እሺ እዚህስ ምን ሊሰሩ ነበር የሄዱት?
በያዝነው ሳምንት ከሊፋ ህንፃ ላይ “መውሊድ በሀበሻ ያበረከተው አስተዋፆ” በሚል ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ከራምሳ ጀምሮ መንዙማዎች በአማርኛና በኦሮምኛ ሁሉ ተዜሟል፡፡
ቦታው ላይ የተገኙት ሀሰን ታጁ (የፁሁፉ አቅራቢ)፣ ኢድሪስ ሙሐመድ፣ ካሚል ሰምሹ እና ሌሎችም ናቸው፡፡
እዚህ ፕሮግራም ላይ መቼም ካሚል ሸምሱ ምን ሊላቸው ነበር የተሳተፈው? “አላህን ፍሩ መውሊድ ቢድኣ ነው” በፍፁም አይላቸውም፡፡
የሺርክ መናሃሪያ የሆነውን፣ ነብዩ ይመጡበታል ብለው የሚዋሽበትን ኢስላም የማያውቀው መውሊድ እነሱ ሲያከብሩት “ዝም በሉ የሙስሊሞች አንድነት አትበትኑ” ይሉናል፡፡ እኛ ደግሞ እናንተ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙትን በመስራት የሙስሊሞችን አንድነት አትበትኑ እንላችኋለን፡፡ አንድነት ማለት በሐቅ ላይ መሰብሰብ እንጂ፣ ቢድኣን በማንገስ፣ አደንዛዥ ቅጠል በመቃም፣ የምስኪኖችን ብር በመዝረፍ ላይ አይደለም፡፡ የሚገርመው አህባሾች እንኳን አላመኗቸውም፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በያዝነው ሳምንት ከሊፋ ህንፃ ላይ “መውሊድ በሀበሻ ያበረከተው አስተዋፆ” በሚል ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ከራምሳ ጀምሮ መንዙማዎች በአማርኛና በኦሮምኛ ሁሉ ተዜሟል፡፡
ቦታው ላይ የተገኙት ሀሰን ታጁ (የፁሁፉ አቅራቢ)፣ ኢድሪስ ሙሐመድ፣ ካሚል ሰምሹ እና ሌሎችም ናቸው፡፡
እዚህ ፕሮግራም ላይ መቼም ካሚል ሸምሱ ምን ሊላቸው ነበር የተሳተፈው? “አላህን ፍሩ መውሊድ ቢድኣ ነው” በፍፁም አይላቸውም፡፡
የሺርክ መናሃሪያ የሆነውን፣ ነብዩ ይመጡበታል ብለው የሚዋሽበትን ኢስላም የማያውቀው መውሊድ እነሱ ሲያከብሩት “ዝም በሉ የሙስሊሞች አንድነት አትበትኑ” ይሉናል፡፡ እኛ ደግሞ እናንተ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙትን በመስራት የሙስሊሞችን አንድነት አትበትኑ እንላችኋለን፡፡ አንድነት ማለት በሐቅ ላይ መሰብሰብ እንጂ፣ ቢድኣን በማንገስ፣ አደንዛዥ ቅጠል በመቃም፣ የምስኪኖችን ብር በመዝረፍ ላይ አይደለም፡፡ የሚገርመው አህባሾች እንኳን አላመኗቸውም፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ከሰሃባዎች በላይ ነብዩን የሚወድ አለን?
አላህ አማኞች፣ እውነተኞች ያላቸው ነብዩን ﷺ ከአላህ ቀጥሎ ከምንም በላይ የሚወዱት፣ በህይወታቸው፣ በገንዘባቸው የረዱት ሰሃባዎች መውሊድ አላከበሩም፡፡
ታድያ የእኛ ሀገሮቹ ይህንን የሺርክ መነሃሪያ፣ የቢድኣ ቁንጮ፣ አደንዛዥ ቅጠል ጫት የሚበላበት፣ መስጂድ ውስጥ የሚጨፈርበትን ሲያከብሩ ኢስላምን ከሰሃባዎች በላይ ተረድተውት ነውን?
መልክተኛውን ﷺ ከሰሃባዎች በላይ ወደዋቸው ነውን?
በፍፁም
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው፡፡”
ሰባሃዎች ያልታዘዙትን አይሰሩም ነበር፡፡ የዛሬዎቹ አታላዬች በነብዩ ﷺ ስም ይነግዳሉ፣ ሃይማኖት ያፈርሳሉ፡፡
አላህ ከጠሞ አጥማሚዎች ይጠብቀን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህ አማኞች፣ እውነተኞች ያላቸው ነብዩን ﷺ ከአላህ ቀጥሎ ከምንም በላይ የሚወዱት፣ በህይወታቸው፣ በገንዘባቸው የረዱት ሰሃባዎች መውሊድ አላከበሩም፡፡
ታድያ የእኛ ሀገሮቹ ይህንን የሺርክ መነሃሪያ፣ የቢድኣ ቁንጮ፣ አደንዛዥ ቅጠል ጫት የሚበላበት፣ መስጂድ ውስጥ የሚጨፈርበትን ሲያከብሩ ኢስላምን ከሰሃባዎች በላይ ተረድተውት ነውን?
መልክተኛውን ﷺ ከሰሃባዎች በላይ ወደዋቸው ነውን?
