Forwarded from MuhammedSirage M.Noor
አንድ ቪድዮ ለጥፈው ፣ "የሳውዲ ደህንነት ሀይሎች የሚያደርጉትን ተመልከቱ" አሉን ። ቀጠሉናም እንዲህ አሉ:– "የሳውዲ የደህንነት ሀይሎች በአይሁዶች ላይ ከባድ ንግግር ያደረገን ኢማም በጉልበት ከሚንበሩ ላይ ሲያወርዱት ፣ ሲጎትቱት ፣ኹጥባውን እንዲያቋርጥ ሲያደርጉት አስተውሉ" አሉና አረፉት። በአይሁዶች ላይ በመናገሩ ብቻ ለእስራት ተዳረገ! "ሳውዲ ወዴት እየሄደች ነው?!" አሉ። አዛኝ ቅቤ አንጓች ኢኽዋኖች አና መሰሎቻቸው! !
ቪድዮውን ከፈትን፣ ያሉትን ለማረጋገጥ ሞከርን። ኢማም ተብየው በገለፁት ሁኔታ ላይ አልነበረም። ጭራሽ ስናጣራ ደግሞ ነገሩ ሌላ ነው።
አንድ የአእምሮ ህመም ያለበት ሰው (አላህ ያሽረውና)የመስጂዱ ኢማም ከመድረሳቸው በፊት ሚንበር ላይ ወጣ። ኹጥባ ለማድረግም ይሞካክር ጀመር ። የደህንነት ሰዎች በዝግታ ሊያስቆሙት ቢሞክሩም አልተቻለም። ሀይልን ተጠቅመው አስቆሙት። جزاهم الله خيرا
አጭሩ ታሪክ በዚሁ ተጠናቀቀ!!
ውሸታቸው እዚህ ድረስ ደርሷል!!
ደግሞኮ ሳውዲ ውስጥ አይሁዶች በየኹጥባው በየመስጂጉ ይረገማሉ ፣ ተገቢው ነገር በሙሉ በነሱ ላይ ይባላል!!
ይህን ነው እንግዲህ ሰዎቹ የውሸት ርእስ ሰጥተው የለጠፉት። አላህ ከውሸት ይጠብቀን! !
ቪድዮውን ከፈትን፣ ያሉትን ለማረጋገጥ ሞከርን። ኢማም ተብየው በገለፁት ሁኔታ ላይ አልነበረም። ጭራሽ ስናጣራ ደግሞ ነገሩ ሌላ ነው።
አንድ የአእምሮ ህመም ያለበት ሰው (አላህ ያሽረውና)የመስጂዱ ኢማም ከመድረሳቸው በፊት ሚንበር ላይ ወጣ። ኹጥባ ለማድረግም ይሞካክር ጀመር ። የደህንነት ሰዎች በዝግታ ሊያስቆሙት ቢሞክሩም አልተቻለም። ሀይልን ተጠቅመው አስቆሙት። جزاهم الله خيرا
አጭሩ ታሪክ በዚሁ ተጠናቀቀ!!
ውሸታቸው እዚህ ድረስ ደርሷል!!
ደግሞኮ ሳውዲ ውስጥ አይሁዶች በየኹጥባው በየመስጂጉ ይረገማሉ ፣ ተገቢው ነገር በሙሉ በነሱ ላይ ይባላል!!
ይህን ነው እንግዲህ ሰዎቹ የውሸት ርእስ ሰጥተው የለጠፉት። አላህ ከውሸት ይጠብቀን! !
…ከኔ (ሞት) በኋላ…?
ሞት ለማንም ፍጡር የማይቀር ነው፡፡ ለአላህ ውድ ባሪያ ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን አልቀረም፡፡ አንድ ሰው ሞት በእርሱ ላይ አይቀርለትምና መልካም ስራዎችን በመስራት፣ ከወንጀሎች በንሰሃ ወደ አላህ በመመለስ እና አላህን ይቅርታ በመጠየቅ ከሞት በኋላ ላለው ህይወት ሊዘጋጅ ግድ ይለዋል፡፡ ፡፡ መቼም ወላጆች በህይወት እያሉ ለልጆቻቸው መልካም ብለው ያሰቡትን ሁሉ ሲያደርጉላቸው፣ ከመጥፎ ሁሉ አቅማቸው በቻለ መጠን ሲከላከሉላቸው ይታያል፡፡
ለዛሬ የአላህ ባሪያዎች ላስታውሳችሁ የፈለግኩት ወላጆች ለልጆቻቸው ከምንም በላይ እምነትን አውርሰዋቸው ሊሞቱ እንደሚገባ ነው፡፡ በሚቀጥለው አንቀፅ ላይ የአላህ ነብይ የሆኑት ያእቁብ (አለይሂ ሰላም) ሞት አፋፍ ላይ ሆነው ልጆቻቸውን ከእሳቸው በኋላ ማንን እንደሚያመልኩ ጠየቁ
أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِۦمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًا وَٰحِدًا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? (እነርሱም) አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለርሱ ፍፁም ታዛዦች ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡
ቤተሰቦች ሆይ! መቼም ሁላችንም ሟቾች ነን፡፡ ከሞት በኋላ ዛሬ እዚህ ምድር ላይ ከምንም በላይ የምንሳሳላቸው ልጆች እንዳይለዩን ከፈለግን የእምነታቸውን ጉዳይ ከምንም በላይ ልንማርና ልናስተምራቸው ይጋባል፡፡
ታላቁ ነብዩ ያእቁብ (አለይሂ ሰላም) ታላቅ ትምህርትን ሰጥተውን አልፈዋል፡፡ በነብያት ላይ ልዩ ፈለግ አለንና ሲራቸውን ከቁርኣንና ሀዲስ በሰለፎች አረዳድ በመገንዘብ በአላህ ፍቃድ እራሳችንን እንቀይር፡፡
አላህ ሆይ! ታላቁ የፍጡራን ሀብት የሆነውን ተውሒድ ለእኛም ለዝርያዎቻችንም አድለን፣ በሱም ላይ አኑረህ በእሱም ላይ ግደለን፡፡ አንተ ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ ነህ፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በሚስቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ሞት ለማንም ፍጡር የማይቀር ነው፡፡ ለአላህ ውድ ባሪያ ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን አልቀረም፡፡ አንድ ሰው ሞት በእርሱ ላይ አይቀርለትምና መልካም ስራዎችን በመስራት፣ ከወንጀሎች በንሰሃ ወደ አላህ በመመለስ እና አላህን ይቅርታ በመጠየቅ ከሞት በኋላ ላለው ህይወት ሊዘጋጅ ግድ ይለዋል፡፡ ፡፡ መቼም ወላጆች በህይወት እያሉ ለልጆቻቸው መልካም ብለው ያሰቡትን ሁሉ ሲያደርጉላቸው፣ ከመጥፎ ሁሉ አቅማቸው በቻለ መጠን ሲከላከሉላቸው ይታያል፡፡
ለዛሬ የአላህ ባሪያዎች ላስታውሳችሁ የፈለግኩት ወላጆች ለልጆቻቸው ከምንም በላይ እምነትን አውርሰዋቸው ሊሞቱ እንደሚገባ ነው፡፡ በሚቀጥለው አንቀፅ ላይ የአላህ ነብይ የሆኑት ያእቁብ (አለይሂ ሰላም) ሞት አፋፍ ላይ ሆነው ልጆቻቸውን ከእሳቸው በኋላ ማንን እንደሚያመልኩ ጠየቁ
أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِۦمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًا وَٰحِدًا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? (እነርሱም) አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለርሱ ፍፁም ታዛዦች ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡
ቤተሰቦች ሆይ! መቼም ሁላችንም ሟቾች ነን፡፡ ከሞት በኋላ ዛሬ እዚህ ምድር ላይ ከምንም በላይ የምንሳሳላቸው ልጆች እንዳይለዩን ከፈለግን የእምነታቸውን ጉዳይ ከምንም በላይ ልንማርና ልናስተምራቸው ይጋባል፡፡
ታላቁ ነብዩ ያእቁብ (አለይሂ ሰላም) ታላቅ ትምህርትን ሰጥተውን አልፈዋል፡፡ በነብያት ላይ ልዩ ፈለግ አለንና ሲራቸውን ከቁርኣንና ሀዲስ በሰለፎች አረዳድ በመገንዘብ በአላህ ፍቃድ እራሳችንን እንቀይር፡፡
አላህ ሆይ! ታላቁ የፍጡራን ሀብት የሆነውን ተውሒድ ለእኛም ለዝርያዎቻችንም አድለን፣ በሱም ላይ አኑረህ በእሱም ላይ ግደለን፡፡ አንተ ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ ነህ፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በሚስቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
#ተውሒድን ሳልማር የሁሉን መሰረት#
ሱመያ አትበለኝ/አትበላት
ሱመያን ሳልመስላት
በተግባር ሳልሆናት
ሱመያ አትበለኝ
የሁሉን መሰረት
ተውሂድን ሳልማር
የውሸት ስም ሰይመህ
የውሸት ካፓ አልብሰህ
ከሱናም አርቀህ
ሱመያ አትበለኝ
ሱመያን ሳልመስላት
ተግባርን ሳልወርሳት
በማይጠቅመኝ ነገር
እኔን አዘናግተህ
ትውልድንም ገድለህ
ሱመያ አትበለኝ
አልሆንኩም ገና ነኝ
እኔ አልፈልገውም
የውሸት ስያሜህን
ምንም በማይረባ
በማይጠቅመኝ ነገር
ጆሮየን አቆሰልክ
ግዜየንም ገደልክ
ሱመያ ነሽ እያልክ
ሱመያማ ሄዳ
ያች የአማር እናት
ታሪክዋ ቀረልኝ
ለኔ ልማርበት
በመልካም ስራዋ
ጌታን ተገናኘች
ለተውሒድ ብላነው
ነፍሷንም የሰዋች
ለርሷ ተረጋግጧል ጀነት
በኒያ በውዱ በነብዩ አንደበት
ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይውረድ
ሱመያ አትበለኝ
እኔማ ያልሁት
በሁለት ነገር ማህል
ፍራቻን አንግቤ
ተስፋንም ሰንቄ
ምንይሆን እላለሁ
የኔስ ፍፃሜዬ
የመጨረሻዬ
ተስፋም የሚጠቅመው
የተውሒድ ባለቤት
ለሆኑት ብቻ ነው
አላህ በቁርአኑ
በብዙ አንቀፆች
እንደተናገረው
በተውሑድ አኑረህ
በተውሒድ ግደለን
ብየ እለምነለሁ
አረህማንን ከልብ እማፀነዋለሁ
ይልቁንስ ስማኝ
ተውሒድና ሱናን
ሳታስ ገነዝበኝ
ሱመያ ነሽ እያልክ
አትጨዋትብኝ
አንተ ካልቻልክበት
ማስተማር መጣራት
ወንድሜ ሲያስተምር
አትሁነው ጠላት
ወንድሜ ሲመክረኝ
አትሁነኝ ጠላት
የዛሬ ምርጥ ወጣት
የነገዋ እናት
ለኡማው አሳቢ
ለትውልድ ጠቃሚ
መሆንን እሻለሁ
ተውሒድና ሱናን
ጠንክሬ እማራለሁ
እኔም ልክእንደስዋ
ታሪክ ትቼ እንዴፍ
ተውሒድን እንዳወርስ
ኒያና ተስፋዬን
ባንድ ሰንቂያለሁ
የአላህን እገዛ ሁሌ
እከጅላለሁ
በእህታችሁ Hayat yeharer lij
ሱመያ አትበለኝ/አትበላት
ሱመያን ሳልመስላት
በተግባር ሳልሆናት
ሱመያ አትበለኝ
የሁሉን መሰረት
ተውሂድን ሳልማር
የውሸት ስም ሰይመህ
የውሸት ካፓ አልብሰህ
ከሱናም አርቀህ
ሱመያ አትበለኝ
ሱመያን ሳልመስላት
ተግባርን ሳልወርሳት
በማይጠቅመኝ ነገር
እኔን አዘናግተህ
ትውልድንም ገድለህ
ሱመያ አትበለኝ
አልሆንኩም ገና ነኝ
እኔ አልፈልገውም
የውሸት ስያሜህን
ምንም በማይረባ
በማይጠቅመኝ ነገር
ጆሮየን አቆሰልክ
ግዜየንም ገደልክ
ሱመያ ነሽ እያልክ
ሱመያማ ሄዳ
ያች የአማር እናት
ታሪክዋ ቀረልኝ
ለኔ ልማርበት
በመልካም ስራዋ
ጌታን ተገናኘች
ለተውሒድ ብላነው
ነፍሷንም የሰዋች
ለርሷ ተረጋግጧል ጀነት
በኒያ በውዱ በነብዩ አንደበት
ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይውረድ
ሱመያ አትበለኝ
እኔማ ያልሁት
በሁለት ነገር ማህል
ፍራቻን አንግቤ
ተስፋንም ሰንቄ
ምንይሆን እላለሁ
የኔስ ፍፃሜዬ
የመጨረሻዬ
ተስፋም የሚጠቅመው
የተውሒድ ባለቤት
ለሆኑት ብቻ ነው
አላህ በቁርአኑ
በብዙ አንቀፆች
እንደተናገረው
በተውሑድ አኑረህ
በተውሒድ ግደለን
ብየ እለምነለሁ
አረህማንን ከልብ እማፀነዋለሁ
ይልቁንስ ስማኝ
ተውሒድና ሱናን
ሳታስ ገነዝበኝ
ሱመያ ነሽ እያልክ
አትጨዋትብኝ
አንተ ካልቻልክበት
ማስተማር መጣራት
ወንድሜ ሲያስተምር
አትሁነው ጠላት
ወንድሜ ሲመክረኝ
አትሁነኝ ጠላት
የዛሬ ምርጥ ወጣት
የነገዋ እናት
ለኡማው አሳቢ
ለትውልድ ጠቃሚ
መሆንን እሻለሁ
ተውሒድና ሱናን
ጠንክሬ እማራለሁ
እኔም ልክእንደስዋ
ታሪክ ትቼ እንዴፍ
ተውሒድን እንዳወርስ
ኒያና ተስፋዬን
ባንድ ሰንቂያለሁ
የአላህን እገዛ ሁሌ
እከጅላለሁ
በእህታችሁ Hayat yeharer lij
“….. ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴም ቢታረድ።”
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የቢድኣን አደጋ ተመልከቱ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙትን መውሊድ (የሳቸውን ልደት አመት እየጠበቁ ማክበር) ለምን ትከለክላላችሁ በማለት አንዱ እንዲህ ሲል ወደ ጥፋት እራሱን ይመራል
“በሬ ግመል ቀርቶ ለነቢ መውሊድ ፣ ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴም ቢታረድ።”
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ይህንን እና መሰል ያልታዘዙትን ካልሰራን የሚሉ ግለሰቦች፣ ብሎም ያልታዘዙትን የሚሰሩትን ይህንን ሀዲስ ነግረዋቸዋል፡፡
“የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (ተቀባይነት የለውም)”
በዚህ ሀዲስ መሰረት
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አመት እየተጠበቀ ልደታቸው እሳቸው ላይ ድንበር የሚያልፉ ግጥሞች እየተገጠሙ በጭፈራ፣ በጫት አንዲከበር አዘዋልን?
- አረ እንደው ሺርክና መሰል ነገሮች ባይኖረው እንኳን አመት ጠብቆ የሳቸው ልደት እንዲከበር አዘዋልን?
- በተወለድኩበት ቀን አመት ጠብቃችሁ በሬ፣ በግ፣ ግመል እረዱልኝ ብለዋልን?
በፍፁም ስለዚህ ነፍሳችንን መከተል ትተን ሱናን ብቻ እንከተል፡፡ ይህን ግለሰብ ተመልከቱት የሞላውን ሸሪኣ ብቻ መከተል ሆኖ ሳለ ድርሻችን እሱ ግን “ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴ ቢታረድም” ሲል ሀይማኖታችንን ሊበርዝና የስሜቱን አስተያየት ለማንገስ ይጥራል፡፡ እንዲህ የሚባል ግጥም አለ “ነፍስያና ሸይጧን ይሉታል አብሽር እቀብር ይገባል በሽታው ሳይሽር”፡፡ እኛ ቁርኣንና ሀዲስን ሰለፉነ ሷሊሂን በተረዱት መንገድ ብቻ ተረድተን እና ተግብረን ስንሄድ ብቻ ነው ካለንበት በሽታ መዳን የምንችለው፡፡ አለበለዚያ ነፍስያና ሸይጧንን መከተል ለጥፋት ይዳርጋል፡፡ ሱናን መከተል የአላህን ውዴታ ያስገኛል፣ ወንጀልን ያስምራል፣ ለስኬት ያበቃል፡፡ በዲን ላይ ፈጠራ ሙስሊሞችን ይበታትናል፣ ለውርደት ይዳርጋል፡፡
አላህ በሱና ላይ እስከለተሞታቸው ከሚፀኑት ያድርገን፡፡
https://t.me/SadatTexPosts
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የቢድኣን አደጋ ተመልከቱ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙትን መውሊድ (የሳቸውን ልደት አመት እየጠበቁ ማክበር) ለምን ትከለክላላችሁ በማለት አንዱ እንዲህ ሲል ወደ ጥፋት እራሱን ይመራል
“በሬ ግመል ቀርቶ ለነቢ መውሊድ ፣ ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴም ቢታረድ።”
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ይህንን እና መሰል ያልታዘዙትን ካልሰራን የሚሉ ግለሰቦች፣ ብሎም ያልታዘዙትን የሚሰሩትን ይህንን ሀዲስ ነግረዋቸዋል፡፡
“የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (ተቀባይነት የለውም)”
በዚህ ሀዲስ መሰረት
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አመት እየተጠበቀ ልደታቸው እሳቸው ላይ ድንበር የሚያልፉ ግጥሞች እየተገጠሙ በጭፈራ፣ በጫት አንዲከበር አዘዋልን?
