Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ትንሹ ኢድ የሚባል ነገር በሸሪዓ የለም፡፡
*************************************
ምስጋና ለአላህ ነው፤ ሁለት የመደሰቻ በአላትን የደነገገ፡፡ አሁንም ምስጋና ይገባው ይህንን ሸሪዓ ከመበረዝ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል የገባው አላህ፤ የሃይማኖት ድንጋጊን ሁላ ለራሱ ብቻ ያደረገ፤ በዚህም ላይ ታላቅ ጥበቡን ያሳየ፡፡ እንደሌሎቸ ሀይማኖቶች፤ ቀሳውስት እንደበረዙት (እንደጨመሩበት እና እንደቀነሱበት) እንዳይሆን በግልፅ ሸሪዓዊ ድንጋጌን ለራሱ ብቸኛ አውጪ ያደረገ፡፡
ሱና ፆም ፆመን ዝም ብሎ ማለፍ እንጂ ከአላህ የተደነገገ በዓል የለም፡፡ ትንሹ ኢድ የሚባል ነገር፤ ከነብያችንም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ ከሰሃባዎቻቸው (ሪድዋኑላሂ አለይሂም)፤ ከ3 ምርጥ ትውልድ፤ ከ4 አኢማዎች አላገኘንም፡፡ ታድያ ለምንድን ነው እኛ ያልታዘዝነውን የምንሰራው???
ሰኞ እና ሀሙስ ፆመን ምንም በአል ከሌለ፤ 13፣14፣15 ፆመን ምንም በአል ከሌለ፤ የሸዋል 6 ከየት መጣ??? አላህን እንፍራ፡፡
አንዳንድ ቦታ ያውም ከዋናው ኢድ በላይ ይህን ቀን ያከብሩታል፡፡
እወቅ የአላህ ባሪያ ከሽርክ ቀጥሎ ሸይጧን ዘንድ የተወደደው ወንጀል ቢድዓ ነው፡፡ ሁሉም ቢድዓ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ ለእሳት ነው፡፡
አላህ በደነገገልን 2 ኢዶች፤ ከዛ በጁምዓ ብቻ እንብቃቃ፡፡ ሁሉ ነገር የሌለው ይቀላውጣል፡፡ አላህ ግን ይህን ዲን ሞልቶታል፤ ታድያ እንደ አህለል ኪታብ መጨማመሩ ምን አስፈለገ፤ የአላህን ቁጣ ለመውረስ ካልሆነ፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ትንሹ ኢድ የሚባል ነገር በሸሪዓ የለም፡፡ ተጠንቀቁ አስጠንቅቁ፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት እና ሩሱሎች ኢማም ላይ ይሁን፡፡
*************************************
ምስጋና ለአላህ ነው፤ ሁለት የመደሰቻ በአላትን የደነገገ፡፡ አሁንም ምስጋና ይገባው ይህንን ሸሪዓ ከመበረዝ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል የገባው አላህ፤ የሃይማኖት ድንጋጊን ሁላ ለራሱ ብቻ ያደረገ፤ በዚህም ላይ ታላቅ ጥበቡን ያሳየ፡፡ እንደሌሎቸ ሀይማኖቶች፤ ቀሳውስት እንደበረዙት (እንደጨመሩበት እና እንደቀነሱበት) እንዳይሆን በግልፅ ሸሪዓዊ ድንጋጌን ለራሱ ብቸኛ አውጪ ያደረገ፡፡
ሱና ፆም ፆመን ዝም ብሎ ማለፍ እንጂ ከአላህ የተደነገገ በዓል የለም፡፡ ትንሹ ኢድ የሚባል ነገር፤ ከነብያችንም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)፤ ከሰሃባዎቻቸው (ሪድዋኑላሂ አለይሂም)፤ ከ3 ምርጥ ትውልድ፤ ከ4 አኢማዎች አላገኘንም፡፡ ታድያ ለምንድን ነው እኛ ያልታዘዝነውን የምንሰራው???
ሰኞ እና ሀሙስ ፆመን ምንም በአል ከሌለ፤ 13፣14፣15 ፆመን ምንም በአል ከሌለ፤ የሸዋል 6 ከየት መጣ??? አላህን እንፍራ፡፡
አንዳንድ ቦታ ያውም ከዋናው ኢድ በላይ ይህን ቀን ያከብሩታል፡፡
እወቅ የአላህ ባሪያ ከሽርክ ቀጥሎ ሸይጧን ዘንድ የተወደደው ወንጀል ቢድዓ ነው፡፡ ሁሉም ቢድዓ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ ለእሳት ነው፡፡
አላህ በደነገገልን 2 ኢዶች፤ ከዛ በጁምዓ ብቻ እንብቃቃ፡፡ ሁሉ ነገር የሌለው ይቀላውጣል፡፡ አላህ ግን ይህን ዲን ሞልቶታል፤ ታድያ እንደ አህለል ኪታብ መጨማመሩ ምን አስፈለገ፤ የአላህን ቁጣ ለመውረስ ካልሆነ፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ትንሹ ኢድ የሚባል ነገር በሸሪዓ የለም፡፡ ተጠንቀቁ አስጠንቅቁ፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት እና ሩሱሎች ኢማም ላይ ይሁን፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ለኡማው አሳቢዎቹ ብልጦቹ የሳውዲ ኡለማዎች፡፡
==============================
የሳኡዲ ኡለሞዎች አልሐምዱሊላህ ብልጦች ናቸው ማንም አላዋቂ ያለውን ቢላቸው የሰይጣንንም ሆነ የአሜሪካን ህልም አያስፈፅሙም፡፡
አላዋቂዎች እና ስሜት የሚጋልባቸው ሰዎች አንድን ሰው “ኡለማ ደፋርና የማይፈራ” የሚሉት ደም የሚያፋስ፣ ሙስሊሞችን ለችግር የሚዳርግ፣ ሙስሊም አገራትን ለጠላት በር ለመክፈት ሰበብ የሚሆንን ግለሰብ ነው፡፡
ሳውዲ እና ኡለማዎቿ አላዋቂዎች እንደሚሉት የአሜሪካ ወዳጆች አይደሉም፡፡ አላዋቂዎች የአሜሪካ ምኞት ምን እንደሆነ ቢያውቁ ለዚህች ውድ የተውሒድ አገር ጥብቅና ይቆሙ ነበር፡፡ ነገር ግን አለማወቅ ከባድ በሽታ ነው፡፡ አለማወቃቸውን አለማወቅ ሲደረብበት ደግሞ የበሽታም በሽታ ነው፡፡
አሜሪካ ሳውዲን አራት ቦታ እንድትከፋፈል እና ልፍስፍስ አገር እንድትሆን ትመኛለች፡፡ ከመመኘትም አልፎ ሙከራዎችን አድርገዋል፡፡ ሌሎች አገራት ላይ ሰልፍ እንደሚቀሰቀሰው ሳውዲም ላይ ሰልፍ ተብሎ ተቀስቅሶ ይህች የተቀደሰች አገር ወደ ብጥብጥ ገብታ እንድትፈራርስ ይፈልጋሉ፡፡ የነብያት ወራሾች፣ ለዲናቸው ታማኝ የሆኑት እነዚህ ብርቅዬ ኡለማዎች ህዝባቸውን ባለው የሙስሊም መሪ ላይ አምፀው እንዳይወጡ፣ ህዝቡ መሪው ላይ ለሚያየው ስህተት ዱኣ እንዲያደርግ እና እንዲታገስ በማድረግ ይሀው አገሪቷ ከአላህ በታች በነዚህ ብርቅዬ ኡለማዎች ሙስሊሞች ደማቸው ሳይፈስ ጠላትም አይኑ እንዳፈጠጠ ቀረ፡፡ አላህ ሳውዲንም ይሁን ሌሎች የሙስሊም አገራትን ከውስጥም ከውጭም ጠላት ይጠብቃቸው፡፡
አስገራሚው ደፋር ተብዬዎቹ የፈተና ቀስቃሾች በሰላም ካሉበት ተቀምጠው ሙስሊም አገራትን እና ህዝባቸውን አሁን ላሉበት አደጋ ዳርገዋል፡፡ የጠላትንም አላማ አሳክተዋል፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ለሙስሊሞች መሪን አስመልክቶ የመከሩት ይህን ነበር፡፡
- “የሀበሻ ባሪያም ቢሾምባችሁ ስሙት ታዘዙት”፣
- “እጅህን ጠምዝዞ አንገትህን ይዞ ገንዘብህን ቢቀማህ ሰላትን እስካቋቋሙ ድረስ ……. ስሙ ታዘዙ”፣
- ሰሃባዎች የአላህ መልክተኛን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ሲሉ ጠየቁ “የእሱን ሀቅ የሚጠይቀን የእኛን ሀቅ የማይሞላልን መሪ ካጋጠመን ምን እናድርግ” የአላህ መልክተኛም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ስሙት ታዘዙት” ሲል ይግባኝ የሌለውን ፍርዳቸውን ሰጡ፡፡ እናም ሌሎች ትምህርቶችንም ሰጥተዋል፡፡
አሳዛኙ ዛሬ የነ አሜሪካ ጠላት ነን እያሉ የነ አሜሪካን ህልም የሚያስፈፅሙ በኢስላም ስም የሚንቀሳቀሱ መኖራቸው ነው፡፡ አገራችንም ላይ ይሁን ከአገራችን ውጭ የሳውዲ ለሙስሊሙ መልካም አሳቢ የሆኑትን ኡለሞች የሚያከፍሩና የሚወርፉትን ተመልከቷቸው በኩፍር እና ሺርክ የተሞሉትን ሺአ ራፊዳዎች ምንም ሲሉ አትሰሟቸውም፡፡ ምክንያቱም እነሱ ዘንድ ለአላህ ብሎ መውደድ እና ለአላህ ብሎ መጥላት የለም፡፡ ስልጣን ፍለጋ ማድረግ ያለባቸውን ሁሉ ያደርጋሉ፡፡ እንዲያውም የግብፁ ኢኽዋን መሪ ሙሐመድ ሙርሲ ስልጣን ሲይዝ ሰሃባዎችን የሚያከፍሩ፣ በኩፍር የተጨማለቁ፣ ቀን እና ለሊት ሰሃባዎችን የሚራገሙትን የኢራን ሺአዎች ግብፅ ላይ በሩን ከፈተላቸው አላህ እሳት ለቀቀበት፡፡ ሰው የዘራውን ያጭዳል፡፡
አሜሪካን ተመልከቱ ኢራንን ላይ ላዩን አሸባሪ ትላታላች ግን የሱንዬችን አገር ኢራቅ ወራ ስልጣኑን ለኢራን አስረክባ ነው የወጣችው፡፡
አረ የአእምሮ ባለቤቶች እንንቃ፡፡ ሳውዲ እና የሳውዲ መሪዎች ልንከላከልላቸው ይገባል ስንል ከስህተት የፀዱ ናቸው እያልኩ አይደለም፡፡ ነገር ግን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሙስሊም መሪ ሲያጠፋ ለብቻው ዞር ተደርጎ እንደሚመከር ስለነገሩን እኛም የሙስሊም መሪዎችን ስህተት አደባባይ ላይ አይለቀቅም የምንለው፡፡ ተወደደም ተጠላም አለም ላይ ተውሒድ እና ሱና የበላይ የሆነባት ሺርክና ቢድኣ የተዋረደባት አገር እንደ ሳዉዲ የለም፡፡ አላህ ሳውዲንም አሁን ካለችበት የተሻለ ያድርጋት፣ ሌሎች ሙስሊም አገሮችንም አላህ ወደሚፈልገው መልካም ይምራቸው፡፡
የሳውዲ እንቁዎች ግን ሰው ያለውን ቢላቸው ሰይጣንን እና መሰሎቹን እየተቃረኑ ኢስላም የሚለውን በግልፅ ያስተምራሉ፡፡ ኡለማ ያልሆኑ በዲን ስም የሚንቀሳቀሱት ደግሞ ሰይጣን እየጋለባቸው የጠላትን አጀንዳ እያስፈፀሙ ሙስሊሞችን እና ሙስሊም አገራትን ለመከራ ይዳርጋሉ፡፡
በነገራችን ላይ አገራችንም ላይ ይሁን ሌሎች ቦታዎች ላይ ስሜታቸውን አምላኪዎች የሳውዲ ኡለሞችን “የንጉሳዊያን ስልጣን ጠባቂዎች”፣ “የአምባገነኖች ምርኩዞች”፣ “የቤተሰመንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚዎች” እንዳሏቸው ሁሉ ነብዩ ሙሐመድን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ምን ሊሏቸው ነው?
