ነጃሺን መዘየር ለሀጅ ስርኣት ግዴታም፣ ሱናም፣ የተወደደም አይደለም፡፡ በል እንዲያውም ሙሉ በሆነው ኢስላም ላይ የተፈፀመ ደባ ፈጠራ ነው፡፡ ኢስላም ሙሉ ነው ምንም ጭማሪ አይፈልግም፡፡ ወደ አገራችን ኢትዬጵያ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ባልደረባዎች ሁለት ጊዜ ተሰደውባት ነበር፡፡ ከዛም በኋላ የነበሩ መልካም ሙሉውን ኢስላም ተከታዬች ሀጅ ሲሄዱ በነጃሺ ቀብር ዚያራ በኩል ብለው አያውቁም፡፡ ምክንያቱም ዲን ማለት እኛ መልካም ያልነውን ተግባር መተግበር ሳይሆን ኢስላም ያዘዘንን ብቻ ስለሆነ ነው፡፡
አደለም የነጃሺን ቀብር የነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀብር ይሁን መስጂድ መዘየር እንኳን የሀጅ ስርኣት ውስጥ አልተደነገገም፡፡
ይህ ሲባል “ቀብር ዚያራ ልትከለክሉን ነው ወይ” የሚሉም አይጠፉም፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀብር ዘይሩ አሉ እንጂ ለይታችሁ የነጃሺ የአብሬት የኑር ሁሴን አላሉም፡፡ እንዲያውም እንዲህ አይነቱ ጉዞ ወደ ሺርክ የሚመራ መንገድ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀብራቸው ጣኦት ተደርጎ እንዳይያዝ አላህን ለምነዋል፡፡ ሞት አፋፍ ላይ ሆነው የመፀሀፍቱ ባለቤቶች የነብዬቻቸውን መቃብሮች መስጂድ አድርገው በመያዛቸው ተራግመዋል፡፡ ይህን ሞት አፋፍ ላይ ሆነው መድረጋቸው የሳቸው ቀብር እንዲሁ (እንዳይመለክ) ማስጠንቀቃቸው ነው፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከሶስት መስጂዶች ውጭ ጓዝ ተጠቅለሎ ለአምልኮ እንደይኬድ ከልክለዋል፡፡ መስጂዶቹም አንደኛው ሀረም መካ፣ ሁለተኛው የሳቸው መስጂድ መዲና፣ ሶስተኛው መስጂደል አቅሳ ቁድስ ውስጥ የሚገኙት ናቸው፡፡
ከዚህ ውጭ ነጃሺ፣ ኑር ሁሴን፣ አብሬት፣ ቃጥባሬ፣ አሊ ጎንደር፣ ዳና፣ ቦረና….. እያሉ ጓዝን ጠቅልሎ ጉዞ የለም፡፡
መልካም የተባለውን ሁሉ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ጠቁመዋል፡፡ ከሀቅ በኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ?
አላህን እንፍራ፡፡
አደለም የነጃሺን ቀብር የነብዩን (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀብር ይሁን መስጂድ መዘየር እንኳን የሀጅ ስርኣት ውስጥ አልተደነገገም፡፡
ይህ ሲባል “ቀብር ዚያራ ልትከለክሉን ነው ወይ” የሚሉም አይጠፉም፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀብር ዘይሩ አሉ እንጂ ለይታችሁ የነጃሺ የአብሬት የኑር ሁሴን አላሉም፡፡ እንዲያውም እንዲህ አይነቱ ጉዞ ወደ ሺርክ የሚመራ መንገድ ነው፡፡ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ቀብራቸው ጣኦት ተደርጎ እንዳይያዝ አላህን ለምነዋል፡፡ ሞት አፋፍ ላይ ሆነው የመፀሀፍቱ ባለቤቶች የነብዬቻቸውን መቃብሮች መስጂድ አድርገው በመያዛቸው ተራግመዋል፡፡ ይህን ሞት አፋፍ ላይ ሆነው መድረጋቸው የሳቸው ቀብር እንዲሁ (እንዳይመለክ) ማስጠንቀቃቸው ነው፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ከሶስት መስጂዶች ውጭ ጓዝ ተጠቅለሎ ለአምልኮ እንደይኬድ ከልክለዋል፡፡ መስጂዶቹም አንደኛው ሀረም መካ፣ ሁለተኛው የሳቸው መስጂድ መዲና፣ ሶስተኛው መስጂደል አቅሳ ቁድስ ውስጥ የሚገኙት ናቸው፡፡
ከዚህ ውጭ ነጃሺ፣ ኑር ሁሴን፣ አብሬት፣ ቃጥባሬ፣ አሊ ጎንደር፣ ዳና፣ ቦረና….. እያሉ ጓዝን ጠቅልሎ ጉዞ የለም፡፡
መልካም የተባለውን ሁሉ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ጠቁመዋል፡፡ ከሀቅ በኋላ ጥመት እንጂ ምን አለ?
አላህን እንፍራ፡፡
የሚከተለውን ላለ ወንድም የተሰጠ መልስ
‹‹በማህበራዊ ድረ ገፅ ብቻ ተውሂድ ተውሂድ እያላችሁ የናንተን ሀሳብ ያልተቀበለን ሁሉ እያከፈራችሁ ያዙኝ ልቀቁኝ ከምትሉ ለምን ወረድ ብላችሁ: በሽርክና በባዕድ አምልኮ ተዘፍቆ ያለውን የገጠሩን ማህበረሰብ አትደርሱለትም ለምን በተግባር የተውሂድ ሰው መሆናችሁን አታሳዩም???
ነው የገጠሩ ማህበረሰብ ወደ Facebook: whatsapp: Twitter ይምጣላችሁ?››
ሱብሃነላህ እውነት እስቲ እንነጋገር
1) ‹‹የናንተን ሀሳብ ያልተቀበለን ሁሉ እያከፈራችሁ›› ይላል ፀሃፊው፡፡ እውነት ማን ነው ተክፊሩ፡፡ የነሱን ሀሳብ ያልተቀበለን ሁሉ ‹‹የዩሁዳ ቅጥረኛ፤ የሙስሊሙ አንድነት የማያሳስባቸው፤ በቅድሚያ ለተውሂድ ሽፋን የሚበታትኑ….›› እና ሌሎችንም የሚለው ማን ነው???
እኛ ሀሳባችንን ተቀበል ሳይሆን ያልነው አላህ ይቀደም ያለበትን፤ ነብያት፤ የነብያት ወራሾች አስቀድመው የጀመሩበትን ተውሂድ እኛም ሁላችንም ቅድሚያ እንስጠው ነው ያልነው፡፡ አላህ ቅድሚያ ለሰጠው ያልሰጠ ወዴት መሄድ እንዳለበት እና ምን እንደሚያጋጥመው ጠንቅቆ አያውቅም፡፡ የአብዬን ወደ እምዬ አይሁን ነገሩ፡፡
2) ‹‹ለምን ወረድ ብላችሁ: በሽርክና በባዕድ አምልኮ ተዘፍቆ ያለውን የገጠሩን ማህበረሰብ አትደርሱለትም ለምን በተግባር የተውሂድ ሰው መሆናችሁን አታሳዩም???›› ብሏል ፀሃፊው፡፡
አልሃምዱሊላህ አገራችን ውስጥ ሽርክ እንዳለ በፅሁፉ ስላመነልን፡፡
ጥቂት መልሶች
2.1) ሽርክ፤ በዐድ አምልኮ፤ ቢድዐ ችግር ላለበት ሰው የመጀመሪያ የሚሰጠው መድሃኒት ከምንም ነገር በፊት የሚቀደመው ምንድን ነው እባክህ ንገረን???
መልሱም ተውሂድ እና ሱና ነው፡፡ ታድያ ይሄ ከሆነ እውነታው
2.2) አንተ ሽርክ እና በዐድ አምልኮ በሰፊው መንሰራፋቱን በተለይ በገጠሩ ህዝብ ከተረዳህ ለምን አንተ አትሰራውም???