- አረ እንደው ሺርክና መሰል ነገሮች ባይኖረው እንኳን አመት ጠብቆ የሳቸው ልደት እንዲከበር አዘዋልን?
- በተወለድኩበት ቀን አመት ጠብቃችሁ በሬ፣ በግ፣ ግመል እረዱልኝ ብለዋልን?
በፍፁም ስለዚህ ነፍሳችንን መከተል ትተን ሱናን ብቻ እንከተል፡፡ ይህን ግለሰብ ተመልከቱት የሞላውን ሸሪኣ ብቻ መከተል ሆኖ ሳለ ድርሻችን እሱ ግን “ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴ ቢታረድም” ሲል ሀይማኖታችንን ሊበርዝና የስሜቱን አስተያየት ለማንገስ ይጥራል፡፡ እንዲህ የሚባል ግጥም አለ “ነፍስያና ሸይጧን ይሉታል አብሽር እቀብር ይገባል በሽታው ሳይሽር”፡፡ እኛ ቁርኣንና ሀዲስን ሰለፉነ ሷሊሂን በተረዱት መንገድ ብቻ ተረድተን እና ተግብረን ስንሄድ ብቻ ነው ካለንበት በሽታ መዳን የምንችለው፡፡ አለበለዚያ ነፍስያና ሸይጧንን መከተል ለጥፋት ይዳርጋል፡፡ ሱናን መከተል የአላህን ውዴታ ያስገኛል፣ ወንጀልን ያስምራል፣ ለስኬት ያበቃል፡፡ በዲን ላይ ፈጠራ ሙስሊሞችን ይበታትናል፣ ለውርደት ይዳርጋል፡፡
አላህ በሱና ላይ እስከለተሞታቸው ከሚፀኑት ያድርገን፡፡
https://t.me/SadatTexPosts
“የሰው ነውር አትከታተሉ” ይሉናል፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ፡፡
አልሐምዱሊላህ እኛ የአንድም ሙስሊም ነውር አልተከታተልንም፡፡ ምክንያቱም ኢስላም የሚያዘን የሙስሊሞችን ነውር እንድንሸፍን ስለሆነ፡፡ እኛም የሙስሊሞችን ማንኛውንም ነውር እንሸፍናለን፡፡ አላህም የሁላችንን ወንጀል ይሸፍንልን፡፡
እውነታው ግን በኢስላም ሽፋን የሚሰሩ ሙስሊሞችን ከቀጥተኛው መንገድ ሊያስወጡ የሚችሉ ጥፋቶችን ከሙፍቲ ተብየም ይምጣ ከዳኢ ኢስላም ስላዘዘ መልስ ይሰጥበታል፡፡ ኡማውም እንዲጠነቀቀው በጥቅሉ አስፈላጊ ሲሆን ስሙ ተጠቅሶ መልስ ይሰጥበታል፡፡
በዚህም ተግባር ስንቶች የተሳሳቱ መንገዶችን እና የተሳሳቱ ሰዎችን ከመከተል በአላህ ፍቃድ ይቆጠባሉ፡፡
አላህ 124 ሺህ ነብያት የላከበትን የተውሒድ አስኳል ነጥብ ትቶ “ፖለቲካ የኢስላም ዋና ፓርቱ (ክፍሉ) ነው” ብሎ ኢስላም ላይ ሲቀጥፍ፣ ብሎም ሙስሊሙን ኡማ ወዲዚህ ከኢስላም ያፈነገጠ አስተሳሰብ አሉ በሚባሉ ሚዲያዎች ሲጣራ ሁሉም በአንድነት ሊቃወመው ሲገባ እሱን እና መሰሎቹን የሚያጋልጡትን ሰዎች “የሰው ነውር አትከታተሉ፣ የሰው ደካማ ጎን አትከታተሉ” ይላሉ፡፡ አብዛኞች እውነታው ተግልብጦባቸው ለእንዲህ አይነት ሰዎች ይከራከራሉ፡፡ ጥቂት አውቆ አጥፊዎች ደግሞ እነሱን ላለማስነካት እና ጥፋታቸውን ኡመተል ኢስላም እንዳይጠነቀቅ የሙት ሙታቸውን የማይገናኙ ሀዲሶችን በመጥቀስ “ሀሜት አይቻልም” ይላሉ፡፡ ሀሜት ወንድምህ በማይፈልገው ነገር እሱን በሌለበት ማንሳት ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ከላይ የጠቀስኩትን አይነት ጥፋታቸውን አምነውበት፣ በሚድያ ቀርበው መግለጫ እየሰጡ ዝም በሏቸው ሲባል ማየት በጣም ገርሞ ይገርማል፡፡ ሐቅን በባጢል መደብለቅም ለውርደት ይዳርጋል፡፡
ከፊሎች “ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም” ይላሉ፡፡ እኛም እንላቸዋለን፡፡ ከተሳሳቾች ሁሉ በላጩ ወደ አላህ ተመላሹ ነው፡፡ ስህተታቸው የግል ከሆነ ለአላህ ብቻ ተውበት ያደርጋሉ፡፡ ስህተታቸው ወደ ሌሎች የተሰራጨ፣ ከነሱ አልፎ ሌሎችን ያሳሳቱበት፣ ሐቅን ደብቀው ባጢልን ያነገሱበት ከሆነ አላህ እንዳለው
إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ وَأَصْلَحُوا۟ وَبَيَّنُوا۟ فَأُو۟لَٰٓئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
እነዚያ (ከመደበቅ) የተጸጸቱና (ሥራቸውን) ያሳመሩም (የደበቁትን) የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህም በነሱ ላይ (ጸጸታቸውን) እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ፡፡
ይልቁንስ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ኩራተኛ ሰው ጀነት አይገባም፡፡….. ኩራት ማለት ሀቅን አለመቀበልና ሰዎችን አሳንሶ ማየት ነው” አሉ፡፡ ለምንድን ነው እነዚህ ሰዎች እንዲህ በማስረጃ ስህተታቸው ያውም ለህዝብ ያሰራጩትን ሲነገራቸው የማይቀበሉት?
ብሎም “እዚህ ጋር እንዲህ ያልነው ልክ አይደለም፡፡ ተሳስተን ነበር” ብለው ሐቁን የማይቀበሉት?
ይህ አይደለ ወይ ኩራት ማለት?
ውዱ ነብይ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ከናንተ ውስጥ መጥፎ ሲሰራ ያየ በእጁ ያስቁም፡፡ ያልቻለ በምላሱ፡፡ ያልቻለ በቀልቡ ይጥላ ይህም የኢማን ደካማው ነው” ብለዋል፡፡
ሺርክ የሚሰራውም፣ ብሎም ወደ ሺርክ የሚጣራውም ሰው ሲጋለጥ፣ ቢድዐ የሚያጨማልቀው ሲጋለጥ፣ ሰሃባ የሚሳደበው ሲጋለጥ የሚበሳጭ ሰው መቼ ይሆን የአላህ፣ የመልክተኛው ብሎ የሰሃባዎች ሐቅ የሚያንገበግበው?
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አሁንም እደግመዋለሁ፡፡ የሙስሊሞች የግል ጉዳያቸው፣ አይባቸው ይሸፈናል፡፡ ኢስላምን የማይወክል ጥፋት ሲሰሩ ብሎም ይህን በሚድያ ሲያሰራጩ ሰዎች በዚህ እንዳይታለሉ መልስ ይሰጥበታል፡፡ ይህን የአላህ ፊት ብቻ እና ብቻ ተፈልጎበት ምንም አይነት የግል ስሜት ሳይጨመርበት ሊሰራ የሚገባው አምልኮ ነው፡፡
አጥፊዎች ጥፋታቸው መታረሙ ሙስሊሙን ከጥመት ለመጠበቅ እና የሙስሊሞችን አንድነት ለማጠናከር እውነተኛ ምንጭ ነው፡፡ በጥፎ ሲሰራ እያዩ ዝም ማለትና እንቻቻል ማለት የጥፋት፣ የልዩነት ሰበብ የሆነ አደገኛ በሁለት ነብያት አንደበት የተረገመ ተግባር ነው፡፡
ኑ ወደ አላህ ዲን ሁሉችንም በሐቅ ላይ ብቻ እንሰብሰብ፡፡ ከቢድኣ፣ ከፍልስፍና ከመጤ ቡድኖችም ይሁን አስተሳሰቦች ሙሉ ለሙሉ እንራቅ፡፡ ማንም የማንም ጭፍን ተከታይ አይሁን፡፡ ማናችንም የማንንም የተሳሳተ አስተምህሮት አንሸፍንለት ይሄ ማጭበርበር ነው፡፡ ትክክለኛውን አስተምህሮት ይፋ እናድርግ፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ፡፡
አልሐምዱሊላህ እኛ የአንድም ሙስሊም ነውር አልተከታተልንም፡፡ ምክንያቱም ኢስላም የሚያዘን የሙስሊሞችን ነውር እንድንሸፍን ስለሆነ፡፡ እኛም የሙስሊሞችን ማንኛውንም ነውር እንሸፍናለን፡፡ አላህም የሁላችንን ወንጀል ይሸፍንልን፡፡
እውነታው ግን በኢስላም ሽፋን የሚሰሩ ሙስሊሞችን ከቀጥተኛው መንገድ ሊያስወጡ የሚችሉ ጥፋቶችን ከሙፍቲ ተብየም ይምጣ ከዳኢ ኢስላም ስላዘዘ መልስ ይሰጥበታል፡፡ ኡማውም እንዲጠነቀቀው በጥቅሉ አስፈላጊ ሲሆን ስሙ ተጠቅሶ መልስ ይሰጥበታል፡፡
በዚህም ተግባር ስንቶች የተሳሳቱ መንገዶችን እና የተሳሳቱ ሰዎችን ከመከተል በአላህ ፍቃድ ይቆጠባሉ፡፡
አላህ 124 ሺህ ነብያት የላከበትን የተውሒድ አስኳል ነጥብ ትቶ “ፖለቲካ የኢስላም ዋና ፓርቱ (ክፍሉ) ነው” ብሎ ኢስላም ላይ ሲቀጥፍ፣ ብሎም ሙስሊሙን ኡማ ወዲዚህ ከኢስላም ያፈነገጠ አስተሳሰብ አሉ በሚባሉ ሚዲያዎች ሲጣራ ሁሉም በአንድነት ሊቃወመው ሲገባ እሱን እና መሰሎቹን የሚያጋልጡትን ሰዎች “የሰው ነውር አትከታተሉ፣ የሰው ደካማ ጎን አትከታተሉ” ይላሉ፡፡ አብዛኞች እውነታው ተግልብጦባቸው ለእንዲህ አይነት ሰዎች ይከራከራሉ፡፡ ጥቂት አውቆ አጥፊዎች ደግሞ እነሱን ላለማስነካት እና ጥፋታቸውን ኡመተል ኢስላም እንዳይጠነቀቅ የሙት ሙታቸውን የማይገናኙ ሀዲሶችን በመጥቀስ “ሀሜት አይቻልም” ይላሉ፡፡ ሀሜት ወንድምህ በማይፈልገው ነገር እሱን በሌለበት ማንሳት ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ከላይ የጠቀስኩትን አይነት ጥፋታቸውን አምነውበት፣ በሚድያ ቀርበው መግለጫ እየሰጡ ዝም በሏቸው ሲባል ማየት በጣም ገርሞ ይገርማል፡፡ ሐቅን በባጢል መደብለቅም ለውርደት ይዳርጋል፡፡
ከፊሎች “ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም” ይላሉ፡፡ እኛም እንላቸዋለን፡፡ ከተሳሳቾች ሁሉ በላጩ ወደ አላህ ተመላሹ ነው፡፡ ስህተታቸው የግል ከሆነ ለአላህ ብቻ ተውበት ያደርጋሉ፡፡ ስህተታቸው ወደ ሌሎች የተሰራጨ፣ ከነሱ አልፎ ሌሎችን ያሳሳቱበት፣ ሐቅን ደብቀው ባጢልን ያነገሱበት ከሆነ አላህ እንዳለው
إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ وَأَصْلَحُوا۟ وَبَيَّنُوا۟ فَأُو۟لَٰٓئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
እነዚያ (ከመደበቅ) የተጸጸቱና (ሥራቸውን) ያሳመሩም (የደበቁትን) የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህም በነሱ ላይ (ጸጸታቸውን) እቀበላለሁ፤ እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ፡፡
ይልቁንስ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ኩራተኛ ሰው ጀነት አይገባም፡፡….. ኩራት ማለት ሀቅን አለመቀበልና ሰዎችን አሳንሶ ማየት ነው” አሉ፡፡ ለምንድን ነው እነዚህ ሰዎች እንዲህ በማስረጃ ስህተታቸው ያውም ለህዝብ ያሰራጩትን ሲነገራቸው የማይቀበሉት?
ብሎም “እዚህ ጋር እንዲህ ያልነው ልክ አይደለም፡፡ ተሳስተን ነበር” ብለው ሐቁን የማይቀበሉት?
ይህ አይደለ ወይ ኩራት ማለት?
ውዱ ነብይ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ከናንተ ውስጥ መጥፎ ሲሰራ ያየ በእጁ ያስቁም፡፡ ያልቻለ በምላሱ፡፡ ያልቻለ በቀልቡ ይጥላ ይህም የኢማን ደካማው ነው” ብለዋል፡፡
ሺርክ የሚሰራውም፣ ብሎም ወደ ሺርክ የሚጣራውም ሰው ሲጋለጥ፣ ቢድዐ የሚያጨማልቀው ሲጋለጥ፣ ሰሃባ የሚሳደበው ሲጋለጥ የሚበሳጭ ሰው መቼ ይሆን የአላህ፣ የመልክተኛው ብሎ የሰሃባዎች ሐቅ የሚያንገበግበው?
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
አሁንም እደግመዋለሁ፡፡ የሙስሊሞች የግል ጉዳያቸው፣ አይባቸው ይሸፈናል፡፡ ኢስላምን የማይወክል ጥፋት ሲሰሩ ብሎም ይህን በሚድያ ሲያሰራጩ ሰዎች በዚህ እንዳይታለሉ መልስ ይሰጥበታል፡፡ ይህን የአላህ ፊት ብቻ እና ብቻ ተፈልጎበት ምንም አይነት የግል ስሜት ሳይጨመርበት ሊሰራ የሚገባው አምልኮ ነው፡፡
አጥፊዎች ጥፋታቸው መታረሙ ሙስሊሙን ከጥመት ለመጠበቅ እና የሙስሊሞችን አንድነት ለማጠናከር እውነተኛ ምንጭ ነው፡፡ በጥፎ ሲሰራ እያዩ ዝም ማለትና እንቻቻል ማለት የጥፋት፣ የልዩነት ሰበብ የሆነ አደገኛ በሁለት ነብያት አንደበት የተረገመ ተግባር ነው፡፡
ኑ ወደ አላህ ዲን ሁሉችንም በሐቅ ላይ ብቻ እንሰብሰብ፡፡ ከቢድኣ፣ ከፍልስፍና ከመጤ ቡድኖችም ይሁን አስተሳሰቦች ሙሉ ለሙሉ እንራቅ፡፡ ማንም የማንም ጭፍን ተከታይ አይሁን፡፡ ማናችንም የማንንም የተሳሳተ አስተምህሮት አንሸፍንለት ይሄ ማጭበርበር ነው፡፡ ትክክለኛውን አስተምህሮት ይፋ እናድርግ፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸው እና ሀቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
'ካካ‘
አባት ለልጁ አፈር ካካ ይለዋል፣
በተራው ልጅም ለአባቱ አፈር ካካ ይለዋል።
ሸይኽ ሙሐመድዘይን አደም አል–ነህዊ (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ ሲሉ ስለ አንድ አባትና ልጅ ታሪክ ነገሩን
"ሱዳን ውስጥ አንድ አባት አፈር የሚበላ ልጁን ተው አፈር አትብላ 'ካካ’ ነው ይለዋል።
ከዛም አባት ’የወልዮች ቀብር አፈር (ቱራብ)’ የሚሉትን ሲቅም ልጅ ይመለከተዋል።
ልጁም በተራው ለአባቱ ‘ካካ‘ አለው።"
አስገራሚው የማይሞት ህያው አንድ አላህን ማምለክ ትተው ‘ካካ‘ የሆነ የጅል ስራ የሚሰሩት ሰዎች ኪሳራ ላይ መሆናቸውን አላህ ሲጠቁመን እንዲህ ይላል
وَمَنْ يَرْغَبُ عَنْ مِلَّةِ إِبْرَاهِيمَ إِلَّا مَنْ سَفِهَ نَفْسَه
ከኢብራሂምም መንገድ (ተውሂድ፣ ህግጋት) ነፍሱን የሚያቄል ሰው ካልሆነ የሚያፈገፍግ ማን ነው?