በፍፁም
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው፡፡”
ሰባሃዎች ያልታዘዙትን አይሰሩም ነበር፡፡ የዛሬዎቹ አታላዬች በነብዩ ﷺ ስም ይነግዳሉ፣ ሃይማኖት ያፈርሳሉ፡፡
አላህ ከጠሞ አጥማሚዎች ይጠብቀን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ዛሬ አላህ ሲታመፅ የዋለበት ቀን ነው።
አምልኮ ምን እንደሆነ በዝርዝር የነገረን ውብ ኢስላም ውስጥ የሌለን መውሊድ በአል ነው ብለው በድፍረት መስጂዶች ውስጥ ሲጨፍሩ ዋሉ።
ደግነቱ የቢድአ ጠበቆች ተጋለጡበት።
አላህ ከሸራቸው ይጠብቀን።
https://t.me/SadatTextPosts
አምልኮ ምን እንደሆነ በዝርዝር የነገረን ውብ ኢስላም ውስጥ የሌለን መውሊድ በአል ነው ብለው በድፍረት መስጂዶች ውስጥ ሲጨፍሩ ዋሉ።
ደግነቱ የቢድአ ጠበቆች ተጋለጡበት።
አላህ ከሸራቸው ይጠብቀን።
https://t.me/SadatTextPosts
ሰኞ እና መውሊድ?
መውሊድ አክባሪዎች “ነብዩ ﷺ ሰኞን የተወለዱበት ቀን ስለሆነ ፆመዋል፡፡ ይህም መውሊድን (ልደታቸውን) ለማክበር ማስረጃ ነው፡፡” ይላሉ፡፡
በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ማስረጃ ብለው ያቀረቡት፣ ማስረጃ መሆን እንደማይችል በሰፊው እንየው፡፡
ነብዩ (ﷺ) ሰኞን ቀን እንደሚፆሙ በትክክለኛ ሀዲሶች ተረጋግጧል፡፡ የሚከተሉትን ሀዲሶች እንይ
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን ለምን እንደሚፆሙ ተጠየቁ፣ እሳቸውም “በዛ ቀን ተወለድኩ፣ እናም መለኮታዊ ራእይም በዛው ቀን መጣልኝ” ሰሂህ ሙስሊም 1162
በሌላ ዘገባ የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ስራዎች ሰኞ እና ሀሙስ (ወደ አላህ) ይወጣሉ፡፡ ስራዬ ፆመኛ ሆኜ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ” ቲርሚዚ 747
ከነዚህ ሁለት ሀዲሶች የምንማራቸው ትምህርቶች እንደሚከተለው ይቀርባሉ
1.) የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን የፆሙት ለሶስት ምክንያቶች ነው
a. የተወለዱበት ቀን ስለሆነ፣
b. ቁርኣን ለእሳቸው የወረደበት ቀን ነው፣
c. ስራዎችም ወደ አላህ የሚወጡበት ቀን ስለሆነ እና እሳቸው ስራቸው ፆመኛ ሆነው እንዲወጣላቸው ስለፈለጉ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) የፆሙት ከላይ በተጠቀሱት ሶስት ምክንያቶች እንጂ ሰኞን ስለተወለዱበት ብቻ አልነበረም፡፡
2.) ከዚህ ሀዲስ ሰሃባዎች አመት ጠብቀው በረቢአል አወል የነብዩን (ﷺ) ልደት ማክበርን አልተረዱም፡፡ ሰሃባዎች ደግሞ ለኢስላም በጣም ቅርብ፣ ኢስላምን ጠንቅቀው አዋቂዎች እና ኢስላምን ከማንም በላይ የተረዱ ከመሆናቸውም ጋር “መውሊድ” የሚባል በአል አያከብሩም ነበር፡፡
3.) ታቢኢን በመባል የሚታወቁት የሰሃባ ተማሪዎች ከዚህ ሀዲስ መውሊድ የሚባል በአል አለ ብለው አልተረዱም፡፡
4.) አራቱ ታላላቅ የፊቂህ ኢማሞች አቡ ሀኒፋ፣ ኢማሙ ማሊክ፣ ኢማሙ ሻፊኢ እና ኢማሙ አህመድ ይህን ሀዲስ እያወቁ፣ ሀዲሱን መውሊድ (የነብዩን ልደት) ማክበር ይቻላል ለሚል ማስረጃ አልተጠቀሙትም ፡፡
5.) በዚህ ሀዲስ የተገደበው አምልኮ ፆም ነው፡፡ ስለዚህ ፁሙ፡፡ ከዚህም አትለፉ፡፡ ዲኑ ገር ነው፡፡ ነብዩ (ﷺ) የሰሩትን እንስራ ያልሰሩትን አንስራ፡፡
አንዳንድ ሰዎች ይገርማሉ ሀዲስን ትርጉሙን ያዛባሉ፣ ይጠመዝዙታል ለምን ሲባል ቢድኣን ለማንገስ፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ አላህን አዋቂ፣ ፈሪም፣ አላህ ዘንድ እውነተኞችም አይደለንም፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ ነብዩ (ﷺ) አንወድም፣ አናከብርም፣ መስዋትም አልሆንም፡፡ ስለዚህ አደብ አድርገን እንቀመጥ፡፡
እንዲህ አይነት ጥፋቶችን ስናጋልጥ እናንተ በእድሜ ከጠገቡት ታላላቅ ኡለማዎች፣ ሙፍቲዎች፣ ዶክተሮች፣ ኡስታዞች ትበልጣላችሁን? ሲሉ ይጠይቃሉ
መልሱም ቀላል ነው
እነዚህ እናንተ ኡለማ ብላችሁ የምትከተሏቸው ሶዎች ከሰሃባዎች አላህን በመፍራት፣ አላህ እና መልክተኛውን በመውደድ፣ በእውቀት ይበልጣሉን?