የማይሰሩትን መናገርስ ምን የሚሉት ነው??? የነገሩን መግዘፍ እና ከባድነት በቁጥራዊ አሃዝ እናውራው
የኢጵዬጵያ ሙስሊም ከ 40 ሚሊዬን በላይ ነው ብንል ከዚህ አሃዝ ውስጥ 80% በላይ የኢትዬጵያ ሙስሊም የገጠር እና ክፍለ ሃገር ነዋሪ ነው፡፡ ታድያ ምን አስጨከናችሁ አብሮነታችሁን እና አንድነታችሁን በብዙ ነገሮች የምትገልፁለትን ማህበረሰብ ዘላለም አለሙን እሳት ውስጥ በሚገባበት ጉዳይ ሳታብራሩለት ወደ ኋላ ማለታችሁ፡፡ ከምንም ነገር በላይ ለተውሀዱ ቅድሚያ ሰጥታችሁ ከእሳት እንዲጠበቅ አለማድረጋችሁ???
ሱብሃነላህ ይህ ነው እዝነት??? ይህ ነው አንድነት??? በራስህ አንደበት ሽርክ እንዳለ እየተናገርክ ወደ ሌላ አርስት ትጠራቸዋለህ??? አላህ የእውነት የምንዋደድ እና የምንተዛዘን ያድርገን፡፡
2.3) ወይ ኢትዬጵያ አትኖርም ወይ ኢትዬጵያ ብትኖርም በደንብ የማህበረሰቡን ተጨባጭ ሁኔታ አላወቅም፡፡ ምክንያቱም
- የአብሬት መውሊድ ብለው የሽርክ ገሳንገስ ተቋድሰው የሚመጡት ከአዲስ አበባ የኢትዬጵያ ዋና ከተማ የሚጓዙ ሰዎች ናቸው፡፡ አውቶብስ ተራ መኪናዎች ‹‹አብሬት አብሬት›› እያሉ የሚጠሩት እዚሁ አዲስ አበባ ላይ ነው፡፡ አዳዲስ የቤት መኪናዎች ጉዞዋቸውን ወደ አብሬት የሚያደርጉት ከዚሁ ከአዲስ አበባ ከዋና ከተማ ነው፡፡ የድሮ እንዳይመስልህ እንደዘንድሮም ሆኖ አያውቅም፡፡
- ለቀብር የሚሰገድበትን የቃጥባሬ መውሊድ ከዚሁ ከአዲስ አበባ ነው ሰዎች ጓዛቸውን ጠቅልለው የሚሄዱት፡፡ ያውም ልብ ካልክ እና አዲስ አበባ ካለህ ‹‹የቃጥባሬ ኮፍያ›› እየተባለ ሰዎች እያሰራጩት እና እያስፋፉት ይገኛሉ፡፡
- የሽርክ እና የአስፀያፊ ተግባር የሚፈፀምበት አልከሶ ድረስ ሰዎች ከዚህ ከአዲስ አበባ ተነስተው ነው የሚሄዱት፡፡
- ታዋቂው አገር ያጠፋው መንገድ የታደሰለት የኑር ሁሴን ቀብር ከኢትዬጵያ በጠቅላላ የሚኬደው የሽርክ አይነታዎች፤ ጠዋፍ ለኑር ሁሴን ቀብር ድረስ የሚደረገው እዚሁ ኢትዮጵያ ነው፡፡
- ዳንግላ እየተባለ ከአዲስ አበባ እጥፍ ታሪፍ የሚኬድለት የሽርክ እና መጥፎ ነገሮች መጠራቀሚያ መውሊድ ከአዲስ አበባ ነው ተጓዦች የሚሄዱለት፡፡ በነገራችን ላይ ወደ ዳንግላ ከሚሄዱ የአዲስ አበባ ወጣቶች መካከል የነጋዴ ልጆች እንግሊዝኛ ቋንቋ አቀላጥፈው መናገር የሚችሉ፡፡ አሉ የሚባሉ ስማርት ዲቫይሶችን ከማንም በላይ የሚጠቀሙ ናቸው፡፡
- ታድያ ሽርክን ለከተማ ሰው እና ለገጠር ሰው ብሎ መከፋፈሉ ምን አመጣው???
- እውነት የሽርክ ጉዳይ እንዲህ ለገጠር ሰው ብቻ የሚያሰጋ ነው???
አላህ ፍፁም ወዳጅ አድርጎ የያዘው ኢብራሂም (አለይሂ ሰላም) ‹‹ጌታዬ ሆይ! እኔን እና ልጆቼን ጣዖት ከማምለክ ጠብቀኝ›› ነበር ያለው፡፡ የነብያት ሁሉ አባት ከመሆኑ ጋር፤ ልጆቹ ሁሉ ነብይ ከመሆናቸው ጋር፡፡ አላህ ያስረዳን፡፡
- ጀማ ንጉስ፤ ደግዬ፤ ቦረና እየተባለ የሚጠራው ሽርክ እና ቢድዐ ላይ ከአዲስ አበባ ስንቶች ነው የሚጓዙት???
- ስለ አዲስ አበባም ልውሰድህ መሃል አዲስ አበባ ላይ
- ጉለሌ እስላም መቃብር ‹‹ሸህ ሀሰን በቱል›› የሚባል ስንቶች የሚነጉዱበት የሚመለክ ቀብር አለ፡፡
- መሳለሚያ፤ ቢስ መብራት፤ እናም በጣም ቁጥር ስፍር የሌላቸው ከተማችን ላይ የተንሰራፉ እራሳቸውን ‹‹ዱዓ አድራጊ›› ተብለው የሚጠሩ እነሱ ግን በተግባር ‹‹ጠንቋይ›› የሆኑ ሞልተዋል፡፡
- ሌላው ከተማችን ላይ የተንሰራፋውን በየ ዩኒቨርስቲው የተስፋፋውን ‹‹የሲህር (ድግምት)›› ስራ የተመለከተ ይህ ተግባር ከሽርክ ጋር ተዛማጅነት እንዳለው ማንም የሚያውቀው ነው፡፡
2.4) አልሃምዱሊላህ አላህ ይቀበል ወንድም እና እህቶች ክፍለ ሀገር ድረስም ሄደው ዳእዋ ያደርጋሉ፡፡ ክፍለ ሃገር ድረስ ማስተማር ላልከው፡፡ እንደሚታወቀው የሽርክ መንሰራፋት ብዙ ዳእዋ አድራጊዎችን ይፈልጋል ለዚህ ጉዳይ፡፡
2.5) ለምን እናንተ የእውነት ለኡማው አዝናችሁ ተንቀልቃይ እስት ውስጥ ዘውታሪ የሚያደርገውን የሽርክ ተግባር ፀሃፊው እንዳለ እንዳመንከው በተግባር ከምንም ነገር በፊት ‹‹ወንድማማችነት›› እና ሌሎችም አርስቶች በፊት የእውነት አንድ እና ወንድማማች የሚያደርገንን አርስት፤ በጠላት ላይ የበላይ የሚያደርገንን፤ ከመከራ መውጫ የሆነንን ተውሂድ አታስተምሩም??? ባትችሉ ሰው ሲያስተምር ለምን መንገድ ትዘጋላችሁ፡፡
በተለይ እኛ አሁን ከናንተ እያየን ያለነው የአላህ ተውሂድ ላይ ስታላግጡ ነው፡፡ እንዲህም እያላችሁ
‹‹ተው እና ሂድ››፤ ‹‹ተው! ሂድ!››፤ ‹‹ቅድሚያ ለእግረኛ›› እውነት ይህ አካሄዳችሁ የት ያደርሳችኋል??? አላሀን አትፈሩትም??? እንዲህ እያላገጣችሁ ዲኑ ላይ ለዲን ቆመናል ስትሉ አታፍሩም፤ አትፈሩም??? ሱብሃነላህ፡፡
3)እንዲህም ብሏል ፀሃፊው ‹‹ነው የገጠሩ ማህበረሰብ ወደ Facebook: whatsapp: Twitter ይምጣላችሁ?››፡፡
እናንተ ማንኛውንም መልክት ለህዝብ ስታስተላልፉ ምንን ተጠቅማችሁ ነው??? ያው የታወቀውን Facebook: whatsapp: Twitter ራድዬ ጣቢያዎ፤ በራሪ ወረቀቶች አይደል?
