመኛ ሆነው እንዲወጣላቸው ስለፈለጉ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) የፆሙት ከላይ በተጠቀሱት ሶስት ምክንያቶች እንጂ ሰኞን ስለተወለዱበት ብቻ አልነበረም፡፡
2.) ከዚህ ሀዲስ ሰሃባዎች አመት ጠብቀው በረቢአል አወል የነብዩን (ﷺ) ልደት ማክበርን አልተረዱም፡፡ ሰሃባዎች ደግሞ ለኢስላም በጣም ቅርብ፣ ኢስላምን ጠንቅቀው አዋቂዎች እና ኢስላምን ከማንም በላይ የተረዱ ከመሆናቸውም ጋር “መውሊድ” የሚባል በአል አያከብሩም ነበር፡፡
3.) ታቢኢን በመባል የሚታወቁት የሰሃባ ተማሪዎች ከዚህ ሀዲስ መውሊድ የሚባል በአል አለ ብለው አልተረዱም፡፡
4.) አራቱ ታላላቅ የፊቂህ ኢማሞች አቡ ሀኒፋ፣ ኢማሙ ማሊክ፣ ኢማሙ ሻፊኢ እና ኢማሙ አህመድ ይህን ሀዲስ እያወቁ፣ ሀዲሱን መውሊድ (የነብዩን ልደት) ማክበር ይቻላል ለሚል ማስረጃ አልተጠቀሙትም ፡፡
5.) በዚህ ሀዲስ የተገደበው አምልኮ ፆም ነው፡፡ ስለዚህ ፁሙ፡፡ ከዚህም አትለፉ፡፡ ዲኑ ገር ነው፡፡ ነብዩ (ﷺ) የሰሩትን እንስራ ያልሰሩትን አንስራ፡፡
አንዳንድ ሰዎች ይገርማሉ ሀዲስን ትርጉሙን ያዛባሉ፣ ይጠመዝዙታል ለምን ሲባል ቢድኣን ለማንገስ፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ አላህን አዋቂ፣ ፈሪም፣ አላህ ዘንድ እውነተኞችም አይደለንም፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ ነብዩ (ﷺ) አንወድም፣ አናከብርም፣ መስዋትም አልሆንም፡፡ ስለዚህ አደብ አድርገን እንቀመጥ፡፡
እንዲህ አይነት ጥፋቶችን ስናጋልጥ እናንተ በእድሜ ከጠገቡት ታላላቅ ኡለማዎች፣ ሙፍቲዎች፣ ዶክተሮች፣ ኡስታዞች ትበልጣላችሁን? ሲሉ ይጠይቃሉ
መልሱም ቀላል ነው
እነዚህ እናንተ ኡለማ ብላችሁ የምትከተሏቸው ሶዎች ከሰሃባዎች አላህን በመፍራት፣ አላህ እና መልክተኛውን በመውደድ፣ በእውቀት ይበልጣሉን?
አይበልጡም
ስለዚህ ሙፍቲም፣ ዶክተርም፣ ኡስታዝም፣ ሙነሺድም፣ ድቤ መቼም አርፈው ይቀመጡ፣ ዲን አይበጥብጡ፡፡
ኡማውን አይከፋፍሉ፡፡ ሺርክ እና ቢድኣን አያንግሱ፡፡
አላህ ከሺርክ፣ ከቢድኣ፣ ከዘረኝነት የፀዳ እውነተኛ አንድነት ይስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አቡበክር አሕመድ ህዝቡን ገላግለው ግራ አታጋባው
አህባሾች ያዘጋጁት መውሊድ ላይ ተገኝተህ “የሀሳብ ልዩነት የነበረ ነው” ብለሀል፡፡
የብዙዎች ጥያቄ የሚሆነው ከአህባሽ ጋር ያለን የሀሳብ ወይንስ የእምነት ልዩነት?
ይህንን መልስ በግልፅ ብትናገር አህባሾችንም ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት ያለውንም ትገላግለው ነበር፡፡
6 አመት ሙሉ ሰው የተገደለው፣ የታሰረው፣ ሀገር ለቆ የሄደው መስጂዶች የተደፈሩት ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት አለን ተብሎ እንደነበር አሁንም ድረስ ብዙዎች ያውቁታል፡፡
አላህ እውነተኞች ሁኑ ብሏል፡፡ እውነቱን ተናግሮ የመሸበት ማደር፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አህባሾች ያዘጋጁት መውሊድ ላይ ተገኝተህ “የሀሳብ ልዩነት የነበረ ነው” ብለሀል፡፡
የብዙዎች ጥያቄ የሚሆነው ከአህባሽ ጋር ያለን የሀሳብ ወይንስ የእምነት ልዩነት?
ይህንን መልስ በግልፅ ብትናገር አህባሾችንም ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት ያለውንም ትገላግለው ነበር፡፡
6 አመት ሙሉ ሰው የተገደለው፣ የታሰረው፣ ሀገር ለቆ የሄደው መስጂዶች የተደፈሩት ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት አለን ተብሎ እንደነበር አሁንም ድረስ ብዙዎች ያውቁታል፡፡
አላህ እውነተኞች ሁኑ ብሏል፡፡ እውነቱን ተናግሮ የመሸበት ማደር፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
700 መቶ እንጀራ?