አላህ የነብያቱን መንገድ ከሚከተሉትና እሱን ብቸኛ አምላኪዎች ያድርገን። በዚሁ መንገድ ላይም ይግደለን።
https://t.me/SadatTextPosts
አባት ለልጁ አፈር ካካ ይለዋል፣
በተራው ልጅም ለአባቱ አፈር ካካ ይለዋል።
ሸይኽ ሙሐመድዘይን አደም አል–ነህዊ (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ ሲሉ ስለ አንድ አባትና ልጅ ታሪክ ነገሩን
"ሱዳን ውስጥ አንድ አባት አፈር የሚበላ ልጁን ተው አፈር አትብላ 'ካካ’ ነው ይለዋል።
ከዛም አባት ’የወልዮች ቀብር አፈር (ቱራብ)’ የሚሉትን ሲቅም ልጅ ይመለከተዋል።
ልጁም በተራው ለአባቱ ‘ካካ‘ አለው።"
አስገራሚው የማይሞት ህያው አንድ አላህን ማምለክ ትተው ‘ካካ‘ የሆነ የጅል ስራ የሚሰሩት ሰዎች ኪሳራ ላይ መሆናቸውን አላህ ሲጠቁመን እንዲህ ይላል
وَمَنْ يَرْغَبُ عَنْ مِلَّةِ إِبْرَاهِيمَ إِلَّا مَنْ سَفِهَ نَفْسَه
ከኢብራሂምም መንገድ (ተውሂድ፣ ህግጋት) ነፍሱን የሚያቄል ሰው ካልሆነ የሚያፈገፍግ ማን ነው?
አላህ የነብያቱን መንገድ ከሚከተሉትና እሱን ብቸኛ አምላኪዎች ያድርገን። በዚሁ መንገድ ላይም ይግደለን።
https://t.me/SadatTextPosts
ጉራማይሌ እይታዎች ከጉራማይሌ ሰዎች!
ከዘመናችን ታላላቅ የሱንና ዑለማዎች ውስጥ "ሰለፊ ነኝ" ማለትን #ቦታውን_እስከጠበቀ_ድረስ የተቃወመ አንድም የለም። ለምን የኛዎቹ ከዚህ ቃል ሰዎችን ማስበርገግ እንደመረጡ አላውቅም።
በነገራችን ላይ:–
① "ሰለፊ ማለት አይቻልም" ከሚሉት ውስጥ ከፊሎቹ ተቃውሞው እንደማያዛልቅ ገብቷቸው የተመለሱ አሉ። እንዲያውም ትላንት በተቃወሙበት መድረክ የሸይኽ ሰሊም አልሂላሊን "ሊማዛ ኢኽተርቱ አልሚንሀጀ አስሰለፊ?" እና ሌሎችም ኪታቦችን ሲያስተምሩ ነበር። ይሄ ትልቅ ለውጥ ነው።
② ከፊሎቹ ቃሉን መቃወም እንደማይገባ አምነው ግን "ማነው ሰለፊው?" የሚል አጀንዳ ከፍተዋል። የሸይኽ ሙሐመድ ሓሚዲን ስራ በዚህ ላይ ይጠቀሳል። ትክክለኛውን ሰለፊ ከዑለማዎች አካሄድ ጋር በማገናዘብ መለየት ይቻላል። ይሄ ሌላ ርእስ ነው። ነገር ግን "ሰለፊ" የሚለውን ቃል ማፅደቃቸው እዚያ ሰፈር ራስ ምታት ሳይፈጥር አይቀርም።
③ ከሱንና ዑለማዎች እና ኪታቦቻቸው ይልቅ የእንግሊዝኛ ስብከት ላይ የሚያተኩሩ አንዳንድ ወገኖች ግን "ሰለፊ" የሚለውን ቃል አምርረው ሲቃወሙ ይታያሉ። እነዚህ ከዒልም ደረጃ አንፃር በግርድፉ ሲታይ በተራ ቁጥር ① እና ② ከተጠቀሱት ዝቅ ያሉ ናቸው። ከላይ እንደተጠቀሰው በዒልም የሚሻሉት ቃሉን ከመቃወም ይልቅ "ትክክለኛው ሰለፊ የቱ ነው?" ወደሚል ደረጃ ቀርበዋል።
ቃሉን የሚቃወሙትም ሁለት ምድብ አላቸው። "ዱላ አቀባይ እና ዱላ ተቀባይ" ብየ ለሁለት ከፍያቸዋለሁ።
ዱላ አቀባይ የሆነው ክፍል "ሰለፊ" የሚለውን ቃል ከመቃወምም ባለፈ ብዥታዎችን እየለቀመ በዱላ ተቀባዮች ላይ የሚነዛ ነው። ለምሳሌ አላህ "ሙስሊሞች ብሎ ጠርቶናል። ስለዚህ ሰለፊ የሚለውን ቃል ተገቢ አይደለም" እያለ ተቀባዩን ያስተኛል።
ተቀባዮቹ "ይሄ መልእክት ሰለፊ የሚለውን ለመቃወም በቂ ከሆነ እንዴት ዑለማዎቹ ይሄ ነገር ተሰወራቸው?" ብለው መጠየቅ አይችሉም። ጥያቄውም አይመጣላቸውም። ሲጀመር የዑለማዎቹን ፈትዋዎችም ብዙዎቹ አላዩም።
ዲላ አቀባዮቹ ተመሳሳይ አመክንዮ ተጠቅመው "አህሉ ሱንና" ወይም "ሱንኒ" የሚለውን ቃል አይቃወሙም። ምክንያቱ ደግሞ "አህሉ ሱንና" የሚለው ቃል ከጥንት ጀምሮ ዑለማዎች በጣም በሰፊው ስለተጠቀሙት ከዚህ ጋር መፋጠጡ ስላስፈራቸው ነው። እንጂ የማስረጃ አጠቃቀማቸው ጤነኛ እንደሆነ ካመኑ ይህንንም መቃወም ነበረባቸው። ዱላ ተቀባዩ ግን እንዲህ አይነት መንታ አካሄድ መኖሩንም አያስተውልም። የሰጡትን እንደ በቀቀን የሚያስተጋባ፣ እንደወረደ የሚውጥ ነው። የአቀባዮቹን መንታ አካሄድ ስለማያስተውል "ሰለፊ" ከሚለውም አልፎ "አህሉ ሱንና" የሚለውንም አብሮ ይቃወማል። ተብሊግ፣ ኢኽዋን የሚሉትን ስያሜዎችም ሊቃወም ይችላል። ግና ሰለፊ የሚለውን እንደሚቃወመው የመረረ አይደለም። ምክንያቱም ዱላ አቀባዮቹ ሲያመርሩ ያየው ሰለፊ በሚለው ላይ እንጂ በተብሊግና በኢኽዋን ላይ አይደለም።
የሚደንቀው ቃሉን ከሚቃወሙት ውስጥ ከፊሎቹ በተራ ቁጥር ① እና ② ከተጠቀሱት "ሰለፊ ማለት ይቻላል" የኘከሚሉት ውስጥ በሚዲያ የሚያውቋቸው ሀገርኛ ሰዎች እንዳሉ ያውቃሉ። ሆኖም ግን እነሱን በክፉ አያዩም። ሌሎች "ሰለፊ ነን" ሲሉ ግን ጦር ይሰብቃሉ። ስለዚህ ከፊሎቹ ዘንድ ተቃውሞው ከስያሜው ሳይሆነ ከተሰጣቸው ቡድናዊ ክትባት ነው ማለት ነው።
በመጨረሻም
አንደኛ:– በመግቢያየ ላይ እንደጠቀስኩት በርካታ ዑለማዎች "ሰለፊ" ማለት እንደሚቻል ገልፀዋል። ለምሳሌ ያክል ሸይኹል ኢስላም አሕመድ ኢብኑ ተይሚያ፣ አልኢማሙ አዝዘሀቢ፣ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ፣ አልኢማሙል አልባኒ፣ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን፣ የየመኑ ሙሐዲሥ ሸይኽ ሙቅቢል፣ ሸይኽ አሐመድ አንነጅሚ፣ ሸይኽ ፈውዛን፣ የሳዑዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ፣ ሸይኽ ሷሊሕ አስሱሐይሚ፣ ሸይኽ ዐብዱስሰላም አስሱሐይሚ እና ሌሎችም ሰለፊ ማለት እንደሚቻል ከተናገሩ ዑለማዎች ውስጥ ናቸው።
ሁለተኛ:– እንደ ብይን ቃሉን መጠቀም ይቻላል ማለት ለጉራ፣ ለመለያየት ወይም ለሌላ ክፉ አላማ ሊውል ይገባዋል ማለት አይደለም። በዚህ መልኩ ለአፍራሽ አላማ መጠቀሙ ፈፅሞ የሰለፍያ አካሄድ አይደለም። እነዚሁ ከላይ የተጠቀሱት ዐሊሞች አጥብቀው የሚያወግዙት ነው።
ዋናው የሚፈለገው በተግባር ሰለፊ ሆኖ መገኘት እንጂ ቃሉ አይደለም። ልክ በተግባር ሙስሊም ሆኖ መገኘት እንጂ የሚፈለገው "ሙስሊም ነኝ" የሚለው ባዶ ቃሉ እንዳልሆነው ማለት ነው። እንዲያውም "ሰለፊ" የሚለውን ቃል ሰዎችን ፊትና ላይ በሚጥል መልኩ ልንጠቀመው አይገባም። ሰለፍያ ማለት ቁርኣንና ሐዲሥን ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በጥሩ በመሰከሩላቸው ሶስቱ የሰለፍ ትውልዶች ግንዛቤ መሰረት መረዳት ማለት ነው። ሰለፊ ማለት ቁርኣንና ሐዲሥን በሰለፎች ግንዛቤ መሰረት የሚረዳ ማለት ነው። አለቀ።
"ለምን የቀደምቶቹ ግንዛቤ አስፈለገ?" ከተባለ እያንዳንዷን የቁርኣን አንቀፅና ሐዲሥ መቼ እንደወረደ/ እንደተነገረ፣ የት እንደወረደ/ እንደተነገረ፣ ለምን እንደወረደ/ እንደተነገረ የሚያውቁትና ቀጥታ ከነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በመማራቸው ትክክለኛ መልእክቱን የሚረዱት እነሱ ስለሆኑ ነው። ከነሱ ሇላ የመጣ ትውልድ ከነሱ የተሻለ አያውቅም። ስለሆነም ዘግይቶ የመጣ አስተሳሰብ ከነሱ የተሻለ የእምነት መንገድ መሆን አይችልም። ለዚያ ነው የሰለፎቹ መንገድ ከሌሎች ይልቅ ሊከተሉት ይገባል የሚባለው።
ሆኖም ግን ስናስተምር ሰዎች ጧት ማታ ቃሉን በባዶ እንዲያቀነቅኑ ሳይሆን በተግባር የሰለፎችን ጎዳና የሚከተሉ ሙስሊሞች እንዲሆኑ ነው ልናተኩር የሚገባው። ዐቂዳቸው፣ አካሄዳቸው፣ ሙዓመላታቸው፣ አኽላቃቸው፣ ወዘተ ከጊዜ በሇላ የመጡት የአሻዒራ፣ የሱፍያ፣ የተብሊግ፣ የኢኽዋን፣ ወዘተ ሳይሆን የቀደምቶቹ ሰለፎች እንዲሆን መስራት። በዚህም ላይ በቀዳሚነት እራሳችንን በተግባር መለወጥ፣ ክፍተቶቻችንን መድፈን ይጠበቅብናል።
ወላሁ አዕለም።
በርእሱ ላይ የተፃፉ ስራዎችን ማየት የፈለገ እነዚህን ኪታቦች ለናሙና ያክል እጠቁማለሁ:–
① لماذا اخترت المنهج السلفي للشيخ سليم الهلالي
② تعريف عام بمنهج السلف الكرام لسليم الهلالي
③ كن سلفيا على الجادة للشيخ عبد السلام السحيمي
④ إرشاد البرية لحسن بن قاسم الريمي
By Ibnu Munewor
https://t.me/SadatTextPosts
ከዘመናችን ታላላቅ የሱንና ዑለማዎች ውስጥ "ሰለፊ ነኝ" ማለትን #ቦታውን_እስከጠበቀ_ድረስ የተቃወመ አንድም የለም። ለምን የኛዎቹ ከዚህ ቃል ሰዎችን ማስበርገግ እንደመረጡ አላውቅም።
በነገራችን ላይ:–
① "ሰለፊ ማለት አይቻልም" ከሚሉት ውስጥ ከፊሎቹ ተቃውሞው እንደማያዛልቅ ገብቷቸው የተመለሱ አሉ። እንዲያውም ትላንት በተቃወሙበት መድረክ የሸይኽ ሰሊም አልሂላሊን "ሊማዛ ኢኽተርቱ አልሚንሀጀ አስሰለፊ?" እና ሌሎችም ኪታቦችን ሲያስተምሩ ነበር። ይሄ ትልቅ ለውጥ ነው።
② ከፊሎቹ ቃሉን መቃወም እንደማይገባ አምነው ግን "ማነው ሰለፊው?" የሚል አጀንዳ ከፍተዋል። የሸይኽ ሙሐመድ ሓሚዲን ስራ በዚህ ላይ ይጠቀሳል። ትክክለኛውን ሰለፊ ከዑለማዎች አካሄድ ጋር በማገናዘብ መለየት ይቻላል። ይሄ ሌላ ርእስ ነው። ነገር ግን "ሰለፊ" የሚለውን ቃል ማፅደቃቸው እዚያ ሰፈር ራስ ምታት ሳይፈጥር አይቀርም።
③ ከሱንና ዑለማዎች እና ኪታቦቻቸው ይልቅ የእንግሊዝኛ ስብከት ላይ የሚያተኩሩ አንዳንድ ወገኖች ግን "ሰለፊ" የሚለውን ቃል አምርረው ሲቃወሙ ይታያሉ። እነዚህ ከዒልም ደረጃ አንፃር በግርድፉ ሲታይ በተራ ቁጥር ① እና ② ከተጠቀሱት ዝቅ ያሉ ናቸው። ከላይ እንደተጠቀሰው በዒልም የሚሻሉት ቃሉን ከመቃወም ይልቅ "ትክክለኛው ሰለፊ የቱ ነው?" ወደሚል ደረጃ ቀርበዋል።
ቃሉን የሚቃወሙትም ሁለት ምድብ አላቸው። "ዱላ አቀባይ እና ዱላ ተቀባይ" ብየ ለሁለት ከፍያቸዋለሁ።
ዱላ አቀባይ የሆነው ክፍል "ሰለፊ" የሚለውን ቃል ከመቃወምም ባለፈ ብዥታዎችን እየለቀመ በዱላ ተቀባዮች ላይ የሚነዛ ነው። ለምሳሌ አላህ "ሙስሊሞች ብሎ ጠርቶናል። ስለዚህ ሰለፊ የሚለውን ቃል ተገቢ አይደለም" እያለ ተቀባዩን ያስተኛል።
ተቀባዮቹ "ይሄ መልእክት ሰለፊ የሚለውን ለመቃወም በቂ ከሆነ እንዴት ዑለማዎቹ ይሄ ነገር ተሰወራቸው?" ብለው መጠየቅ አይችሉም። ጥያቄውም አይመጣላቸውም። ሲጀመር የዑለማዎቹን ፈትዋዎችም ብዙዎቹ አላዩም።
ዲላ አቀባዮቹ ተመሳሳይ አመክንዮ ተጠቅመው "አህሉ ሱንና" ወይም "ሱንኒ" የሚለውን ቃል አይቃወሙም። ምክንያቱ ደግሞ "አህሉ ሱንና" የሚለው ቃል ከጥንት ጀምሮ ዑለማዎች በጣም በሰፊው ስለተጠቀሙት ከዚህ ጋር መፋጠጡ ስላስፈራቸው ነው። እንጂ የማስረጃ አጠቃቀማቸው ጤነኛ እንደሆነ ካመኑ ይህንንም መቃወም ነበረባቸው። ዱላ ተቀባዩ ግን እንዲህ አይነት መንታ አካሄድ መኖሩንም አያስተውልም። የሰጡትን እንደ በቀቀን የሚያስተጋባ፣ እንደወረደ የሚውጥ ነው። የአቀባዮቹን መንታ አካሄድ ስለማያስተውል "ሰለፊ" ከሚለውም አልፎ "አህሉ ሱንና" የሚለውንም አብሮ ይቃወማል። ተብሊግ፣ ኢኽዋን የሚሉትን ስያሜዎችም ሊቃወም ይችላል። ግና ሰለፊ የሚለውን እንደሚቃወመው የመረረ አይደለም። ምክንያቱም ዱላ አቀባዮቹ ሲያመርሩ ያየው ሰለፊ በሚለው ላይ እንጂ በተብሊግና በኢኽዋን ላይ አይደለም።
የሚደንቀው ቃሉን ከሚቃወሙት ውስጥ ከፊሎቹ በተራ ቁጥር ① እና ② ከተጠቀሱት "ሰለፊ ማለት ይቻላል" የኘከሚሉት ውስጥ በሚዲያ የሚያውቋቸው ሀገርኛ ሰዎች እንዳሉ ያውቃሉ። ሆኖም ግን እነሱን በክፉ አያዩም። ሌሎች "ሰለፊ ነን" ሲሉ ግን ጦር ይሰብቃሉ። ስለዚህ ከፊሎቹ ዘንድ ተቃውሞው ከስያሜው ሳይሆነ ከተሰጣቸው ቡድናዊ ክትባት ነው ማለት ነው።
በመጨረሻም
አንደኛ:– በመግቢያየ ላይ እንደጠቀስኩት በርካታ ዑለማዎች "ሰለፊ" ማለት እንደሚቻል ገልፀዋል። ለምሳሌ ያክል ሸይኹል ኢስላም አሕመድ ኢብኑ ተይሚያ፣ አልኢማሙ አዝዘሀቢ፣ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ፣ አልኢማሙል አልባኒ፣ ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን፣ የየመኑ ሙሐዲሥ ሸይኽ ሙቅቢል፣ ሸይኽ አሐመድ አንነጅሚ፣ ሸይኽ ፈውዛን፣ የሳዑዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ፣ ሸይኽ ሷሊሕ አስሱሐይሚ፣ ሸይኽ ዐብዱስሰላም አስሱሐይሚ እና ሌሎችም ሰለፊ ማለት እንደሚቻል ከተናገሩ ዑለማዎች ውስጥ ናቸው።
ሁለተኛ:– እንደ ብይን ቃሉን መጠቀም ይቻላል ማለት ለጉራ፣ ለመለያየት ወይም ለሌላ ክፉ አላማ ሊውል ይገባዋል ማለት አይደለም። በዚህ መልኩ ለአፍራሽ አላማ መጠቀሙ ፈፅሞ የሰለፍያ አካሄድ አይደለም። እነዚሁ ከላይ የተጠቀሱት ዐሊሞች አጥብቀው የሚያወግዙት ነው።
ዋናው የሚፈለገው በተግባር ሰለፊ ሆኖ መገኘት እንጂ ቃሉ አይደለም። ልክ በተግባር ሙስሊም ሆኖ መገኘት እንጂ የሚፈለገው "ሙስሊም ነኝ" የሚለው ባዶ ቃሉ እንዳልሆነው ማለት ነው። እንዲያውም "ሰለፊ" የሚለውን ቃል ሰዎችን ፊትና ላይ በሚጥል መልኩ ልንጠቀመው አይገባም። ሰለፍያ ማለት ቁርኣንና ሐዲሥን ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በጥሩ በመሰከሩላቸው ሶስቱ የሰለፍ ትውልዶች ግንዛቤ መሰረት መረዳት ማለት ነው። ሰለፊ ማለት ቁርኣንና ሐዲሥን በሰለፎች ግንዛቤ መሰረት የሚረዳ ማለት ነው። አለቀ።
"ለምን የቀደምቶቹ ግንዛቤ አስፈለገ?" ከተባለ እያንዳንዷን የቁርኣን አንቀፅና ሐዲሥ መቼ እንደወረደ/ እንደተነገረ፣ የት እንደወረደ/ እንደተነገረ፣ ለምን እንደወረደ/ እንደተነገረ የሚያውቁትና ቀጥታ ከነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በመማራቸው ትክክለኛ መልእክቱን የሚረዱት እነሱ ስለሆኑ ነው። ከነሱ ሇላ የመጣ ትውልድ ከነሱ የተሻለ አያውቅም። ስለሆነም ዘግይቶ የመጣ አስተሳሰብ ከነሱ የተሻለ የእምነት መንገድ መሆን አይችልም። ለዚያ ነው የሰለፎቹ መንገድ ከሌሎች ይልቅ ሊከተሉት ይገባል የሚባለው።
ሆኖም ግን ስናስተምር ሰዎች ጧት ማታ ቃሉን በባዶ እንዲያቀነቅኑ ሳይሆን በተግባር የሰለፎችን ጎዳና የሚከተሉ ሙስሊሞች እንዲሆኑ ነው ልናተኩር የሚገባው። ዐቂዳቸው፣ አካሄዳቸው፣ ሙዓመላታቸው፣ አኽላቃቸው፣ ወዘተ ከጊዜ በሇላ የመጡት የአሻዒራ፣ የሱፍያ፣ የተብሊግ፣ የኢኽዋን፣ ወዘተ ሳይሆን የቀደምቶቹ ሰለፎች እንዲሆን መስራት። በዚህም ላይ በቀዳሚነት እራሳችንን በተግባር መለወጥ፣ ክፍተቶቻችንን መድፈን ይጠበቅብናል።
ወላሁ አዕለም።
በርእሱ ላይ የተፃፉ ስራዎችን ማየት የፈለገ እነዚህን ኪታቦች ለናሙና ያክል እጠቁማለሁ:–
① لماذا اخترت المنهج السلفي للشيخ سليم الهلالي
② تعريف عام بمنهج السلف الكرام لسليم الهلالي
③ كن سلفيا على الجادة للشيخ عبد السلام السحيمي
④ إرشاد البرية لحسن بن قاسم الريمي
By Ibnu Munewor
https://t.me/SadatTextPosts
….ልጄን ልዳረው ወይ…?