ታድያ ይሄ ከሆነ እውነታው
‹‹በማህበራዊ ድረ ገፅ ብቻ ተውሂድ ተውሂድ እያላችሁ የናንተን ሀሳብ ያልተቀበለን ሁሉ እያከፈራችሁ ያዙኝ ልቀቁኝ ከምትሉ ለምን ወረድ ብላችሁ: በሽርክና በባዕድ አምልኮ ተዘፍቆ ያለውን የገጠሩን ማህበረሰብ አትደርሱለትም ለምን በተግባር የተውሂድ ሰው መሆናችሁን አታሳዩም???
ነው የገጠሩ ማህበረሰብ ወደ Facebook: whatsapp: Twitter ይምጣላችሁ?››
ሱብሃነላህ እውነት እስቲ እንነጋገር
1) ‹‹የናንተን ሀሳብ ያልተቀበለን ሁሉ እያከፈራችሁ›› ይላል ፀሃፊው፡፡ እውነት ማን ነው ተክፊሩ፡፡ የነሱን ሀሳብ ያልተቀበለን ሁሉ ‹‹የዩሁዳ ቅጥረኛ፤ የሙስሊሙ አንድነት የማያሳስባቸው፤ በቅድሚያ ለተውሂድ ሽፋን የሚበታትኑ….›› እና ሌሎችንም የሚለው ማን ነው???
እኛ ሀሳባችንን ተቀበል ሳይሆን ያልነው አላህ ይቀደም ያለበትን፤ ነብያት፤ የነብያት ወራሾች አስቀድመው የጀመሩበትን ተውሂድ እኛም ሁላችንም ቅድሚያ እንስጠው ነው ያልነው፡፡ አላህ ቅድሚያ ለሰጠው ያልሰጠ ወዴት መሄድ እንዳለበት እና ምን እንደሚያጋጥመው ጠንቅቆ አያውቅም፡፡ የአብዬን ወደ እምዬ አይሁን ነገሩ፡፡
2) ‹‹ለምን ወረድ ብላችሁ: በሽርክና በባዕድ አምልኮ ተዘፍቆ ያለውን የገጠሩን ማህበረሰብ አትደርሱለትም ለምን በተግባር የተውሂድ ሰው መሆናችሁን አታሳዩም???›› ብሏል ፀሃፊው፡፡
አልሃምዱሊላህ አገራችን ውስጥ ሽርክ እንዳለ በፅሁፉ ስላመነልን፡፡
ጥቂት መልሶች
2.1) ሽርክ፤ በዐድ አምልኮ፤ ቢድዐ ችግር ላለበት ሰው የመጀመሪያ የሚሰጠው መድሃኒት ከምንም ነገር በፊት የሚቀደመው ምንድን ነው እባክህ ንገረን???
መልሱም ተውሂድ እና ሱና ነው፡፡ ታድያ ይሄ ከሆነ እውነታው
2.2) አንተ ሽርክ እና በዐድ አምልኮ በሰፊው መንሰራፋቱን በተለይ በገጠሩ ህዝብ ከተረዳህ ለምን አንተ አትሰራውም???
የማይሰሩትን መናገርስ ምን የሚሉት ነው??? የነገሩን መግዘፍ እና ከባድነት በቁጥራዊ አሃዝ እናውራው
የኢጵዬጵያ ሙስሊም ከ 40 ሚሊዬን በላይ ነው ብንል ከዚህ አሃዝ ውስጥ 80% በላይ የኢትዬጵያ ሙስሊም የገጠር እና ክፍለ ሃገር ነዋሪ ነው፡፡ ታድያ ምን አስጨከናችሁ አብሮነታችሁን እና አንድነታችሁን በብዙ ነገሮች የምትገልፁለትን ማህበረሰብ ዘላለም አለሙን እሳት ውስጥ በሚገባበት ጉዳይ ሳታብራሩለት ወደ ኋላ ማለታችሁ፡፡ ከምንም ነገር በላይ ለተውሀዱ ቅድሚያ ሰጥታችሁ ከእሳት እንዲጠበቅ አለማድረጋችሁ???
ሱብሃነላህ ይህ ነው እዝነት??? ይህ ነው አንድነት??? በራስህ አንደበት ሽርክ እንዳለ እየተናገርክ ወደ ሌላ አርስት ትጠራቸዋለህ??? አላህ የእውነት የምንዋደድ እና የምንተዛዘን ያድርገን፡፡
2.3) ወይ ኢትዬጵያ አትኖርም ወይ ኢትዬጵያ ብትኖርም በደንብ የማህበረሰቡን ተጨባጭ ሁኔታ አላወቅም፡፡ ምክንያቱም
- የአብሬት መውሊድ ብለው የሽርክ ገሳንገስ ተቋድሰው የሚመጡት ከአዲስ አበባ የኢትዬጵያ ዋና ከተማ የሚጓዙ ሰዎች ናቸው፡፡ አውቶብስ ተራ መኪናዎች ‹‹አብሬት አብሬት›› እያሉ የሚጠሩት እዚሁ አዲስ አበባ ላይ ነው፡፡ አዳዲስ የቤት መኪናዎች ጉዞዋቸውን ወደ አብሬት የሚያደርጉት ከዚሁ ከአዲስ አበባ ከዋና ከተማ ነው፡፡ የድሮ እንዳይመስልህ እንደዘንድሮም ሆኖ አያውቅም፡፡
- ለቀብር የሚሰገድበትን የቃጥባሬ መውሊድ ከዚሁ ከአዲስ አበባ ነው ሰዎች ጓዛቸውን ጠቅልለው የሚሄዱት፡፡ ያውም ልብ ካልክ እና አዲስ አበባ ካለህ ‹‹የቃጥባሬ ኮፍያ›› እየተባለ ሰዎች እያሰራጩት እና እያስፋፉት ይገኛሉ፡፡
- የሽርክ እና የአስፀያፊ ተግባር የሚፈፀምበት አልከሶ ድረስ ሰዎች ከዚህ ከአዲስ አበባ ተነስተው ነው የሚሄዱት፡፡
- ታዋቂው አገር ያጠፋው መንገድ የታደሰለት የኑር ሁሴን ቀብር ከኢትዬጵያ በጠቅላላ የሚኬደው የሽርክ አይነታዎች፤ ጠዋፍ ለኑር ሁሴን ቀብር ድረስ የሚደረገው እዚሁ ኢትዮጵያ ነው፡፡
- ዳንግላ እየተባለ ከአዲስ አበባ እጥፍ ታሪፍ የሚኬድለት የሽርክ እና መጥፎ ነገሮች መጠራቀሚያ መውሊድ ከአዲስ አበባ ነው ተጓዦች የሚሄዱለት፡፡ በነገራችን ላይ ወደ ዳንግላ ከሚሄዱ የአዲስ አበባ ወጣቶች መካከል የነጋዴ ልጆች እንግሊዝኛ ቋንቋ አቀላጥፈው መናገር የሚችሉ፡፡ አሉ የሚባሉ ስማርት ዲቫይሶችን ከማንም በላይ የሚጠቀሙ ናቸው፡፡
- ታድያ ሽርክን ለከተማ ሰው እና ለገጠር ሰው ብሎ መከፋፈሉ ምን አመጣው???
- እውነት የሽርክ ጉዳይ እንዲህ ለገጠር ሰው ብቻ የሚያሰጋ ነው???