አላህ ለደነገገው ኢድ እና አራፋ የማያደርጉትን አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ላለዘዙት ቢድኣው መውሊድ ሀገራችን ላይ የሚከተለውን ዝግጅት ያደርጋሉ፡፡
“40 በርሚል ቡሆ ይቦካል፡፡
ከዚያ ሲቀጠን ከ50-60 ይደርሳል፡፡
አንዱ በርሚል እስከ 700 መቶ እንጀራ ይሆናል፡፡
700 እንጀራ ይመጣል አንዱ በርሚል ብቻ፡፡”
ኢቢሲ ላይ ቀርበው የሰጡት ቃለ ምልልስ
ቢድኣ ለዚህ ኡማ ምንም አስተዋፅኦ የለውም፣ ዲንን መናድ እንጂ፡፡ ይሉ ይሆናል “በመውሊድ ይህን ያህል አውጥተን ድሀ ብናበላ ምኑ ላይ ነው ችግሩ?”
መልሱም
- አላህ ያላዘዘውን በኣል እኛ መደንገግ አንችልም፣
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (አላህ አይቀበለውም)” ብለዋል፡፡ ልደቴን አመት ጠብቃችሁ አክብሩልኝ፣ አርዳችሁ አብሉልኝ ብለው አላዘዙም፡፡ ኢስላም ያላዘዘውን የሰራ ሰው ደግሞ ወደ አላህ መቃረብ ሳይሆን ከአላህ ይርቃል፣
- ድሃን ለማብላት አመት መጠበቅ አያስፈልግም… እውነተኛ ለደሃ ተጨናቂ ከአመት እስከ አመት ማብላት ይችላል፡፡
አላህ ሆይ! ህዝቡክ ከዚህ አደገኛ ቢድኣ አንቃልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህ ለደነገገው ኢድ እና አራፋ የማያደርጉትን አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ላለዘዙት ቢድኣው መውሊድ ሀገራችን ላይ የሚከተለውን ዝግጅት ያደርጋሉ፡፡
“40 በርሚል ቡሆ ይቦካል፡፡
ከዚያ ሲቀጠን ከ50-60 ይደርሳል፡፡
አንዱ በርሚል እስከ 700 መቶ እንጀራ ይሆናል፡፡
700 እንጀራ ይመጣል አንዱ በርሚል ብቻ፡፡”
ኢቢሲ ላይ ቀርበው የሰጡት ቃለ ምልልስ
ቢድኣ ለዚህ ኡማ ምንም አስተዋፅኦ የለውም፣ ዲንን መናድ እንጂ፡፡ ይሉ ይሆናል “በመውሊድ ይህን ያህል አውጥተን ድሀ ብናበላ ምኑ ላይ ነው ችግሩ?”
መልሱም
- አላህ ያላዘዘውን በኣል እኛ መደንገግ አንችልም፣
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (አላህ አይቀበለውም)” ብለዋል፡፡ ልደቴን አመት ጠብቃችሁ አክብሩልኝ፣ አርዳችሁ አብሉልኝ ብለው አላዘዙም፡፡ ኢስላም ያላዘዘውን የሰራ ሰው ደግሞ ወደ አላህ መቃረብ ሳይሆን ከአላህ ይርቃል፣
- ድሃን ለማብላት አመት መጠበቅ አያስፈልግም… እውነተኛ ለደሃ ተጨናቂ ከአመት እስከ አመት ማብላት ይችላል፡፡
አላህ ሆይ! ህዝቡክ ከዚህ አደገኛ ቢድኣ አንቃልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ልብ ሲታወር አደጋ ነው፡፡
አንዳንድ መውሊድ አክባሪ አህባሾችና ሱፍዬች የሚከተለውን ልባቸውን የታወሩበትን ግጥም ይገጥማሉ
“ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን፣
ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን፣
የከለከሉትን እኛም ተከልክለን፣
የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
እስቲ እነ ሸህ ደፋሩ ልባቸው ታውሮ የሚያቀነቅኑትን ስንኝ መስመር በመስመር እንየው
1) “ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን”
የረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና ማለት እንግዲህ
- በቃል ያዘዙት፣
- በተግባር የሰሩት፣
- ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት ነው፡፡
መውሊድ እንግዲህ በቃላቸውም አላዘዙበትም፣ በተግባራቸውም አልሰሩትም፣ እነዛ ስለስርዓት ያላቸው ሰሃባዎችም አልሰሩትም….. ታድያ እንዴት “ሱናቸው ይዘን ነቢን ተከትለን” ይላሉ?
እንዲያውም “ሱናቸውን ትተው ቢድዐን እና ሸይጧንን ተከትለው” የሚለው ነው እነሱ የሚፈፅሙትን የሚገልፀው፡፡
2) “ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን”
እዚህም ጋር መውሊድን ለማንም አላስያዙትም፡፡ ብሎም ያዘዙትን ወደን ካሉ እሳቸው ያዘዙት ሱናቸውን እንድንይዝ፣ ቢድዐን እንድንርቅ ነው፡፡ ይሀው እነሱ በተገላቢጦሽ ሸይጧን ጥፋታቸውን አሳምሮላቸዋል፡፡
3) “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቢድዐ በዲን ላይ የሚደረግን ፈጠራ ራቁ ብለው አዘው እነዚህ ሰዎች አያፍሩም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ታላላቅ ከከለከሏቸው ነገሮች ውስጥ ቢድዐን ሆኖ ሳለ “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን” ብለው ይዋሻሉ፡፡
ላይ ላዩን ቢዋሹ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) እያመፁ እሳቸውን መከተል የለም፡፡
4) “የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
ኩራተኛ ሰው እንዲህ ድርቅ ብሎ ሃቅን አልቀበል ብሎ የጀሀነም መንገድ የሆነውን ቢድዐ ዲን አድርጎ ይይዛል፡፡ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ግን ለ23 አመት ነብይ በነበሩበት ጊዜ አንድም ቀን አላከበሩትም፡፡ ታድያ ከዚህ በላይ ጥመት ምን አለ?