ምክንያቱም የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ከእኔ በኋላ የማያዝኑላችሁ መሪዎች ይመጣሉ… ስሟቸው ታዘዟቸው” ብለዋልና ? ? ? ? ? ?
እኮ መልስ ይስጡና ???
የነዚህ ሰዎች ምሳሌ አላህ ቁርኣን ላይ እንዲህ ሲል እንደገለፃቸው ነው
وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا تُفْسِدُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ قَالُوٓا۟ إِنَّمَا نَحْنُ مُصْلِحُونَ
ለነርሱም «በምድር ላይ አታበላሹ» በተባሉ ጊዜ «እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡
እነሱ አሳማሪ ነን የሙስሊሙ መብት ያስጨንቀናል ቢሉም አላህ እንዲህ ሲል መልስ ሰጣቸው
أَلَآ إِنَّهُمْ هُمُ ٱلْمُفْسِدُونَ وَلَٰكِن لَّا يَشْعُرُونَ
ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው፤ ግን አያውቁም፡፡
አላህ ሆይ! በዲን ስም ዲን ከመናድ በአንተው እንጠበቃለን፡፡ ሀቁን መንገድ ምራን በጠላቶቻችን ላይ ድልን አጎናፅፈን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምረሚያ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
==============================
የሳኡዲ ኡለሞዎች አልሐምዱሊላህ ብልጦች ናቸው ማንም አላዋቂ ያለውን ቢላቸው የሰይጣንንም ሆነ የአሜሪካን ህልም አያስፈፅሙም፡፡
አላዋቂዎች እና ስሜት የሚጋልባቸው ሰዎች አንድን ሰው “ኡለማ ደፋርና የማይፈራ” የሚሉት ደም የሚያፋስ፣ ሙስሊሞችን ለችግር የሚዳርግ፣ ሙስሊም አገራትን ለጠላት በር ለመክፈት ሰበብ የሚሆንን ግለሰብ ነው፡፡
ሳውዲ እና ኡለማዎቿ አላዋቂዎች እንደሚሉት የአሜሪካ ወዳጆች አይደሉም፡፡ አላዋቂዎች የአሜሪካ ምኞት ምን እንደሆነ ቢያውቁ ለዚህች ውድ የተውሒድ አገር ጥብቅና ይቆሙ ነበር፡፡ ነገር ግን አለማወቅ ከባድ በሽታ ነው፡፡ አለማወቃቸውን አለማወቅ ሲደረብበት ደግሞ የበሽታም በሽታ ነው፡፡
አሜሪካ ሳውዲን አራት ቦታ እንድትከፋፈል እና ልፍስፍስ አገር እንድትሆን ትመኛለች፡፡ ከመመኘትም አልፎ ሙከራዎችን አድርገዋል፡፡ ሌሎች አገራት ላይ ሰልፍ እንደሚቀሰቀሰው ሳውዲም ላይ ሰልፍ ተብሎ ተቀስቅሶ ይህች የተቀደሰች አገር ወደ ብጥብጥ ገብታ እንድትፈራርስ ይፈልጋሉ፡፡ የነብያት ወራሾች፣ ለዲናቸው ታማኝ የሆኑት እነዚህ ብርቅዬ ኡለማዎች ህዝባቸውን ባለው የሙስሊም መሪ ላይ አምፀው እንዳይወጡ፣ ህዝቡ መሪው ላይ ለሚያየው ስህተት ዱኣ እንዲያደርግ እና እንዲታገስ በማድረግ ይሀው አገሪቷ ከአላህ በታች በነዚህ ብርቅዬ ኡለማዎች ሙስሊሞች ደማቸው ሳይፈስ ጠላትም አይኑ እንዳፈጠጠ ቀረ፡፡ አላህ ሳውዲንም ይሁን ሌሎች የሙስሊም አገራትን ከውስጥም ከውጭም ጠላት ይጠብቃቸው፡፡
አስገራሚው ደፋር ተብዬዎቹ የፈተና ቀስቃሾች በሰላም ካሉበት ተቀምጠው ሙስሊም አገራትን እና ህዝባቸውን አሁን ላሉበት አደጋ ዳርገዋል፡፡ የጠላትንም አላማ አሳክተዋል፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ለሙስሊሞች መሪን አስመልክቶ የመከሩት ይህን ነበር፡፡
- “የሀበሻ ባሪያም ቢሾምባችሁ ስሙት ታዘዙት”፣
- “እጅህን ጠምዝዞ አንገትህን ይዞ ገንዘብህን ቢቀማህ ሰላትን እስካቋቋሙ ድረስ ……. ስሙ ታዘዙ”፣
- ሰሃባዎች የአላህ መልክተኛን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ሲሉ ጠየቁ “የእሱን ሀቅ የሚጠይቀን የእኛን ሀቅ የማይሞላልን መሪ ካጋጠመን ምን እናድርግ” የአላህ መልክተኛም (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ስሙት ታዘዙት” ሲል ይግባኝ የሌለውን ፍርዳቸውን ሰጡ፡፡ እናም ሌሎች ትምህርቶችንም ሰጥተዋል፡፡
አሳዛኙ ዛሬ የነ አሜሪካ ጠላት ነን እያሉ የነ አሜሪካን ህልም የሚያስፈፅሙ በኢስላም ስም የሚንቀሳቀሱ መኖራቸው ነው፡፡ አገራችንም ላይ ይሁን ከአገራችን ውጭ የሳውዲ ለሙስሊሙ መልካም አሳቢ የሆኑትን ኡለሞች የሚያከፍሩና የሚወርፉትን ተመልከቷቸው በኩፍር እና ሺርክ የተሞሉትን ሺአ ራፊዳዎች ምንም ሲሉ አትሰሟቸውም፡፡ ምክንያቱም እነሱ ዘንድ ለአላህ ብሎ መውደድ እና ለአላህ ብሎ መጥላት የለም፡፡ ስልጣን ፍለጋ ማድረግ ያለባቸውን ሁሉ ያደርጋሉ፡፡ እንዲያውም የግብፁ ኢኽዋን መሪ ሙሐመድ ሙርሲ ስልጣን ሲይዝ ሰሃባዎችን የሚያከፍሩ፣ በኩፍር የተጨማለቁ፣ ቀን እና ለሊት ሰሃባዎችን የሚራገሙትን የኢራን ሺአዎች ግብፅ ላይ በሩን ከፈተላቸው አላህ እሳት ለቀቀበት፡፡ ሰው የዘራውን ያጭዳል፡፡
አሜሪካን ተመልከቱ ኢራንን ላይ ላዩን አሸባሪ ትላታላች ግን የሱንዬችን አገር ኢራቅ ወራ ስልጣኑን ለኢራን አስረክባ ነው የወጣችው፡፡
አረ የአእምሮ ባለቤቶች እንንቃ፡፡ ሳውዲ እና የሳውዲ መሪዎች ልንከላከልላቸው ይገባል ስንል ከስህተት የፀዱ ናቸው እያልኩ አይደለም፡፡ ነገር ግን ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሙስሊም መሪ ሲያጠፋ ለብቻው ዞር ተደርጎ እንደሚመከር ስለነገሩን እኛም የሙስሊም መሪዎችን ስህተት አደባባይ ላይ አይለቀቅም የምንለው፡፡ ተወደደም ተጠላም አለም ላይ ተውሒድ እና ሱና የበላይ የሆነባት ሺርክና ቢድኣ የተዋረደባት አገር እንደ ሳዉዲ የለም፡፡ አላህ ሳውዲንም አሁን ካለችበት የተሻለ ያድርጋት፣ ሌሎች ሙስሊም አገሮችንም አላህ ወደሚፈልገው መልካም ይምራቸው፡፡
የሳውዲ እንቁዎች ግን ሰው ያለውን ቢላቸው ሰይጣንን እና መሰሎቹን እየተቃረኑ ኢስላም የሚለውን በግልፅ ያስተምራሉ፡፡ ኡለማ ያልሆኑ በዲን ስም የሚንቀሳቀሱት ደግሞ ሰይጣን እየጋለባቸው የጠላትን አጀንዳ እያስፈፀሙ ሙስሊሞችን እና ሙስሊም አገራትን ለመከራ ይዳርጋሉ፡፡
በነገራችን ላይ አገራችንም ላይ ይሁን ሌሎች ቦታዎች ላይ ስሜታቸውን አምላኪዎች የሳውዲ ኡለሞችን “የንጉሳዊያን ስልጣን ጠባቂዎች”፣ “የአምባገነኖች ምርኩዞች”፣ “የቤተሰመንግስት ፍርፋሪ ለቃቃሚዎች” እንዳሏቸው ሁሉ ነብዩ ሙሐመድን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ምን ሊሏቸው ነው?
ምክንያቱም የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ከእኔ በኋላ የማያዝኑላችሁ መሪዎች ይመጣሉ… ስሟቸው ታዘዟቸው” ብለዋልና ? ? ? ? ? ?
እኮ መልስ ይስጡና ???
የነዚህ ሰዎች ምሳሌ አላህ ቁርኣን ላይ እንዲህ ሲል እንደገለፃቸው ነው
وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا تُفْسِدُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ قَالُوٓا۟ إِنَّمَا نَحْنُ مُصْلِحُونَ
ለነርሱም «በምድር ላይ አታበላሹ» በተባሉ ጊዜ «እኛ አሳማሪዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡
እነሱ አሳማሪ ነን የሙስሊሙ መብት ያስጨንቀናል ቢሉም አላህ እንዲህ ሲል መልስ ሰጣቸው
أَلَآ إِنَّهُمْ هُمُ ٱلْمُفْسِدُونَ وَلَٰكِن لَّا يَشْعُرُونَ
ንቁ እነርሱ አጥፊዎቹ እነሱው ናቸው፤ ግን አያውቁም፡፡
አላህ ሆይ! በዲን ስም ዲን ከመናድ በአንተው እንጠበቃለን፡፡ ሀቁን መንገድ ምራን በጠላቶቻችን ላይ ድልን አጎናፅፈን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምረሚያ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ጥፋታቸውን በዲን ሽፋን ቀብተው ይለቁና ሲጋለጡ እንዲህ ይሉናል
“የሰውን ነውር አትከታተሉ”
እኛም እንዲህ እንላቸዋለን
“ነውር ከሆነ ለምን ለቀቁት?”
ስለዚህ በዲን ስም የሚለቀቅ ጥፋታቸውን ህዝብ ይጠነቀቀው ዘንድ እኛም በአደባባይ እናጋልጠዋለን፡፡ የግል ጉዳይ ከዲን ጋር የማይገናኝ ከሆነ የሙስሊም ነውር ስለሚሸፈን እኛም እንሸፍነዋለን፡፡ የእኛንም አላህ ሸፍኖልናል፡፡ አላህም የሁላችንንም የግል ወንጀል ይሸፍንልን፡፡
“የሰውን ነውር አትከታተሉ”
እኛም እንዲህ እንላቸዋለን
“ነውር ከሆነ ለምን ለቀቁት?”