አላህ ፍፁም ወዳጅ አድርጎ የያዘው ኢብራሂም (አለይሂ ሰላም) ‹‹ጌታዬ ሆይ! እኔን እና ልጆቼን ጣዖት ከማምለክ ጠብቀኝ›› ነበር ያለው፡፡ የነብያት ሁሉ አባት ከመሆኑ ጋር፤ ልጆቹ ሁሉ ነብይ ከመሆናቸው ጋር፡፡ አላህ ያስረዳን፡፡
- ጀማ ንጉስ፤ ደግዬ፤ ቦረና እየተባለ የሚጠራው ሽርክ እና ቢድዐ ላይ ከአዲስ አበባ ስንቶች ነው የሚጓዙት???
- ስለ አዲስ አበባም ልውሰድህ መሃል አዲስ አበባ ላይ
- ጉለሌ እስላም መቃብር ‹‹ሸህ ሀሰን በቱል›› የሚባል ስንቶች የሚነጉዱበት የሚመለክ ቀብር አለ፡፡
- መሳለሚያ፤ ቢስ መብራት፤ እናም በጣም ቁጥር ስፍር የሌላቸው ከተማችን ላይ የተንሰራፉ እራሳቸውን ‹‹ዱዓ አድራጊ›› ተብለው የሚጠሩ እነሱ ግን በተግባር ‹‹ጠንቋይ›› የሆኑ ሞልተዋል፡፡
- ሌላው ከተማችን ላይ የተንሰራፋውን በየ ዩኒቨርስቲው የተስፋፋውን ‹‹የሲህር (ድግምት)›› ስራ የተመለከተ ይህ ተግባር ከሽርክ ጋር ተዛማጅነት እንዳለው ማንም የሚያውቀው ነው፡፡
2.4) አልሃምዱሊላህ አላህ ይቀበል ወንድም እና እህቶች ክፍለ ሀገር ድረስም ሄደው ዳእዋ ያደርጋሉ፡፡ ክፍለ ሃገር ድረስ ማስተማር ላልከው፡፡ እንደሚታወቀው የሽርክ መንሰራፋት ብዙ ዳእዋ አድራጊዎችን ይፈልጋል ለዚህ ጉዳይ፡፡
2.5) ለምን እናንተ የእውነት ለኡማው አዝናችሁ ተንቀልቃይ እስት ውስጥ ዘውታሪ የሚያደርገውን የሽርክ ተግባር ፀሃፊው እንዳለ እንዳመንከው በተግባር ከምንም ነገር በፊት ‹‹ወንድማማችነት›› እና ሌሎችም አርስቶች በፊት የእውነት አንድ እና ወንድማማች የሚያደርገንን አርስት፤ በጠላት ላይ የበላይ የሚያደርገንን፤ ከመከራ መውጫ የሆነንን ተውሂድ አታስተምሩም??? ባትችሉ ሰው ሲያስተምር ለምን መንገድ ትዘጋላችሁ፡፡
በተለይ እኛ አሁን ከናንተ እያየን ያለነው የአላህ ተውሂድ ላይ ስታላግጡ ነው፡፡ እንዲህም እያላችሁ
‹‹ተው እና ሂድ››፤ ‹‹ተው! ሂድ!››፤ ‹‹ቅድሚያ ለእግረኛ›› እውነት ይህ አካሄዳችሁ የት ያደርሳችኋል??? አላሀን አትፈሩትም??? እንዲህ እያላገጣችሁ ዲኑ ላይ ለዲን ቆመናል ስትሉ አታፍሩም፤ አትፈሩም??? ሱብሃነላህ፡፡
3)እንዲህም ብሏል ፀሃፊው ‹‹ነው የገጠሩ ማህበረሰብ ወደ Facebook: whatsapp: Twitter ይምጣላችሁ?››፡፡
እናንተ ማንኛውንም መልክት ለህዝብ ስታስተላልፉ ምንን ተጠቅማችሁ ነው??? ያው የታወቀውን Facebook: whatsapp: Twitter ራድዬ ጣቢያዎ፤ በራሪ ወረቀቶች አይደል?
ታድያ ይሄ ከሆነ እውነታው
3.1) ለአዲስ አበባ ሰው ብቻ ነው ወይንስ ለመላው የኢትዬጵያ ህዝብ መልክቱ የሚተላለፈው?
ለመላው የኢትዬጵያ ህዝብ ከሆነ ፀሃፊው እራሱ እንደመሰከረው ሽርክ ተንሰራፍቶ እንዳለ ከመሰከረ እንዚሁን ሚድያዎች ተጠቅሞ ከምንም በላይ፤ ከየትኛውም አርስት በማስቀደም፤ ሳይሰለቹ በመደጋገም ህዝባችንን ከሽርክ እና ቢድዐ ለማውጣት ለምን አይሰራም???
ምንድን ነው ችግሩ???
ይበታትነናል ተብሎ ፈርቶ ሰዎችን ወደ እሳት ሲሄዱ ዝም ከማለት፤ ለነሱ አዝኖ ደጋግሞ መጥራት፡፡ የእውነተኛ አንድነትም የሚገኘው ተውሂድ፤ሱና እና ባለቤቶቹ ጋር አጥብቆ በመተሳሰር አእነና በመያዝ፤ ከሽርክ ከቢድዐ በመራቅ ብቻ ነው፡፡ የውሸትን አንድነት ውስጡ አንድ (አላህን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም የሚጠሩ ያሉበት አንድነት ውስጥ) አላህ እርዳታውም አይገኝም፤ የጠላትም መጫወቻ መሆን ነው፡፡ እውነት ግን ሰው ይህን እንዴት አንድነት ብሎ ይጠራል???
አንዱ ከአላህ ሌላን እያመለከ? አላህ ይሁዳዎችን አስመልክቶ ‹‹አንድ ናቸው ብለህ ትገምታለህ ልቦቻቸው ግን የተለያዩ ናቸው›› ይላል፡፡ አላህ የእውነት አንድነት እና መዋደድ ይስጠን፡፡
3.2) ወይንስ አላህ ይህንን ማንም ከልካይ የሌለበትን የፌስቡክ፤ ዋትስ አፕ መንገዶች ስለፈቀደልን ነው ይህ ሁሉ ብስጭት??? በየመስጂዱ እንዳናስተምር ሲያስደርጉ፤ ስም ሲያጠፉ አልሃምዱሊላህ አላህ ይህን መድረክ ሰጠን፡፡
አስገራሚ የዘማናችን ዳዕዋ እንደሚከተለው አይነት ሆኗል
‹‹ይህን አርስት እንዳታነሳው፤ ይቼን ተዋት፤ ይሄን ነካ አድርገሀው እለፍ፤ …….›› አላህ ወደ እስልምና ስትገቡ ጠቅለል ብላችሁ ግቡ ነው የሚለው፡፡ ዲን የምግብ ቤት ሜኑ አይደለም ለነፍሳችን የተመቸንን ወስደን ሌላውን የምንተውበት፡፡
ተለያይተው አንድ ነን ይላሉ፡፡ ሃቁ ከተነገረ ‹‹የእነ እገሌ ጀመዓን የሚነካ ነገር እንዳይኖር›› በሚል ‹‹ስለ አኽላቅ›› ይሁን ዳእዋው ተብሎ ስለ ትክክለኛው አቂዳ ሳይወራ ጊዜ አቃጥለው ሽርክ እና ቢድዐ የሚያጨማልቁ ሰዎች ‹‹አንድ ነን›› ሲባሉ ደስ ብሏቸው እና ሃቅ ላይ ነን ብለው ሁሉም በያዙት መንገድ ላይ ይቀጥላሉ፡፡ ሱብሀነላህ ሃቅ አንድ እንጂ ሁለት አይደለችም፡፡
3.3) ዛሬ ምስጋና ለአላህ ይገባው ከተማውም ገጠሩም ኢንተርኔት እና የመሳሰሉትን መገናኛዎች አግኝቷቸዋል፡፡
አላህን መፍራት ጥሩ ነው፡፡ ሃቅን በባጢል መሸፈን መጨረሻው ውርደት ነው፡፡
አላህ ይቀደም ያለበትን፤ ነብያት አስቀድመው ያሳዩንን፤ ሰሃባዎች እና የነብያት ወራሽ ኡለማዎች በተግባር አስቀድመው ያሳዩንን ለተውሂድ እና ሱና ቅድሚያ በመስጠጥ፤ የእውነት ለወገናቻችን በመቆርቆር በተግባር በማሳየት የከተማውንም የገጠሩንም በተውሂድ በሱና በማንቃት አላህ ከገባንበት ፈተና አውጥቶን ዲንን በሰላም መማማር የሚቻልበትን ወቅት እንዲሰጠን እለምነዋለሁ፡፡
በተጨማሪ ዲን ላይ ማሾፍ፤ መሳለቅ ኩፍር እንደሆነ ሰዎች እንዲያውቁ እላለሁ፡፡ ይህን አላውቅ ብለው በስሜት ተነድተው የአላህን ተውሂድ ጥሪ ‹‹ተው እና ሂድ››፤ ‹‹ቅድሚያ ለእግረኛ››፤ ‹‹ተው! ሂድ!›› ብለው የሚያላግጡ አካላት አላህ አያያዙ የበረታ መሆኑን በመናገር አላህን እንፍራ ብዬ መልክቴን አቆማለሁ፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
ለመላው የኢትዬጵያ ህዝብ ከሆነ ፀሃፊው እራሱ እንደመሰከረው ሽርክ ተንሰራፍቶ እንዳለ ከመሰከረ እንዚሁን ሚድያዎች ተጠቅሞ ከምንም በላይ፤ ከየትኛውም አርስት በማስቀደም፤ ሳይሰለቹ በመደጋገም ህዝባችንን ከሽርክ እና ቢድዐ ለማውጣት ለምን አይሰራም???