ሌላኛው ደፋራቸው ደግሞ እንዲህ ሲል ፃፈ
5) “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እራሱ የማን ባርያ ናቸው?
መልሱም የአላህ ናቸው፡፡
ታድያ እኛን እሳቸው “የአላህ ባርያዎች ሁኑ” እያሉ እንዳላስተማሩን ዛሬ “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
አንድ ሰው ተነስቶ “የኢሳ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?” ቢል ይጠየፉታል፡፡ ለኢሳ ሲሆን እኛ ለአላህ፣ ለብቸኛው ፈጣሪ ብቻ ነው አሽከር ልንሆን የሚገባን አይነት መልስ ይሰጣሉ፡፡
ታድያ አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምንም) ይሁን ኢሳን (አለይሂ ሰላም) የፈጠረ ብቸኛው አምላክ፣ ለእሱ ብቻ ባርያ ልንሆን የሚገባን ነን ሲባሉ፡፡
“ወሃብዬች” ብለው ፍየል ወድያ ቅዝምዝም ወዲህ ይሆኑብናል፡፡
አደለም እኛ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን የአላህ ባርያ ናቸው፡፡ እሳቸው ያስተማሩን እሳቸውን በማወደስ ድንበር እንዳናልፍ እና ስለ እሳቸው ስንናገር “የአላህ ባርያውና መልክተኛው ነው” ብለን እንድንመሰክርልቸው ብቻ ነው ያስተማሩን፡፡ እኛም በአላህ ፍቃድ አደበኞች በመሆን ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መልክተኛውና ባርያው ናቸው እንላለን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤታቸው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
Bedegami Post yetederege
https://t.me/SadatTextPosts
አንዳንድ መውሊድ አክባሪ አህባሾችና ሱፍዬች የሚከተለውን ልባቸውን የታወሩበትን ግጥም ይገጥማሉ
“ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን፣
ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን፣
የከለከሉትን እኛም ተከልክለን፣
የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
እስቲ እነ ሸህ ደፋሩ ልባቸው ታውሮ የሚያቀነቅኑትን ስንኝ መስመር በመስመር እንየው
1) “ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን”
የረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና ማለት እንግዲህ
- በቃል ያዘዙት፣
- በተግባር የሰሩት፣
- ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት ነው፡፡
መውሊድ እንግዲህ በቃላቸውም አላዘዙበትም፣ በተግባራቸውም አልሰሩትም፣ እነዛ ስለስርዓት ያላቸው ሰሃባዎችም አልሰሩትም….. ታድያ እንዴት “ሱናቸው ይዘን ነቢን ተከትለን” ይላሉ?
እንዲያውም “ሱናቸውን ትተው ቢድዐን እና ሸይጧንን ተከትለው” የሚለው ነው እነሱ የሚፈፅሙትን የሚገልፀው፡፡
2) “ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን”
እዚህም ጋር መውሊድን ለማንም አላስያዙትም፡፡ ብሎም ያዘዙትን ወደን ካሉ እሳቸው ያዘዙት ሱናቸውን እንድንይዝ፣ ቢድዐን እንድንርቅ ነው፡፡ ይሀው እነሱ በተገላቢጦሽ ሸይጧን ጥፋታቸውን አሳምሮላቸዋል፡፡
3) “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቢድዐ በዲን ላይ የሚደረግን ፈጠራ ራቁ ብለው አዘው እነዚህ ሰዎች አያፍሩም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ታላላቅ ከከለከሏቸው ነገሮች ውስጥ ቢድዐን ሆኖ ሳለ “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን” ብለው ይዋሻሉ፡፡
ላይ ላዩን ቢዋሹ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) እያመፁ እሳቸውን መከተል የለም፡፡
4) “የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
ኩራተኛ ሰው እንዲህ ድርቅ ብሎ ሃቅን አልቀበል ብሎ የጀሀነም መንገድ የሆነውን ቢድዐ ዲን አድርጎ ይይዛል፡፡ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ግን ለ23 አመት ነብይ በነበሩበት ጊዜ አንድም ቀን አላከበሩትም፡፡ ታድያ ከዚህ በላይ ጥመት ምን አለ?
ሌላኛው ደፋራቸው ደግሞ እንዲህ ሲል ፃፈ
5) “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እራሱ የማን ባርያ ናቸው?