ስለዚህ በዲን ስም የሚለቀቅ ጥፋታቸውን ህዝብ ይጠነቀቀው ዘንድ እኛም በአደባባይ እናጋልጠዋለን፡፡ የግል ጉዳይ ከዲን ጋር የማይገናኝ ከሆነ የሙስሊም ነውር ስለሚሸፈን እኛም እንሸፍነዋለን፡፡ የእኛንም አላህ ሸፍኖልናል፡፡ አላህም የሁላችንንም የግል ወንጀል ይሸፍንልን፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
👆🏻እነሱ ሳይፈልጉ ተከታዬቻቸው ነው ፎቶዋቸውን ፖስት የሚያደርጉት ለሚሉ ወንድም እና እህቶች ማስረጃ ይሆናቸው ዘንድ እና እነሱ እራሳቸው ፎቶዋቸውን ኡምራ ሲያደርጉ፣ ሰደቃ ሲሰጡ እና ሌላም ሲያደርጉ አምነውበት ለመሆኑ ይህችን ማስረጃ እንካችሁ፡፡ አንድ ወንድሜ እንዲህ አለ
አላህ በሀዲሰል ቁድስ እንዲህ አለ፦
«ፆም የእኔ ነው በእርሱም የምመነዳው እኔው ነኝ!»
ይህን ገለፃ ይበልጥ የሚያጠናክረው ነገር ቢኖር ሰዎች ዑምራቸውን እንደሚፖስቱት ሁሉ ፆማቸውን መፖሰት አለመቻላቸው ነው!
ዐጃኢብ!!!!!
አላህ በሀዲሰል ቁድስ እንዲህ አለ፦
«ፆም የእኔ ነው በእርሱም የምመነዳው እኔው ነኝ!»
ይህን ገለፃ ይበልጥ የሚያጠናክረው ነገር ቢኖር ሰዎች ዑምራቸውን እንደሚፖስቱት ሁሉ ፆማቸውን መፖሰት አለመቻላቸው ነው!
ዐጃኢብ!!!!!
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
የኢኽዋኖች ሚዛን?
አሁን ያለው የኳታር መሪ (አላህ ይጠብቀው) አባቱ እና አያቱ?
አሁን ያለው የኳታር መሪ (አላህ ይጠብቀው) አባትየው ከአያትየው በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ሲቀማ ኢኽዋኖች ዝም አሉ፡፡ አሁን ያለው የግብፅ መሪ ሲሲ (አላህ ይጠብቀው) ከሙሐመድ ሙርሲ ስልጣን በመፈንቅለ መንግስት ሲቀማ ኢኽዋኖች ሁሉ ተንጫጩ፡፡
ለምን?
አሁን ያለው የኳታር መሪ (አላህ ይጠብቀው) ከአባቱ ስልጣንን ሲረከብ ኢኽዋኖች ዝም አሉ፣ ጭራሽ አደናነቁት፡፡
ታላቁ ሰሃባ ሙአዊያ ኢብን አቡ ሱፍያን (ረድየላሁ አንሁ) ለልጁ ስልጣን ሲያስተላልፍ የሚከተለውን አሉ “ይሄ በኢስላም መሰረት የለውም” ነው እና የመሳሰለውን አሉ፡፡
ሳውዲዎቹ መሪዎች (አላህ ይጠብቃቸውና) ወንድም ለወንድሙ ወይንም አባት ለልጁ ስልጣን ሲያስረክብ ኢኽዋኖች “ስልጣን በዘር መወራረስ በኢስላም የለም” አሉ፡፡
ለኳታር ሲሆን ዝምታ ለሳውዲ ሲሆን ተቃውሞ የሆነው በምን ምክንያት ነው?
አህሉሱና ወል ጀመኣ ሙስሊም መሪ በሰላምም ይያዝ በሃይል በመልካም እስካዘዘ ድረስ ለሱ መስማት እና መታዘዝ አለ ይላሉ፡፡ ኢኽዋንን የመሰሉ የጥመት ቡድኖች እነሱ የሚፈልጉት ሲነግስ መስማት እና መታዘዝ አለብን እሱን መቃወም ክልክል ነው ይላሉ፡፡ እነሱ የማይፈልጉት ሲሆን ስሙን ያጠፉታል፡፡ በሰይጣናዊዉ አልጀዚራ ጣቢያቸው ህዝብ እንዲያምፅበት ይቀሰቅሳሉ፡፡
አላህ ሙስሊም መሪዎችን በጠቅላላ ባሉበት ይጠብቃቸው፡፡ ህዝባቸውንም መሪዎቹንም አላህ ለመልካሙ ይለግሳቸው፡፡ አላህ በመሪዎቹ መካከልም ይሁን በህዝባቸው መካከል መስማማትን ይለግሳቸው፡፡
ኢኽዋኖች ተንቅቶባችኋል፡፡
አሁን ያለው የኳታር መሪ (አላህ ይጠብቀው) አባቱ እና አያቱ?
አሁን ያለው የኳታር መሪ (አላህ ይጠብቀው) አባትየው ከአያትየው በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ሲቀማ ኢኽዋኖች ዝም አሉ፡፡ አሁን ያለው የግብፅ መሪ ሲሲ (አላህ ይጠብቀው) ከሙሐመድ ሙርሲ ስልጣን በመፈንቅለ መንግስት ሲቀማ ኢኽዋኖች ሁሉ ተንጫጩ፡፡
ለምን?
አሁን ያለው የኳታር መሪ (አላህ ይጠብቀው) ከአባቱ ስልጣንን ሲረከብ ኢኽዋኖች ዝም አሉ፣ ጭራሽ አደናነቁት፡፡
ታላቁ ሰሃባ ሙአዊያ ኢብን አቡ ሱፍያን (ረድየላሁ አንሁ) ለልጁ ስልጣን ሲያስተላልፍ የሚከተለውን አሉ “ይሄ በኢስላም መሰረት የለውም” ነው እና የመሳሰለውን አሉ፡፡
ሳውዲዎቹ መሪዎች (አላህ ይጠብቃቸውና) ወንድም ለወንድሙ ወይንም አባት ለልጁ ስልጣን ሲያስረክብ ኢኽዋኖች “ስልጣን በዘር መወራረስ በኢስላም የለም” አሉ፡፡
ለኳታር ሲሆን ዝምታ ለሳውዲ ሲሆን ተቃውሞ የሆነው በምን ምክንያት ነው?
አህሉሱና ወል ጀመኣ ሙስሊም መሪ በሰላምም ይያዝ በሃይል በመልካም እስካዘዘ ድረስ ለሱ መስማት እና መታዘዝ አለ ይላሉ፡፡ ኢኽዋንን የመሰሉ የጥመት ቡድኖች እነሱ የሚፈልጉት ሲነግስ መስማት እና መታዘዝ አለብን እሱን መቃወም ክልክል ነው ይላሉ፡፡ እነሱ የማይፈልጉት ሲሆን ስሙን ያጠፉታል፡፡ በሰይጣናዊዉ አልጀዚራ ጣቢያቸው ህዝብ እንዲያምፅበት ይቀሰቅሳሉ፡፡
አላህ ሙስሊም መሪዎችን በጠቅላላ ባሉበት ይጠብቃቸው፡፡ ህዝባቸውንም መሪዎቹንም አላህ ለመልካሙ ይለግሳቸው፡፡ አላህ በመሪዎቹ መካከልም ይሁን በህዝባቸው መካከል መስማማትን ይለግሳቸው፡፡
ኢኽዋኖች ተንቅቶባችኋል፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ነብዩ ﷺ “የወር አበባ ላይ ያለችን ሴት ወይም ደግሞ ሴትን በፊንጢጣዋ በኩል የተገናኘ፣ ወይም ከጠንቋይ ዘንድ ሄዶ በሚናገረው ያመነ ሰው በሙሐመድ ላይ በተወረደው ክዷል” ብለዋል፡፡ አልባኒ ሶሒሕ ብለውታል፡፡ [ሶሒሑ አትተርጊብ ወትተርሂብ፡ 2433]
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ጠያቂ፦ ነሺዳን ከየት አመጣችሁት?
እነርሱ፦ ረሱል(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሀሳን ኢብኑ ሳቢት የሚባል ገጣሚ ነበራቸው እኮ
ጠያቂ፦ ሀሳን ኢብኑ ሳቢት እንደናንተ ድምፁን ለማሳመር እንደ ሴት ያምጥ ነበር? ቅላፄስ ነበረው? ክሊፕስ ይሰራ ነበር? ረመዳንን እየጠበቀ በግጥሙ ሶሀቦችን ከቁርአን ያሰናክል ነበር? ሱሪውንስ ጎታች ነበር? ያጨበጭብስ ነበር? ሱና ላይ የሚገኙ ወንድሞቹን በነገር ይወጋ ነበር? ሶሀቦችስ ልጆቻቸውን በሀሳን ግጥም ያንፁ ነበር? በየትያትር ቤቱስ ያስመርቁ ነበር?
እነርሱ፦ ኡመቱ አንድ እንዳይሆን ለምን እንቅፋት ትሆናላቹ?
ጠያቂ፦ የረሱል ሱንና ከእናንተ ጋር ከለያየን አዎ አንድ አንሆንም።
By አብጀር አስሀማ ንጉስ አርማ
እነርሱ፦ ረሱል(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሀሳን ኢብኑ ሳቢት የሚባል ገጣሚ ነበራቸው እኮ
ጠያቂ፦ ሀሳን ኢብኑ ሳቢት እንደናንተ ድምፁን ለማሳመር እንደ ሴት ያምጥ ነበር? ቅላፄስ ነበረው? ክሊፕስ ይሰራ ነበር? ረመዳንን እየጠበቀ በግጥሙ ሶሀቦችን ከቁርአን ያሰናክል ነበር? ሱሪውንስ ጎታች ነበር? ያጨበጭብስ ነበር? ሱና ላይ የሚገኙ ወንድሞቹን በነገር ይወጋ ነበር? ሶሀቦችስ ልጆቻቸውን በሀሳን ግጥም ያንፁ ነበር? በየትያትር ቤቱስ ያስመርቁ ነበር?
እነርሱ፦ ኡመቱ አንድ እንዳይሆን ለምን እንቅፋት ትሆናላቹ?