አይበልጡም
ስለዚህ ሙፍቲም፣ ዶክተርም፣ ኡስታዝም፣ ሙነሺድም፣ ድቤ መቼም አርፈው ይቀመጡ፣ ዲን አይበጥብጡ፡፡
ኡማውን አይከፋፍሉ፡፡ ሺርክ እና ቢድኣን አያንግሱ፡፡
አላህ ከሺርክ፣ ከቢድኣ፣ ከዘረኝነት የፀዳ እውነተኛ አንድነት ይስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
መውሊድ አክባሪዎች “ነብዩ ﷺ ሰኞን የተወለዱበት ቀን ስለሆነ ፆመዋል፡፡ ይህም መውሊድን (ልደታቸውን) ለማክበር ማስረጃ ነው፡፡” ይላሉ፡፡
በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ማስረጃ ብለው ያቀረቡት፣ ማስረጃ መሆን እንደማይችል በሰፊው እንየው፡፡
ነብዩ (ﷺ) ሰኞን ቀን እንደሚፆሙ በትክክለኛ ሀዲሶች ተረጋግጧል፡፡ የሚከተሉትን ሀዲሶች እንይ
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን ለምን እንደሚፆሙ ተጠየቁ፣ እሳቸውም “በዛ ቀን ተወለድኩ፣ እናም መለኮታዊ ራእይም በዛው ቀን መጣልኝ” ሰሂህ ሙስሊም 1162
በሌላ ዘገባ የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ “ስራዎች ሰኞ እና ሀሙስ (ወደ አላህ) ይወጣሉ፡፡ ስራዬ ፆመኛ ሆኜ እንዲቀርብልኝ እፈልጋለሁ” ቲርሚዚ 747
ከነዚህ ሁለት ሀዲሶች የምንማራቸው ትምህርቶች እንደሚከተለው ይቀርባሉ
1.) የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሰኞን የፆሙት ለሶስት ምክንያቶች ነው
a. የተወለዱበት ቀን ስለሆነ፣
b. ቁርኣን ለእሳቸው የወረደበት ቀን ነው፣
c. ስራዎችም ወደ አላህ የሚወጡበት ቀን ስለሆነ እና እሳቸው ስራቸው ፆመኛ ሆነው እንዲወጣላቸው ስለፈለጉ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ﷺ) የፆሙት ከላይ በተጠቀሱት ሶስት ምክንያቶች እንጂ ሰኞን ስለተወለዱበት ብቻ አልነበረም፡፡
2.) ከዚህ ሀዲስ ሰሃባዎች አመት ጠብቀው በረቢአል አወል የነብዩን (ﷺ) ልደት ማክበርን አልተረዱም፡፡ ሰሃባዎች ደግሞ ለኢስላም በጣም ቅርብ፣ ኢስላምን ጠንቅቀው አዋቂዎች እና ኢስላምን ከማንም በላይ የተረዱ ከመሆናቸውም ጋር “መውሊድ” የሚባል በአል አያከብሩም ነበር፡፡
3.) ታቢኢን በመባል የሚታወቁት የሰሃባ ተማሪዎች ከዚህ ሀዲስ መውሊድ የሚባል በአል አለ ብለው አልተረዱም፡፡
4.) አራቱ ታላላቅ የፊቂህ ኢማሞች አቡ ሀኒፋ፣ ኢማሙ ማሊክ፣ ኢማሙ ሻፊኢ እና ኢማሙ አህመድ ይህን ሀዲስ እያወቁ፣ ሀዲሱን መውሊድ (የነብዩን ልደት) ማክበር ይቻላል ለሚል ማስረጃ አልተጠቀሙትም ፡፡
5.) በዚህ ሀዲስ የተገደበው አምልኮ ፆም ነው፡፡ ስለዚህ ፁሙ፡፡ ከዚህም አትለፉ፡፡ ዲኑ ገር ነው፡፡ ነብዩ (ﷺ) የሰሩትን እንስራ ያልሰሩትን አንስራ፡፡
አንዳንድ ሰዎች ይገርማሉ ሀዲስን ትርጉሙን ያዛባሉ፣ ይጠመዝዙታል ለምን ሲባል ቢድኣን ለማንገስ፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ አላህን አዋቂ፣ ፈሪም፣ አላህ ዘንድ እውነተኞችም አይደለንም፡፡ እኛ ከሰሃባዎች በላይ ነብዩ (ﷺ) አንወድም፣ አናከብርም፣ መስዋትም አልሆንም፡፡ ስለዚህ አደብ አድርገን እንቀመጥ፡፡
እንዲህ አይነት ጥፋቶችን ስናጋልጥ እናንተ በእድሜ ከጠገቡት ታላላቅ ኡለማዎች፣ ሙፍቲዎች፣ ዶክተሮች፣ ኡስታዞች ትበልጣላችሁን? ሲሉ ይጠይቃሉ
መልሱም ቀላል ነው
እነዚህ እናንተ ኡለማ ብላችሁ የምትከተሏቸው ሶዎች ከሰሃባዎች አላህን በመፍራት፣ አላህ እና መልክተኛውን በመውደድ፣ በእውቀት ይበልጣሉን?