መልሱም የአላህ ናቸው፡፡
ታድያ እኛን እሳቸው “የአላህ ባርያዎች ሁኑ” እያሉ እንዳላስተማሩን ዛሬ “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
አንድ ሰው ተነስቶ “የኢሳ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?” ቢል ይጠየፉታል፡፡ ለኢሳ ሲሆን እኛ ለአላህ፣ ለብቸኛው ፈጣሪ ብቻ ነው አሽከር ልንሆን የሚገባን አይነት መልስ ይሰጣሉ፡፡
ታድያ አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምንም) ይሁን ኢሳን (አለይሂ ሰላም) የፈጠረ ብቸኛው አምላክ፣ ለእሱ ብቻ ባርያ ልንሆን የሚገባን ነን ሲባሉ፡፡
“ወሃብዬች” ብለው ፍየል ወድያ ቅዝምዝም ወዲህ ይሆኑብናል፡፡
አደለም እኛ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን የአላህ ባርያ ናቸው፡፡ እሳቸው ያስተማሩን እሳቸውን በማወደስ ድንበር እንዳናልፍ እና ስለ እሳቸው ስንናገር “የአላህ ባርያውና መልክተኛው ነው” ብለን እንድንመሰክርልቸው ብቻ ነው ያስተማሩን፡፡ እኛም በአላህ ፍቃድ አደበኞች በመሆን ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መልክተኛውና ባርያው ናቸው እንላለን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤታቸው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
Bedegami Post yetederege
https://t.me/SadatTextPosts
ኢትዬጵያዊው ሺአ
ይህ ግለሰብ ሺኣን በኢትዬጵያ ለማስፋፋት ከሚሞክሩ ግለሰቦች ውስጥ ነው፡፡ ፒያሳ አወልያ እሁድ እሁድ ኢኽዋኖች ከሚመለምሏቸው ተማሪዎች ውስጥ ነበር፡፡ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ ላይ “ኡመር” የሚል ድራማ ቢጤ ሰርቶ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ትላንት ኡመር ባለበት አፉ የኡመርን ጠላቶች ይሀው ተቀላቅሎ ኢትዬጵያ ውስጥ ሺኣን ሊያስፋፋ ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ሺኣዎች ማለት የአላህ፣ የመልክተኛው ﷺ፣ የሰሃባዎች እና የአማኞች ጠላቶች ናቸው እንጠንቀቃቸው፡፡ ሙስሙን ማህበረሰብ ትክክለኛውን ተውሒድ በማስተማር፣ ከሺርክ እና ከሺአዎች የክህደት እምነቶች እንዲቆጠብ በሰፊው በማስተማር ሙስሊሙን ወደ ጀሀነም እንዳይነዱት ተግተን እንስራ፡፡ እኛ እጃችንን አጣጥፈን ብንቀመጥ የሰሃባዎች ጠላት የሆኑትን ሺአዎች አላህ እራሱ ይበቀላቸዋል፡፡ ግን እኛ የአቅማችንን ብንጥር አላህ በሁሉም ጠላቶቻችን ላይ ድልን ያጎናጥፈናል፡፡ ሺአዎች አቅም ስላላቸው በሀገሪቱ ላይ በገንዘብ ሀይል ተጠቅመው ኡማውን እንዳይሸውዱት ትክክለኛውን የሰሃባዎች እምነት እና ውድቅ የሆነውን የሺአዎች ክህደት ማስተማር አለብን፡፡ አላህ ሆይ! እኛ ደካማዎች ነን እርዳታህን ለግሰን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
ይህ ግለሰብ ሺኣን በኢትዬጵያ ለማስፋፋት ከሚሞክሩ ግለሰቦች ውስጥ ነው፡፡ ፒያሳ አወልያ እሁድ እሁድ ኢኽዋኖች ከሚመለምሏቸው ተማሪዎች ውስጥ ነበር፡፡ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ ላይ “ኡመር” የሚል ድራማ ቢጤ ሰርቶ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ትላንት ኡመር ባለበት አፉ የኡመርን ጠላቶች ይሀው ተቀላቅሎ ኢትዬጵያ ውስጥ ሺኣን ሊያስፋፋ ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ሺኣዎች ማለት የአላህ፣ የመልክተኛው ﷺ፣ የሰሃባዎች እና የአማኞች ጠላቶች ናቸው እንጠንቀቃቸው፡፡ ሙስሙን ማህበረሰብ ትክክለኛውን ተውሒድ በማስተማር፣ ከሺርክ እና ከሺአዎች የክህደት እምነቶች እንዲቆጠብ በሰፊው በማስተማር ሙስሊሙን ወደ ጀሀነም እንዳይነዱት ተግተን እንስራ፡፡ እኛ እጃችንን አጣጥፈን ብንቀመጥ የሰሃባዎች ጠላት የሆኑትን ሺአዎች አላህ እራሱ ይበቀላቸዋል፡፡ ግን እኛ የአቅማችንን ብንጥር አላህ በሁሉም ጠላቶቻችን ላይ ድልን ያጎናጥፈናል፡፡ ሺአዎች አቅም ስላላቸው በሀገሪቱ ላይ በገንዘብ ሀይል ተጠቅመው ኡማውን እንዳይሸውዱት ትክክለኛውን የሰሃባዎች እምነት እና ውድቅ የሆነውን የሺአዎች ክህደት ማስተማር አለብን፡፡ አላህ ሆይ! እኛ ደካማዎች ነን እርዳታህን ለግሰን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
የሺአ ሰባኪ ህዝቡን አላህን ትተው ሁሴንን እንዲያመልኩ እንዲህ ሲል የክህደት ንግግርን ያስተምራል