ጠያቂ፦ የረሱል ሱንና ከእናንተ ጋር ከለያየን አዎ አንድ አንሆንም።
By አብጀር አስሀማ ንጉስ አርማ
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ጫት የዱኣ መሳሪያም የእስልምና አካል አይደለም፡፡
ያ ምርጡ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የመጡበት ውብ ሃይማኖት እስልምና በሰርጎ ገቦች ብዙ መጥፎ ነገሮችን የኢስላም አካል አስመስለው ሰግስገውበታል፡፡ የኢስላም ምርጥ ሊቃውንትም በየጊዜው እነዚህ ሰርጎ ገብ እምነቶች እና መጥፎ ተግባራት ከኢስላም አካል አለመሆናቸውን የተቃወመ ቢቃወማቸውም አብራርተው አስረድተዋል፡፡
ጫት እንደሚታወቀው ሙስሊሙን አሽመድምዶ ከጌታው ጋር ያለንም ይሁን ከፍጡራን ጋር ያለውን መብት አንድ ቃሚ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነ አደገኛ መጥፎ ቅጠል ነው፡፡ አሳዛኙ እውቀት አላቸው ተብለው ሙስሊሙን ኡማ የሚቅመው በርትቶ እንዲቅም፣ የማይቅመው እንዲቅም ጫትን የኢስላም አካል እና የዱኣ መሳሪያ አድርገው የሚሰብኩ ሆድ አደሩዎች አሉ፡፡ አንዳንዶቹ በመንዙማቸው፣ ሌላኛዎቹ ባገኙት መድረክ ላይ ጫትን እንደጥሩ ነገር ለሙስሊሙ ያስተዋውቃሉ፡፡ ሙስሊሞች ሊረዱ የሚገባቸው ጫት በጣም አደገኛ ነው፡፡ ይህም በተግባር የምናየው የት ይደርሳሉ የተባሉ ትዳሮች ሲበተኑ፣ የት ይደርሳሉ የተባሉ ወንድም እና እህቶች ተበለሻሽታ ማየታችን ከበቂ በላይ ማስረጃ ነው፡፡
በመንዙማዎች ላይ ስለ ጫት ከተሰበኩ አደገኛ ስንኞች ውስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡
- “ጁሉሱ ሰኣቲን ጥቂት ቃቅምና (ጫት ቃምና ትንሽ ተቀመጥ)
ንገረው ለመውላህ እበሩ ቁምና”
- “እነሱ ይበራሉ በመቶ ሃምሳ ጀት፣ እኛ ቀደም ናቸው በአንድ ዘርባ ጫት”
- “ፍየል ቅጠል በልታ ትወልዳለች መንታ፣
መቼም እርባን የለው በጫት የተመታ”
- “ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣ የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ”
- ከ አስር ሺህ መትረየስ አጥምዶ ከቆመ፣
ከሺህ ፈረሰኛ ተባብሮ ለቆመ፣
ይበልጣል ደግበል አጥብቆ የቃመ፣
ጠላቱንም ጎድቶ ወዳጁን ጠቀመ፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! አላህ በዚህ ሱስ የተያዙትን በጠቅላላ እንዲያወጣቸው ዱኣ እና ምክር አይለያቸው፡፡ ጫት የምትቅሙ ወንድም እና እህቶች ሆይ! አላህ የውመል ቂያማ ጊዜያችንን በምን እንዳሳለፍነው ይጠይቀናል፡፡ ከዚህ ጊዜን እና ስብእናን ከሚገድል እርኩስ ቅጠል አላህን ለምናችሁ ለእሱ ስትሉ አቁሙ፡፡
ያ ምርጡ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የመጡበት ውብ ሃይማኖት እስልምና በሰርጎ ገቦች ብዙ መጥፎ ነገሮችን የኢስላም አካል አስመስለው ሰግስገውበታል፡፡ የኢስላም ምርጥ ሊቃውንትም በየጊዜው እነዚህ ሰርጎ ገብ እምነቶች እና መጥፎ ተግባራት ከኢስላም አካል አለመሆናቸውን የተቃወመ ቢቃወማቸውም አብራርተው አስረድተዋል፡፡
ጫት እንደሚታወቀው ሙስሊሙን አሽመድምዶ ከጌታው ጋር ያለንም ይሁን ከፍጡራን ጋር ያለውን መብት አንድ ቃሚ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነ አደገኛ መጥፎ ቅጠል ነው፡፡ አሳዛኙ እውቀት አላቸው ተብለው ሙስሊሙን ኡማ የሚቅመው በርትቶ እንዲቅም፣ የማይቅመው እንዲቅም ጫትን የኢስላም አካል እና የዱኣ መሳሪያ አድርገው የሚሰብኩ ሆድ አደሩዎች አሉ፡፡ አንዳንዶቹ በመንዙማቸው፣ ሌላኛዎቹ ባገኙት መድረክ ላይ ጫትን እንደጥሩ ነገር ለሙስሊሙ ያስተዋውቃሉ፡፡ ሙስሊሞች ሊረዱ የሚገባቸው ጫት በጣም አደገኛ ነው፡፡ ይህም በተግባር የምናየው የት ይደርሳሉ የተባሉ ትዳሮች ሲበተኑ፣ የት ይደርሳሉ የተባሉ ወንድም እና እህቶች ተበለሻሽታ ማየታችን ከበቂ በላይ ማስረጃ ነው፡፡
በመንዙማዎች ላይ ስለ ጫት ከተሰበኩ አደገኛ ስንኞች ውስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡
- “ጁሉሱ ሰኣቲን ጥቂት ቃቅምና (ጫት ቃምና ትንሽ ተቀመጥ)
ንገረው ለመውላህ እበሩ ቁምና”
- “እነሱ ይበራሉ በመቶ ሃምሳ ጀት፣ እኛ ቀደም ናቸው በአንድ ዘርባ ጫት”
- “ፍየል ቅጠል በልታ ትወልዳለች መንታ፣
መቼም እርባን የለው በጫት የተመታ”
- “ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣ የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ”
- ከ አስር ሺህ መትረየስ አጥምዶ ከቆመ፣
ከሺህ ፈረሰኛ ተባብሮ ለቆመ፣
ይበልጣል ደግበል አጥብቆ የቃመ፣
ጠላቱንም ጎድቶ ወዳጁን ጠቀመ፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! አላህ በዚህ ሱስ የተያዙትን በጠቅላላ እንዲያወጣቸው ዱኣ እና ምክር አይለያቸው፡፡ ጫት የምትቅሙ ወንድም እና እህቶች ሆይ! አላህ የውመል ቂያማ ጊዜያችንን በምን እንዳሳለፍነው ይጠይቀናል፡፡ ከዚህ ጊዜን እና ስብእናን ከሚገድል እርኩስ ቅጠል አላህን ለምናችሁ ለእሱ ስትሉ አቁሙ፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
April the fool?
ማንቂያ ደውል! እስከመቼ ዲንን መቃረን?
የነብዩን (ﷺ) ቃል ከነፍሶት፣ ከጓደኞቾት እና ከማንም በላይ ያስበልጣሉ ወይንስ አያስበልጡም?
ነብዩ (ﷺ) “ለቀልድም ብሎ መዋሸት አይቻልም” ይሉናል፡፡
ዛሬ ዛሬ ፈረንጅ የሰራውን ሁሉ መስራት የሚፈልግ አለ፡፡ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሰውን ለማስደንገጥ፣ ያልሞተውን ሞተ፣ ያልተገጨውን ተገጨ፣ ያልደረሰውን ደረሰ ብሎ ሰዎችን ማስደንገጥ የኢስላም አካል አይደለም፡፡ ኢስላም አይደለም ለማስደንገጥ ለቀልድ መዋሸትን ከልክሏል፡፡ እባካችሁ እጅ እንስጥ ሙሉ ለሙሉ ከእዚህ እርኩስ ኩረጃ እንራቅ፡፡ ኢስላም ሙሉ ነው፡፡ ከፈረንጅ መኮረጅ አይፈልግም፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብዩ ሙሐመድ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
ማንቂያ ደውል! እስከመቼ ዲንን መቃረን?
የነብዩን (ﷺ) ቃል ከነፍሶት፣ ከጓደኞቾት እና ከማንም በላይ ያስበልጣሉ ወይንስ አያስበልጡም?
ነብዩ (ﷺ) “ለቀልድም ብሎ መዋሸት አይቻልም” ይሉናል፡፡
ዛሬ ዛሬ ፈረንጅ የሰራውን ሁሉ መስራት የሚፈልግ አለ፡፡ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! ሰውን ለማስደንገጥ፣ ያልሞተውን ሞተ፣ ያልተገጨውን ተገጨ፣ ያልደረሰውን ደረሰ ብሎ ሰዎችን ማስደንገጥ የኢስላም አካል አይደለም፡፡ ኢስላም አይደለም ለማስደንገጥ ለቀልድ መዋሸትን ከልክሏል፡፡ እባካችሁ እጅ እንስጥ ሙሉ ለሙሉ ከእዚህ እርኩስ ኩረጃ እንራቅ፡፡ ኢስላም ሙሉ ነው፡፡ ከፈረንጅ መኮረጅ አይፈልግም፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብዩ ሙሐመድ፣ በቤተሰቦቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
አምልኮ ለአላህ ብቻ የተገባ ነው።
ነብዩ (ﷺ) የአላህ ባሪያው እና መልክተኛው ናቸው። ከአምልኮ ምንም አይገባቸውም።
ነብዩ (ﷺ) ማለት፡-
ይታመማሉ፡- ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) ብዙ ጊዜ ታመው የነበሩባቸው ክስተቶች ነበሩ። ሞት አፋፍ ላይ ሆነውም ከባድ ትኩሳት በሽታ አጋጥሟቸው ነበር። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን ግን የታመመን ሁሉ የሚያድነው እሱ ብቻ ነው።
ይረሳሉ፡-
ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ይላሉ “እናንተ እንደምትረሱት እኔም እረሳለሁ። ስረሳ አስታወሱኝ።” አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ግን ምንንም ነገር አይረሳም።
ይራባሉ፡-
ነብዩ (ﷺ) በአንድ አጋጣሚ እሳቸው፣ አቡበክር እና ኡመረ (ረድየላሁ አንሁማ) ተርበው ነበር። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ግን የሚመግብ እና የማይመገብ ነው።
ይተኛሉ፡-
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንቅልፍ ወስዷቸው ፈጅር ሰላት አምልጧቸው ያውቃሉ። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ግን አያንጎላጅም አይተኛም።
ሞተዋል፡-
ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) በረቢአል አወል 12፣ ሰኞ ቀን ሞተዋል። በብቸኝነት አምልኮ የሚገባው ጌታችን ግን ህያው እና የማይሞት ነው። ከነብያት ቀጥሎ ምርጥ ሰው የሆነው አቡበክር ሲዲቅ (ረድየላሁ አንሁ) የአላህ መልክተኛ (ﷺ) የሞቱ ጊዜ እንዲህ ብሏል “ሙሐመድን የሚያመልክ ከነበረ ሙሐመድ በእርግጥ ሞቷል። አላህን የሚያመልክ አላህ ህያው እና የማይሞት ነው።”
ሰው ናቸው፡-
አንዳንድ አላዋቂዎች እንደሚሉት ብርሃን ወይንም ከብርሀን የተፈጠሩ አይደሉም። ከአባታቸው አብደላህ እና ከእናታቸው አሚና የተወለዱ ሰው ናቸው። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ አልተወለደም።
አግብተዋል ወልደዋል፡-
ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) አግብተው 7 ልጆች ወልደዋል። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ደግሞ ሚስት የለውም። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ አልተወለደም።
ፍጡር ናቸው፡-
ፈጣሪ ብቸኛው አንድ አምላክ አላህ ሲሆን ከእርሱ ውጭ ያሉት በጠቅላላ ፍጡር ናቸው። አምልኮም የሚገባው ለብቸኛው ፈጣሪያችን አላህ ብቻ እና ብቻ ነው።
ይህን በግልፅ ማስቀመጥ ያስፈለገበት ምክንያት ብዙ ሰው ለአላህ ብቻ የሚገባውን አምልኮ ለነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) አሳልፎ ሲሰጥ ይታያል።
ለምሳሌ
- ከአላህ ውጭ እሳቸውን “ነብዩ ልጅ ስጡን” በማለት የሚለምኑ አሉ፣
- ከአላህ ውጭ “ነብዩ ያለፈውን እና መጪ ወንጀላችንን ምረውናል” ያለም አለ፣
- “መገን ነቢ የሁሉ ቀላቢ” የሚሉም አሉ፣
- “ኹዝ ቢየዲ ያረሱለላህ። አጊስና ያረሱለላህ (እጄን ያዙኝ ያ አላህ መልክተኛ ሆይ! እርዱን ካለንበት ጭንቅ አውጡን አንቱ የአላህ መልክተኛ ሆይ!)” የሚሉም አሉ፣
- “ያቀመረል መካ አሰላሙ አለይካ…. ልቤ ባንቱ በእርሶ ተመካ” የሚልም አለ፣
- “አብሽር ወንድሜ ግባ በቶሎ፣ ምን ነው ያፈረው ያ ነቢ ብሎ።” እና የመሳሰለውን እያሉ የአላህን ብቸኛ መብት ለነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሚሰጡ አሉ።
ይህ በእርግጥ ሺርክ ነው። አምልኮ የሚገባው ለብቸኛው ፈጣሪ አላህ ብቻ እና ብቻ ነው። ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) እንደ ሌሎች ነብያቶች ሁሉ ይዘውት የመጡት መልእክት “አላህን በብቸኝነት እንድናመልክ። ከእርሱ ውጭ በሚመለኩት በጠቅላላ እንድንክድ ነው።”
ነብየላህ ኢሳን (አለይሂ ሰላም) ነብይ እና ከ5 የቁርጠኝነት ባለቤት መልክተኞች ውስጥ ከመሆኑ ጋር ምንም አምልኮ አይገባውም ብለን አፋችንን ሞልተን እንናገራለን። ምክንያቱም ውዱ የአላህ ባሪያና መልክተኛ ኢሳ (አለይሂ ሰላም) ከአላህ የተላከውን መልእክት ማድረስ እንጂ ከአላህ ከጌትነትም ይሁን ከአምላክነት ምንም ድርሻ የለውም፣ ሸሪካም አይደለም፣ ረዳትም አይደለም፣ አላህ ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጂ አያማልድም።
ልክ እንደዚሁ ነብዩ (ﷺ) የአላህ መልክተኛ እና ባሪያው ናቸው። ከአላህ የተላኩትን መልእክት ማድረስ እንጂ ከአላህ ከጌትነትም ይሁን ከአምላክነት ምንም ድርሻ የላቸውም፣ ሸሪካም አይደሉም፣ ረዳትም አይደሉም፣ አላህ ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጂ አያማልዱም።
አላህ ሆይ! በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ላይ ድንበር ከማለፍ ጠብቀን። ሱናቸውን እስከለተሞታችን የምንከተል አድርገን።
ነብዩ (ﷺ) የአላህ ባሪያው እና መልክተኛው ናቸው። ከአምልኮ ምንም አይገባቸውም።
ነብዩ (ﷺ) ማለት፡-
ይታመማሉ፡- ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) ብዙ ጊዜ ታመው የነበሩባቸው ክስተቶች ነበሩ። ሞት አፋፍ ላይ ሆነውም ከባድ ትኩሳት በሽታ አጋጥሟቸው ነበር። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን ግን የታመመን ሁሉ የሚያድነው እሱ ብቻ ነው።
ይረሳሉ፡-
ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ይላሉ “እናንተ እንደምትረሱት እኔም እረሳለሁ። ስረሳ አስታወሱኝ።” አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ግን ምንንም ነገር አይረሳም።
ይራባሉ፡-
ነብዩ (ﷺ) በአንድ አጋጣሚ እሳቸው፣ አቡበክር እና ኡመረ (ረድየላሁ አንሁማ) ተርበው ነበር። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ግን የሚመግብ እና የማይመገብ ነው።
ይተኛሉ፡-
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንቅልፍ ወስዷቸው ፈጅር ሰላት አምልጧቸው ያውቃሉ። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ግን አያንጎላጅም አይተኛም።
ሞተዋል፡-
ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) በረቢአል አወል 12፣ ሰኞ ቀን ሞተዋል። በብቸኝነት አምልኮ የሚገባው ጌታችን ግን ህያው እና የማይሞት ነው። ከነብያት ቀጥሎ ምርጥ ሰው የሆነው አቡበክር ሲዲቅ (ረድየላሁ አንሁ) የአላህ መልክተኛ (ﷺ) የሞቱ ጊዜ እንዲህ ብሏል “ሙሐመድን የሚያመልክ ከነበረ ሙሐመድ በእርግጥ ሞቷል። አላህን የሚያመልክ አላህ ህያው እና የማይሞት ነው።”
ሰው ናቸው፡-
አንዳንድ አላዋቂዎች እንደሚሉት ብርሃን ወይንም ከብርሀን የተፈጠሩ አይደሉም። ከአባታቸው አብደላህ እና ከእናታቸው አሚና የተወለዱ ሰው ናቸው። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ አልተወለደም።
አግብተዋል ወልደዋል፡-
ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) አግብተው 7 ልጆች ወልደዋል። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ ደግሞ ሚስት የለውም። አምልኮ በብቸኝነት የሚገባው ጌታችን አላህ አልተወለደም።
ፍጡር ናቸው፡-
ፈጣሪ ብቸኛው አንድ አምላክ አላህ ሲሆን ከእርሱ ውጭ ያሉት በጠቅላላ ፍጡር ናቸው። አምልኮም የሚገባው ለብቸኛው ፈጣሪያችን አላህ ብቻ እና ብቻ ነው።
ይህን በግልፅ ማስቀመጥ ያስፈለገበት ምክንያት ብዙ ሰው ለአላህ ብቻ የሚገባውን አምልኮ ለነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) አሳልፎ ሲሰጥ ይታያል።
ለምሳሌ
- ከአላህ ውጭ እሳቸውን “ነብዩ ልጅ ስጡን” በማለት የሚለምኑ አሉ፣
- ከአላህ ውጭ “ነብዩ ያለፈውን እና መጪ ወንጀላችንን ምረውናል” ያለም አለ፣
- “መገን ነቢ የሁሉ ቀላቢ” የሚሉም አሉ፣
- “ኹዝ ቢየዲ ያረሱለላህ። አጊስና ያረሱለላህ (እጄን ያዙኝ ያ አላህ መልክተኛ ሆይ! እርዱን ካለንበት ጭንቅ አውጡን አንቱ የአላህ መልክተኛ ሆይ!)” የሚሉም አሉ፣
- “ያቀመረል መካ አሰላሙ አለይካ…. ልቤ ባንቱ በእርሶ ተመካ” የሚልም አለ፣
- “አብሽር ወንድሜ ግባ በቶሎ፣ ምን ነው ያፈረው ያ ነቢ ብሎ።” እና የመሳሰለውን እያሉ የአላህን ብቸኛ መብት ለነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሚሰጡ አሉ።
ይህ በእርግጥ ሺርክ ነው። አምልኮ የሚገባው ለብቸኛው ፈጣሪ አላህ ብቻ እና ብቻ ነው። ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) እንደ ሌሎች ነብያቶች ሁሉ ይዘውት የመጡት መልእክት “አላህን በብቸኝነት እንድናመልክ። ከእርሱ ውጭ በሚመለኩት በጠቅላላ እንድንክድ ነው።”
ነብየላህ ኢሳን (አለይሂ ሰላም) ነብይ እና ከ5 የቁርጠኝነት ባለቤት መልክተኞች ውስጥ ከመሆኑ ጋር ምንም አምልኮ አይገባውም ብለን አፋችንን ሞልተን እንናገራለን። ምክንያቱም ውዱ የአላህ ባሪያና መልክተኛ ኢሳ (አለይሂ ሰላም) ከአላህ የተላከውን መልእክት ማድረስ እንጂ ከአላህ ከጌትነትም ይሁን ከአምላክነት ምንም ድርሻ የለውም፣ ሸሪካም አይደለም፣ ረዳትም አይደለም፣ አላህ ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጂ አያማልድም።
ልክ እንደዚሁ ነብዩ (ﷺ) የአላህ መልክተኛ እና ባሪያው ናቸው። ከአላህ የተላኩትን መልእክት ማድረስ እንጂ ከአላህ ከጌትነትም ይሁን ከአምላክነት ምንም ድርሻ የላቸውም፣ ሸሪካም አይደሉም፣ ረዳትም አይደሉም፣ አላህ ከፈቀደ በኋላ ቢሆን እንጂ አያማልዱም።
አላህ ሆይ! በነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ላይ ድንበር ከማለፍ ጠብቀን። ሱናቸውን እስከለተሞታችን የምንከተል አድርገን።
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
By Ibnu Munewor
ለአስተዋዮች ብቻ!! [ቁጥር ①]
አቡ ዑሥማን አስሷቡኒ (373 ዓ.ሂ.) ረሒመሁላህ የሰለፎችን መዝሀብ ሲገልፁ እንዲህ ይላሉ፡-
“የቢድዐ ሰዎችን በመጫን፣ በማዋረድ፣ በማራቅ፣ ከነሱም፣ እነሱን ከመጎዳኘትም፣ እነሱ ጋር ከመኗኗር በመራቅም #ተስማምተዋል፡፡ እነሱን በመራቅና በማኩረፍ ወደ አላህ ዐዘ ወጀል በመቃረብም እንዲሁ (ተስማምተዋል)፡፡” [ዐቂደቱ ሰለፍ ወአስሓቢል ሐዲሥ፡ 113]
በሙብተዲዖች ላይ የተንፀባረቁ የሰለፎች ጠንካራ አቋሞችን አልፎ አልፎ የተከሰቱ ነጠላ ክስተቶች ብቻ እያስመሰሉ ለሚያቀርቡ አካላት!
አሁን ይሄ ሷቡኒ ያሰፈሩት መልእክት የአንድና የሁለት ሰው ነጠላ ክስተት ነው ወይስ የሰለፎችን ኢጅማዕ የሚገልፅ ነው?! አላህ ማስተዋሉን ያድለን።
አንዳንዶች ሳይነቁ የነቁ እየመሰላቸው ስለሆነ እንዲህ አይነት ማስረጃዎችን በሰፊው ልናዳርስ ይገባል።
ለአስተዋዮች ብቻ!! [ቁጥር ①]
አቡ ዑሥማን አስሷቡኒ (373 ዓ.ሂ.) ረሒመሁላህ የሰለፎችን መዝሀብ ሲገልፁ እንዲህ ይላሉ፡-
“የቢድዐ ሰዎችን በመጫን፣ በማዋረድ፣ በማራቅ፣ ከነሱም፣ እነሱን ከመጎዳኘትም፣ እነሱ ጋር ከመኗኗር በመራቅም #ተስማምተዋል፡፡ እነሱን በመራቅና በማኩረፍ ወደ አላህ ዐዘ ወጀል በመቃረብም እንዲሁ (ተስማምተዋል)፡፡” [ዐቂደቱ ሰለፍ ወአስሓቢል ሐዲሥ፡ 113]
በሙብተዲዖች ላይ የተንፀባረቁ የሰለፎች ጠንካራ አቋሞችን አልፎ አልፎ የተከሰቱ ነጠላ ክስተቶች ብቻ እያስመሰሉ ለሚያቀርቡ አካላት!