ምንድን ነው ችግሩ???
ይበታትነናል ተብሎ ፈርቶ ሰዎችን ወደ እሳት ሲሄዱ ዝም ከማለት፤ ለነሱ አዝኖ ደጋግሞ መጥራት፡፡ የእውነተኛ አንድነትም የሚገኘው ተውሂድ፤ሱና እና ባለቤቶቹ ጋር አጥብቆ በመተሳሰር አእነና በመያዝ፤ ከሽርክ ከቢድዐ በመራቅ ብቻ ነው፡፡ የውሸትን አንድነት ውስጡ አንድ (አላህን ብቻ ሳይሆን ሌሎችንም የሚጠሩ ያሉበት አንድነት ውስጥ) አላህ እርዳታውም አይገኝም፤ የጠላትም መጫወቻ መሆን ነው፡፡ እውነት ግን ሰው ይህን እንዴት አንድነት ብሎ ይጠራል???
አንዱ ከአላህ ሌላን እያመለከ? አላህ ይሁዳዎችን አስመልክቶ ‹‹አንድ ናቸው ብለህ ትገምታለህ ልቦቻቸው ግን የተለያዩ ናቸው›› ይላል፡፡ አላህ የእውነት አንድነት እና መዋደድ ይስጠን፡፡
3.2) ወይንስ አላህ ይህንን ማንም ከልካይ የሌለበትን የፌስቡክ፤ ዋትስ አፕ መንገዶች ስለፈቀደልን ነው ይህ ሁሉ ብስጭት??? በየመስጂዱ እንዳናስተምር ሲያስደርጉ፤ ስም ሲያጠፉ አልሃምዱሊላህ አላህ ይህን መድረክ ሰጠን፡፡
አስገራሚ የዘማናችን ዳዕዋ እንደሚከተለው አይነት ሆኗል
‹‹ይህን አርስት እንዳታነሳው፤ ይቼን ተዋት፤ ይሄን ነካ አድርገሀው እለፍ፤ …….›› አላህ ወደ እስልምና ስትገቡ ጠቅለል ብላችሁ ግቡ ነው የሚለው፡፡ ዲን የምግብ ቤት ሜኑ አይደለም ለነፍሳችን የተመቸንን ወስደን ሌላውን የምንተውበት፡፡
ተለያይተው አንድ ነን ይላሉ፡፡ ሃቁ ከተነገረ ‹‹የእነ እገሌ ጀመዓን የሚነካ ነገር እንዳይኖር›› በሚል ‹‹ስለ አኽላቅ›› ይሁን ዳእዋው ተብሎ ስለ ትክክለኛው አቂዳ ሳይወራ ጊዜ አቃጥለው ሽርክ እና ቢድዐ የሚያጨማልቁ ሰዎች ‹‹አንድ ነን›› ሲባሉ ደስ ብሏቸው እና ሃቅ ላይ ነን ብለው ሁሉም በያዙት መንገድ ላይ ይቀጥላሉ፡፡ ሱብሀነላህ ሃቅ አንድ እንጂ ሁለት አይደለችም፡፡
3.3) ዛሬ ምስጋና ለአላህ ይገባው ከተማውም ገጠሩም ኢንተርኔት እና የመሳሰሉትን መገናኛዎች አግኝቷቸዋል፡፡
አላህን መፍራት ጥሩ ነው፡፡ ሃቅን በባጢል መሸፈን መጨረሻው ውርደት ነው፡፡
አላህ ይቀደም ያለበትን፤ ነብያት አስቀድመው ያሳዩንን፤ ሰሃባዎች እና የነብያት ወራሽ ኡለማዎች በተግባር አስቀድመው ያሳዩንን ለተውሂድ እና ሱና ቅድሚያ በመስጠጥ፤ የእውነት ለወገናቻችን በመቆርቆር በተግባር በማሳየት የከተማውንም የገጠሩንም በተውሂድ በሱና በማንቃት አላህ ከገባንበት ፈተና አውጥቶን ዲንን በሰላም መማማር የሚቻልበትን ወቅት እንዲሰጠን እለምነዋለሁ፡፡
በተጨማሪ ዲን ላይ ማሾፍ፤ መሳለቅ ኩፍር እንደሆነ ሰዎች እንዲያውቁ እላለሁ፡፡ ይህን አላውቅ ብለው በስሜት ተነድተው የአላህን ተውሂድ ጥሪ ‹‹ተው እና ሂድ››፤ ‹‹ቅድሚያ ለእግረኛ››፤ ‹‹ተው! ሂድ!›› ብለው የሚያላግጡ አካላት አላህ አያያዙ የበረታ መሆኑን በመናገር አላህን እንፍራ ብዬ መልክቴን አቆማለሁ፡፡
የአላህ ሰላት እና ሰላም በነብያት መደምደሚያ፤ በቤተሰቦቻቸው፤ በባልደረቦቻቸው ሃቅን በተከተለ ላይ ሁሉ ይሁን፡፡
ዛውያ ወይንስ ካውያ?