“ካንተ ውጭ እኮ ማንም የለንም፡፡ ጨሎታችንን ስማን አንተ የአብደላህ አባት ሁሴን ሆይ! ዱንያችን እና አኸይራችን ነህ፡፡ ችግር ባጋጠመህ ጊዜ ወደ ሁሴን ተመልከት፣ ለምነው፡፡ ሁሴን ወዳንተ በእርግጥ መጥቶ ጉዳይህን ይፈፅምልሀል፡፡ ሁሴን ያንተን ጥሪ ለመስማት አገናኝ አማላጅ አይፈልግም፡፡”
ተመልከቱ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የብቸኛው ፈጣሪን አላህ መብት ሙሉ በሙሉ አንስተው ለፍጡር ሲሰጡት፡፡ ይሄ ነው ሺርክ ማለት፡፡ ሺርክ ማለት እየሰራው ለሞተ ዘላለም አለሙን ከጀሀነም እሳት አይወጣም፡፡ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡
የኢትዬጵያ ሙስሊሞች ሆይ! ሺአዎች በጣም አደገኛ የጥመት ቡድኖች ናቸው፡፡ ኡማውን ስለነሱ ማስጠንቀቅ እና በእውቀት ማነፅ አለብን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
“ካንተ ውጭ እኮ ማንም የለንም፡፡ ጨሎታችንን ስማን አንተ የአብደላህ አባት ሁሴን ሆይ! ዱንያችን እና አኸይራችን ነህ፡፡ ችግር ባጋጠመህ ጊዜ ወደ ሁሴን ተመልከት፣ ለምነው፡፡ ሁሴን ወዳንተ በእርግጥ መጥቶ ጉዳይህን ይፈፅምልሀል፡፡ ሁሴን ያንተን ጥሪ ለመስማት አገናኝ አማላጅ አይፈልግም፡፡”
ተመልከቱ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የብቸኛው ፈጣሪን አላህ መብት ሙሉ በሙሉ አንስተው ለፍጡር ሲሰጡት፡፡ ይሄ ነው ሺርክ ማለት፡፡ ሺርክ ማለት እየሰራው ለሞተ ዘላለም አለሙን ከጀሀነም እሳት አይወጣም፡፡ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡
የኢትዬጵያ ሙስሊሞች ሆይ! ሺአዎች በጣም አደገኛ የጥመት ቡድኖች ናቸው፡፡ ኡማውን ስለነሱ ማስጠንቀቅ እና በእውቀት ማነፅ አለብን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሱዳንን አላህ ይጠብቃት፡፡
ሱዳን ላይ የዳቦ ዋጋ ተወደድ ብለው ተቃውሞ ሰልፍ መንግስታቸው ላይ ወጥተዋል፡፡ የሚገርመው የሶርያ ስደተኞች ሰላም አጥተው የሚበሉት አጥተው ሱዳን ውስጥ ይለምናሉ፡፡ የሱዳን ሰልፈኞች ይህንን እንኳን እያዩ እንዴት አይማሩም፡፡
ሱዳን ላይ ስንት እና ስንት ሺርክ (በአላህ ላይ ማጋራት፣ በአድ አምልኮ)፣ ቢድኣ (በሀይማኖት ላይ ጭማሪ)፣ ወንጀል አለ፡፡ ይህን ሁሉ ዝም ብለው፣ አብዛኛዎቹ እራሳቸው በነዚህ ወንጀሎች ተዘፍቀውበት ዳቦ ዋጋው ተወደድ ብለው ሀገራቸውን ለማፍረስ ደፋ ቀና እያሉ ነው፡፡ አላህ ልብ ይስጣቸው፡፡ ብልጥ ማለት ከሌሎች የሚማር ነው ተብሏል፡፡ እነ ቱኒስያ፣ ግብፅ፣ ሊቢያ፣ የመን፣ ሶሪያ ላይ ሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፍ ብለው ሀገራቸውን ያፈረሱ ሰዎች አሁን ተፀፅተዋል፡፡ ነገር ግን ዋጋ የለውም፡፡
ችግር የሚመጣብን በራሳችን ጥፋት እንደሆነ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
[Q 16:112] وَضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًا قَرْيَةً كَانَتْ ءَامِنَةً مُّطْمَئِنَّةً يَأْتِيهَا رِزْقُهَا رَغَدًا مِّن كُلِّ مَكَانٍ فَكَفَرَتْ بِأَنْعُمِ ٱللَّهِ فَأَذَٰقَهَا ٱللَّهُ لِبَاسَ ٱلْجُوعِ وَٱلْخَوْفِ بِمَا كَانُوا۟ يَصْنَعُونَ
አላህ ጸጥተኛ፣ የረካች፣ ሲሳይዋ ሰፊ ኾኖ ከየስፍራው ይመጣላት የነበረችውንና በአላህ ጸጋዎች የካደችውን አላህም ይሠሩት በነበሩት ኃጢኣት የረኃብንና የፍርሃትን ቅጣቶች ያቀመሳትን ከተማ (መካን) ምሳሌ አደረገ፡፡
[Q 42:30] وَمَآ أَصَٰبَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍ
ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት (ኃጢኣት) ምክንያት ነው፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡
እስቲግፋር (አላህን ማረን) እያልን ለሰራነው ወንጀል አላህን ማህርታውን መጠየቅ ሲገባን፣ ሱዳኖቹ ይሀው አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙትን ትተው የጥፋት ተጣሪዎችን ተቀብለው ሀገራቸውን ሊያፈርሱ ነው፡፡
አላህ ሱዳንን ከመፍረስ ይጠብቃት፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሱዳን ላይ የዳቦ ዋጋ ተወደድ ብለው ተቃውሞ ሰልፍ መንግስታቸው ላይ ወጥተዋል፡፡ የሚገርመው የሶርያ ስደተኞች ሰላም አጥተው የሚበሉት አጥተው ሱዳን ውስጥ ይለምናሉ፡፡ የሱዳን ሰልፈኞች ይህንን እንኳን እያዩ እንዴት አይማሩም፡፡