አሁን ይሄ ሷቡኒ ያሰፈሩት መልእክት የአንድና የሁለት ሰው ነጠላ ክስተት ነው ወይስ የሰለፎችን ኢጅማዕ የሚገልፅ ነው?! አላህ ማስተዋሉን ያድለን።
አንዳንዶች ሳይነቁ የነቁ እየመሰላቸው ስለሆነ እንዲህ አይነት ማስረጃዎችን በሰፊው ልናዳርስ ይገባል።
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ለአስተዋዮች ብቻ!! [ቁጥር ②]
ኢብኑ ቀይም አልጀውዚያ (751 ሂ) ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “ቀደምቶችና ታላላቅ ኢማሞች በቢድዐ ላይ ያላቸው ተቃውሞ የከፋ ነበር፡፡ በየአፅናፉ በቢድዐ ሰዎች ላይ ጩኸዋል፡፡ ፈተናቸውንም በከባዱ አስጠንቅቀዋል፡፡ በዚህ ላይ አስቀያሚ ወንጀሎችን፣ በደሎችና ግፎችን ከሚቃወሙት በላይ ጫፍ የደረሰ ተቃውሞ አሰምተዋል፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት የቢድዐ ጉዳት፣ የዲን አፍራሽነቷ እና ተፃራሪነቷ የከፋ ስለሆነ ነው፡፡” [መዳሪጁ ሳሊኪን፡ 1/378]
በሙብተዲዖች ላይ የተንፀባረቁ የሰለፎች ጠንካራ አቋሞችን አልፎ አልፎ የተከሰቱ ነጠላ ክስተቶች ብቻ እያስመሰሉ ለሚያቀርቡ አካላት:–
አሁን ይሄ ኢብኑል ቀይም ያቀረቡት ሐሳብ የአንድና የሁለት ሰው ነጠላ ክስተት ነው ወይስ ባጠቃላይ የሰለፎችና ቀደምት ምሁራን አቋም ነው?! ከስሜት ነፃ ሆነን እናስተውል።
አንዳንዶች ሳይነቁ የነቁ እየመሰላቸው ስለሆነ እንዲህ አይነት ማስረጃዎችን በሰፊው ልናዳርስ ይገባል።
By Ibnu Munewor
ኢብኑ ቀይም አልጀውዚያ (751 ሂ) ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “ቀደምቶችና ታላላቅ ኢማሞች በቢድዐ ላይ ያላቸው ተቃውሞ የከፋ ነበር፡፡ በየአፅናፉ በቢድዐ ሰዎች ላይ ጩኸዋል፡፡ ፈተናቸውንም በከባዱ አስጠንቅቀዋል፡፡ በዚህ ላይ አስቀያሚ ወንጀሎችን፣ በደሎችና ግፎችን ከሚቃወሙት በላይ ጫፍ የደረሰ ተቃውሞ አሰምተዋል፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት የቢድዐ ጉዳት፣ የዲን አፍራሽነቷ እና ተፃራሪነቷ የከፋ ስለሆነ ነው፡፡” [መዳሪጁ ሳሊኪን፡ 1/378]
በሙብተዲዖች ላይ የተንፀባረቁ የሰለፎች ጠንካራ አቋሞችን አልፎ አልፎ የተከሰቱ ነጠላ ክስተቶች ብቻ እያስመሰሉ ለሚያቀርቡ አካላት:–
አሁን ይሄ ኢብኑል ቀይም ያቀረቡት ሐሳብ የአንድና የሁለት ሰው ነጠላ ክስተት ነው ወይስ ባጠቃላይ የሰለፎችና ቀደምት ምሁራን አቋም ነው?! ከስሜት ነፃ ሆነን እናስተውል።
አንዳንዶች ሳይነቁ የነቁ እየመሰላቸው ስለሆነ እንዲህ አይነት ማስረጃዎችን በሰፊው ልናዳርስ ይገባል።
By Ibnu Munewor
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ከሰላማዊ ሰልፍ በፊት እና በኋላ!
******************************
አላህ ሆይ! በሐቅ ላይ አጽናን፡፡
አለም ላይ ከ 6 እና 7 አመት በፊት ስንት “ሰላማዊ ሰልፍ ሀራም ነው፤ ሰላማዊ ሰልፍ የሙስሊሞችን ደም ያስፈስሳል፣ ሰላማዊ ሰልፍ የካፊር ሱና ነው፣ ሰላማዊ ሰልፍ የሱና ሰዎች አካሄድ አይደለም፣ ሰላማዊ ሰልፍ ጉዳት እንጂ ምንም ጥቅም የለውም” ሲሉ የነበሩ በጣም ብዙ ናቸው፡፡
ከዛም የፈተናው ጊዜ መጣና ቱኒስያ ላይ (ይህ ስሙ ብቻ) ሰላማዊ ሰልፉ በመባል የሚታወቀው የጥፋት ሰልፍ ሲጀመር በየአለሙ ይህን ፈተና ትናንት ሲቃወሙ እንዳልነበር ዛሬ እጃቸውን ከተው በንግግር በመደገፍ፣ እራሳቸው በመውጣት፣ ሰልፉን የወጡትን ሰዎች በመደገፍ፣ ሰልፉን የሚቃወሙትን ሰዎች በመቃወም እና በመተቸት ተምቦራጨቁበት፡፡
ይህ ሁሉ ሲሆን የሐቅ ሰዎች ድሮ የሚያውቁት ሐቅ ላይ በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ጸኑ፡፡
እነዚህ በሐቅ ላይ መጽናት ያቃታቸው ስሜታቸውን ተከታይ የሆኑ የፊትናው ተሳታፊዎች፣ የፊትናው ቀስቃሾች አለም ላይ ሙስሊሞች ላይ የሚከተለው ሁሉ ጉዳት ሲደርስ ምን ይሰማቸው?
- አደለም ችግሩ ሊወገድ ሙስሊሞች ላይ ጭራሽ ነገሮች ከብደው፣
- ሙስሊሙ ክብሩ ተዋርዶ፣
- ሴቶች ሂጃባቸው ተገፎ እና ተደፍረው፣
- ህፃናት እና ንጹሀን ተገድለው፣
- ስንቶች የአካል ጉዳተኛ ሆነው፣
- ልጆች የቲም ሆነው፣
- ሰላም ጠፍቶ፣
- ሙስሊሞች ለስደት ተዳርገው፣
- አገራቸው የጠላት መጫወቻ ሆና፣
- ገንዘባቸው ተዘርፎ…….
እና የመሳሰለው….
ታድያ እነዚህ በሐቅ ላይ ሳይፀኑ እንደ አየሩ ፀባይ የሚቀያየሩ ሰዎች አላህ ፊት እጃቸው ላረፈበት ፈተና እንደማይጠየቁ ምን አሳወቃቸው?
አያፍሩም መቃወም ባለባቸው ቦታ ዝም ብለው፣ ሰውን አፋቸውን ሞልተው ቀስቅሰው፣ የሰላማዊ ሰልፍ ተጣሪዎችን አግዘው፣ በሰላማዊ ሰልፍ ቀስቃሾች ላይ መልስ የሚሰጡትን በመቃወም የሚያደርጉትን የጥፋት ጉዞ “ጥቅም እና ጉዳትን ማመዛዘን” ሲሉ ይጠሩታል፡፡ ጥቅም እና ጉዳት በቁርኣን እና በሀዲስ እንጂ በሌላ አይመዘንም፡፡ እውነታው ግን እስቲ ያመጡትን ጥቅም ያሳዩን? ከላይ የዘረዘርናቸው ሁሉ ጉዳቶች ናቸው፡፡
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አላህ እንዲህ ይላል
قُلْ هَلْ نُنَبِّئُكُم بِٱلْأَخْسَرِينَ أَعْمَٰلًا
“በሥራዎች በጣም ከሳሪዎቹን እንንገራችሁን?” በላቸው፡፡
ٱلَّذِينَ ضَلَّ سَعْيُهُمْ فِى ٱلْحَيَوٰةِ ٱلدُّنْيَا وَهُمْ يَحْسَبُونَ أَنَّهُمْ يُحْسِنُونَ صُنْعًا
እነዚያ እነሱ ሥራን የሚያሳምሩ የሚመስላቸው ሲሆኑ በቅርቢቱ ሕይወት ሥራቸው የጠፋባቸው ናቸው፡፡
እውቀት ማለት ከፈተና በፊት ያወቁትን በፈተና ወቅት የሚተገብሩት እንጂ እንደ አየሩ ፀባይ የሚቀያየሩበት አይደለም፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! አብደላህ ኢብን መስኡድ (ረድየላሁ አንሁ) እንዲህ ይላል “መከተል የፈለገ የሞቱትን (የሰሃባዎች) መንገድ ይከተል፡፡ በህይወት ያለ ፈተና አይታመንለትምና”፡፡ እኛ ልንከተል የሚገባው እነዛ በትክክለኛ እምነታቸው ጌታቸውን የተገናኙትን የሰሃባዎች እና የሰለፉነ ሷሊሂንን መንገድ እና እነሱን በበጎ የተከተሏቸውን ብቻ እና ብቻ ነው፡፡ ሰላማዊ ሰልፍ በመምጣቱ ምንም የምንቀይረው አቋም የለም፡፡ ሠዎች በሃቅ ይለካሉ ሃቅ በሠዎች አይለካም፡፡
አላህ ሆይ! በሐቅ ላይ አፅናን፣ በዛውም መንገድ ላይ ግደለን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብዩ ሙሐመድ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
******************************
አላህ ሆይ! በሐቅ ላይ አጽናን፡፡
አለም ላይ ከ 6 እና 7 አመት በፊት ስንት “ሰላማዊ ሰልፍ ሀራም ነው፤ ሰላማዊ ሰልፍ የሙስሊሞችን ደም ያስፈስሳል፣ ሰላማዊ ሰልፍ የካፊር ሱና ነው፣ ሰላማዊ ሰልፍ የሱና ሰዎች አካሄድ አይደለም፣ ሰላማዊ ሰልፍ ጉዳት እንጂ ምንም ጥቅም የለውም” ሲሉ የነበሩ በጣም ብዙ ናቸው፡፡
ከዛም የፈተናው ጊዜ መጣና ቱኒስያ ላይ (ይህ ስሙ ብቻ) ሰላማዊ ሰልፉ በመባል የሚታወቀው የጥፋት ሰልፍ ሲጀመር በየአለሙ ይህን ፈተና ትናንት ሲቃወሙ እንዳልነበር ዛሬ እጃቸውን ከተው በንግግር በመደገፍ፣ እራሳቸው በመውጣት፣ ሰልፉን የወጡትን ሰዎች በመደገፍ፣ ሰልፉን የሚቃወሙትን ሰዎች በመቃወም እና በመተቸት ተምቦራጨቁበት፡፡
ይህ ሁሉ ሲሆን የሐቅ ሰዎች ድሮ የሚያውቁት ሐቅ ላይ በአላህ ፍቃድ እና እገዛ ጸኑ፡፡
እነዚህ በሐቅ ላይ መጽናት ያቃታቸው ስሜታቸውን ተከታይ የሆኑ የፊትናው ተሳታፊዎች፣ የፊትናው ቀስቃሾች አለም ላይ ሙስሊሞች ላይ የሚከተለው ሁሉ ጉዳት ሲደርስ ምን ይሰማቸው?
- አደለም ችግሩ ሊወገድ ሙስሊሞች ላይ ጭራሽ ነገሮች ከብደው፣
- ሙስሊሙ ክብሩ ተዋርዶ፣
- ሴቶች ሂጃባቸው ተገፎ እና ተደፍረው፣
- ህፃናት እና ንጹሀን ተገድለው፣
- ስንቶች የአካል ጉዳተኛ ሆነው፣
- ልጆች የቲም ሆነው፣
- ሰላም ጠፍቶ፣
- ሙስሊሞች ለስደት ተዳርገው፣
- አገራቸው የጠላት መጫወቻ ሆና፣
- ገንዘባቸው ተዘርፎ…….
እና የመሳሰለው….
ታድያ እነዚህ በሐቅ ላይ ሳይፀኑ እንደ አየሩ ፀባይ የሚቀያየሩ ሰዎች አላህ ፊት እጃቸው ላረፈበት ፈተና እንደማይጠየቁ ምን አሳወቃቸው?