አይበልጡም
ስለዚህ ሙፍቲም፣ ዶክተርም፣ ኡስታዝም፣ ሙነሺድም፣ ድቤ መቼም አርፈው ይቀመጡ፣ ዲን አይበጥብጡ፡፡
ኡማውን አይከፋፍሉ፡፡ ሺርክ እና ቢድኣን አያንግሱ፡፡
አላህ ከሺርክ፣ ከቢድኣ፣ ከዘረኝነት የፀዳ እውነተኛ አንድነት ይስጠን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አቡበክር አሕመድ ህዝቡን ገላግለው ግራ አታጋባው
አህባሾች ያዘጋጁት መውሊድ ላይ ተገኝተህ “የሀሳብ ልዩነት የነበረ ነው” ብለሀል፡፡
የብዙዎች ጥያቄ የሚሆነው ከአህባሽ ጋር ያለን የሀሳብ ወይንስ የእምነት ልዩነት?
ይህንን መልስ በግልፅ ብትናገር አህባሾችንም ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት ያለውንም ትገላግለው ነበር፡፡
6 አመት ሙሉ ሰው የተገደለው፣ የታሰረው፣ ሀገር ለቆ የሄደው መስጂዶች የተደፈሩት ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት አለን ተብሎ እንደነበር አሁንም ድረስ ብዙዎች ያውቁታል፡፡
አላህ እውነተኞች ሁኑ ብሏል፡፡ እውነቱን ተናግሮ የመሸበት ማደር፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አህባሾች ያዘጋጁት መውሊድ ላይ ተገኝተህ “የሀሳብ ልዩነት የነበረ ነው” ብለሀል፡፡
የብዙዎች ጥያቄ የሚሆነው ከአህባሽ ጋር ያለን የሀሳብ ወይንስ የእምነት ልዩነት?
ይህንን መልስ በግልፅ ብትናገር አህባሾችንም ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት ያለውንም ትገላግለው ነበር፡፡
6 አመት ሙሉ ሰው የተገደለው፣ የታሰረው፣ ሀገር ለቆ የሄደው መስጂዶች የተደፈሩት ከአህባሽ ጋር የእምነት ልዩነት አለን ተብሎ እንደነበር አሁንም ድረስ ብዙዎች ያውቁታል፡፡
አላህ እውነተኞች ሁኑ ብሏል፡፡ እውነቱን ተናግሮ የመሸበት ማደር፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
700 መቶ እንጀራ?
አላህ ለደነገገው ኢድ እና አራፋ የማያደርጉትን አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ላለዘዙት ቢድኣው መውሊድ ሀገራችን ላይ የሚከተለውን ዝግጅት ያደርጋሉ፡፡
“40 በርሚል ቡሆ ይቦካል፡፡
ከዚያ ሲቀጠን ከ50-60 ይደርሳል፡፡
አንዱ በርሚል እስከ 700 መቶ እንጀራ ይሆናል፡፡
700 እንጀራ ይመጣል አንዱ በርሚል ብቻ፡፡”
ኢቢሲ ላይ ቀርበው የሰጡት ቃለ ምልልስ
ቢድኣ ለዚህ ኡማ ምንም አስተዋፅኦ የለውም፣ ዲንን መናድ እንጂ፡፡ ይሉ ይሆናል “በመውሊድ ይህን ያህል አውጥተን ድሀ ብናበላ ምኑ ላይ ነው ችግሩ?”
መልሱም
- አላህ ያላዘዘውን በኣል እኛ መደንገግ አንችልም፣
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (አላህ አይቀበለውም)” ብለዋል፡፡ ልደቴን አመት ጠብቃችሁ አክብሩልኝ፣ አርዳችሁ አብሉልኝ ብለው አላዘዙም፡፡ ኢስላም ያላዘዘውን የሰራ ሰው ደግሞ ወደ አላህ መቃረብ ሳይሆን ከአላህ ይርቃል፣
- ድሃን ለማብላት አመት መጠበቅ አያስፈልግም… እውነተኛ ለደሃ ተጨናቂ ከአመት እስከ አመት ማብላት ይችላል፡፡
አላህ ሆይ! ህዝቡክ ከዚህ አደገኛ ቢድኣ አንቃልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህ ለደነገገው ኢድ እና አራፋ የማያደርጉትን አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ላለዘዙት ቢድኣው መውሊድ ሀገራችን ላይ የሚከተለውን ዝግጅት ያደርጋሉ፡፡
“40 በርሚል ቡሆ ይቦካል፡፡
ከዚያ ሲቀጠን ከ50-60 ይደርሳል፡፡
አንዱ በርሚል እስከ 700 መቶ እንጀራ ይሆናል፡፡
700 እንጀራ ይመጣል አንዱ በርሚል ብቻ፡፡”
ኢቢሲ ላይ ቀርበው የሰጡት ቃለ ምልልስ
ቢድኣ ለዚህ ኡማ ምንም አስተዋፅኦ የለውም፣ ዲንን መናድ እንጂ፡፡ ይሉ ይሆናል “በመውሊድ ይህን ያህል አውጥተን ድሀ ብናበላ ምኑ ላይ ነው ችግሩ?”