ሱዳን ላይ ስንት እና ስንት ሺርክ (በአላህ ላይ ማጋራት፣ በአድ አምልኮ)፣ ቢድኣ (በሀይማኖት ላይ ጭማሪ)፣ ወንጀል አለ፡፡ ይህን ሁሉ ዝም ብለው፣ አብዛኛዎቹ እራሳቸው በነዚህ ወንጀሎች ተዘፍቀውበት ዳቦ ዋጋው ተወደድ ብለው ሀገራቸውን ለማፍረስ ደፋ ቀና እያሉ ነው፡፡ አላህ ልብ ይስጣቸው፡፡ ብልጥ ማለት ከሌሎች የሚማር ነው ተብሏል፡፡ እነ ቱኒስያ፣ ግብፅ፣ ሊቢያ፣ የመን፣ ሶሪያ ላይ ሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፍ ብለው ሀገራቸውን ያፈረሱ ሰዎች አሁን ተፀፅተዋል፡፡ ነገር ግን ዋጋ የለውም፡፡
ችግር የሚመጣብን በራሳችን ጥፋት እንደሆነ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
[Q 16:112] وَضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًا قَرْيَةً كَانَتْ ءَامِنَةً مُّطْمَئِنَّةً يَأْتِيهَا رِزْقُهَا رَغَدًا مِّن كُلِّ مَكَانٍ فَكَفَرَتْ بِأَنْعُمِ ٱللَّهِ فَأَذَٰقَهَا ٱللَّهُ لِبَاسَ ٱلْجُوعِ وَٱلْخَوْفِ بِمَا كَانُوا۟ يَصْنَعُونَ
አላህ ጸጥተኛ፣ የረካች፣ ሲሳይዋ ሰፊ ኾኖ ከየስፍራው ይመጣላት የነበረችውንና በአላህ ጸጋዎች የካደችውን አላህም ይሠሩት በነበሩት ኃጢኣት የረኃብንና የፍርሃትን ቅጣቶች ያቀመሳትን ከተማ (መካን) ምሳሌ አደረገ፡፡
[Q 42:30] وَمَآ أَصَٰبَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍ
ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት (ኃጢኣት) ምክንያት ነው፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡
እስቲግፋር (አላህን ማረን) እያልን ለሰራነው ወንጀል አላህን ማህርታውን መጠየቅ ሲገባን፣ ሱዳኖቹ ይሀው አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙትን ትተው የጥፋት ተጣሪዎችን ተቀብለው ሀገራቸውን ሊያፈርሱ ነው፡፡
አላህ ሱዳንን ከመፍረስ ይጠብቃት፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
*የዱንያ ነገር!!*
~~~~~~~~~~~~~~~
ዐልይ ኢብኑል ሀይሠም እንዲህ ይላሉ:–
"አምሳያ ያላየሁለት የዘመን መገለባበጥ፣ የጊዜ መለዋወጥ አይቻለሁ።
★ የአልፈድል ኢብኑ ረቢዕ ንብረት በአንድ ሺህ ግመል ተጭኖ አይቻለሁ። ሌላ ጊዜ ግን ጠቅላላ ንብረቱ አንዲት ዘንቢል ውስጥ ሆና ተደብቄ አይቻለሁ። በውስጧ መድሃኒቶቹ ተጨምረው።
★ አልሐሰን ኢብኑ ሰህልን ደግሞ ጠቅላላ ንብረቱ አንዲት ዘንቢል ውስጥ ሆና ተመልክቻለሁ። ከዚያ ግን ንብረቱ በአንድ ሺ ግመል ላይ ተጭኖ አይቸዋለሁ።"
||
ዱንያ እንዲህ ነች። መርጋት የማታውቅ ወላዋይ!!
♣ ሃያላን ይዋረዳሉ። ደካሞች ይነግሳሉ።
♣ ሀብታሞች ጎዳና ላይ ይወድቃሉ። ምንዱባን በሰማይ ጠቀስ ህንፃ ይንፈላሰሳሉ።
♣ ሳር ቅጠሉን የተፀየፈው ጨፍጫፊ አረመኔ አለም ጠባው ከአይጥ ጎሬ ሲያደፍጥ ታየዋለህ። የትላንቱ ተሳዳጅ ተራውን ሲያሳድድ ትመለከታለህ።
® ይሄው ነች ዱንያ!! ብልጭ ብላ ድርግም፣ ቦግ ብላ እልም የምትል። ሁሌ ሳቅ የለም! ሁሌ ድል የለም።
|
♣ በድር ላይ ለያዥ ለገናዥ ያስቸገሩ፣ ጥጋብ ያስከራቸው ቁረይሾች፣ 70 መኳንንቶቻቸው ትላንት ሲያሳድዷቸው በነበሩ ሶሐቦች ሰይፍ ተበልተው፣ ሌላ 70 ደግሞ በምርኮ አስረክበው የሐዘን ማቅ ለብሰዋል። መካ በዋይታ ተንጣለች።
|
♣ ኡሑድ ሌላ ቀን ነው። ሌላ ተራ!! አጋሪዎች የፈነደቁበት፣ እነ ሐምዛን፣ እነ ሙስዐብን ጨምሮ ከ70 በላይ ታላላቅ ጀግኖች ወድቀው ሌላ 70 የቆሰሉበት፣ አሳዝኝ ክስተት እውን የሆነበት ቀን። ሶሐቦች አካላቸው በስለት፣ ልባቸው በሐዘን ቢቆስል ጊዜ አላህ እንዲህ ሲል አሳሰባቸው: –
(إِنْ يَمْسَسْكُمْ قَرْحٌ فَقَدْ مَسَّ الْقَوْمَ قَرْحٌ مِثْلُهُ ۚ وَتِلْكَ الْأَيَّامُ نُدَاوِلُهَا بَيْنَ النَّاسَ)
"ቁስል ቢያገኛችሁ ሰዎቹንም መሰሉ ቁስል አግኝቷቸዋል፡፡ እናም እነዚህን ቀናት በሰዎች መካከል (በመልካምና በሌላ) እናቀያይራቸዋለን፡፡" [ኣሉ ዒምራን: 140]
|||
ዱንያ አመሏ ነው። ዛሬም እንዲሁ ናት።
ግን ማነው የሚማረው? ግን ማነው የሚመረምረው? ግን ማነው የዱንያን ከንቱነት ተገንዝቦ ለዘላለም ቤቱ ከልብ የሚጨነቀው?