ኡመተል ኢስላም የተጠማው ቁርኣን፣ ሀዲስ፣ የመልካም ቀደምቶቻችን አረዳድ እንጂ የማይሰልሙትን "ነሺዳ፣ ድራማ፣ ፊልም" አይደለም። ይሀው ካውያ ሙስሊሙን ከቁርአን አዘናግተው በሀይማኖት ስም ነሺዳ ይለቁለታል።
ሙስሊሞች ሆይ! በፍፁም ገንዘባችሁን ለዚህ ካውያ ቻናል እንዳትለግሱ።
ለሙስሊሙ ቁርአንን በነሺዳ ሊተካ የመጣ መጥፎ የቀልብ ካውያ ነው።
ይህ ጥፋታቸው ሲጋለጥ "ህዝቡ ቃና ይመልከት ወይ?" በማለት አራምባና ቆቦ የሚናገሩ አይጠፉም። ቃናንም፣ ዛውያንም መሰል ጣቢያዎችን ራቁ።
ኡመተል ኢስላም የተጠማው ቁርኣን፣ ሀዲስ፣ የመልካም ቀደምቶቻችን አረዳድ እንጂ የማይሰልሙትን "ነሺዳ፣ ድራማ፣ ፊልም" አይደለም። ይሀው ካውያ ሙስሊሙን ከቁርአን አዘናግተው በሀይማኖት ስም ነሺዳ ይለቁለታል።
ሙስሊሞች ሆይ! በፍፁም ገንዘባችሁን ለዚህ ካውያ ቻናል እንዳትለግሱ።
ለሙስሊሙ ቁርአንን በነሺዳ ሊተካ የመጣ መጥፎ የቀልብ ካውያ ነው።
ይህ ጥፋታቸው ሲጋለጥ "ህዝቡ ቃና ይመልከት ወይ?" በማለት አራምባና ቆቦ የሚናገሩ አይጠፉም። ቃናንም፣ ዛውያንም መሰል ጣቢያዎችን ራቁ።
“….. ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴም ቢታረድ።”
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የቢድኣን አደጋ ተመልከቱ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙትን መውሊድ (የሳቸውን ልደት አመት እየጠበቁ ማክበር) ለምን ትከለክላላችሁ በማለት አንዱ እንዲህ ሲል ወደ ጥፋት እራሱን ይመራል
“በሬ ግመል ቀርቶ ለነቢ መውሊድ ፣ ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴም ቢታረድ።”
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ይህንን እና መሰል ያልታዘዙትን ካልሰራን የሚሉ ግለሰቦች፣ ብሎም ያልታዘዙትን የሚሰሩትን ይህንን ሀዲስ ነግረዋቸዋል፡፡
“የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (ተቀባይነት የለውም)”
በዚህ ሀዲስ መሰረት
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አመት እየተጠበቀ ልደታቸው እሳቸው ላይ ድንበር የሚያልፉ ግጥሞች እየተገጠሙ በጭፈራ፣ በጫት አንዲከበር አዘዋልን?
- አረ እንደው ሺርክና መሰል ነገሮች ባይኖረው እንኳን አመት ጠብቆ የሳቸው ልደት እንዲከበር አዘዋልን?
- በተወለድኩበት ቀን አመት ጠብቃችሁ በሬ፣ በግ፣ ግመል እረዱልኝ ብለዋልን?
በፍፁም ስለዚህ ነፍሳችንን መከተል ትተን ሱናን ብቻ እንከተል፡፡ ይህን ግለሰብ ተመልከቱት የሞላውን ሸሪኣ ብቻ መከተል ሆና ሰለ ድርሻችን እሱ ግን “ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴ ቢታረድም” ሲል ሀይማኖታችንን ሊበርዝና የስሜቱን አስተያየት ለማንገስ ይጥራል፡፡ እንዲህ የሚባል ግጥም አለ “ነፍስያና ሸይጧን ይሉታል አብሽር እቀብር ይገባል በሽታው ሳይሽር”፡፡ እኛ ቁርኣንና ሀዲስን ሰለፉነ ሷሊሂን በተረዱት መንገድ ብቻ ተረድተን እና ተግብረን ስንሄድ ብቻ ነው ካለንበት በሽታ መዳን የምንችለው፡፡ አለበለዚያ ነፍስያና ሸይጧንን መከተል ለጥፋት ይዳርጋል፡፡ ሱናን መከተል የአላህን ውዴታ ያስገኛል፣ ወንጀልን ያስምራል፣ ለስኬት ያበቃል፡፡ በዲን ላይ ፈጠራ ሙስሊሞችን ይበታትናል፣ ለውርደት ይዳርጋል፡፡
አላህ በሱና ላይ እስከለተሞታቸው ከሚፀኑት ያድርገን፡፡
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! የቢድኣን አደጋ ተመልከቱ፡፡
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ያላዘዙትን መውሊድ (የሳቸውን ልደት አመት እየጠበቁ ማክበር) ለምን ትከለክላላችሁ በማለት አንዱ እንዲህ ሲል ወደ ጥፋት እራሱን ይመራል
“በሬ ግመል ቀርቶ ለነቢ መውሊድ ፣ ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴም ቢታረድ።”
የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ይህንን እና መሰል ያልታዘዙትን ካልሰራን የሚሉ ግለሰቦች፣ ብሎም ያልታዘዙትን የሚሰሩትን ይህንን ሀዲስ ነግረዋቸዋል፡፡
“የእኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (ተቀባይነት የለውም)”
በዚህ ሀዲስ መሰረት
- ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አመት እየተጠበቀ ልደታቸው እሳቸው ላይ ድንበር የሚያልፉ ግጥሞች እየተገጠሙ በጭፈራ፣ በጫት አንዲከበር አዘዋልን?
- አረ እንደው ሺርክና መሰል ነገሮች ባይኖረው እንኳን አመት ጠብቆ የሳቸው ልደት እንዲከበር አዘዋልን?
- በተወለድኩበት ቀን አመት ጠብቃችሁ በሬ፣ በግ፣ ግመል እረዱልኝ ብለዋልን?
በፍፁም ስለዚህ ነፍሳችንን መከተል ትተን ሱናን ብቻ እንከተል፡፡ ይህን ግለሰብ ተመልከቱት የሞላውን ሸሪኣ ብቻ መከተል ሆና ሰለ ድርሻችን እሱ ግን “ያንሳቸዋል ባይ ነኝ አንገቴ ቢታረድም” ሲል ሀይማኖታችንን ሊበርዝና የስሜቱን አስተያየት ለማንገስ ይጥራል፡፡ እንዲህ የሚባል ግጥም አለ “ነፍስያና ሸይጧን ይሉታል አብሽር እቀብር ይገባል በሽታው ሳይሽር”፡፡ እኛ ቁርኣንና ሀዲስን ሰለፉነ ሷሊሂን በተረዱት መንገድ ብቻ ተረድተን እና ተግብረን ስንሄድ ብቻ ነው ካለንበት በሽታ መዳን የምንችለው፡፡ አለበለዚያ ነፍስያና ሸይጧንን መከተል ለጥፋት ይዳርጋል፡፡ ሱናን መከተል የአላህን ውዴታ ያስገኛል፣ ወንጀልን ያስምራል፣ ለስኬት ያበቃል፡፡ በዲን ላይ ፈጠራ ሙስሊሞችን ይበታትናል፣ ለውርደት ይዳርጋል፡፡
አላህ በሱና ላይ እስከለተሞታቸው ከሚፀኑት ያድርገን፡፡
ለውጥ ከራስ ይጀምራል።
ሁሉም ሰው በነፍስ ወከፍ እምነቱን ሲያስተካክል ከዛ በኀላ ቤተሰብ ማህበረሰብ እያለ ዋናው መሰረት ይስተካከላል። እኛ ግዴታችንን ስንወጣ ትንሿን ትልቅ አድርጎ የሚቀበለው ቸሩ ጌታችን ችግሩን ያነሳልናል። በምድርም ሆነ በሚቀጥለው አለም ነጋችን በአላህ ፈቃድ ያማረ ይሆናል።
ሁሉም ሰው በነፍስ ወከፍ እምነቱን ሲያስተካክል ከዛ በኀላ ቤተሰብ ማህበረሰብ እያለ ዋናው መሰረት ይስተካከላል። እኛ ግዴታችንን ስንወጣ ትንሿን ትልቅ አድርጎ የሚቀበለው ቸሩ ጌታችን ችግሩን ያነሳልናል። በምድርም ሆነ በሚቀጥለው አለም ነጋችን በአላህ ፈቃድ ያማረ ይሆናል።
❀ قــ✒️ــال العلامة الشيخ ربيع بن هادي المدخلي
حفظـــه الله :
❗️ والله لا يُحفظ هذا الدين إلا بالصادقين،
ما يُحفظ بالكذابين والملبسين والدجاجلة المشعوذين، إنما يُحفظ بالصادقين.