መልሱም
- አላህ ያላዘዘውን በኣል እኛ መደንገግ አንችልም፣
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (አላህ አይቀበለውም)” ብለዋል፡፡ ልደቴን አመት ጠብቃችሁ አክብሩልኝ፣ አርዳችሁ አብሉልኝ ብለው አላዘዙም፡፡ ኢስላም ያላዘዘውን የሰራ ሰው ደግሞ ወደ አላህ መቃረብ ሳይሆን ከአላህ ይርቃል፣
- ድሃን ለማብላት አመት መጠበቅ አያስፈልግም… እውነተኛ ለደሃ ተጨናቂ ከአመት እስከ አመት ማብላት ይችላል፡፡
አላህ ሆይ! ህዝቡክ ከዚህ አደገኛ ቢድኣ አንቃልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ልብ ሲታወር አደጋ ነው፡፡
አንዳንድ መውሊድ አክባሪ አህባሾችና ሱፍዬች የሚከተለውን ልባቸውን የታወሩበትን ግጥም ይገጥማሉ
“ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን፣
ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን፣
የከለከሉትን እኛም ተከልክለን፣
የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
እስቲ እነ ሸህ ደፋሩ ልባቸው ታውሮ የሚያቀነቅኑትን ስንኝ መስመር በመስመር እንየው
1) “ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን”
የረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና ማለት እንግዲህ
- በቃል ያዘዙት፣
- በተግባር የሰሩት፣
- ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት ነው፡፡
መውሊድ እንግዲህ በቃላቸውም አላዘዙበትም፣ በተግባራቸውም አልሰሩትም፣ እነዛ ስለስርዓት ያላቸው ሰሃባዎችም አልሰሩትም….. ታድያ እንዴት “ሱናቸው ይዘን ነቢን ተከትለን” ይላሉ?
እንዲያውም “ሱናቸውን ትተው ቢድዐን እና ሸይጧንን ተከትለው” የሚለው ነው እነሱ የሚፈፅሙትን የሚገልፀው፡፡
2) “ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን”
እዚህም ጋር መውሊድን ለማንም አላስያዙትም፡፡ ብሎም ያዘዙትን ወደን ካሉ እሳቸው ያዘዙት ሱናቸውን እንድንይዝ፣ ቢድዐን እንድንርቅ ነው፡፡ ይሀው እነሱ በተገላቢጦሽ ሸይጧን ጥፋታቸውን አሳምሮላቸዋል፡፡
3) “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቢድዐ በዲን ላይ የሚደረግን ፈጠራ ራቁ ብለው አዘው እነዚህ ሰዎች አያፍሩም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ታላላቅ ከከለከሏቸው ነገሮች ውስጥ ቢድዐን ሆኖ ሳለ “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን” ብለው ይዋሻሉ፡፡
ላይ ላዩን ቢዋሹ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) እያመፁ እሳቸውን መከተል የለም፡፡
4) “የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
ኩራተኛ ሰው እንዲህ ድርቅ ብሎ ሃቅን አልቀበል ብሎ የጀሀነም መንገድ የሆነውን ቢድዐ ዲን አድርጎ ይይዛል፡፡ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ግን ለ23 አመት ነብይ በነበሩበት ጊዜ አንድም ቀን አላከበሩትም፡፡ ታድያ ከዚህ በላይ ጥመት ምን አለ?
ሌላኛው ደፋራቸው ደግሞ እንዲህ ሲል ፃፈ
5) “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እራሱ የማን ባርያ ናቸው?
መልሱም የአላህ ናቸው፡፡
ታድያ እኛን እሳቸው “የአላህ ባርያዎች ሁኑ” እያሉ እንዳላስተማሩን ዛሬ “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
አንድ ሰው ተነስቶ “የኢሳ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?” ቢል ይጠየፉታል፡፡ ለኢሳ ሲሆን እኛ ለአላህ፣ ለብቸኛው ፈጣሪ ብቻ ነው አሽከር ልንሆን የሚገባን አይነት መልስ ይሰጣሉ፡፡
ታድያ አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምንም) ይሁን ኢሳን (አለይሂ ሰላም) የፈጠረ ብቸኛው አምላክ፣ ለእሱ ብቻ ባርያ ልንሆን የሚገባን ነን ሲባሉ፡፡
“ወሃብዬች” ብለው ፍየል ወድያ ቅዝምዝም ወዲህ ይሆኑብናል፡፡
አደለም እኛ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን የአላህ ባርያ ናቸው፡፡ እሳቸው ያስተማሩን እሳቸውን በማወደስ ድንበር እንዳናልፍ እና ስለ እሳቸው ስንናገር “የአላህ ባርያውና መልክተኛው ነው” ብለን እንድንመሰክርልቸው ብቻ ነው ያስተማሩን፡፡ እኛም በአላህ ፍቃድ አደበኞች በመሆን ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መልክተኛውና ባርያው ናቸው እንላለን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤታቸው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
Bedegami Post yetederege
https://t.me/SadatTextPosts
አንዳንድ መውሊድ አክባሪ አህባሾችና ሱፍዬች የሚከተለውን ልባቸውን የታወሩበትን ግጥም ይገጥማሉ
“ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን፣
ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን፣
የከለከሉትን እኛም ተከልክለን፣
የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
እስቲ እነ ሸህ ደፋሩ ልባቸው ታውሮ የሚያቀነቅኑትን ስንኝ መስመር በመስመር እንየው
1) “ሱናቸውን ይዘን ነቢን ተከትለን”
የረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና ማለት እንግዲህ
- በቃል ያዘዙት፣
- በተግባር የሰሩት፣
- ሰሃባዎቻቸው ሲሰሩ አይተው ዝም ያሉት ነው፡፡
መውሊድ እንግዲህ በቃላቸውም አላዘዙበትም፣ በተግባራቸውም አልሰሩትም፣ እነዛ ስለስርዓት ያላቸው ሰሃባዎችም አልሰሩትም….. ታድያ እንዴት “ሱናቸው ይዘን ነቢን ተከትለን” ይላሉ?