የተከበሩ ሸይኽ አላህ መልካም ይዋልሎትና
ይህ ጠያቂ እንዲህ ይላል
“አንድ ሰው ሴት ልጄን ለትዳር እንድሰጠው ሊጠይቀኝ መጣ፡፡ ይህ ሰው ሰላተል ፈጅርን ከእንቅልፉ ነቅቶ፣ ፀሀይ ከወጣ በኋላ ቢሆን እንጂ እንደማይሰግዳት ተረዳሁ፡፡ ከጋብቻ ውል በፊት እዚህ ሰው ላይ ምን መደረግ አለበት?”
ሸይኽ ፈውዛንም እንዲህ ሲሉ መለሱ
“አትዳረው (ልጅህን አትስጠው)፡፡ ወደ አላህ በንሰሃ እስኪመለስ ድረስ፣ ለፈጅር ሰላት እስኪቆም ድረስ፣ ከሙስሊሞች ጋር እስኪሰግድ ድረስ፡፡ በንሰሀ ከተመለሰ፣ በዛም ላይ ቀጥ ካለ፣ ከሙስሊሞች ጋር ከሰገደ ብትድረው ችግር የለውም፡፡”
አላህ ኡለማዎቻችንን ይጠብቅልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
የተከበሩ ሸይኽ አላህ መልካም ይዋልሎትና
ይህ ጠያቂ እንዲህ ይላል
“አንድ ሰው ሴት ልጄን ለትዳር እንድሰጠው ሊጠይቀኝ መጣ፡፡ ይህ ሰው ሰላተል ፈጅርን ከእንቅልፉ ነቅቶ፣ ፀሀይ ከወጣ በኋላ ቢሆን እንጂ እንደማይሰግዳት ተረዳሁ፡፡ ከጋብቻ ውል በፊት እዚህ ሰው ላይ ምን መደረግ አለበት?”
ሸይኽ ፈውዛንም እንዲህ ሲሉ መለሱ
“አትዳረው (ልጅህን አትስጠው)፡፡ ወደ አላህ በንሰሃ እስኪመለስ ድረስ፣ ለፈጅር ሰላት እስኪቆም ድረስ፣ ከሙስሊሞች ጋር እስኪሰግድ ድረስ፡፡ በንሰሀ ከተመለሰ፣ በዛም ላይ ቀጥ ካለ፣ ከሙስሊሞች ጋር ከሰገደ ብትድረው ችግር የለውም፡፡”
አላህ ኡለማዎቻችንን ይጠብቅልን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ወደድነውም ጠላነውም እውነታው ይህ ነው፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩሕሩሕ እጅግ በጣም አዛኝ፡፡
ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
- ሴቶች ልጆች ከነ-ነፍሳቸው የሚቀብሩ፣
- አንድን ሴት በአንድ አዳር አስር ወንዶች ገብተው ከሷ ጋር ዝሙት የሚሰሩ፣
- በአላህ ላይ የሚያጋሩ፣
- የመልካም አስተዳደር የሚነፍጉ መሪዎች፣
- እና ሌሎችም ብዙ ጉድለቶች ይፈፅሙ የነበሩ ማህበረሰቦች ዘንድ ነበር የተላኩት፡፡
ጥያቄው እሳቸውም ይሁን እነዛ አላህ የላካቸው ነብያት በጠቅላላ ጥሪያቸውን ከምን ጀመሩ?
ምንም ጥርጥር የሌለው ከአላህ መብት ከተውሒድ ነው የጀመሩት፡፡ ታድያ አላህ ካዘነላቸው ጥቂቶች ውጭ አብዛኛዎቹ ወደ ኢስላም እንጣራለን የሚሉ ግለሰቦች ለምን የነብያቱን ፈለግ አይከተሉም?
የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ፈለግ ያልተከተለ፣ ብሎም የተቃረን እራሱንም ወደ እሱ መንገድ የሚጠራቸውን ግለሰቦችንም ወደ እሳት መንገድ ነው የሚመራው፡፡
ከፊሎች ሺርክ ያለበት ሀገር ላይ ተቀምጠን ስለ ፍጡራን መብት ላንቃቸው እስኪተረተር ይለፍፋሉ፡፡ የአላህ መብት ሲነካ አይተው ባላየ ባልሰማ ያልፋሉ፡፡
እውነት እነዚህ ሰዎች ለቀላቢያቸው አላህ ታምነዋልን?
በፍፅም፡፡
አንድ ሰው ወደ እስልምና ሲመጣ የምንደሰተውን እና ከምንም በላይ ዜናውን አሙቀን እንደምናወራው ያህል አብዛኛው ሙስሊም ነኝ እያለ ጂንን፣ ነብያትን፣ ሸሆችን (እሾሆችን) ከአላህ ሌላ ሲገዛም ሊከፋን፣ ሊያስቆጣን ከምንም በላይ ልንቃወመው ይገባል፡፡ ይህ ነው ሚዛናዊነት፡፡ ተወልዶ ያደገባት ሀገር ላይ ፍጡር ከአላህ ውጭ ሲመለክ ትንፍሽ የማይል ሚዛናዊነት ብሎ ሌላ ነገር ቢያወራ ይሄ ማጭበርበር ነው፡፡
አላህ እነዛ እውነቱን ግልፁ አትደብቁ ተብለው ሲያበቁ እውነትን የማያብራሩትን እና ሐቅን የሚደብቁትን እንዲህ ሲል ይወቅሳቸዋል
وَإِذْ أَخَذَ ٱللَّهُ مِيثَٰقَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ لَتُبَيِّنُنَّهُۥ لِلنَّاسِ وَلَا تَكْتُمُونَهُۥ فَنَبَذُوهُ وَرَآءَ ظُهُورِهِمْ وَٱشْتَرَوْا۟ بِهِۦ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَبِئْسَ مَا يَشْتَرُونَ
አላህ የነዚያን መጽሐፉን የተሰጡትን ቃል ኪዳን ለሰዎች በእርግጥ ታብራሩታላችሁ አትደብቁትምም በማለት የያዘባቸውን (አስታውሱ)፡፡ በጀርባዎቻቸውም ኋላ ጣሉት፡፡ በርሱም ጥቂትን ዋጋ ገዙ፡፡ የሚገዙትም ነገር ከፋ!
ስለዚህ እውነታው ተወደደም ተጠላም ዝሙት ቢስፋፋም፣ ስርኣት አልበኝነትና መልካም አስተዳደር ቢጠፋም፣ አሉ የሚባሉ ወንጀሎች ቢበዙና እዛው መሃል በአላህ ላይ ማጋራት የሚባለው የወንጀሎች ሁሉ ታላቅ፣ አቻ የሌለው ካለ ኡለማ፣ ዱአት የተባለ ጠቅላላ ሌላ አርእስት ውስጥ ገብቶ ተወዛግቦ ሰውን ማወዛገብ ሳይሆን ነብያት ሁሉ የአላህን አንድነት ከምንም በፊት ይፋ እንዳደረጉት ይፋ ማድረግ ነው፡፡
አላህ በነብያቱ መንገድ ላይ ከሚጓዙ የእሱ ባሪያዎች ያድርገን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በሚስቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩሕሩሕ እጅግ በጣም አዛኝ፡፡
ነብዩ ሙሐመድ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)
- ሴቶች ልጆች ከነ-ነፍሳቸው የሚቀብሩ፣
- አንድን ሴት በአንድ አዳር አስር ወንዶች ገብተው ከሷ ጋር ዝሙት የሚሰሩ፣
- በአላህ ላይ የሚያጋሩ፣
- የመልካም አስተዳደር የሚነፍጉ መሪዎች፣
- እና ሌሎችም ብዙ ጉድለቶች ይፈፅሙ የነበሩ ማህበረሰቦች ዘንድ ነበር የተላኩት፡፡
ጥያቄው እሳቸውም ይሁን እነዛ አላህ የላካቸው ነብያት በጠቅላላ ጥሪያቸውን ከምን ጀመሩ?
ምንም ጥርጥር የሌለው ከአላህ መብት ከተውሒድ ነው የጀመሩት፡፡ ታድያ አላህ ካዘነላቸው ጥቂቶች ውጭ አብዛኛዎቹ ወደ ኢስላም እንጣራለን የሚሉ ግለሰቦች ለምን የነብያቱን ፈለግ አይከተሉም?
የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ፈለግ ያልተከተለ፣ ብሎም የተቃረን እራሱንም ወደ እሱ መንገድ የሚጠራቸውን ግለሰቦችንም ወደ እሳት መንገድ ነው የሚመራው፡፡
ከፊሎች ሺርክ ያለበት ሀገር ላይ ተቀምጠን ስለ ፍጡራን መብት ላንቃቸው እስኪተረተር ይለፍፋሉ፡፡ የአላህ መብት ሲነካ አይተው ባላየ ባልሰማ ያልፋሉ፡፡
እውነት እነዚህ ሰዎች ለቀላቢያቸው አላህ ታምነዋልን?
በፍፅም፡፡
አንድ ሰው ወደ እስልምና ሲመጣ የምንደሰተውን እና ከምንም በላይ ዜናውን አሙቀን እንደምናወራው ያህል አብዛኛው ሙስሊም ነኝ እያለ ጂንን፣ ነብያትን፣ ሸሆችን (እሾሆችን) ከአላህ ሌላ ሲገዛም ሊከፋን፣ ሊያስቆጣን ከምንም በላይ ልንቃወመው ይገባል፡፡ ይህ ነው ሚዛናዊነት፡፡ ተወልዶ ያደገባት ሀገር ላይ ፍጡር ከአላህ ውጭ ሲመለክ ትንፍሽ የማይል ሚዛናዊነት ብሎ ሌላ ነገር ቢያወራ ይሄ ማጭበርበር ነው፡፡
አላህ እነዛ እውነቱን ግልፁ አትደብቁ ተብለው ሲያበቁ እውነትን የማያብራሩትን እና ሐቅን የሚደብቁትን እንዲህ ሲል ይወቅሳቸዋል
وَإِذْ أَخَذَ ٱللَّهُ مِيثَٰقَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ لَتُبَيِّنُنَّهُۥ لِلنَّاسِ وَلَا تَكْتُمُونَهُۥ فَنَبَذُوهُ وَرَآءَ ظُهُورِهِمْ وَٱشْتَرَوْا۟ بِهِۦ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ فَبِئْسَ مَا يَشْتَرُونَ
አላህ የነዚያን መጽሐፉን የተሰጡትን ቃል ኪዳን ለሰዎች በእርግጥ ታብራሩታላችሁ አትደብቁትምም በማለት የያዘባቸውን (አስታውሱ)፡፡ በጀርባዎቻቸውም ኋላ ጣሉት፡፡ በርሱም ጥቂትን ዋጋ ገዙ፡፡ የሚገዙትም ነገር ከፋ!
ስለዚህ እውነታው ተወደደም ተጠላም ዝሙት ቢስፋፋም፣ ስርኣት አልበኝነትና መልካም አስተዳደር ቢጠፋም፣ አሉ የሚባሉ ወንጀሎች ቢበዙና እዛው መሃል በአላህ ላይ ማጋራት የሚባለው የወንጀሎች ሁሉ ታላቅ፣ አቻ የሌለው ካለ ኡለማ፣ ዱአት የተባለ ጠቅላላ ሌላ አርእስት ውስጥ ገብቶ ተወዛግቦ ሰውን ማወዛገብ ሳይሆን ነብያት ሁሉ የአላህን አንድነት ከምንም በፊት ይፋ እንዳደረጉት ይፋ ማድረግ ነው፡፡
አላህ በነብያቱ መንገድ ላይ ከሚጓዙ የእሱ ባሪያዎች ያድርገን፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፣ በሚስቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በ Ibnu Munewor
ለሴቶች!
በርካታ እህቶቻችን በዲን አስተማሪዎች እንደሚበደሉ ይወራል። "ዲኔን ያስተምረኛል"፣ "አላህን ይፈራል" ያሉት ሰው ለህይታቸው መዘባረቅ ሰበብ ሲሆን ያጋጥማል። እኔ ለዚህ ችግር ቀዳሚ ሰበብ የራሳቸው የእህቶቻችን አለማስተዋል ይመስለኛል። በርግጥ ዲንን መስፈርት አድርገው ልባቸው ሰፍ ቢል አይፈረድባቸውም። ኧረ እንዲያውም የሚደነቁበት ነው።
ነገር ግን ከዲን ጎን ለጎን የሰውየው ስነ ምግባር ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። አንድን ሰው ደዕዋ ላይ መሳተፉ፣ ዒባዳ ማብዛቱ፣ ወዘተ ጥሩ ነገር ሆኖ ሳለ አብሮ ለመኖር የሚያስችል ወሳኝ ቅመም ግን ሊጎድለው ይችላል። ስነ ምግባር። ለዚህም ነው ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም "ዲኑንና ስነ ምግባሩን የምትወዱለት ሰው ከመጣችሁ (ልጃችሁን) ዳሩት" ያሉት።
ስነ ምግባር ከዲን ጋር በተጓዳኝ እንደተገለፀ ያስተውሉ።
እናም እህቶች ሆይ!
ዲንን እንደ መስፈርት ስታስቡ አኽላቅንም አትርሱ። በምትችሉት መንገድ ሁሉ አጣሩ። መስፈርታችሁን በጣም ጥብቅ አታድርጉት። ጭራሽም አታላሉት። በልክ።
ግልባጭ:– ለወንዶች! እባካችሁን ፀባያችሁን አሳምሩ። ካልሆነ ግን ህ
ሀ/ ጥሩ ሚስት ያመልጥሀል
ለ/ ጥሩ ህይወት ያመልጥሀል
ሐ/ ጥሩ እድል ያመልጥሀል።
ለሴቶች!