እስከ መቼ ነው የምናንቀላፋው?
እስከ መቼ ነው የምንዘናጋው?
እስከ መቼ ነው በከንቱ የምንባዝነው?
ኢንና ሊላሂ ወኢንና ኢለይሂ ራጂዑን!!
ኢላሂ ልብ ስጠን!!
~~~~~~~~~~~~~~~
ዐልይ ኢብኑል ሀይሠም እንዲህ ይላሉ:–
"አምሳያ ያላየሁለት የዘመን መገለባበጥ፣ የጊዜ መለዋወጥ አይቻለሁ።
★ የአልፈድል ኢብኑ ረቢዕ ንብረት በአንድ ሺህ ግመል ተጭኖ አይቻለሁ። ሌላ ጊዜ ግን ጠቅላላ ንብረቱ አንዲት ዘንቢል ውስጥ ሆና ተደብቄ አይቻለሁ። በውስጧ መድሃኒቶቹ ተጨምረው።
★ አልሐሰን ኢብኑ ሰህልን ደግሞ ጠቅላላ ንብረቱ አንዲት ዘንቢል ውስጥ ሆና ተመልክቻለሁ። ከዚያ ግን ንብረቱ በአንድ ሺ ግመል ላይ ተጭኖ አይቸዋለሁ።"
||
ዱንያ እንዲህ ነች። መርጋት የማታውቅ ወላዋይ!!
♣ ሃያላን ይዋረዳሉ። ደካሞች ይነግሳሉ።
♣ ሀብታሞች ጎዳና ላይ ይወድቃሉ። ምንዱባን በሰማይ ጠቀስ ህንፃ ይንፈላሰሳሉ።
♣ ሳር ቅጠሉን የተፀየፈው ጨፍጫፊ አረመኔ አለም ጠባው ከአይጥ ጎሬ ሲያደፍጥ ታየዋለህ። የትላንቱ ተሳዳጅ ተራውን ሲያሳድድ ትመለከታለህ።
® ይሄው ነች ዱንያ!! ብልጭ ብላ ድርግም፣ ቦግ ብላ እልም የምትል። ሁሌ ሳቅ የለም! ሁሌ ድል የለም።
|
♣ በድር ላይ ለያዥ ለገናዥ ያስቸገሩ፣ ጥጋብ ያስከራቸው ቁረይሾች፣ 70 መኳንንቶቻቸው ትላንት ሲያሳድዷቸው በነበሩ ሶሐቦች ሰይፍ ተበልተው፣ ሌላ 70 ደግሞ በምርኮ አስረክበው የሐዘን ማቅ ለብሰዋል። መካ በዋይታ ተንጣለች።
|
♣ ኡሑድ ሌላ ቀን ነው። ሌላ ተራ!! አጋሪዎች የፈነደቁበት፣ እነ ሐምዛን፣ እነ ሙስዐብን ጨምሮ ከ70 በላይ ታላላቅ ጀግኖች ወድቀው ሌላ 70 የቆሰሉበት፣ አሳዝኝ ክስተት እውን የሆነበት ቀን። ሶሐቦች አካላቸው በስለት፣ ልባቸው በሐዘን ቢቆስል ጊዜ አላህ እንዲህ ሲል አሳሰባቸው: –
(إِنْ يَمْسَسْكُمْ قَرْحٌ فَقَدْ مَسَّ الْقَوْمَ قَرْحٌ مِثْلُهُ ۚ وَتِلْكَ الْأَيَّامُ نُدَاوِلُهَا بَيْنَ النَّاسَ)
"ቁስል ቢያገኛችሁ ሰዎቹንም መሰሉ ቁስል አግኝቷቸዋል፡፡ እናም እነዚህን ቀናት በሰዎች መካከል (በመልካምና በሌላ) እናቀያይራቸዋለን፡፡" [ኣሉ ዒምራን: 140]
|||
ዱንያ አመሏ ነው። ዛሬም እንዲሁ ናት።
ግን ማነው የሚማረው? ግን ማነው የሚመረምረው? ግን ማነው የዱንያን ከንቱነት ተገንዝቦ ለዘላለም ቤቱ ከልብ የሚጨነቀው?
እስከ መቼ ነው የምናንቀላፋው?
እስከ መቼ ነው የምንዘናጋው?
እስከ መቼ ነው በከንቱ የምንባዝነው?
ኢንና ሊላሂ ወኢንና ኢለይሂ ራጂዑን!!
ኢላሂ ልብ ስጠን!!
ሀገራችን አሁንም ዱኣ ያስፈልጋታል፡፡ አብዛኛዎቹ ሰዎች በፖለቲካ፣ በዘረኝነት እና በሌላም ነገር ተወጥረው አላህን የረሱ አሉ፡፡ ይሀው ሀገራችን ግን በተለያዩ አቅጣጫዎች ደም ይፈስባታል፡፡ አላህን ማረን፣ እዘንልን፣ ይቅር በለን፣ ሀገራችንን ሰላም አድርግልን ብለን መለመን ከመቼውም ጊዜ በላይ ያስፈልገናል፡፡
ወንዶች ሆይ! አደራ ጀመአ ሰላትን በአላህ ቤቶች ላይ እንስገድ፡፡ ሰሞኑን እንዲያውም ፈጅር እየተሰገደ ያለው ለ 12 አስር ጉዳይ አካባቢ ነው፡፡ አላህ ያዘዘንን ትተን እንዴት ነው በምድር ላይ መመቻቸትን የምንከጅለው?