እንዲያውም “ሱናቸውን ትተው ቢድዐን እና ሸይጧንን ተከትለው” የሚለው ነው እነሱ የሚፈፅሙትን የሚገልፀው፡፡
2) “ያስያዙንን ይዘን ያዘዙትን ወደን”
እዚህም ጋር መውሊድን ለማንም አላስያዙትም፡፡ ብሎም ያዘዙትን ወደን ካሉ እሳቸው ያዘዙት ሱናቸውን እንድንይዝ፣ ቢድዐን እንድንርቅ ነው፡፡ ይሀው እነሱ በተገላቢጦሽ ሸይጧን ጥፋታቸውን አሳምሮላቸዋል፡፡
3) “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቢድዐ በዲን ላይ የሚደረግን ፈጠራ ራቁ ብለው አዘው እነዚህ ሰዎች አያፍሩም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ታላላቅ ከከለከሏቸው ነገሮች ውስጥ ቢድዐን ሆኖ ሳለ “የከለከሉትን እኛም ተከልክለን” ብለው ይዋሻሉ፡፡
ላይ ላዩን ቢዋሹ አላህ ውስጥ አዋቂ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) እያመፁ እሳቸውን መከተል የለም፡፡
4) “የዊላዳውን ቀን እናከብረዋለን!!”
ኩራተኛ ሰው እንዲህ ድርቅ ብሎ ሃቅን አልቀበል ብሎ የጀሀነም መንገድ የሆነውን ቢድዐ ዲን አድርጎ ይይዛል፡፡ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ግን ለ23 አመት ነብይ በነበሩበት ጊዜ አንድም ቀን አላከበሩትም፡፡ ታድያ ከዚህ በላይ ጥመት ምን አለ?
ሌላኛው ደፋራቸው ደግሞ እንዲህ ሲል ፃፈ
5) “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እራሱ የማን ባርያ ናቸው?
መልሱም የአላህ ናቸው፡፡
ታድያ እኛን እሳቸው “የአላህ ባርያዎች ሁኑ” እያሉ እንዳላስተማሩን ዛሬ “የነቢ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?”
አንድ ሰው ተነስቶ “የኢሳ አሽክር እንደመሆን ምን መታደል አለ?” ቢል ይጠየፉታል፡፡ ለኢሳ ሲሆን እኛ ለአላህ፣ ለብቸኛው ፈጣሪ ብቻ ነው አሽከር ልንሆን የሚገባን አይነት መልስ ይሰጣሉ፡፡
ታድያ አላህ እኮ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምንም) ይሁን ኢሳን (አለይሂ ሰላም) የፈጠረ ብቸኛው አምላክ፣ ለእሱ ብቻ ባርያ ልንሆን የሚገባን ነን ሲባሉ፡፡
“ወሃብዬች” ብለው ፍየል ወድያ ቅዝምዝም ወዲህ ይሆኑብናል፡፡
አደለም እኛ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን የአላህ ባርያ ናቸው፡፡ እሳቸው ያስተማሩን እሳቸውን በማወደስ ድንበር እንዳናልፍ እና ስለ እሳቸው ስንናገር “የአላህ ባርያውና መልክተኛው ነው” ብለን እንድንመሰክርልቸው ብቻ ነው ያስተማሩን፡፡ እኛም በአላህ ፍቃድ አደበኞች በመሆን ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) መልክተኛውና ባርያው ናቸው እንላለን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤታቸው፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
Bedegami Post yetederege
https://t.me/SadatTextPosts
ኢትዬጵያዊው ሺአ
ይህ ግለሰብ ሺኣን በኢትዬጵያ ለማስፋፋት ከሚሞክሩ ግለሰቦች ውስጥ ነው፡፡ ፒያሳ አወልያ እሁድ እሁድ ኢኽዋኖች ከሚመለምሏቸው ተማሪዎች ውስጥ ነበር፡፡ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ ላይ “ኡመር” የሚል ድራማ ቢጤ ሰርቶ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ትላንት ኡመር ባለበት አፉ የኡመርን ጠላቶች ይሀው ተቀላቅሎ ኢትዬጵያ ውስጥ ሺኣን ሊያስፋፋ ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ሺኣዎች ማለት የአላህ፣ የመልክተኛው ﷺ፣ የሰሃባዎች እና የአማኞች ጠላቶች ናቸው እንጠንቀቃቸው፡፡ ሙስሙን ማህበረሰብ ትክክለኛውን ተውሒድ በማስተማር፣ ከሺርክ እና ከሺአዎች የክህደት እምነቶች እንዲቆጠብ በሰፊው በማስተማር ሙስሊሙን ወደ ጀሀነም እንዳይነዱት ተግተን እንስራ፡፡ እኛ እጃችንን አጣጥፈን ብንቀመጥ የሰሃባዎች ጠላት የሆኑትን ሺአዎች አላህ እራሱ ይበቀላቸዋል፡፡ ግን እኛ የአቅማችንን ብንጥር አላህ በሁሉም ጠላቶቻችን ላይ ድልን ያጎናጥፈናል፡፡ ሺአዎች አቅም ስላላቸው በሀገሪቱ ላይ በገንዘብ ሀይል ተጠቅመው ኡማውን እንዳይሸውዱት ትክክለኛውን የሰሃባዎች እምነት እና ውድቅ የሆነውን የሺአዎች ክህደት ማስተማር አለብን፡፡ አላህ ሆይ! እኛ ደካማዎች ነን እርዳታህን ለግሰን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