በርካታ እህቶቻችን በዲን አስተማሪዎች እንደሚበደሉ ይወራል። "ዲኔን ያስተምረኛል"፣ "አላህን ይፈራል" ያሉት ሰው ለህይታቸው መዘባረቅ ሰበብ ሲሆን ያጋጥማል። እኔ ለዚህ ችግር ቀዳሚ ሰበብ የራሳቸው የእህቶቻችን አለማስተዋል ይመስለኛል። በርግጥ ዲንን መስፈርት አድርገው ልባቸው ሰፍ ቢል አይፈረድባቸውም። ኧረ እንዲያውም የሚደነቁበት ነው።
ነገር ግን ከዲን ጎን ለጎን የሰውየው ስነ ምግባር ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። አንድን ሰው ደዕዋ ላይ መሳተፉ፣ ዒባዳ ማብዛቱ፣ ወዘተ ጥሩ ነገር ሆኖ ሳለ አብሮ ለመኖር የሚያስችል ወሳኝ ቅመም ግን ሊጎድለው ይችላል። ስነ ምግባር። ለዚህም ነው ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም "ዲኑንና ስነ ምግባሩን የምትወዱለት ሰው ከመጣችሁ (ልጃችሁን) ዳሩት" ያሉት።
ስነ ምግባር ከዲን ጋር በተጓዳኝ እንደተገለፀ ያስተውሉ።
እናም እህቶች ሆይ!
ዲንን እንደ መስፈርት ስታስቡ አኽላቅንም አትርሱ። በምትችሉት መንገድ ሁሉ አጣሩ። መስፈርታችሁን በጣም ጥብቅ አታድርጉት። ጭራሽም አታላሉት። በልክ።
ግልባጭ:– ለወንዶች! እባካችሁን ፀባያችሁን አሳምሩ። ካልሆነ ግን ህ
ሀ/ ጥሩ ሚስት ያመልጥሀል
ለ/ ጥሩ ህይወት ያመልጥሀል
ሐ/ ጥሩ እድል ያመልጥሀል።
የአላህ አንድነት ያልተረጋገጠበት አንድነት አንድነት ተብሎም አይጠራም፡፡
=========================
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ፡፡
የተሳሳተ አባባል
=========
‹‹የአላህን አንድነት አስጠብቃለሁ ስትል የኡማውን አንድነት በጠበቀ መልኩ መሆን አለበት››
ትክክለኛው አባባል
==========
‹‹የኡማው አንድነት መገንባት ያለበት የአላህን አንድነት (ብቸኛ ተመላኪነት) እስከተረጋገጠ ድረስ ብቻ እና ብቻ ነው፡፡››
ማብራሪያ፡-
የአንድነት መመስረቻው አንድ የሆነውን አላህ አንድ አድርጎ መገዛት ብቻ ነው፡፡ በዛም ላይ መሰባሰብ ነው፡፡ ሽርክ ተንሰራፍቶ ግን የኡማው ‹‹አንድነት›› እንዳይከፋፈል በሚል ማማካኛ የአላህን አንድነት ከማስከበር ይልቅ ሽርኩን ማድበስበስም ይሁን ሂክማ በሚል ስም መደባበቅ የውሸት አንድነት ነው፡፡ አላህም ዘንድ የተወደሰ አንድነት አይሆንም፡፡ ይልቁንስ አላህ ዘንድ የሚያስወቅስ ቢሆን እንጂ፡፡
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) የይሁዳዎችን አንድት አስመልክቶ ‹‹አንድ ናቸው ብለህ ትገምታለህ ልቦቻቸው የተለያዩ ናቸው›› ይላል፡፡ ይሄ እምነቱ አንድ ሳይሆን አንድ ነን ለሚል ሰው መልስ ይሆነዋል፡፡
የእውነተኛውን አንድነት ደግሞ ሰጪው እና ባለቤቱ አላህ ብቻ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን የሰሃባዎችን ልብ ማስማማት እንደማይችሉ እና ይህ የአላህ ስልጣን ብቻ መሆኑን አላህ ተናግሯል፡፡ የአላህን አንድነት ሳያረጋግጡ ደግሞ አላህ አንድ አያደርጋቸውም፡፡ የአላህ አንድነት ያልተረጋገጠበት አንድነት አንድነት ተብሎም አይጠራም፡፡
በኢስላም አንድነት በጣም የተወደሰ፤ ልዩነት በጣም የተወገዘ ነገር ነው፡፡ ይህ ሲባል ግን አንድነት ማለት ከአላህ ውጭ የሚያመልከውን ሁሉ መሰብሰብ ሳይሆን አላህን በማምለክ ላይ መሰባሰብ ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ላሉ አካላት ከሚፈፀመውም አምልኮ ሆነ፣ ከአላህ ውጭ ከሚያመልኩት አካላት መራቅ ነው፡፡ አላህም ‹‹የአላህን የማመን ገመድ አጥብቃችሁ ያዙ አትለያዩ›› ነው ያለው፡፡ ከዚህ ሁለት ዋና ነጥቦችን እንይዛለን፡፡
1) የአላህን የማመን ገመድ ያዙ፡፡ ይሄ የአንድነት ምንጭ ነው፡፡ አንድ ለመሆን ይህን ማሟላት ግድ ይላል፡፡ የዚህ ተገላቢጦሽ ደግሞ የመለያየት ሰበብ ነው፡፡ ይህ አንቀፅ ቁጥርን ስለማብዛት ሳይሆን ያዘዘው በሃቅ ላይ፤ በአላህ የማመን ገመድ ላይ መሰባሰብን ብቻ ነው፡፡ ቁጥሩም ቢያንስ የሚፈለገው የአላህን የማመን ገመድ አጥብቆ መያዝ ነው፡፡
2) አትለያዩ፡፡ ትዕዛዝ ነው፡፡ ለልዩነት ሰበብ የሚሆኑ ነገሮችን ሁሉ ራቁ፡፡ የአላህ ገመድ የተባለው ቁርዓን ነው ተብሏል፡፡ የመለያያ ሰበቦች ሽርክ፤ ቢድዐ፤ ስሜትን መከተል እና ወንጀሎችም ተፅኖ አላቸው፡፡ ተውሂድ እና ሱና በሰሃባዎች አረዳድ መረዳት እና በዛ ላይ መሰባሰብ ከመጣ በኋላ፤ ልዩነት የተወገዘ ነው፡፡
ሌላ ማብራሪያ የሚሻ ንግግር አለ
‹‹አንድ መሆን የማይቻል ቢሆን ኖሮ አላህ በቁርዓን ላይ አንድ ሁኑ ብሎ ባላዘዘ ነበር››፡፡
ይህ አባባል አሻሚነት አለው፣ ሊብራራ ይገባዋል፡፡ አላህ አንድ ሁኑ ብሏል በሚል አካሄድ ለምሳሌ
1) ከአህባሽ ጋር አንድ መሆን ይቻላል? አይቻልም፡፡
2) ቻግኒ ላይ የተደረገው አይነት ከቲጃኒዬች ከባባድ ሽርክ ካለባቸው ሰዎች ጋር አንድ መሆን ይቻላል? በፍፁም፡፡
3) ቁርኣን ተቀንሷል ከሚሉት፤ አቡበክር እና ኡመርን (ረድየላሁ አንሁም) ከሚራገሙት፤ የምዕመናን እናትን አኢሻን ከሚያከፍሯት ሺዐዎች ጋር አንድ መሆን ይቻላልን? በፍፁም፡፡
4) ከአላህ ውጭ ሺርክን ከሚያጨማልቁ ሱፍዬች ጋር አንድ መሆን ይቻላል? በፍፁም፡፡
ስለዚህ አላህ አንድ ሁኑ ብሏል ብሎ ሽርክን፤ ከባባድ ቢድዐ ከሚያግበሰብሰው ጋር ሁሉ አንድ ነን አይባልም፡፡ አላህ አንድ ሁኑ ሲል ከነማን ጋር መሆን እንዳለበት፣ በምን መስፈርት መሆን እንዳለበት በሚገባ አስቀምጧል፡፡ ሙሉ የሆነውን የኢስላም መልክት ለሚፈልጉት አላማ ቆርጦ መጠቀም ዬሁዳ ባህሪ ነው፡፡ አንዱን ጥሎ አንዱን አንጠልጥሎ የሚባል ነገር አይሰራም፡፡ አላህ ወደ እስልምና ጥቅልል ብላችሁ ግቡ ነው ያለን፡፡ መደረግ ያለበት እነሱን አንድ ነን እያሉ መሸንገል፤ ባሉበት የጥመት መንገድ ላይ መተው ሳይሆን ሃቁን መንገር፣ የተሳሳተ መንገድ ላይ እንዳሉ መንገር ነው፡፡ ሃቅ አንድ ብቻ እና ብቻ መሆኗን ማስተማር፡፡ ሸይኽ ሙሐመድ አወል ሰኢድ (ሀፊዘሁላህ) “ልዩነት እያለ ልዩነት የለም ማለት ተጨፈን እና ላሞኝህ ማለት ነው” ብለዋል፡፡
አንድ የሚነሳ አባባል አለ፤ ይህ እውነት ሲነገር ‹‹ጠላት ሊያጠፋን አሰፍስፎ ተነስቶ….አሁን ይህንን አርእስት ለምን ታነሱታላችሁ›› የሚሉ አሉ፡፡ መልሱም ቀላል ነው፡፡ የአላህን አንድነት እስካስጠበቅን፣ በሐቅ ላይ እስከተሰባሰብን፣ ሺርክና ቢድዓን ከየትኛውን ቡድን ይምጣ የመጅሊስ ስልጣን የያዘውን አህባሽ እንደምንቃወመው እስከተቃወምን እና እስከተዋጋን ድረስ አላህ በጠላቶቻችን ልብ ውስጥ የአማኞችን ፍርሃት ይለቅባቸዋል፡፡ አላህ ካሃዲያንን በአማኞች ላይ መንገድን አያደርግላቸውም፡፡ የአላህ ባርያ ሆኖ መገኘት እንጂ አላህ እንዲህ ይላል ‹‹አላህ ባርያውን በቂ አይደለምን?›› ነው እንጂ፡፡
የተለያዩ አካላትን ከአላህ ውጭ ለምሳሌ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን)፤ አልይን፤ ሁሴንን፤ ጀይላኒን፤ ኑር ሁሴንን፤ አብሬትን፤ ቃጥባሬን፤ አልከሶን፤ አሊ ጎንደርን እና የመሳሰሉትን መጥራት ከባድ ወንጀል፤ ታላቅ በደል፤ አንድነትን፤ ድልን፤ እርዳታን ከአላህ የማያስገኝ ሆኖ ሳለ፤ በተገላቢጦሽ የአላህን ቁጣ፤ የጠላት መጫወቻ ሰበቡ ይሄ ሆኖ ሳለ፤ ይህን የከፋ ሽርክ እና ቢድዐን አቅፎ መሄድ የባሰ አደጋ ያመጣል እንጂ ለውጥ የለውም፡፡
ሃቅ አንድ ናት፡፡ እሷም የጥንት የጠዋቱ ቁርዓን እና ሀዲስን የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ባልደረቦች እና የነሱን ፈለግ የተከተሉ የሄዱበት የሰለፎቹ ጎዳና ናት፡፡
ልብ ሊባል የሚገባው ሌላ ነጥብ አለ፡፡ እሱም ፈተና አማኞችን እምነታቸውን ለመፈተንም ይመጣል፡፡ አምኖም መፈተን አይቀርም፡፡በግልፅ ሽርክ እና ቢድዐ ተንሰራፍቶ እየታየ ግን ጠላት ተጫወተብን ማለት ቂልነት ነው፡፡ አላህ የእሱን ህግጋት ስንረዳ ነው የሚረዳን፡፡ ሰዎች ዘራቸው፣ የግል መብታቸው ሲነካ የሚነዝራቸውን ያህል የአላህ መብት ሲጣስ ምንም ካልመሰላቸው ከባድ አደጋ ላይ ወድቀዋል፡፡ የጠላት መጫወቻም ለመሆን እራሳቸው ከሰበቡ ውስጥ አሉበት፡፡
ይህን ኡመት ከሌላ ኡመቶች የለየው በጥሩ ማዘዙ ከመጥፎ መከልከሉ ነው፡፡ ይህን የማያደርጉት አላህ የረገማቸው የሁዳዎች ናቸው፡፡
ሰው በተፈጥሮው ስህተቱን ካልነገሩት ሃቅ ላይ ያለ መስሎ ይሰማዋል፡፡ ሽርክን በየአይነታው ለሚሰራ ሰው ‹‹አንድ ነን›› ካልከው እራሱን በቁርዓን እና ሀዲስ በሰለፎች አረዳድ እንዳይገመግም እንቅፋት እየሆንክበት ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ደግሞ ‹‹ያታለለ ከእኛ አይደለም›› ይላሉ፡፡ ሽርክ ያለበትን አንድ ነን ብሎ መሸንገል ማታለል ነው፡፡
የአንድነት መስፈርቱ በሌለበት ቦታ ላይ አንድ ሁኑ ብሎ አላህ አላስገደደም፡፡ የአላህ አንድነት ባልተረጋገጠበት ቦታ ወደ አላህ መንገድ የሚጣራ ሰው ስለ አላህ አንድነት አስተምሮ ሁጃ (መረጃ) ካቆመ በኋላ ሽርኩንም፤ ሽርክ የሚሰሩ ሰዎችንም ጥሎ እና ርቆ መሄድ ነው ያለበት፡፡ ይሄም በራእ ይባላል፡፡ ወላ እና በራእ በኢስላም ታላቁን ቦታ ይይዛል፡፡ ወላ እና በራእ ማለት ለአላህ ብሎ መወዳጀት እና ለአላህ ብሎ መጥላት እና ጠላት ማድረግ ነው፡፡
=========================
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ፡፡
የተሳሳተ አባባል
=========
‹‹የአላህን አንድነት አስጠብቃለሁ ስትል የኡማውን አንድነት በጠበቀ መልኩ መሆን አለበት››
ትክክለኛው አባባል
==========
‹‹የኡማው አንድነት መገንባት ያለበት የአላህን አንድነት (ብቸኛ ተመላኪነት) እስከተረጋገጠ ድረስ ብቻ እና ብቻ ነው፡፡››
ማብራሪያ፡-
የአንድነት መመስረቻው አንድ የሆነውን አላህ አንድ አድርጎ መገዛት ብቻ ነው፡፡ በዛም ላይ መሰባሰብ ነው፡፡ ሽርክ ተንሰራፍቶ ግን የኡማው ‹‹አንድነት›› እንዳይከፋፈል በሚል ማማካኛ የአላህን አንድነት ከማስከበር ይልቅ ሽርኩን ማድበስበስም ይሁን ሂክማ በሚል ስም መደባበቅ የውሸት አንድነት ነው፡፡ አላህም ዘንድ የተወደሰ አንድነት አይሆንም፡፡ ይልቁንስ አላህ ዘንድ የሚያስወቅስ ቢሆን እንጂ፡፡