💡 والصدق يُعرف أهلهُ، يعرفون من أقوالهم، من أفعالهم، من كتاباتهم، من مجالستهم يُعرف ويميز،
❗️ يتميز الذهب الخالص من المزيف، والمعادن الخالصة من الزيف، إذا كان هناك نُقاد صيارفة يميزون بين الزيف وبين مايصح،
💡 ولكن مع الأسف كلت البصائر. والأبصار، وقل وجود هؤلاء الصيارفة، وأصبحنا نعيش في مجتمع وفي زمان حدثنا عنه الصادق المصدوق - عليه السلام - : (( سيأتي زمان يصدق فيه الكاذب ويكذب فيه الصادق ويخون فيه الأمين ويؤتمن الخائن )). أخرجه أحمد.
❗️ كم من كاذب خائن يُصدَّق !! وكم من صادق أمين على دين الله وناصح للأمة يكذب !!
هذا يدل على انحطاط رهيب، يجب أن ترتفع عنه هذه الأمة كما يقول الشاعر:
وإنما الأمم أخلاقُ مابقيت
فإن هُمُ ذهبت أخلاقهم ذهبوا
❗️ أي قيمة في دعوات تقام على الكذب والتلبيس؟ بل أي بلاء وأي دمار يواجه الإسلام والمسلمين من أناسٍ فقدوا الصدق وتحلوا بالكذب والتلبيس ؟!
📚 المجموع الرائق من الوصايا والزهديات والرقائق
الطبعة الثانية ( الصدق وآثاره الحميدة) ص 453.
حفظـــه الله :
❗️ والله لا يُحفظ هذا الدين إلا بالصادقين،
ما يُحفظ بالكذابين والملبسين والدجاجلة المشعوذين، إنما يُحفظ بالصادقين.
💡 والصدق يُعرف أهلهُ، يعرفون من أقوالهم، من أفعالهم، من كتاباتهم، من مجالستهم يُعرف ويميز،
❗️ يتميز الذهب الخالص من المزيف، والمعادن الخالصة من الزيف، إذا كان هناك نُقاد صيارفة يميزون بين الزيف وبين مايصح،
💡 ولكن مع الأسف كلت البصائر. والأبصار، وقل وجود هؤلاء الصيارفة، وأصبحنا نعيش في مجتمع وفي زمان حدثنا عنه الصادق المصدوق - عليه السلام - : (( سيأتي زمان يصدق فيه الكاذب ويكذب فيه الصادق ويخون فيه الأمين ويؤتمن الخائن )). أخرجه أحمد.
❗️ كم من كاذب خائن يُصدَّق !! وكم من صادق أمين على دين الله وناصح للأمة يكذب !!
هذا يدل على انحطاط رهيب، يجب أن ترتفع عنه هذه الأمة كما يقول الشاعر:
وإنما الأمم أخلاقُ مابقيت
فإن هُمُ ذهبت أخلاقهم ذهبوا
❗️ أي قيمة في دعوات تقام على الكذب والتلبيس؟ بل أي بلاء وأي دمار يواجه الإسلام والمسلمين من أناسٍ فقدوا الصدق وتحلوا بالكذب والتلبيس ؟!
📚 المجموع الرائق من الوصايا والزهديات والرقائق
الطبعة الثانية ( الصدق وآثاره الحميدة) ص 453.
ዲንን አውቀናል፣ የሱና ሰዎች ነን የሚሉ ሰዎች ዝምታ ምን አደጋ እንዳለው “ሰልፍ” ሲወጣ የነበረው ወንድማችን የዚህ አካውን ባለቤት እንዲህ ሲል ይገልፀዋል፡፡
===================================
By አብጀር አስሀማ ንጉስ አርማ
ዒድን ጠብቀን ተቃውሞ በምናደርግበት ጊዜ ላይ ተክቢራ እያደረግን እንዳለ ልክ የቀድሞ ETV በአሁኑ EBC መስሪያ ቤት/ህንፃው ጋር ስንደርስ
እኛ፡ «ውሸት ሀራም ነው!» «ውሸት ሀራም ነው!» ስንል
ተቀባዮች ደግሞ «አላሁ አክበር!» «አላሁ አክበር!» እያሉ በተክቢራ ይቀበሉን ነበር።
እንዲህ ነበር በዲናችን ስንቀልድ የነበረው! አንድም ዓሊም የተባለ የከለከለን አልነበረም!
ድል ይፈለጋል?! ህእ!
===================================
አላህ ሀቅን ከመደበቅ ይጠብቀን፡፡
===================================
By አብጀር አስሀማ ንጉስ አርማ
ዒድን ጠብቀን ተቃውሞ በምናደርግበት ጊዜ ላይ ተክቢራ እያደረግን እንዳለ ልክ የቀድሞ ETV በአሁኑ EBC መስሪያ ቤት/ህንፃው ጋር ስንደርስ
እኛ፡ «ውሸት ሀራም ነው!» «ውሸት ሀራም ነው!» ስንል
ተቀባዮች ደግሞ «አላሁ አክበር!» «አላሁ አክበር!» እያሉ በተክቢራ ይቀበሉን ነበር።
እንዲህ ነበር በዲናችን ስንቀልድ የነበረው! አንድም ዓሊም የተባለ የከለከለን አልነበረም!
ድል ይፈለጋል?! ህእ!
===================================
አላህ ሀቅን ከመደበቅ ይጠብቀን፡፡
كيف نتعامل مع من يحلف أنه [[ليس من الإخوان المسلمين]]
، مع أن عمله وفكره فكر الإخوان المسلمين ؟
======= الشيخ ربيع بن هادي المدخلي حفظه الله ===========
الجواب : إذا حلف ، مع شكنا في صدقه؛ لأنهم أهل تقية وأهل كذب ، ويحلفون ، ويشهد لك عند الكعبة أنه ماهو قطبي ولا إخواني ، هؤلاء تربوا على الكذب ، ولا يحاربون خصومهم إلا بالكذب ، ماعندهم حجة .
لكن قل له : برهن على ماقلته ، تكلم في الإخوان المسلمين وحذر منهم ، فإذا أبى فهو منهم ، إذا أبى ، تقول له : أنا صدقتك ، لكن اسلك مسلك السلف الصالح ، السلف أجمعوا على وجوب التحذير من أهل الضلال ، فبيّن إذن ، حذر، إذا كنت سلفياً فاسلك منهج السلف في البيان والتوضيح ، فإن بيّن وانتقد صدقناه تماماً ، وإن أبى فهو منهم ، عرفتم هذا ، هذا هو الطريق .
—----------------
[ المصدر : شريط بعنوان : الأخذ بالكتاب والسنة ]
، مع أن عمله وفكره فكر الإخوان المسلمين ؟
======= الشيخ ربيع بن هادي المدخلي حفظه الله ===========
الجواب : إذا حلف ، مع شكنا في صدقه؛ لأنهم أهل تقية وأهل كذب ، ويحلفون ، ويشهد لك عند الكعبة أنه ماهو قطبي ولا إخواني ، هؤلاء تربوا على الكذب ، ولا يحاربون خصومهم إلا بالكذب ، ماعندهم حجة .
لكن قل له : برهن على ماقلته ، تكلم في الإخوان المسلمين وحذر منهم ، فإذا أبى فهو منهم ، إذا أبى ، تقول له : أنا صدقتك ، لكن اسلك مسلك السلف الصالح ، السلف أجمعوا على وجوب التحذير من أهل الضلال ، فبيّن إذن ، حذر، إذا كنت سلفياً فاسلك منهج السلف في البيان والتوضيح ، فإن بيّن وانتقد صدقناه تماماً ، وإن أبى فهو منهم ، عرفتم هذا ، هذا هو الطريق .