ይህ ግለሰብ ሺኣን በኢትዬጵያ ለማስፋፋት ከሚሞክሩ ግለሰቦች ውስጥ ነው፡፡ ፒያሳ አወልያ እሁድ እሁድ ኢኽዋኖች ከሚመለምሏቸው ተማሪዎች ውስጥ ነበር፡፡ ፒያሳ አካባቢ የሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ ላይ “ኡመር” የሚል ድራማ ቢጤ ሰርቶ ነበር፡፡ ዛሬ ግን ትላንት ኡመር ባለበት አፉ የኡመርን ጠላቶች ይሀው ተቀላቅሎ ኢትዬጵያ ውስጥ ሺኣን ሊያስፋፋ ነው፡፡ ሙስሊሞች ሆይ! ሺኣዎች ማለት የአላህ፣ የመልክተኛው ﷺ፣ የሰሃባዎች እና የአማኞች ጠላቶች ናቸው እንጠንቀቃቸው፡፡ ሙስሙን ማህበረሰብ ትክክለኛውን ተውሒድ በማስተማር፣ ከሺርክ እና ከሺአዎች የክህደት እምነቶች እንዲቆጠብ በሰፊው በማስተማር ሙስሊሙን ወደ ጀሀነም እንዳይነዱት ተግተን እንስራ፡፡ እኛ እጃችንን አጣጥፈን ብንቀመጥ የሰሃባዎች ጠላት የሆኑትን ሺአዎች አላህ እራሱ ይበቀላቸዋል፡፡ ግን እኛ የአቅማችንን ብንጥር አላህ በሁሉም ጠላቶቻችን ላይ ድልን ያጎናጥፈናል፡፡ ሺአዎች አቅም ስላላቸው በሀገሪቱ ላይ በገንዘብ ሀይል ተጠቅመው ኡማውን እንዳይሸውዱት ትክክለኛውን የሰሃባዎች እምነት እና ውድቅ የሆነውን የሺአዎች ክህደት ማስተማር አለብን፡፡ አላህ ሆይ! እኛ ደካማዎች ነን እርዳታህን ለግሰን፡፡ https://t.me/SadatTextPosts
የሺአ ሰባኪ ህዝቡን አላህን ትተው ሁሴንን እንዲያመልኩ እንዲህ ሲል የክህደት ንግግርን ያስተምራል
“ካንተ ውጭ እኮ ማንም የለንም፡፡ ጨሎታችንን ስማን አንተ የአብደላህ አባት ሁሴን ሆይ! ዱንያችን እና አኸይራችን ነህ፡፡ ችግር ባጋጠመህ ጊዜ ወደ ሁሴን ተመልከት፣ ለምነው፡፡ ሁሴን ወዳንተ በእርግጥ መጥቶ ጉዳይህን ይፈፅምልሀል፡፡ ሁሴን ያንተን ጥሪ ለመስማት አገናኝ አማላጅ አይፈልግም፡፡”
ተመልከቱ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የብቸኛው ፈጣሪን አላህ መብት ሙሉ በሙሉ አንስተው ለፍጡር ሲሰጡት፡፡ ይሄ ነው ሺርክ ማለት፡፡ ሺርክ ማለት እየሰራው ለሞተ ዘላለም አለሙን ከጀሀነም እሳት አይወጣም፡፡ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡
የኢትዬጵያ ሙስሊሞች ሆይ! ሺአዎች በጣም አደገኛ የጥመት ቡድኖች ናቸው፡፡ ኡማውን ስለነሱ ማስጠንቀቅ እና በእውቀት ማነፅ አለብን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
“ካንተ ውጭ እኮ ማንም የለንም፡፡ ጨሎታችንን ስማን አንተ የአብደላህ አባት ሁሴን ሆይ! ዱንያችን እና አኸይራችን ነህ፡፡ ችግር ባጋጠመህ ጊዜ ወደ ሁሴን ተመልከት፣ ለምነው፡፡ ሁሴን ወዳንተ በእርግጥ መጥቶ ጉዳይህን ይፈፅምልሀል፡፡ ሁሴን ያንተን ጥሪ ለመስማት አገናኝ አማላጅ አይፈልግም፡፡”
ተመልከቱ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የብቸኛው ፈጣሪን አላህ መብት ሙሉ በሙሉ አንስተው ለፍጡር ሲሰጡት፡፡ ይሄ ነው ሺርክ ማለት፡፡ ሺርክ ማለት እየሰራው ለሞተ ዘላለም አለሙን ከጀሀነም እሳት አይወጣም፡፡ ጀነት በእርሱ ላይ እርም ናት፡፡
የኢትዬጵያ ሙስሊሞች ሆይ! ሺአዎች በጣም አደገኛ የጥመት ቡድኖች ናቸው፡፡ ኡማውን ስለነሱ ማስጠንቀቅ እና በእውቀት ማነፅ አለብን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሱዳንን አላህ ይጠብቃት፡፡
ሱዳን ላይ የዳቦ ዋጋ ተወደድ ብለው ተቃውሞ ሰልፍ መንግስታቸው ላይ ወጥተዋል፡፡ የሚገርመው የሶርያ ስደተኞች ሰላም አጥተው የሚበሉት አጥተው ሱዳን ውስጥ ይለምናሉ፡፡ የሱዳን ሰልፈኞች ይህንን እንኳን እያዩ እንዴት አይማሩም፡፡
ሱዳን ላይ ስንት እና ስንት ሺርክ (በአላህ ላይ ማጋራት፣ በአድ አምልኮ)፣ ቢድኣ (በሀይማኖት ላይ ጭማሪ)፣ ወንጀል አለ፡፡ ይህን ሁሉ ዝም ብለው፣ አብዛኛዎቹ እራሳቸው በነዚህ ወንጀሎች ተዘፍቀውበት ዳቦ ዋጋው ተወደድ ብለው ሀገራቸውን ለማፍረስ ደፋ ቀና እያሉ ነው፡፡ አላህ ልብ ይስጣቸው፡፡ ብልጥ ማለት ከሌሎች የሚማር ነው ተብሏል፡፡ እነ ቱኒስያ፣ ግብፅ፣ ሊቢያ፣ የመን፣ ሶሪያ ላይ ሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፍ ብለው ሀገራቸውን ያፈረሱ ሰዎች አሁን ተፀፅተዋል፡፡ ነገር ግን ዋጋ የለውም፡፡