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) የይሁዳዎችን አንድት አስመልክቶ ‹‹አንድ ናቸው ብለህ ትገምታለህ ልቦቻቸው የተለያዩ ናቸው›› ይላል፡፡ ይሄ እምነቱ አንድ ሳይሆን አንድ ነን ለሚል ሰው መልስ ይሆነዋል፡፡
የእውነተኛውን አንድነት ደግሞ ሰጪው እና ባለቤቱ አላህ ብቻ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንኳን የሰሃባዎችን ልብ ማስማማት እንደማይችሉ እና ይህ የአላህ ስልጣን ብቻ መሆኑን አላህ ተናግሯል፡፡ የአላህን አንድነት ሳያረጋግጡ ደግሞ አላህ አንድ አያደርጋቸውም፡፡ የአላህ አንድነት ያልተረጋገጠበት አንድነት አንድነት ተብሎም አይጠራም፡፡
በኢስላም አንድነት በጣም የተወደሰ፤ ልዩነት በጣም የተወገዘ ነገር ነው፡፡ ይህ ሲባል ግን አንድነት ማለት ከአላህ ውጭ የሚያመልከውን ሁሉ መሰብሰብ ሳይሆን አላህን በማምለክ ላይ መሰባሰብ ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ላሉ አካላት ከሚፈፀመውም አምልኮ ሆነ፣ ከአላህ ውጭ ከሚያመልኩት አካላት መራቅ ነው፡፡ አላህም ‹‹የአላህን የማመን ገመድ አጥብቃችሁ ያዙ አትለያዩ›› ነው ያለው፡፡ ከዚህ ሁለት ዋና ነጥቦችን እንይዛለን፡፡
1) የአላህን የማመን ገመድ ያዙ፡፡ ይሄ የአንድነት ምንጭ ነው፡፡ አንድ ለመሆን ይህን ማሟላት ግድ ይላል፡፡ የዚህ ተገላቢጦሽ ደግሞ የመለያየት ሰበብ ነው፡፡ ይህ አንቀፅ ቁጥርን ስለማብዛት ሳይሆን ያዘዘው በሃቅ ላይ፤ በአላህ የማመን ገመድ ላይ መሰባሰብን ብቻ ነው፡፡ ቁጥሩም ቢያንስ የሚፈለገው የአላህን የማመን ገመድ አጥብቆ መያዝ ነው፡፡
2) አትለያዩ፡፡ ትዕዛዝ ነው፡፡ ለልዩነት ሰበብ የሚሆኑ ነገሮችን ሁሉ ራቁ፡፡ የአላህ ገመድ የተባለው ቁርዓን ነው ተብሏል፡፡ የመለያያ ሰበቦች ሽርክ፤ ቢድዐ፤ ስሜትን መከተል እና ወንጀሎችም ተፅኖ አላቸው፡፡ ተውሂድ እና ሱና በሰሃባዎች አረዳድ መረዳት እና በዛ ላይ መሰባሰብ ከመጣ በኋላ፤ ልዩነት የተወገዘ ነው፡፡
ሌላ ማብራሪያ የሚሻ ንግግር አለ
‹‹አንድ መሆን የማይቻል ቢሆን ኖሮ አላህ በቁርዓን ላይ አንድ ሁኑ ብሎ ባላዘዘ ነበር››፡፡
ይህ አባባል አሻሚነት አለው፣ ሊብራራ ይገባዋል፡፡ አላህ አንድ ሁኑ ብሏል በሚል አካሄድ ለምሳሌ
1) ከአህባሽ ጋር አንድ መሆን ይቻላል? አይቻልም፡፡
2) ቻግኒ ላይ የተደረገው አይነት ከቲጃኒዬች ከባባድ ሽርክ ካለባቸው ሰዎች ጋር አንድ መሆን ይቻላል? በፍፁም፡፡
3) ቁርኣን ተቀንሷል ከሚሉት፤ አቡበክር እና ኡመርን (ረድየላሁ አንሁም) ከሚራገሙት፤ የምዕመናን እናትን አኢሻን ከሚያከፍሯት ሺዐዎች ጋር አንድ መሆን ይቻላልን? በፍፁም፡፡
4) ከአላህ ውጭ ሺርክን ከሚያጨማልቁ ሱፍዬች ጋር አንድ መሆን ይቻላል? በፍፁም፡፡
ስለዚህ አላህ አንድ ሁኑ ብሏል ብሎ ሽርክን፤ ከባባድ ቢድዐ ከሚያግበሰብሰው ጋር ሁሉ አንድ ነን አይባልም፡፡ አላህ አንድ ሁኑ ሲል ከነማን ጋር መሆን እንዳለበት፣ በምን መስፈርት መሆን እንዳለበት በሚገባ አስቀምጧል፡፡ ሙሉ የሆነውን የኢስላም መልክት ለሚፈልጉት አላማ ቆርጦ መጠቀም ዬሁዳ ባህሪ ነው፡፡ አንዱን ጥሎ አንዱን አንጠልጥሎ የሚባል ነገር አይሰራም፡፡ አላህ ወደ እስልምና ጥቅልል ብላችሁ ግቡ ነው ያለን፡፡ መደረግ ያለበት እነሱን አንድ ነን እያሉ መሸንገል፤ ባሉበት የጥመት መንገድ ላይ መተው ሳይሆን ሃቁን መንገር፣ የተሳሳተ መንገድ ላይ እንዳሉ መንገር ነው፡፡ ሃቅ አንድ ብቻ እና ብቻ መሆኗን ማስተማር፡፡ ሸይኽ ሙሐመድ አወል ሰኢድ (ሀፊዘሁላህ) “ልዩነት እያለ ልዩነት የለም ማለት ተጨፈን እና ላሞኝህ ማለት ነው” ብለዋል፡፡
አንድ የሚነሳ አባባል አለ፤ ይህ እውነት ሲነገር ‹‹ጠላት ሊያጠፋን አሰፍስፎ ተነስቶ….አሁን ይህንን አርእስት ለምን ታነሱታላችሁ›› የሚሉ አሉ፡፡ መልሱም ቀላል ነው፡፡ የአላህን አንድነት እስካስጠበቅን፣ በሐቅ ላይ እስከተሰባሰብን፣ ሺርክና ቢድዓን ከየትኛውን ቡድን ይምጣ የመጅሊስ ስልጣን የያዘውን አህባሽ እንደምንቃወመው እስከተቃወምን እና እስከተዋጋን ድረስ አላህ በጠላቶቻችን ልብ ውስጥ የአማኞችን ፍርሃት ይለቅባቸዋል፡፡ አላህ ካሃዲያንን በአማኞች ላይ መንገድን አያደርግላቸውም፡፡ የአላህ ባርያ ሆኖ መገኘት እንጂ አላህ እንዲህ ይላል ‹‹አላህ ባርያውን በቂ አይደለምን?›› ነው እንጂ፡፡
የተለያዩ አካላትን ከአላህ ውጭ ለምሳሌ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን)፤ አልይን፤ ሁሴንን፤ ጀይላኒን፤ ኑር ሁሴንን፤ አብሬትን፤ ቃጥባሬን፤ አልከሶን፤ አሊ ጎንደርን እና የመሳሰሉትን መጥራት ከባድ ወንጀል፤ ታላቅ በደል፤ አንድነትን፤ ድልን፤ እርዳታን ከአላህ የማያስገኝ ሆኖ ሳለ፤ በተገላቢጦሽ የአላህን ቁጣ፤ የጠላት መጫወቻ ሰበቡ ይሄ ሆኖ ሳለ፤ ይህን የከፋ ሽርክ እና ቢድዐን አቅፎ መሄድ የባሰ አደጋ ያመጣል እንጂ ለውጥ የለውም፡፡
ሃቅ አንድ ናት፡፡ እሷም የጥንት የጠዋቱ ቁርዓን እና ሀዲስን የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ባልደረቦች እና የነሱን ፈለግ የተከተሉ የሄዱበት የሰለፎቹ ጎዳና ናት፡፡
ልብ ሊባል የሚገባው ሌላ ነጥብ አለ፡፡ እሱም ፈተና አማኞችን እምነታቸውን ለመፈተንም ይመጣል፡፡ አምኖም መፈተን አይቀርም፡፡በግልፅ ሽርክ እና ቢድዐ ተንሰራፍቶ እየታየ ግን ጠላት ተጫወተብን ማለት ቂልነት ነው፡፡ አላህ የእሱን ህግጋት ስንረዳ ነው የሚረዳን፡፡ ሰዎች ዘራቸው፣ የግል መብታቸው ሲነካ የሚነዝራቸውን ያህል የአላህ መብት ሲጣስ ምንም ካልመሰላቸው ከባድ አደጋ ላይ ወድቀዋል፡፡ የጠላት መጫወቻም ለመሆን እራሳቸው ከሰበቡ ውስጥ አሉበት፡፡
ይህን ኡመት ከሌላ ኡመቶች የለየው በጥሩ ማዘዙ ከመጥፎ መከልከሉ ነው፡፡ ይህን የማያደርጉት አላህ የረገማቸው የሁዳዎች ናቸው፡፡
ሰው በተፈጥሮው ስህተቱን ካልነገሩት ሃቅ ላይ ያለ መስሎ ይሰማዋል፡፡ ሽርክን በየአይነታው ለሚሰራ ሰው ‹‹አንድ ነን›› ካልከው እራሱን በቁርዓን እና ሀዲስ በሰለፎች አረዳድ እንዳይገመግም እንቅፋት እየሆንክበት ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ደግሞ ‹‹ያታለለ ከእኛ አይደለም›› ይላሉ፡፡ ሽርክ ያለበትን አንድ ነን ብሎ መሸንገል ማታለል ነው፡፡
የአንድነት መስፈርቱ በሌለበት ቦታ ላይ አንድ ሁኑ ብሎ አላህ አላስገደደም፡፡ የአላህ አንድነት ባልተረጋገጠበት ቦታ ወደ አላህ መንገድ የሚጣራ ሰው ስለ አላህ አንድነት አስተምሮ ሁጃ (መረጃ) ካቆመ በኋላ ሽርኩንም፤ ሽርክ የሚሰሩ ሰዎችንም ጥሎ እና ርቆ መሄድ ነው ያለበት፡፡ ይሄም በራእ ይባላል፡፡ ወላ እና በራእ በኢስላም ታላቁን ቦታ ይይዛል፡፡ ወላ እና በራእ ማለት ለአላህ ብሎ መወዳጀት እና ለአላህ ብሎ መጥላት እና ጠላት ማድረግ ነው፡፡
አላሁ ሱብሃነሁ ወተዓላ ኢብራሂም አለይሂ ሰላምን አስመልክቶ ሽርክ የሚሰሩትን ማህበረሰቦቹን እና ሽርካቸውን ጥሎ በሄደ ግዜ ‹‹ኢስሃቅ እና ያእቁብን ሰጠነው፤ ሁሉንም (ሁለቱንም) ነብይ አደረግን›› ይላል፡፡ እንደሚታወቀው ነብየላህ ኢብራም ህዝባቸውን አባታቸውን ጨምሮ እስኪገባቸው ድረስ በተለያየ መንገድ ስለ ሽርክ አስከፊነት ስለ ተውሂድ ታላቅነት አስረድተዋል፡፡ ይህን ካደረጉ በኋላ አልሰማ ሲሏቸው ብሎም እሳት ውስጥ እስከመወርወር ሁሉ ሲደርሱ ህዝባቸውን ተገንጥለው ወጡ፡፡
አላህም የኢብራሂምን መንገድ ተከተሉ ብሎ አዘዘ፡፡ ጥሪ ወደ አላህ ማድረግን ከዛም ማስረጃን ካቆሙ በኋላ ሽርክን እና ባለቤቶቹን መራቅን፡፡
የተፃፈ ሁሉ ሃቅ ነው ማለት አይደለም፡፡ በቁርዓን እና ሀዲስ በሰለፎች ግንዛቤ ተመዝኖ እስካላለፈ ድረስ፡፡ ኢስላም የነብያት ሁሉ ሃይማኖት ቅድሚያ የሰጠውን ቅድሚያ መስጠት በማንም ላይ ግድ ይላል፡፡ ልቡን ለታመመ ሰው የራስ ምታት ኪኒን እንደማይሰጠው ሁሉ ሽርክ እና ቢድዐ በተንሰራፋበት ሁኔታ ላይ የተውሂድ እና ሱና መድሃኒት፤ የሰለፎች አረዳድ ብቻ እና ብቻ ነው የሚሰጠው፡፡ አለበለዚያ በሽታው እና መድሃኒቱ ካልተገናኘ ጭራሽ በሽታው ሊብስ ይችላል፤ ብሎም ሊገድል፡፡
የኡማው አንድነት የሚመጣበትን ሰበብ ትቶ ሌላ መንገድ ቢኳተን ግዜን ማጥፋት ብቻ እንጂ ሌላ ፋይዳ የለውም፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ‹‹በምድር ያለን በጠቅላላ ብታወጣ ልቦቻቸውን አታስማማም፡፡ አላህ ግን በልቦቻቸው መሃል አስማማ›› ብሎ ይህ የአላህ ስልጣን ብቻ እንደሆነ ይነግረናል፡፡
ታድያ ምን ነው ሰሚ የጠፋ ይመስል፣ ሽርክ እና ቢድዐ ለሚሰሩ ሰዎች ነብያት እንዳደረጉት ቅድሚያ ለሚገባው ቅድሚያ ከመስጠት ይልቅ ተውሂድ እና ሱና ካልተስተካከል ፍሬ የማያፈሩ አርስቶችን ማራገቡ ለምን አስፈለገ???
አማና ማለት ይህ ነው? አላህ የእርሱን አማና ከሚጠብቁት ያድርገን፡፡
አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህም የኢብራሂምን መንገድ ተከተሉ ብሎ አዘዘ፡፡ ጥሪ ወደ አላህ ማድረግን ከዛም ማስረጃን ካቆሙ በኋላ ሽርክን እና ባለቤቶቹን መራቅን፡፡
የተፃፈ ሁሉ ሃቅ ነው ማለት አይደለም፡፡ በቁርዓን እና ሀዲስ በሰለፎች ግንዛቤ ተመዝኖ እስካላለፈ ድረስ፡፡ ኢስላም የነብያት ሁሉ ሃይማኖት ቅድሚያ የሰጠውን ቅድሚያ መስጠት በማንም ላይ ግድ ይላል፡፡ ልቡን ለታመመ ሰው የራስ ምታት ኪኒን እንደማይሰጠው ሁሉ ሽርክ እና ቢድዐ በተንሰራፋበት ሁኔታ ላይ የተውሂድ እና ሱና መድሃኒት፤ የሰለፎች አረዳድ ብቻ እና ብቻ ነው የሚሰጠው፡፡ አለበለዚያ በሽታው እና መድሃኒቱ ካልተገናኘ ጭራሽ በሽታው ሊብስ ይችላል፤ ብሎም ሊገድል፡፡
የኡማው አንድነት የሚመጣበትን ሰበብ ትቶ ሌላ መንገድ ቢኳተን ግዜን ማጥፋት ብቻ እንጂ ሌላ ፋይዳ የለውም፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለምን) ‹‹በምድር ያለን በጠቅላላ ብታወጣ ልቦቻቸውን አታስማማም፡፡ አላህ ግን በልቦቻቸው መሃል አስማማ›› ብሎ ይህ የአላህ ስልጣን ብቻ እንደሆነ ይነግረናል፡፡
ታድያ ምን ነው ሰሚ የጠፋ ይመስል፣ ሽርክ እና ቢድዐ ለሚሰሩ ሰዎች ነብያት እንዳደረጉት ቅድሚያ ለሚገባው ቅድሚያ ከመስጠት ይልቅ ተውሂድ እና ሱና ካልተስተካከል ፍሬ የማያፈሩ አርስቶችን ማራገቡ ለምን አስፈለገ???