አላህን እንፍራ፡፡ አላህ ከሺርክ፣ ከቢድኣ፣ ከዘረኝነት የጠራ አንድነት ይስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ወንዶች ሆይ! አደራ ጀመአ ሰላትን በአላህ ቤቶች ላይ እንስገድ፡፡ ሰሞኑን እንዲያውም ፈጅር እየተሰገደ ያለው ለ 12 አስር ጉዳይ አካባቢ ነው፡፡ አላህ ያዘዘንን ትተን እንዴት ነው በምድር ላይ መመቻቸትን የምንከጅለው?
አላህን እንፍራ፡፡ አላህ ከሺርክ፣ ከቢድኣ፣ ከዘረኝነት የጠራ አንድነት ይስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor
የነብዩ ባልደረቦች በብዙ ችግርና ፈተና ውስጥ አለፉ ።
ለናሙና ያህል ፣
ሙስዐብ ኢብኑ ዑመይር ያደገው የተቀማጠለ ኑሮን ከተላመደች ሃብታም እናቱ ዘንድ ነበር ።
የነብዩን ጥሪ በተቀበለ ማግስት እናቱ ጦር ሰበቀችበት ። ወደኔው እምነት ካልተመለስክ አይንህን ላፈር አለቸው! ! የተውሒዱ ጥሪ ልቡ ውስጥ ጠልቋልና አልሰማትም !! ለዛቻዋ ቁብ አልነበረውም ። ከእናቱ ጋር ተቆራረጠ!!
እናም መከራና ችግር ተፈራረቀበት!! በምቾት ያደገ ገላው ተጎሳቆለ! ቆዳው ተሸልቅቆ እስኪረግፍ ድረስ በብርቱ ተንገላታ! ሙስዐብ ዱንያን በአኺራው ለውጧልና የሆዱ ነገር አላሳሰበውም ነበር ! ! አቀማጥላ ከሳደገቸው እናቱ ይልቅ ወደ ኢስላምና ወደ ተውሒድ የጠሩትን ታላቅ ነብይ አስበለጠ! !
መጨረሻም ከሃዲያንን ሲታገል በህይወት እያለ ችላ በማለት የተሰናበታትን ዱንያ በሞት ተሰናበተ ። ቀብር ከመግባቱ በፊት ገላው ሊከፈን ይገባው ነበር ። ነገር ግን ከራሱ እስከ እግሩ ድረስ የሚሸፍን ጨርቅ አልተወም ነበርና ገላውን በከፈን ማዳረስ አልተቻለም ። በነብዩ ትእዛዝ እግሩ ላይ ሳር ብጤ ተደርጎና ሌላው አካሉ በጨርቅ ተከፍኖ ተቀበረ — ያ ጀግና! !
ኢማን ይሏችሇል ይሄ ነው ‼
ምን ሆነናል እኛ ?! ኧረ እናስተውል ጎበዝ! !! ለዱንያ ስንል ሐራምን መዳፈር ፣ ለሆድ አቋምን መለዋወጥና መደበቅ! ....... ግዚያዊና እንስሳዊ ለሆነ ደስታ ወደ ሓራም መመልከት .... ኧረ ስንቱ ከንቱ ነገር ውስጥ ተነክረናል ጎበዝ !! ወደ አላህ እንመለስ! ! አላህ ይመልሰን! !!
ለናሙና ያህል ፣
ሙስዐብ ኢብኑ ዑመይር ያደገው የተቀማጠለ ኑሮን ከተላመደች ሃብታም እናቱ ዘንድ ነበር ።
የነብዩን ጥሪ በተቀበለ ማግስት እናቱ ጦር ሰበቀችበት ። ወደኔው እምነት ካልተመለስክ አይንህን ላፈር አለቸው! ! የተውሒዱ ጥሪ ልቡ ውስጥ ጠልቋልና አልሰማትም !! ለዛቻዋ ቁብ አልነበረውም ። ከእናቱ ጋር ተቆራረጠ!!
እናም መከራና ችግር ተፈራረቀበት!! በምቾት ያደገ ገላው ተጎሳቆለ! ቆዳው ተሸልቅቆ እስኪረግፍ ድረስ በብርቱ ተንገላታ! ሙስዐብ ዱንያን በአኺራው ለውጧልና የሆዱ ነገር አላሳሰበውም ነበር ! ! አቀማጥላ ከሳደገቸው እናቱ ይልቅ ወደ ኢስላምና ወደ ተውሒድ የጠሩትን ታላቅ ነብይ አስበለጠ! !
መጨረሻም ከሃዲያንን ሲታገል በህይወት እያለ ችላ በማለት የተሰናበታትን ዱንያ በሞት ተሰናበተ ። ቀብር ከመግባቱ በፊት ገላው ሊከፈን ይገባው ነበር ። ነገር ግን ከራሱ እስከ እግሩ ድረስ የሚሸፍን ጨርቅ አልተወም ነበርና ገላውን በከፈን ማዳረስ አልተቻለም ። በነብዩ ትእዛዝ እግሩ ላይ ሳር ብጤ ተደርጎና ሌላው አካሉ በጨርቅ ተከፍኖ ተቀበረ — ያ ጀግና! !
ኢማን ይሏችሇል ይሄ ነው ‼
ምን ሆነናል እኛ ?! ኧረ እናስተውል ጎበዝ! !! ለዱንያ ስንል ሐራምን መዳፈር ፣ ለሆድ አቋምን መለዋወጥና መደበቅ! ....... ግዚያዊና እንስሳዊ ለሆነ ደስታ ወደ ሓራም መመልከት .... ኧረ ስንቱ ከንቱ ነገር ውስጥ ተነክረናል ጎበዝ !! ወደ አላህ እንመለስ! ! አላህ ይመልሰን! !!