ችግር የሚመጣብን በራሳችን ጥፋት እንደሆነ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
[Q 16:112] وَضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًا قَرْيَةً كَانَتْ ءَامِنَةً مُّطْمَئِنَّةً يَأْتِيهَا رِزْقُهَا رَغَدًا مِّن كُلِّ مَكَانٍ فَكَفَرَتْ بِأَنْعُمِ ٱللَّهِ فَأَذَٰقَهَا ٱللَّهُ لِبَاسَ ٱلْجُوعِ وَٱلْخَوْفِ بِمَا كَانُوا۟ يَصْنَعُونَ
አላህ ጸጥተኛ፣ የረካች፣ ሲሳይዋ ሰፊ ኾኖ ከየስፍራው ይመጣላት የነበረችውንና በአላህ ጸጋዎች የካደችውን አላህም ይሠሩት በነበሩት ኃጢኣት የረኃብንና የፍርሃትን ቅጣቶች ያቀመሳትን ከተማ (መካን) ምሳሌ አደረገ፡፡
[Q 42:30] وَمَآ أَصَٰبَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍ
ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት (ኃጢኣት) ምክንያት ነው፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡
እስቲግፋር (አላህን ማረን) እያልን ለሰራነው ወንጀል አላህን ማህርታውን መጠየቅ ሲገባን፣ ሱዳኖቹ ይሀው አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙትን ትተው የጥፋት ተጣሪዎችን ተቀብለው ሀገራቸውን ሊያፈርሱ ነው፡፡
አላህ ሱዳንን ከመፍረስ ይጠብቃት፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሱዳን ላይ የዳቦ ዋጋ ተወደድ ብለው ተቃውሞ ሰልፍ መንግስታቸው ላይ ወጥተዋል፡፡ የሚገርመው የሶርያ ስደተኞች ሰላም አጥተው የሚበሉት አጥተው ሱዳን ውስጥ ይለምናሉ፡፡ የሱዳን ሰልፈኞች ይህንን እንኳን እያዩ እንዴት አይማሩም፡፡
ሱዳን ላይ ስንት እና ስንት ሺርክ (በአላህ ላይ ማጋራት፣ በአድ አምልኮ)፣ ቢድኣ (በሀይማኖት ላይ ጭማሪ)፣ ወንጀል አለ፡፡ ይህን ሁሉ ዝም ብለው፣ አብዛኛዎቹ እራሳቸው በነዚህ ወንጀሎች ተዘፍቀውበት ዳቦ ዋጋው ተወደድ ብለው ሀገራቸውን ለማፍረስ ደፋ ቀና እያሉ ነው፡፡ አላህ ልብ ይስጣቸው፡፡ ብልጥ ማለት ከሌሎች የሚማር ነው ተብሏል፡፡ እነ ቱኒስያ፣ ግብፅ፣ ሊቢያ፣ የመን፣ ሶሪያ ላይ ሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፍ ብለው ሀገራቸውን ያፈረሱ ሰዎች አሁን ተፀፅተዋል፡፡ ነገር ግን ዋጋ የለውም፡፡
ችግር የሚመጣብን በራሳችን ጥፋት እንደሆነ አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል
[Q 16:112] وَضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًا قَرْيَةً كَانَتْ ءَامِنَةً مُّطْمَئِنَّةً يَأْتِيهَا رِزْقُهَا رَغَدًا مِّن كُلِّ مَكَانٍ فَكَفَرَتْ بِأَنْعُمِ ٱللَّهِ فَأَذَٰقَهَا ٱللَّهُ لِبَاسَ ٱلْجُوعِ وَٱلْخَوْفِ بِمَا كَانُوا۟ يَصْنَعُونَ
አላህ ጸጥተኛ፣ የረካች፣ ሲሳይዋ ሰፊ ኾኖ ከየስፍራው ይመጣላት የነበረችውንና በአላህ ጸጋዎች የካደችውን አላህም ይሠሩት በነበሩት ኃጢኣት የረኃብንና የፍርሃትን ቅጣቶች ያቀመሳትን ከተማ (መካን) ምሳሌ አደረገ፡፡
[Q 42:30] وَمَآ أَصَٰبَكُم مِّن مُّصِيبَةٍ فَبِمَا كَسَبَتْ أَيْدِيكُمْ وَيَعْفُوا۟ عَن كَثِيرٍ
ከመከራም ማንኛውም ያገኛችሁ ነገር እጆቻችሁ በሠሩት (ኃጢኣት) ምክንያት ነው፡፡ ከብዙውም ይቅር ይላል፡፡
እስቲግፋር (አላህን ማረን) እያልን ለሰራነው ወንጀል አላህን ማህርታውን መጠየቅ ሲገባን፣ ሱዳኖቹ ይሀው አላህ እና መልክተኛው (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያዘዙትን ትተው የጥፋት ተጣሪዎችን ተቀብለው ሀገራቸውን ሊያፈርሱ ነው፡፡
አላህ ሱዳንን ከመፍረስ ይጠብቃት፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