አማና ማለት ይህ ነው? አላህ የእርሱን አማና ከሚጠብቁት ያድርገን፡፡
አላህ ሆይ! ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንቀበለውም አድርገን፤ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው እና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
እኔ ሙስሊም፣ ሱኒ፣ ሰለፊ ነኝ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም አዛኝ እጅግ በጣም ሩህሩህ፡፡
እኔ ሱኒ ነኝ ሺአ አይደለሁም ብል
“አላህ ሙስሊም ብሎ ነው የጠራን አትከፋፍሉን፡፡ መለየት አያስፈልገንም” የሚለኝ አይኖርም፡፡
አንድ ሰው እራሱን ሱኒ ነኝ ሲል ሙስሊም አይደለሁም እያለ አይደለም፡፡ እንዲያውም ሺአዎች እራሳቸውን ሙስሊም ነኝ ብለው ቢጠሩም ትክክለኛ ሙስሊም አይደሉም፣ እነሱ የሄዱበትን መንገድ አልሄድበትም፣ አልቀበለውም፣ እኔ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሰሃባዎቻቸውን እና የሰለፉነ ሷሊሂንን መንገድ የምከተል ሙስሊም ነኝ ማለቴ ነው፡፡
እኔ ሰለፊ (ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም፣ ሰሃባዎቻቸው እና ሰለፉነ ሷሊሂንን የምከተል) ነኝ፡፡ ቀደርያም፣ ጀበርያም፣ ኸዋሪጅም፣ ሺኣም፣ ሙእተዚላም፣ ሙርጂኣም፣ ማትሩድያም፣ አሽአሪያም፣ ኩላቢያም፣ ሱፍያም፣ ….. ኢኽዋንም፣ ተብሊግም፣ አህባሽም ሌላንም የምከተል ….. አይደለሁም ብል
“አላህ ሙስሊም ብሎ ነው የጠራን አትከፋፍሉን፡፡ መለየት አያስፈልገንም” የሚለኝ አውቆ አጥፊ ብቅ ይላል፡፡ ኡለማም አይደለም፡፡ ግን ሰለፊ ብሎ እራስን መጥራት አይቻልም ሲል አፉን ሞልቶ ይናገራል፡፡ በጣም የሚገርመው ሰዎች እራሳቸውን ተብሊጎች ነን፣ ኢኽዋን ነን፣ አሽአሪ ነን፣ ሱፊ ነን ሲሉ “አላህ ሙስሊም ብሎ ነው የጠራን አትከፋፍሉን” ብሎ ሲናገር አትሰሙትም፡፡
አላሁል ሙስተኣን አውቆ አጥፊዎች ጥፋታቸው ንብርብር ነው፡፡ ምክንያቱም ብዙ አላዋቂ ተከታያቸው አዋቂ ብሎ ይከተላቸዋልና፡፡
አሁንም እንላለን እኛ በአላህ ፍቃድ ሁሉንም የጥመት ቡድን አንቀበለም፡፡ የመጅሊስ ስልጣን የያዘውን አህባሽም ይሁን ያልያዘውን ኢኽዋን፡፡ እኛ የጥንት የጠዋቱን የሰለፉነ ሷሊሂንን መንገድ ነው የምንከተለው፡፡ ይህ ማለት እኛ ሙስሊሞች ነን ቁርኣንና ሀዲስን የጥንት የጠዋት የሆኑት ቀደምት መልካም አርአያዎቻችን በተረዱት መንገድ የምንረዳ፡፡ ከሰለፉነ ሷሊሂን በኋላ የመጡትን የትኛውንም አይነት ቡድኖች እና አስተሳሰቦች የጥመት ደረጃቸው ቢለያይም እንቃወማለን፣ አንቀበለም፡፡
ከሐቅ በኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ? የሐቋ መንገድ አንድና አንድ ብቻ ናት፡፡ እሷም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሃባዎቻቸው የነበሩባት፣ እነሱንም በእምነት የተከተሉት መንገድ ብቻና ብቻ ናት፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
በአላህ ስም እጅግ በጣም አዛኝ እጅግ በጣም ሩህሩህ፡፡
እኔ ሱኒ ነኝ ሺአ አይደለሁም ብል
“አላህ ሙስሊም ብሎ ነው የጠራን አትከፋፍሉን፡፡ መለየት አያስፈልገንም” የሚለኝ አይኖርም፡፡
አንድ ሰው እራሱን ሱኒ ነኝ ሲል ሙስሊም አይደለሁም እያለ አይደለም፡፡ እንዲያውም ሺአዎች እራሳቸውን ሙስሊም ነኝ ብለው ቢጠሩም ትክክለኛ ሙስሊም አይደሉም፣ እነሱ የሄዱበትን መንገድ አልሄድበትም፣ አልቀበለውም፣ እኔ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የሰሃባዎቻቸውን እና የሰለፉነ ሷሊሂንን መንገድ የምከተል ሙስሊም ነኝ ማለቴ ነው፡፡
እኔ ሰለፊ (ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም፣ ሰሃባዎቻቸው እና ሰለፉነ ሷሊሂንን የምከተል) ነኝ፡፡ ቀደርያም፣ ጀበርያም፣ ኸዋሪጅም፣ ሺኣም፣ ሙእተዚላም፣ ሙርጂኣም፣ ማትሩድያም፣ አሽአሪያም፣ ኩላቢያም፣ ሱፍያም፣ ….. ኢኽዋንም፣ ተብሊግም፣ አህባሽም ሌላንም የምከተል ….. አይደለሁም ብል
“አላህ ሙስሊም ብሎ ነው የጠራን አትከፋፍሉን፡፡ መለየት አያስፈልገንም” የሚለኝ አውቆ አጥፊ ብቅ ይላል፡፡ ኡለማም አይደለም፡፡ ግን ሰለፊ ብሎ እራስን መጥራት አይቻልም ሲል አፉን ሞልቶ ይናገራል፡፡ በጣም የሚገርመው ሰዎች እራሳቸውን ተብሊጎች ነን፣ ኢኽዋን ነን፣ አሽአሪ ነን፣ ሱፊ ነን ሲሉ “አላህ ሙስሊም ብሎ ነው የጠራን አትከፋፍሉን” ብሎ ሲናገር አትሰሙትም፡፡
አላሁል ሙስተኣን አውቆ አጥፊዎች ጥፋታቸው ንብርብር ነው፡፡ ምክንያቱም ብዙ አላዋቂ ተከታያቸው አዋቂ ብሎ ይከተላቸዋልና፡፡
አሁንም እንላለን እኛ በአላህ ፍቃድ ሁሉንም የጥመት ቡድን አንቀበለም፡፡ የመጅሊስ ስልጣን የያዘውን አህባሽም ይሁን ያልያዘውን ኢኽዋን፡፡ እኛ የጥንት የጠዋቱን የሰለፉነ ሷሊሂንን መንገድ ነው የምንከተለው፡፡ ይህ ማለት እኛ ሙስሊሞች ነን ቁርኣንና ሀዲስን የጥንት የጠዋት የሆኑት ቀደምት መልካም አርአያዎቻችን በተረዱት መንገድ የምንረዳ፡፡ ከሰለፉነ ሷሊሂን በኋላ የመጡትን የትኛውንም አይነት ቡድኖች እና አስተሳሰቦች የጥመት ደረጃቸው ቢለያይም እንቃወማለን፣ አንቀበለም፡፡
ከሐቅ በኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ? የሐቋ መንገድ አንድና አንድ ብቻ ናት፡፡ እሷም ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እና ሰሃባዎቻቸው የነበሩባት፣ እነሱንም በእምነት የተከተሉት መንገድ ብቻና ብቻ ናት፡፡
የአላህ ሰላትና ሰላም በነብያት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሐቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ስለ ተውሒድ ማወቅ ስለ ሰላት እና ስለ ዘካ ከማወቅ በላይ አንገብጋቢ ነው፡፡ ስለ ሺርክ አደገኝነት ማወቅ ስለ ሶላትን ከሚያበላሸው ነገር እውቀት በላይ መታወቁ ግድ ይላል፡፡ ተውሒድ ፊቂሁል አክበር (ታላቁ ፊቂህ) ተብሏል፡፡ ተውሒድ ከሌለ ምንም ነገር የለም፡፡ ሁሉም ኢባዳዎች ሰላት፣ ዘካ፣ ፆም ተውሒዱ ለተስተካከለ ብቻና ብቻ ነው ጥቅም ያላቸው፡፡ መቀደም ያለበትን እና ትኩረት ሊሰጠው ለሚገባው ትኩረት እንስጥ፡፡
አላህ በተውሒድ ላይ አኑሮ በተውሒድ ላይ ይግደለን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
አላህ በተውሒድ ላይ አኑሮ በተውሒድ ላይ ይግደለን፡፡
https://t.me/SadatTextPosts
ኢኽዋኖቹ
"ደም ሲለግሱ " ፣ የታመመን ሲጠይቁ፣ ለተጎዳ
ገንዘብ "ሲረዱ" አንዳንዴም ሲዘሉ እና ጆተኒ ሲጫወቱ ፎቶ መነሳት! ማንሳት! ማሰራጨት!! አንዳንዴ የተቀባዩን ልብ በሚነካ መልኩ እሱንም አብረው ያስነሱታል— እነሱ እየሰጡ እሱ እየተቀበለ!!
እናቱን ሲዘይርም የተለመደው ካሜራ ፊት ለፊቱ ይደቀንና የተለመደውን ስራ ይሰራል! ዳዕዋም ላይ እንደዚሁ!!
ከዛም የናቱን ሐቅ የሚወጣ ጀግና! ቸር ፣ አዛኝ፣ "የገባውና ፈታ ያለ" ዳዒ ይባላል!
እንዲህ አይነቱ ስም በአፍንጫ ይውጣ!!
በመጨረሻማ፣ ያለ አቅማቸው ያለ እውቀታቸው "ተሰቅለው" ቀሩ!! ያለ ብቃት መሪ ሆነው ተሾሙ! በድፍረት በየ ርእሱ በማን አለብኝነት መዘባረቅን መንገዳቸው አድርገው ያዙ!! "አናውቅም " ለነሱ ባእድ ሆነ! ከሱም ጋር ተኮራረፉ! ያሻቸውን እንዳሻቸው ደሰኮሩ! ምስኪኑም በጭፍን ይከተላቸው ያዘ!! ተጎድተው ጎዱ!!
ከዛማ፣ የተጎዳን ሲረዳ ፣ በሽታን ሲጠይቅ ፣ እናቱን ሲዘይር ፎቶ የማይነሳውን ሁሉ ተከታዮቻቸው " አንተ ደግሞ ምን ሰርተህ ነው?!! " ይሉ ጀመር ተከታዮቻቸው። ፎቶ መነሳት ለመልካም ስራዎች መስፈርት እስኪመስል ድረስ ነገሩን አጦዙት ። ያሳዝናል ።
በ Muhammedsirage MuhammedNur Gidey
*******************************
በ Ibnu Munewor ሰው መስጠት እንዲለምድ እየሰጡ ፎቶ መነሳት፣ ሰው መዝለል እንዲለምድ እየዘለሉ ፎቶ መነሳት፣ ሰው እናቱን ማክበር እንዲለምድ እግር እየሳሙ ፎቶ መነሳት፣ ሰው ሐጅና ዑምራ እንዲለምድ የኢሕራም ልብስ ለብሶ ከዕባ አጠገብ ፎቶ መነሳት፣ ሰው ዱዓ እንዲለምድ እጆቹን አንስቶ ዱዓ እያደረጉ መነሳት፣ ሰው ቀርዷዊን እንዲወድ ከቀርዷዊ ጋር ፎቶ መነሳት፣ ሰው ፈገግታን እንዲለምድ ከካሜራ ፊት ፈገግ ማለት፣ …
ከዚያም ለዚህ ሁሉ "እዩኝ" ለነገሰበት አካሄድ አስፈላጊ ሲሆን ሶደቃን በግልፅ መስራት እንደሚቻል/ እንደሚበልጥ የሚጠቁመውን ማስረጀስ ማጣቀስ። ታወቀና ተሞተ
https://t.me/SadatTextPosts
"ደም ሲለግሱ " ፣ የታመመን ሲጠይቁ፣ ለተጎዳ
ገንዘብ "ሲረዱ" አንዳንዴም ሲዘሉ እና ጆተኒ ሲጫወቱ ፎቶ መነሳት! ማንሳት! ማሰራጨት!! አንዳንዴ የተቀባዩን ልብ በሚነካ መልኩ እሱንም አብረው ያስነሱታል— እነሱ እየሰጡ እሱ እየተቀበለ!!
እናቱን ሲዘይርም የተለመደው ካሜራ ፊት ለፊቱ ይደቀንና የተለመደውን ስራ ይሰራል! ዳዕዋም ላይ እንደዚሁ!!
ከዛም የናቱን ሐቅ የሚወጣ ጀግና! ቸር ፣ አዛኝ፣ "የገባውና ፈታ ያለ" ዳዒ ይባላል!
እንዲህ አይነቱ ስም በአፍንጫ ይውጣ!!
በመጨረሻማ፣ ያለ አቅማቸው ያለ እውቀታቸው "ተሰቅለው" ቀሩ!! ያለ ብቃት መሪ ሆነው ተሾሙ! በድፍረት በየ ርእሱ በማን አለብኝነት መዘባረቅን መንገዳቸው አድርገው ያዙ!! "አናውቅም " ለነሱ ባእድ ሆነ! ከሱም ጋር ተኮራረፉ! ያሻቸውን እንዳሻቸው ደሰኮሩ! ምስኪኑም በጭፍን ይከተላቸው ያዘ!! ተጎድተው ጎዱ!!
ከዛማ፣ የተጎዳን ሲረዳ ፣ በሽታን ሲጠይቅ ፣ እናቱን ሲዘይር ፎቶ የማይነሳውን ሁሉ ተከታዮቻቸው " አንተ ደግሞ ምን ሰርተህ ነው?!! " ይሉ ጀመር ተከታዮቻቸው። ፎቶ መነሳት ለመልካም ስራዎች መስፈርት እስኪመስል ድረስ ነገሩን አጦዙት ። ያሳዝናል ።
በ Muhammedsirage MuhammedNur Gidey
*******************************
በ Ibnu Munewor ሰው መስጠት እንዲለምድ እየሰጡ ፎቶ መነሳት፣ ሰው መዝለል እንዲለምድ እየዘለሉ ፎቶ መነሳት፣ ሰው እናቱን ማክበር እንዲለምድ እግር እየሳሙ ፎቶ መነሳት፣ ሰው ሐጅና ዑምራ እንዲለምድ የኢሕራም ልብስ ለብሶ ከዕባ አጠገብ ፎቶ መነሳት፣ ሰው ዱዓ እንዲለምድ እጆቹን አንስቶ ዱዓ እያደረጉ መነሳት፣ ሰው ቀርዷዊን እንዲወድ ከቀርዷዊ ጋር ፎቶ መነሳት፣ ሰው ፈገግታን እንዲለምድ ከካሜራ ፊት ፈገግ ማለት፣ …
ከዚያም ለዚህ ሁሉ "እዩኝ" ለነገሰበት አካሄድ አስፈላጊ ሲሆን ሶደቃን በግልፅ መስራት እንደሚቻል/ እንደሚበልጥ የሚጠቁመውን ማስረጀስ ማጣቀስ። ታወቀና ተሞተ
https://t.me/SadatTextPosts
ወፍ ከአምሳያዎቿ ጋር ታርፋለች (ዘመድ ከዘመዱ .....)
ያሲን ኑሩ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ኢኽዋኒ ዩሱፍ አልቀርዳዊ ጋር ምን ፈልጎ ነው አብሮት ፎቶ የሚነሳው?
ዩሱፍ አልቀርዳዊን ለማታውቁት የሚከተሉት ጥመቶችን የተሸከመ ሰው ነው፡፡
• የኩፍር ንግግሩ፡- የጁምዐ ሁለተኛ ኹጥባ ላይ የሚከተለውን ተናግሯል ‹‹ኹጥባዬን ጨርሼ ከመውረዴ በፊት ትንሽ ስለ እስራኤል ምርጫ መናገር እፈልጋለሁ፡፡ አረቡቹ በጠቅላላ ነዳህ ጲሪዝ ያሸንፋል ብለው ተስፋቸውን ጥለው ነበር፤ ነገር ግን ተሸነፈ፡፡ ከእስራኤል የምንወድላትም ይህንን ነው፡፡ የእኛም ሀገር እነደዚህች አገር እንድትሆን እንመኛለን እንፈልጋለን፡፡ በጥቂት ሰዎች አማካኝነት ሲመራ የነበረው ስልጣኑን አጥቷል፡፡ አገራችን ላይ እንደለመድነው 94% ወይንም 95% (ድምፅ) አይደለም ነገር ግን 99% (አዎን 99%፤ ምንድን ነው ይሄ?) አላህ ለሰው ልጆች እራሱን ተመራጭ አድርጎ ቢያቀርብ ይህንን ያህል ድምፅ አያገኝም ፡፡ይሄ (አረብ አገር ላይ የምናየው ምርጫ) ውሸት ማጭበርበር እና የመሳሰሉት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ እስራኤልን እሰየው እንላታለን››፡፡ ምድር በዚህ የኩፍር ንግግር አትሰነጠቅምን? ለሸይኽ ኢሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) ይህ ቃል በድምፅ ተከፍቶላቸው ከሰሙ በኋላ የሚከተለውን ተናገሩ ‹‹በአላህ እጠበቃለሁ፡፡ ይህ ሰው መቶበት ግድ ይለዋል፤ እምቢ ካለ እንደ ሙርተድ (ሀይማኖቱን እንደከዳ ሰው) ይገደል፡፡ ፍጡራንን ከፋጣሪ ስላስበለጠ፡፡ ተውበት ካደረገ አላህ የባሪያውን ወንጀል መሀሪ ነው፤ ካልሆነ ውላቱል አምር (የሙስሊም መንግስት) አንገቱን (በሰይፍ) ይቀንጥሰው፡፡››
• ‹‹ከይሁዳዎችን ጋር የእምነት ጦርነት የለንም የመሬት እንጂ፡፡ ካሃዲያንን ካሃዲያን ስለሆኑ አይደለም የምንዋጋቸው መሪታችንና ቤቶቻችንን ያላግባብ ስለቀሙን እንጂ›› (አራያህ መፅሄት ቁጥር 4696፣ 24 ሸዕባን 1995 ኢ.አ)፡፡ አላህ እና መልክተኛው ምን እንደሚሉ እንስማ፡፡ ይሁዳዎች ከሰዎች ሁሉ ከነሳራም ለአማኞች ጠላትነታቸው የበረታ ነው አለህም እንዲህ ይላል ‹‹ለአማኞች ከጠላትነት በኩል ዩሁዳንና ጣዖታዊያንን ታገኛለህ››ሱረቱል ማኢዳ
• ዘፈንና ሙዚቃን መፍቀዱ፤ እንዲያውም ጥሩ ነገር ነው ማለቱን ‹‹አል ሀራም ወል ሀላል›› ‹‹ፈትዋ ሙዐሲራ›› እና በመሳሰሉ መፀሃፎቹ መግለፁ፡፡ እራሱ እንደተናገረው ‹‹የፋይዛ አህመድ፤ ሻዲያ፤ ኡሙ ኩልሱም፤ ፊሩዝ እና የመሳሰሉትን ሴቶች ዘፈን መከታተል ይወድ እንደነበር ጠቅሷለል›› (አራያህ የሚባል የኳታር መፅሄት ቁጥር 5969 ቀን 19/ ጁማዱል ኡላ 1419 ሂጅሪ)፡፡ ዘፈን ሃራም ለመሆኑ የነብያችን አንድ ሀዲስ ሀቅን ለሚፈልግ ትበቃዋከች ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁንና) ከኔ ኡመት ሰዎች ይመጣሉ ለወንድ ልጅ ሀር ልብስን የሚፈቅዱ፤ መጠጥን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ›› ኢማሙ ቡኻሪ ዘግበውታል፡፡ የአላህ ባሪያዎች እንደው እናንተው ፍረዱት፡፡
ኡለማዐል ኢስላም ከሰሃባዎች ጀምሮ፤ አቡ ሀኒፋ፤ ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ ሻፊዕ፤ ኢማሙ አህመድ፤ ሙሀዲስ ቡኻሪ፤ ሙስሊም ሁሉም በአንድነት ዘፈንን ከልክለዋል፡፡
ኢማሙ ማሊክ እንዲህ ይላሉ ‹‹እኛ ጋር ዘፈን የሚያዳምጥ ፋሲቅ ነው›› ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስዑድ (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) እንዲህ ይላል ‹‹ዘፈን ማዳመጥ በቀልብ ኒፋቅን ያበቅላል ውሃ አዝርትን እንደሚያበቅል ሁሉ›› ፡፡ ቃዲ ኢያድ የተባሉ የማሊክ መዝሃብ ተከታይ ታላቅ አሊም ዘፈን ሀራም ለመሆኑ ኢጅማዕ ጠቅሰዋል፡፡
የሙዚቃ መሳሪያን አስመልክቶ ኢማሙ አህመድና አቡዳውድ የዘገቡት ሰሂህ ሀዲስ እንጨምር፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁን) ‹‹አላህ መጠጥን፤ ቁማርን፤ ከበሮ መምታትን ሀራም አደረገ›› ብለዋል፡፡
• የካቶሊኩ ፓፓስ በሞተ ጊዜ ‹‹አላህ ይማረው ማለቱ››፡፡ አላህ ግን መልክተኛውንም ሆነ አማኞችን ለነዛ በኩፍር ላይ ለሞቱ ሰዎች ምህረትን እንዳይጠይቁ አዟል፡፡
• አረቡ አለም ላይ የተነሳውን የስንት ሙስሊሞች ህይወት የጠፋበትን፣ አገር ጥለው የተሰደዱበትን፣ የጠላት መጫወቻ የሆኑበትን፣ ንብረታቸው የተዘረፈበትን ፈተና ቢንዚል በማርከፍከፍ ፊትና ሲቀሰቅስ የነበረ ሰው ነው፡፡
ዩሱፍ አልቀርዳዊ ይህንን እና ብዙ መሰል ከባባድ ስህተቶች አሉበት፡፡
የዩሱፍ አልቀርዳዊን አጥማሚነት ያላወቃችሁ ወንድም እና እህቶች ተጠንቀቁት፣ ወደ ተውሂድ ሳይሆን ወደ ፖለቲካ እና ወደ ጥመት የሚጣራ የፊትና ሰው ነው፡፡ አላህ ከጠሞ አጥማሚዎች ይጠብቀን፡፡
ያሲን ኑሩ ከዚህ በፊትም እንደተናገርነው ወደ ትክክለኛው መንገድ የሚጣራ ሰው አይደለም፡፡ ሙስሊሞች ከሱ ሊጠነቀቁ ይገባል፡፡ ‹‹የተውሂድ አድማስ›› በተሰኘው መፀሀፉም ላይ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ፣ ሰይድ ቁጡብና ሌሎችም መንገድ የሳቱ ሰዎችን እንደ ጥሩ አድርጎ ለኢትዬጵያ ሙስሊም ያስተዋወቀ ሰው ነው፡፡ ያሲን ኑሩና ጓደኞቹ ያሉበትን የተሳሳተ መንገድ ትተው ወደ አላህ ተመልሰው የጥንት የጠዋቷን መንገድ መከተል ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ እስኪሆን ድረስ ግን የኢትዬጵያ ሙስሊም ከነሱ እራሱን፣ ቤተሰቦቹን ያስጠነቅቅ ዘንድ እመክራለሁ፡፡ እንደሜታወቀው ሃቅ በሰዎች አይለካም፣ ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፡፡
እዚህ ጋር አንዳንድ ወንድሞች የዩሱፍ አል-ቀርዳዊን ስሀተት ተረድተናል ግን ለያሲን ኑሩ ለምን በድብቅ አትመክረውም ይሉ ይሆናል፡፡ መልሱም እሱ ይህን ፎቶ እንደትልቅ ነገር ሲነሳ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ጋር ብሎም ለኢትዬጵያ ሙስሊም በገሃድ እያስተዋወቀው ይህን ግለሰብ እኔ ለምንድን ነው በድብቅ የምመክረው?