አያፍሩም መቃወም ባለባቸው ቦታ ዝም ብለው፣ ሰውን አፋቸውን ሞልተው ቀስቅሰው፣ የሰላማዊ ሰልፍ ተጣሪዎችን አግዘው፣ በሰላማዊ ሰልፍ ቀስቃሾች ላይ መልስ የሚሰጡትን በመቃወም የሚያደርጉትን የጥፋት ጉዞ “ጥቅም እና ጉዳትን ማመዛዘን” ሲሉ ይጠሩታል፡፡ ጥቅም እና ጉዳት በቁርኣን እና በሀዲስ እንጂ በሌላ አይመዘንም፡፡ እውነታው ግን እስቲ ያመጡትን ጥቅም ያሳዩን? ከላይ የዘረዘርናቸው ሁሉ ጉዳቶች ናቸው፡፡
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አላህ እንዲህ ይላል
قُلْ هَلْ نُنَبِّئُكُم بِٱلْأَخْسَرِينَ أَعْمَٰلًا
“በሥራዎች በጣም ከሳሪዎቹን እንንገራችሁን?” በላቸው፡፡
ٱلَّذِينَ ضَلَّ سَعْيُهُمْ فِى ٱلْحَيَوٰةِ ٱلدُّنْيَا وَهُمْ يَحْسَبُونَ أَنَّهُمْ يُحْسِنُونَ صُنْعًا
እነዚያ እነሱ ሥራን የሚያሳምሩ የሚመስላቸው ሲሆኑ በቅርቢቱ ሕይወት ሥራቸው የጠፋባቸው ናቸው፡፡
እውቀት ማለት ከፈተና በፊት ያወቁትን በፈተና ወቅት የሚተገብሩት እንጂ እንደ አየሩ ፀባይ የሚቀያየሩበት አይደለም፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! አብደላህ ኢብን መስኡድ (ረድየላሁ አንሁ) እንዲህ ይላል “መከተል የፈለገ የሞቱትን (የሰሃባዎች) መንገድ ይከተል፡፡ በህይወት ያለ ፈተና አይታመንለትምና”፡፡ እኛ ልንከተል የሚገባው እነዛ በትክክለኛ እምነታቸው ጌታቸውን የተገናኙትን የሰሃባዎች እና የሰለፉነ ሷሊሂንን መንገድ እና እነሱን በበጎ የተከተሏቸውን ብቻ እና ብቻ ነው፡፡ ሰላማዊ ሰልፍ በመምጣቱ ምንም የምንቀይረው አቋም የለም፡፡ ሠዎች በሃቅ ይለካሉ ሃቅ በሠዎች አይለካም፡፡
አላህ ሆይ! በሐቅ ላይ አፅናን፣ በዛውም መንገድ ላይ ግደለን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብዩ ሙሐመድ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ወፍ ከአምሳያዎቿ ጋር ታርፋለች (ዘመድ ከዘመዱ .....)
ያሲን ኑሩ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ኢኽዋኒ ዩሱፍ አልቀርዳዊ ጋር ምን ፈልጎ ነው አብሮት ፎቶ የሚነሳው?
ዩሱፍ አልቀርዳዊን ለማታውቁት የሚከተሉት ጥመቶችን የተሸከመ ሰው ነው፡፡
• የኩፍር ንግግሩ፡- የጁምዐ ሁለተኛ ኹጥባ ላይ የሚከተለውን ተናግሯል ‹‹ኹጥባዬን ጨርሼ ከመውረዴ በፊት ትንሽ ስለ እስራኤል ምርጫ መናገር እፈልጋለሁ፡፡ አረቡቹ በጠቅላላ ነዳህ ጲሪዝ ያሸንፋል ብለው ተስፋቸውን ጥለው ነበር፤ ነገር ግን ተሸነፈ፡፡ ከእስራኤል የምንወድላትም ይህንን ነው፡፡ የእኛም ሀገር እነደዚህች አገር እንድትሆን እንመኛለን እንፈልጋለን፡፡ በጥቂት ሰዎች አማካኝነት ሲመራ የነበረው ስልጣኑን አጥቷል፡፡ አገራችን ላይ እንደለመድነው 94% ወይንም 95% (ድምፅ) አይደለም ነገር ግን 99% (አዎን 99%፤ ምንድን ነው ይሄ?) አላህ ለሰው ልጆች እራሱን ተመራጭ አድርጎ ቢያቀርብ ይህንን ያህል ድምፅ አያገኝም ፡፡ይሄ (አረብ አገር ላይ የምናየው ምርጫ) ውሸት ማጭበርበር እና የመሳሰሉት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ እስራኤልን እሰየው እንላታለን››፡፡ ምድር በዚህ የኩፍር ንግግር አትሰነጠቅምን? ለሸይኽ ኢሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) ይህ ቃል በድምፅ ተከፍቶላቸው ከሰሙ በኋላ የሚከተለውን ተናገሩ ‹‹በአላህ እጠበቃለሁ፡፡ ይህ ሰው መቶበት ግድ ይለዋል፤ እምቢ ካለ እንደ ሙርተድ (ሀይማኖቱን እንደከዳ ሰው) ይገደል፡፡ ፍጡራንን ከፋጣሪ ስላስበለጠ፡፡ ተውበት ካደረገ አላህ የባሪያውን ወንጀል መሀሪ ነው፤ ካልሆነ ውላቱል አምር (የሙስሊም መንግስት) አንገቱን (በሰይፍ) ይቀንጥሰው፡፡››
• ‹‹ከይሁዳዎችን ጋር የእምነት ጦርነት የለንም የመሬት እንጂ፡፡ ካሃዲያንን ካሃዲያን ስለሆኑ አይደለም የምንዋጋቸው መሪታችንና ቤቶቻችንን ያላግባብ ስለቀሙን እንጂ›› (አራያህ መፅሄት ቁጥር 4696፣ 24 ሸዕባን 1995 ኢ.አ)፡፡ አላህ እና መልክተኛው ምን እንደሚሉ እንስማ፡፡ ይሁዳዎች ከሰዎች ሁሉ ከነሳራም ለአማኞች ጠላትነታቸው የበረታ ነው አለህም እንዲህ ይላል ‹‹ለአማኞች ከጠላትነት በኩል ዩሁዳንና ጣዖታዊያንን ታገኛለህ››ሱረቱል ማኢዳ
• ዘፈንና ሙዚቃን መፍቀዱ፤ እንዲያውም ጥሩ ነገር ነው ማለቱን ‹‹አል ሀራም ወል ሀላል›› ‹‹ፈትዋ ሙዐሲራ›› እና በመሳሰሉ መፀሃፎቹ መግለፁ፡፡ እራሱ እንደተናገረው ‹‹የፋይዛ አህመድ፤ ሻዲያ፤ ኡሙ ኩልሱም፤ ፊሩዝ እና የመሳሰሉትን ሴቶች ዘፈን መከታተል ይወድ እንደነበር ጠቅሷለል›› (አራያህ የሚባል የኳታር መፅሄት ቁጥር 5969 ቀን 19/ ጁማዱል ኡላ 1419 ሂጅሪ)፡፡ ዘፈን ሃራም ለመሆኑ የነብያችን አንድ ሀዲስ ሀቅን ለሚፈልግ ትበቃዋከች ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁንና) ከኔ ኡመት ሰዎች ይመጣሉ ለወንድ ልጅ ሀር ልብስን የሚፈቅዱ፤ መጠጥን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ›› ኢማሙ ቡኻሪ ዘግበውታል፡፡ የአላህ ባሪያዎች እንደው እናንተው ፍረዱት፡፡
ኡለማዐል ኢስላም ከሰሃባዎች ጀምሮ፤ አቡ ሀኒፋ፤ ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ ሻፊዕ፤ ኢማሙ አህመድ፤ ሙሀዲስ ቡኻሪ፤ ሙስሊም ሁሉም በአንድነት ዘፈንን ከልክለዋል፡፡
ኢማሙ ማሊክ እንዲህ ይላሉ ‹‹እኛ ጋር ዘፈን የሚያዳምጥ ፋሲቅ ነው›› ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስዑድ (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) እንዲህ ይላል ‹‹ዘፈን ማዳመጥ በቀልብ ኒፋቅን ያበቅላል ውሃ አዝርትን እንደሚያበቅል ሁሉ›› ፡፡ ቃዲ ኢያድ የተባሉ የማሊክ መዝሃብ ተከታይ ታላቅ አሊም ዘፈን ሀራም ለመሆኑ ኢጅማዕ ጠቅሰዋል፡፡
የሙዚቃ መሳሪያን አስመልክቶ ኢማሙ አህመድና አቡዳውድ የዘገቡት ሰሂህ ሀዲስ እንጨምር፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁን) ‹‹አላህ መጠጥን፤ ቁማርን፤ ከበሮ መምታትን ሀራም አደረገ›› ብለዋል፡፡
• የካቶሊኩ ፓፓስ በሞተ ጊዜ ‹‹አላህ ይማረው ማለቱ››፡፡ አላህ ግን መልክተኛውንም ሆነ አማኞችን ለነዛ በኩፍር ላይ ለሞቱ ሰዎች ምህረትን እንዳይጠይቁ አዟል፡፡
• አረቡ አለም ላይ የተነሳውን የስንት ሙስሊሞች ህይወት የጠፋበትን፣ አገር ጥለው የተሰደዱበትን፣ የጠላት መጫወቻ የሆኑበትን፣ ንብረታቸው የተዘረፈበትን ፈተና ቢንዚል በማርከፍከፍ ፊትና ሲቀሰቅስ የነበረ ሰው ነው፡፡
ዩሱፍ አልቀርዳዊ ይህንን እና ብዙ መሰል ከባባድ ስህተቶች አሉበት፡፡
የዩሱፍ አልቀርዳዊን አጥማሚነት ያላወቃችሁ ወንድም እና እህቶች ተጠንቀቁት፣ ወደ ተውሂድ ሳይሆን ወደ ፖለቲካ እና ወደ ጥመት የሚጣራ የፊትና ሰው ነው፡፡ አላህ ከጠሞ አጥማሚዎች ይጠብቀን፡፡
ያሲን ኑሩ ከዚህ በፊትም እንደተናገርነው ወደ ትክክለኛው መንገድ የሚጣራ ሰው አይደለም፡፡ ሙስሊሞች ከሱ ሊጠነቀቁ ይገባል፡፡ ‹‹የተውሂድ አድማስ›› በተሰኘው መፀሀፉም ላይ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ፣ ሰይድ ቁጡብና ሌሎችም መንገድ የሳቱ ሰዎችን እንደ ጥሩ አድርጎ ለኢትዬጵያ ሙስሊም ያስተዋወቀ ሰው ነው፡፡ ያሲን ኑሩና ጓደኞቹ ያሉበትን የተሳሳተ መንገድ ትተው ወደ አላህ ተመልሰው የጥንት የጠዋቷን መንገድ መከተል ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ እስኪሆን ድረስ ግን የኢትዬጵያ ሙስሊም ከነሱ እራሱን፣ ቤተሰቦቹን ያስጠነቅቅ ዘንድ እመክራለሁ፡፡ እንደሜታወቀው ሃቅ በሰዎች አይለካም፣ ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፡፡
እዚህ ጋር አንዳንድ ወንድሞች የዩሱፍ አል-ቀርዳዊን ስሀተት ተረድተናል ግን ለያሲን ኑሩ ለምን በድብቅ አትመክረውም ይሉ ይሆናል፡፡ መልሱም እሱ ይህን ፎቶ እንደትልቅ ነገር ሲነሳ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ጋር ብሎም ለኢትዬጵያ ሙስሊም በገሃድ እያስተዋወቀው ይህን ግለሰብ እኔ ለምንድን ነው በድብቅ የምመክረው?