እንዲህ በአደባባይ የወጣን ጥመት ማጋለጥ ላይ ሰውየውን በድብቅ መምከር የሚባል መስፈርት የለም፡፡
ያሲን ኑሩ የዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ስህተቶች ተዘርዝረውለት ሲያበቁ በአደባባይ ሚድያን ተጠቅሞ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ጥመት ላይ እንደሆነ እና እሱም ቀርዳዊን ለኢትዬጵያ ሙስሊም በማስተዋወቁ ለአላህ ተውበት በማድረግ ለህዝቡ ደግሞ ከስህተቱ በመመለስ ሃቁን ግልፅ ሊያደርግ ግድ ይለዋል፡፡ ይህን ሳያደርግ ለቀርዳዊ ወግኖ ጥፋቱን ሸፍኖለት አስተዋውቀዋለሁ ቢል ከራሱ ጀምሮ ባጠመማቸው ሰዎች ልክ ወንጀሉን ይሸከማል፡፡
እኛ ደግሞ እውነት እራሳችንንና ኡማውን ከጥመት ለመጠበቅ ከሆነ ወደ ጥመት የሚጣሩ ሰዎች መጋለጣቸው ሊያሳስበን አይገባም፡፡ እኛ ዘንድ ከምንምና ከማንም በላይ ተወዳጅ ሊሆን የሚገባው ሃቅ ነው፡፡
አላህ ሆይ ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንከተለውም አድርገን፣ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በነብየት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
1) ቀርዳዊ ሙዚቃን ሀላል ያደረገበት ።
https://youtu.be/UnOaiYvKv3s
https://youtu.be/F91XFPHnCLg
2) ቀርዳዊ ሴት መጨበጥን ሀላል ያደረገበት
https://youtu.be/0OW4Y5UXRXs
3) ሪባን ( ወለድን ) ሀላል ያደረገበት
https://youtu.be/sfn5GiZ9s8E
4) ሂጃብ ማውለቅን የፈቀደበት
https://youtu.be/0Y5sJ6HfAWo
5) ከሸሪአ ህግ ይልቅ የፖለቲካ ህግ ይሻላል ብሎ የከፈረበት ንግግር
https://youtu.be/jM01nmeoc6I
6) አላህን የተሳደበበትና ኡለማዎች የፈረዱበት ፍርድ
https://youtu.be/Q6jKlgiOpPM
7) የአለማችን ስመ ጥርና ታላላቅ ኡለማዎች ከቀርዳዊ ያስጠነቀቁበት ሙሉ ዝርዝር መረጃ ።
ያሲን ኑሩ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ኢኽዋኒ ዩሱፍ አልቀርዳዊ ጋር ምን ፈልጎ ነው አብሮት ፎቶ የሚነሳው?
ዩሱፍ አልቀርዳዊን ለማታውቁት የሚከተሉት ጥመቶችን የተሸከመ ሰው ነው፡፡
• የኩፍር ንግግሩ፡- የጁምዐ ሁለተኛ ኹጥባ ላይ የሚከተለውን ተናግሯል ‹‹ኹጥባዬን ጨርሼ ከመውረዴ በፊት ትንሽ ስለ እስራኤል ምርጫ መናገር እፈልጋለሁ፡፡ አረቡቹ በጠቅላላ ነዳህ ጲሪዝ ያሸንፋል ብለው ተስፋቸውን ጥለው ነበር፤ ነገር ግን ተሸነፈ፡፡ ከእስራኤል የምንወድላትም ይህንን ነው፡፡ የእኛም ሀገር እነደዚህች አገር እንድትሆን እንመኛለን እንፈልጋለን፡፡ በጥቂት ሰዎች አማካኝነት ሲመራ የነበረው ስልጣኑን አጥቷል፡፡ አገራችን ላይ እንደለመድነው 94% ወይንም 95% (ድምፅ) አይደለም ነገር ግን 99% (አዎን 99%፤ ምንድን ነው ይሄ?) አላህ ለሰው ልጆች እራሱን ተመራጭ አድርጎ ቢያቀርብ ይህንን ያህል ድምፅ አያገኝም ፡፡ይሄ (አረብ አገር ላይ የምናየው ምርጫ) ውሸት ማጭበርበር እና የመሳሰሉት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ እስራኤልን እሰየው እንላታለን››፡፡ ምድር በዚህ የኩፍር ንግግር አትሰነጠቅምን? ለሸይኽ ኢሰይሚን (አላህ ይዘንላቸውና) ይህ ቃል በድምፅ ተከፍቶላቸው ከሰሙ በኋላ የሚከተለውን ተናገሩ ‹‹በአላህ እጠበቃለሁ፡፡ ይህ ሰው መቶበት ግድ ይለዋል፤ እምቢ ካለ እንደ ሙርተድ (ሀይማኖቱን እንደከዳ ሰው) ይገደል፡፡ ፍጡራንን ከፋጣሪ ስላስበለጠ፡፡ ተውበት ካደረገ አላህ የባሪያውን ወንጀል መሀሪ ነው፤ ካልሆነ ውላቱል አምር (የሙስሊም መንግስት) አንገቱን (በሰይፍ) ይቀንጥሰው፡፡››
• ‹‹ከይሁዳዎችን ጋር የእምነት ጦርነት የለንም የመሬት እንጂ፡፡ ካሃዲያንን ካሃዲያን ስለሆኑ አይደለም የምንዋጋቸው መሪታችንና ቤቶቻችንን ያላግባብ ስለቀሙን እንጂ›› (አራያህ መፅሄት ቁጥር 4696፣ 24 ሸዕባን 1995 ኢ.አ)፡፡ አላህ እና መልክተኛው ምን እንደሚሉ እንስማ፡፡ ይሁዳዎች ከሰዎች ሁሉ ከነሳራም ለአማኞች ጠላትነታቸው የበረታ ነው አለህም እንዲህ ይላል ‹‹ለአማኞች ከጠላትነት በኩል ዩሁዳንና ጣዖታዊያንን ታገኛለህ››ሱረቱል ማኢዳ
• ዘፈንና ሙዚቃን መፍቀዱ፤ እንዲያውም ጥሩ ነገር ነው ማለቱን ‹‹አል ሀራም ወል ሀላል›› ‹‹ፈትዋ ሙዐሲራ›› እና በመሳሰሉ መፀሃፎቹ መግለፁ፡፡ እራሱ እንደተናገረው ‹‹የፋይዛ አህመድ፤ ሻዲያ፤ ኡሙ ኩልሱም፤ ፊሩዝ እና የመሳሰሉትን ሴቶች ዘፈን መከታተል ይወድ እንደነበር ጠቅሷለል›› (አራያህ የሚባል የኳታር መፅሄት ቁጥር 5969 ቀን 19/ ጁማዱል ኡላ 1419 ሂጅሪ)፡፡ ዘፈን ሃራም ለመሆኑ የነብያችን አንድ ሀዲስ ሀቅን ለሚፈልግ ትበቃዋከች ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁንና) ከኔ ኡመት ሰዎች ይመጣሉ ለወንድ ልጅ ሀር ልብስን የሚፈቅዱ፤ መጠጥን እና የሙዚቃ መሳሪያን የሚፈቅዱ›› ኢማሙ ቡኻሪ ዘግበውታል፡፡ የአላህ ባሪያዎች እንደው እናንተው ፍረዱት፡፡
ኡለማዐል ኢስላም ከሰሃባዎች ጀምሮ፤ አቡ ሀኒፋ፤ ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ ሻፊዕ፤ ኢማሙ አህመድ፤ ሙሀዲስ ቡኻሪ፤ ሙስሊም ሁሉም በአንድነት ዘፈንን ከልክለዋል፡፡
ኢማሙ ማሊክ እንዲህ ይላሉ ‹‹እኛ ጋር ዘፈን የሚያዳምጥ ፋሲቅ ነው›› ታላቁ ሰሃባ አብደላህ ኢብን መስዑድ (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) እንዲህ ይላል ‹‹ዘፈን ማዳመጥ በቀልብ ኒፋቅን ያበቅላል ውሃ አዝርትን እንደሚያበቅል ሁሉ›› ፡፡ ቃዲ ኢያድ የተባሉ የማሊክ መዝሃብ ተከታይ ታላቅ አሊም ዘፈን ሀራም ለመሆኑ ኢጅማዕ ጠቅሰዋል፡፡
የሙዚቃ መሳሪያን አስመልክቶ ኢማሙ አህመድና አቡዳውድ የዘገቡት ሰሂህ ሀዲስ እንጨምር፡፡ የአላህ መልክተኛ (ሰላትና ሰላም በርሳቸው ላይ ይሁን) ‹‹አላህ መጠጥን፤ ቁማርን፤ ከበሮ መምታትን ሀራም አደረገ›› ብለዋል፡፡
• የካቶሊኩ ፓፓስ በሞተ ጊዜ ‹‹አላህ ይማረው ማለቱ››፡፡ አላህ ግን መልክተኛውንም ሆነ አማኞችን ለነዛ በኩፍር ላይ ለሞቱ ሰዎች ምህረትን እንዳይጠይቁ አዟል፡፡
• አረቡ አለም ላይ የተነሳውን የስንት ሙስሊሞች ህይወት የጠፋበትን፣ አገር ጥለው የተሰደዱበትን፣ የጠላት መጫወቻ የሆኑበትን፣ ንብረታቸው የተዘረፈበትን ፈተና ቢንዚል በማርከፍከፍ ፊትና ሲቀሰቅስ የነበረ ሰው ነው፡፡
ዩሱፍ አልቀርዳዊ ይህንን እና ብዙ መሰል ከባባድ ስህተቶች አሉበት፡፡
የዩሱፍ አልቀርዳዊን አጥማሚነት ያላወቃችሁ ወንድም እና እህቶች ተጠንቀቁት፣ ወደ ተውሂድ ሳይሆን ወደ ፖለቲካ እና ወደ ጥመት የሚጣራ የፊትና ሰው ነው፡፡ አላህ ከጠሞ አጥማሚዎች ይጠብቀን፡፡
ያሲን ኑሩ ከዚህ በፊትም እንደተናገርነው ወደ ትክክለኛው መንገድ የሚጣራ ሰው አይደለም፡፡ ሙስሊሞች ከሱ ሊጠነቀቁ ይገባል፡፡ ‹‹የተውሂድ አድማስ›› በተሰኘው መፀሀፉም ላይ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ፣ ሰይድ ቁጡብና ሌሎችም መንገድ የሳቱ ሰዎችን እንደ ጥሩ አድርጎ ለኢትዬጵያ ሙስሊም ያስተዋወቀ ሰው ነው፡፡ ያሲን ኑሩና ጓደኞቹ ያሉበትን የተሳሳተ መንገድ ትተው ወደ አላህ ተመልሰው የጥንት የጠዋቷን መንገድ መከተል ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ እስኪሆን ድረስ ግን የኢትዬጵያ ሙስሊም ከነሱ እራሱን፣ ቤተሰቦቹን ያስጠነቅቅ ዘንድ እመክራለሁ፡፡ እንደሜታወቀው ሃቅ በሰዎች አይለካም፣ ሰዎች በሃቅ ይለካሉ እንጂ፡፡
እዚህ ጋር አንዳንድ ወንድሞች የዩሱፍ አል-ቀርዳዊን ስሀተት ተረድተናል ግን ለያሲን ኑሩ ለምን በድብቅ አትመክረውም ይሉ ይሆናል፡፡ መልሱም እሱ ይህን ፎቶ እንደትልቅ ነገር ሲነሳ ከዚህ ጠሞ አጥማሚ ጋር ብሎም ለኢትዬጵያ ሙስሊም በገሃድ እያስተዋወቀው ይህን ግለሰብ እኔ ለምንድን ነው በድብቅ የምመክረው?
እንዲህ በአደባባይ የወጣን ጥመት ማጋለጥ ላይ ሰውየውን በድብቅ መምከር የሚባል መስፈርት የለም፡፡
ያሲን ኑሩ የዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ስህተቶች ተዘርዝረውለት ሲያበቁ በአደባባይ ሚድያን ተጠቅሞ ዩሱፍ አል-ቀርዳዊ ጥመት ላይ እንደሆነ እና እሱም ቀርዳዊን ለኢትዬጵያ ሙስሊም በማስተዋወቁ ለአላህ ተውበት በማድረግ ለህዝቡ ደግሞ ከስህተቱ በመመለስ ሃቁን ግልፅ ሊያደርግ ግድ ይለዋል፡፡ ይህን ሳያደርግ ለቀርዳዊ ወግኖ ጥፋቱን ሸፍኖለት አስተዋውቀዋለሁ ቢል ከራሱ ጀምሮ ባጠመማቸው ሰዎች ልክ ወንጀሉን ይሸከማል፡፡
እኛ ደግሞ እውነት እራሳችንንና ኡማውን ከጥመት ለመጠበቅ ከሆነ ወደ ጥመት የሚጣሩ ሰዎች መጋለጣቸው ሊያሳስበን አይገባም፡፡ እኛ ዘንድ ከምንምና ከማንም በላይ ተወዳጅ ሊሆን የሚገባው ሃቅ ነው፡፡
አላህ ሆይ ሃቅን በሃቅነቱ አሳየን የምንከተለውም አድርገን፣ ባጢልን በባጢልነቱ አሳየን የምንርቀውም አድርገን፡፡ የአላህ ሰላትና ሰላም በነብየት ሁሉ መደምደሚያ፣ በባለቤቶቻቸው፣ በባልደረባዎቻቸውና ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
1) ቀርዳዊ ሙዚቃን ሀላል ያደረገበት ።
https://youtu.be/UnOaiYvKv3s
https://youtu.be/F91XFPHnCLg
2) ቀርዳዊ ሴት መጨበጥን ሀላል ያደረገበት
https://youtu.be/0OW4Y5UXRXs
3) ሪባን ( ወለድን ) ሀላል ያደረገበት
https://youtu.be/sfn5GiZ9s8E
4) ሂጃብ ማውለቅን የፈቀደበት
https://youtu.be/0Y5sJ6HfAWo
5) ከሸሪአ ህግ ይልቅ የፖለቲካ ህግ ይሻላል ብሎ የከፈረበት ንግግር
https://youtu.be/jM01nmeoc6I
6) አላህን የተሳደበበትና ኡለማዎች የፈረዱበት ፍርድ
https://youtu.be/Q6jKlgiOpPM
7) የአለማችን ስመ ጥርና ታላላቅ ኡለማዎች ከቀርዳዊ ያስጠነቀቁበት ሙሉ ዝርዝር መረጃ ።
YouTube
القرضاوي يجيز الغناء
"القرضاوي يجيز الغناء بضوابط "الغناء الشرعي" وهو يسمع أغنية فايزة أحمد "ست الحبايب يا حبيبة
አላህ እንዲህ ይላል
قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍ قَدِيرٌ
(ሙሐመድ ሆይ!) በል፡- «የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታዋርዳለህ፡፡ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ (በችሎታህ) ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና፡፡»
https://t.me/SadatTextPosts
قُلِ ٱللَّهُمَّ مَٰلِكَ ٱلْمُلْكِ تُؤْتِى ٱلْمُلْكَ مَن تَشَآءُ وَتَنزِعُ ٱلْمُلْكَ مِمَّن تَشَآءُ وَتُعِزُّ مَن تَشَآءُ وَتُذِلُّ مَن تَشَآءُ ۖ بِيَدِكَ ٱلْخَيْرُ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍ قَدِيرٌ
(ሙሐመድ ሆይ!) በል፡- «የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታዋርዳለህ፡፡ መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ (በችሎታህ) ነው፤ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና፡፡»
https://t.me/SadatTextPosts