እንዲህ በአደባባይ የወጣን ጥመት ማጋለጥ ላይ ሰውየውን በድብቅ መምከር የሚባል መስፈርት የለም፡፡
ያሲን ኑሩ የዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ስህተቶች ተዘርዝረውለት ሲያበቁ በአደባባይ ሚድያን ተጠቅሞ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ጥመት ላይ እንደሆነ እና እሱም ቀርዳዊን ለኢትዬጵያ ሙስሊም በማስተዋወቁ ለአላህ ተውበት በማድረግ ለህዝቡ ደግሞ ከስህተቱ በመመለስ ሃቁን ግልፅ ሊያደርግ ግድ ይለዋል፡፡ ይህን ሳያደርግ ለቀርዳዊ ወግኖ ጥፋቱን ሸፍኖለት አስተዋውቀዋለሁ ቢል ከራሱ ጀምሮ ባጠመማቸው ሰዎች ልክ ወንጀሉን ይሸከማል፡፡
እኛ ደግሞ እውነት እራሳችንንና ኡማውን ከጥመት ለመጠበቅ ከሆነ ወደ ጥመት የሚጣሩ ሰዎች መጋለጣቸው ሊያሳስበን አይገባም፡፡ እኛ ዘንድ ከምንምና ከማንም በላይ ተወዳጅ ሊሆን የሚገባው ሃቅ ነው፡፡
አላህ ሆይ ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንከተለውም አድርገን፣ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በነብየት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
ያሲን ኑሩ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ኢኽዋኒ ዩሱፍ አልቀርዳዊ ጋር ምን ፈልጎ ነው አብሮት ፎቶ የሚነሳው?
ዩሱፍ አልቀርዳዊን ለማታውቁት የሚከተሉት ጥመቶችን የተሸከመ ሰው ነው፡፡
• የኩፍር ንግግሩ፡- የጁምዐ ሁለተኛ ኹጥባ ላይ የሚከተለውን ተናግሯል ‹‹ኹጥባዬን ጨርሼ ከመውረዴ በፊት ትንሽ ስለ እስራኤል ምርጫ መናገር እፈልጋለሁ፡፡ አረቡቹ በጠቅላላ ነዳህ ጲሪዝ ያሸንፋል ብለው ተስፋቸውን ጥለው ነበር፤ ነገር ግን ተሸነፈ፡፡ ከእስራኤል የምንወድላትም ይህንን ነው፡፡ የእኛም ሀገር እነደዚህች አገር እንድትሆን እንመኛለን እንፈልጋለን፡፡ በጥቂት ሰዎች አማካኝነት ሲመራ የነበረው ስልጣኑን አጥቷል፡፡ አገራችን ላይ እንደለመድነው 94% ወይንም 95% (ድምፅ) አይደለም ነገር ግን 99% (አዎን 99%፤ ምንድን ነው ይሄ?) አላህ ለሰው ልጆች እራሱን ተመራጭ አድርጎ ቢያቀርብ ይህንን ያህል ድምፅ አያገኝም ፡፡ይሄ (አረብ አገር ላይ የምናየው ምርጫ) ውሸት ማጭበርበር እና የመሳሰሉት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ እስራኤልን እሰየው እንላታለን››፡፡ ምድር በዚህ የኩፍር ንግግር አትሰነጠቅምን? ለሸይኽ ኢሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) ይህ ቃል በድምፅ ተከፍቶላቸው ከሰሙ በኋላ የሚከተለውን ተናገሩ ‹‹በአላህ እጠበቃለሁ፡፡ ይህ ሰው መቶበት ግድ ይለዋል፤ እምቢ ካለ እንደ ሙርተድ (ሀይማኖቱን እንደከዳ ሰው) ይገደል፡፡ ፍጡራንን ከፋጣሪ ስላስበለጠ፡፡ ተውበት ካደረገ አላህ የባሪያውን ወንጀል መሀሪ ነው፤ ካልሆነ ውላቱል አምር (የሙስሊም መንግስት) አንገቱን (በሰይፍ) ይቀንጥሰው፡፡››
• ‹‹ከይሁዳዎችን ጋር የእምነት ጦርነት የለንም የመሬት እንጂ፡፡ ካሃዲያንን ካሃዲያን ስለሆኑ አይደለም የምንዋጋቸው መሪታችንና ቤቶቻችንን ያላግባብ ስለቀሙን እንጂ›› (አራያህ መፅሄት ቁጥር 4696፣ 24 ሸዕባን 1995 ኢ.አ)፡፡ አላህ እና መልክተኛው ምን እንደሚሉ እንስማ፡፡ ይሁዳዎች ከሰዎች ሁሉ ከነሳራም ለአማኞች ጠላትነታቸው የበረታ ነው አለህም እንዲህ ይላል ‹‹ለአማኞች ከጠላትነት በኩል ዩሁዳንና ጣዖታዊያንን ታገኛለህ››ሱረቱል ማኢዳ
• ዘፈንና ሙዚቃን መፍቀዱ፤ እንዲያውም ጥሩ ነገር ነው ማለቱን ‹‹አል ሀራም ወል ሀላል›› ‹‹ፈትዋ ሙዐሲራ›› እና በመሳሰሉ መፀሃፎቹ መግለፁ፡፡ እራሱ እንደተናገረው ‹‹የፋይዛ አህመድ፤ ሻዲያ፤ ኡሙ ኩልሱም፤ ፊሩዝ እና የመሳሰሉትን ሴቶች ዘፈን መከታተል ይወድ እንደነበር ጠቅሷለል›› (አራያህ የሚባል የኳታር መፅሄት ቁጥር 5969 ቀን 19/ ጁማዱል ኡላ 1419 ሂጅሪ)፡፡ ዘፈን ሃራም ለመሆኑ የነብያችን አንድ ሀዲስ ሀቅን ለሚፈልግ ትበቃዋከች ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁንና) ከኔ ኡመት ሰዎች ይመጣሉ ለወንድ ልጅ ሀር ልብስን የሚፈቅዱ፤ መጠጥን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ›› ኢማሙ ቡኻሪ ዘግበውታል፡፡ የአላህ ባሪያዎች እንደው እናንተው ፍረዱት፡፡
ኡለማዐል ኢስላም ከሰሃባዎች ጀምሮ፤ አቡ ሀኒፋ፤ ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ ሻፊዕ፤ ኢማሙ አህመድ፤ ሙሀዲስ ቡኻሪ፤ ሙስሊም ሁሉም በአንድነት ዘፈንን ከልክለዋል፡፡
ኢማሙ ማሊክ እንዲህ ይላሉ ‹‹እኛ ጋር ዘፈን የሚያዳምጥ ፋሲቅ ነው›› ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስዑድ (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) እንዲህ ይላል ‹‹ዘፈን ማዳመጥ በቀልብ ኒፋቅን ያበቅላል ውሃ አዝርትን እንደሚያበቅል ሁሉ›› ፡፡ ቃዲ ኢያድ የተባሉ የማሊክ መዝሃብ ተከታይ ታላቅ አሊም ዘፈን ሀራም ለመሆኑ ኢጅማዕ ጠቅሰዋል፡፡
የሙዚቃ መሳሪያን አስመልክቶ ኢማሙ አህመድና አቡዳውድ የዘገቡት ሰሂህ ሀዲስ እንጨምር፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁን) ‹‹አላህ መጠጥን፤ ቁማርን፤ ከበሮ መምታትን ሀራም አደረገ›› ብለዋል፡፡
• የካቶሊኩ ፓፓስ በሞተ ጊዜ ‹‹አላህ ይማረው ማለቱ››፡፡ አላህ ግን መልክተኛውንም ሆነ አማኞችን ለነዛ በኩፍር ላይ ለሞቱ ሰዎች ምህረትን እንዳይጠይቁ አዟል፡፡
• አረቡ አለም ላይ የተነሳውን የስንት ሙስሊሞች ህይወት የጠፋበትን፣ አገር ጥለው የተሰደዱበትን፣ የጠላት መጫወቻ የሆኑበትን፣ ንብረታቸው የተዘረፈበትን ፈተና ቢንዚል በማርከፍከፍ ፊትና ሲቀሰቅስ የነበረ ሰው ነው፡፡
ዩሱፍ አልቀርዳዊ ይህንን እና ብዙ መሰል ከባባድ ስህተቶች አሉበት፡፡
የዩሱፍ አልቀርዳዊን አጥማሚነት ያላወቃችሁ ወንድም እና እህቶች ተጠንቀቁት፣ ወደ ተውሂድ ሳይሆን ወደ ፖለቲካ እና ወደ ጥመት የሚጣራ የፊትና ሰው ነው፡፡ አላህ ከጠሞ አጥማሚዎች ይጠብቀን፡፡
ያሲን ኑሩ ከዚህ በፊትም እንደተናገርነው ወደ ትክክለኛው መንገድ የሚጣራ ሰው አይደለም፡፡ ሙስሊሞች ከሱ ሊጠነቀቁ ይገባል፡፡ ‹‹የተውሂድ አድማስ›› በተሰኘው መፀሀፉም ላይ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ፣ ሰይድ ቁጡብና ሌሎችም መንገድ የሳቱ ሰዎችን እንደ ጥሩ አድርጎ ለኢትዬጵያ ሙስሊም ያስተዋወቀ ሰው ነው፡፡ ያሲን ኑሩና ጓደኞቹ ያሉበትን የተሳሳተ መንገድ ትተው ወደ አላህ ተመልሰው የጥንት የጠዋቷን መንገድ መከተል ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ እስኪሆን ድረስ ግን የኢትዬጵያ ሙስሊም ከነሱ እራሱን፣ ቤተሰቦቹን ያስጠነቅቅ ዘንድ እመክራለሁ፡፡ እንደሜታወቀው ሃቅ በሰዎች አይለካም፣ ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፡፡
እዚህ ጋር አንዳንድ ወንድሞች የዩሱፍ አል-ቀርዳዊን ስሀተት ተረድተናል ግን ለያሲን ኑሩ ለምን በድብቅ አትመክረውም ይሉ ይሆናል፡፡ መልሱም እሱ ይህን ፎቶ እንደትልቅ ነገር ሲነሳ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ጋር ብሎም ለኢትዬጵያ ሙስሊም በገሃድ እያስተዋወቀው ይህን ግለሰብ እኔ ለምንድን ነው በድብቅ የምመክረው?
እንዲህ በአደባባይ የወጣን ጥመት ማጋለጥ ላይ ሰውየውን በድብቅ መምከር የሚባል መስፈርት የለም፡፡
ያሲን ኑሩ የዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ስህተቶች ተዘርዝረውለት ሲያበቁ በአደባባይ ሚድያን ተጠቅሞ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ጥመት ላይ እንደሆነ እና እሱም ቀርዳዊን ለኢትዬጵያ ሙስሊም በማስተዋወቁ ለአላህ ተውበት በማድረግ ለህዝቡ ደግሞ ከስህተቱ በመመለስ ሃቁን ግልፅ ሊያደርግ ግድ ይለዋል፡፡ ይህን ሳያደርግ ለቀርዳዊ ወግኖ ጥፋቱን ሸፍኖለት አስተዋውቀዋለሁ ቢል ከራሱ ጀምሮ ባጠመማቸው ሰዎች ልክ ወንጀሉን ይሸከማል፡፡
እኛ ደግሞ እውነት እራሳችንንና ኡማውን ከጥመት ለመጠበቅ ከሆነ ወደ ጥመት የሚጣሩ ሰዎች መጋለጣቸው ሊያሳስበን አይገባም፡፡ እኛ ዘንድ ከምንምና ከማንም በላይ ተወዳጅ ሊሆን የሚገባው ሃቅ ነው፡፡
አላህ ሆይ ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንከተለውም አድርገን፣ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በነብየት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