—----------------
[ المصدر : شريط بعنوان : الأخذ بالكتاب والسنة ]
ሰዎች ያሉትን ቢሉ ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታ ምዬ የምነግራችሁ የእስልምና ዋና ፓርቱ አላህ ነብያቱን ሁሉ የላከበት ተውሒድ (እሱን በብቸኝነት ማምለክ፣ ከእርሱ ውጭ በሚመለኩት በጠቅላላ መካድ) ነው፡፡
ያሲን ኑሩ “The main part of Islam is politics (የኢስላም ዋናው ፓርቱ ፖለቲካ ነው፡፡)” እንዳለው አይደለም፡፡ ይህ ከባድ የተሳሳተ አደገኛ የጥፋት ንግግር ነው፡፡
አላህ እኛንም እሱንም ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራን፡፡
ያሲን ኑሩ “The main part of Islam is politics (የኢስላም ዋናው ፓርቱ ፖለቲካ ነው፡፡)” እንዳለው አይደለም፡፡ ይህ ከባድ የተሳሳተ አደገኛ የጥፋት ንግግር ነው፡፡
አላህ እኛንም እሱንም ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራን፡፡
ግልፅ በሆኑ ጉዳዬች ላይ “የአዋቂዎች” ዝምታ አይገባም፡፡
ዛሬ ዛሬ ግልፅ ጥፋቶችን እያዩ ዝም ማለት “ሂክመኛ”፣ “ለኡማው አሳቢና አዛኝ”፣ “አርቆ አሳቢ”፣ “የትልቅ ባህሪ”፣ “የአዋቂነት መገለጫ” ተደርጎ መታየት እየጀመረ ነው፡፡ አሳዛኙ ነገር ይህ ደካማ አስተሳሰብ ከፊል እራሳቸውን ወደ ሱና የሚያስጠጉ ሰዎች ላይ መታየቱ ነው፡፡ ትክክለኛው ለኡማው የማሰብ፣ የሂክማ (ነገሮችን በተገቢ መልኩ ማስተላለፍ)፣ አርቆ አሳቢነት የሚገለፅበት ሃቅን ማብራራት፣ ጥፋትን በይፋ ለሰዎች ማብራራትና ማስተካከል፣ ሰዎችን ከጥፋት መታደግ ነው፡፡
በዘመናችን ታላላቅ የሱና ኡለማዎች እንደ ሸይኽ ኢብን ባዝ (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ አልባኒ (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ ኡሰይሚን (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ አቡ ዘይድ (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ ፈውዛን (ሃፊዘሁላህ) እና ሌሎችም ብርቅዬ የሱና ኡለማዎች ሀቅን በባጢል አይደበልቁም ነበር፣ ባጢል ከነባለቤቶቹ በአደባባይ ሲፈነጩና ሲሰራጭ ዝም አይሉም ነበር፡፡ ኡለማዎቻችን ይህ ነበር አቋማቸው፡፡
አላህ ሃቅን በባጢል የሚቀላቅሉትን፣ እያወቁ ሃቅን ሲደብቁ የነበሩትን የኢስራኢል ልጆች እንዲህ ሲል ይገልፃቸዋል
وَلَا تَلْبِسُوا۟ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُوا۟ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ፡፡
ተመልከቱ የአላህ ባሪያዎች እውቀት ብቻውን ያለተግባር ቢጠቅም ኖሮ አላህ የኢስራኢልን ልጆች እንዲህ ሲል ባልወቀሳቸው ነበር፡፡ ሃቅን መደበቅ አደጋው ከባድ ነው፡፡ አብዛኛው ማህበረሰብ አጥፊና ጥፋቱ፣ ከሃቅና ከባለቤቶቹ በማስረጃ ካልተለየለት ያንን ጥፋት ዲን ነው ብሎ ሊከተለው ይችላል፡፡
ሃቅ በመብራራቱ የሚገኙ ጥቅሞች
- ሐቅም ባጢልም ከነባለቤቶቻቸው ለማህበረሰቡ ግልፅ ይሆናሉ፣
- አጥፊዎች በአላህ ፍቃድ ይመለሳሉ፡፡ አብዛኛው ማህበረሰብ ከስህተቱ ይታረማል፣
- ሰዎች ያሉትን ቢሉ ተናጋሪው ግዴታውን ይወጣል፡፡ አላህም ዘንድ በአላህ ፍቃድ ምንዳውን ያገኛል፤
- አንመለስም ብለው ባጢል ላይ ክችች ያሉት ላይ ሁጃ (ማስረጃ) ይቆምባቸዋል እና የመሳሰሉት
አላህ አንቀፆቹን ያብራራልን ሀቅን ከባጢል እንለይ ዘንድ ነው፡፡ አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! ንቃ ሐቅን ግልፅ አድርግ፡፡ ሐቅን እርዳ፡፡ ለባጢልና ባለቤቶቹ በርህን እና ልብህን በዝምታ ከፍተህ አትስጥ፡፡
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ቀጥተኛውን ጎዳና ይምራን፡፡
ዛሬ ዛሬ ግልፅ ጥፋቶችን እያዩ ዝም ማለት “ሂክመኛ”፣ “ለኡማው አሳቢና አዛኝ”፣ “አርቆ አሳቢ”፣ “የትልቅ ባህሪ”፣ “የአዋቂነት መገለጫ” ተደርጎ መታየት እየጀመረ ነው፡፡ አሳዛኙ ነገር ይህ ደካማ አስተሳሰብ ከፊል እራሳቸውን ወደ ሱና የሚያስጠጉ ሰዎች ላይ መታየቱ ነው፡፡ ትክክለኛው ለኡማው የማሰብ፣ የሂክማ (ነገሮችን በተገቢ መልኩ ማስተላለፍ)፣ አርቆ አሳቢነት የሚገለፅበት ሃቅን ማብራራት፣ ጥፋትን በይፋ ለሰዎች ማብራራትና ማስተካከል፣ ሰዎችን ከጥፋት መታደግ ነው፡፡
በዘመናችን ታላላቅ የሱና ኡለማዎች እንደ ሸይኽ ኢብን ባዝ (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ አልባኒ (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ ኡሰይሚን (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ አቡ ዘይድ (ረሂመሁላህ)፣ ሸይኽ ፈውዛን (ሃፊዘሁላህ) እና ሌሎችም ብርቅዬ የሱና ኡለማዎች ሀቅን በባጢል አይደበልቁም ነበር፣ ባጢል ከነባለቤቶቹ በአደባባይ ሲፈነጩና ሲሰራጭ ዝም አይሉም ነበር፡፡ ኡለማዎቻችን ይህ ነበር አቋማቸው፡፡
አላህ ሃቅን በባጢል የሚቀላቅሉትን፣ እያወቁ ሃቅን ሲደብቁ የነበሩትን የኢስራኢል ልጆች እንዲህ ሲል ይገልፃቸዋል
وَلَا تَلْبِسُوا۟ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُوا۟ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
እውነቱንም በውሸት አትቀላቅሉ፡፡ እናንተም የምታውቁ ስትሆኑ እውነትን አትደብቁ፡፡
ተመልከቱ የአላህ ባሪያዎች እውቀት ብቻውን ያለተግባር ቢጠቅም ኖሮ አላህ የኢስራኢልን ልጆች እንዲህ ሲል ባልወቀሳቸው ነበር፡፡ ሃቅን መደበቅ አደጋው ከባድ ነው፡፡ አብዛኛው ማህበረሰብ አጥፊና ጥፋቱ፣ ከሃቅና ከባለቤቶቹ በማስረጃ ካልተለየለት ያንን ጥፋት ዲን ነው ብሎ ሊከተለው ይችላል፡፡
ሃቅ በመብራራቱ የሚገኙ ጥቅሞች
- ሐቅም ባጢልም ከነባለቤቶቻቸው ለማህበረሰቡ ግልፅ ይሆናሉ፣
- አጥፊዎች በአላህ ፍቃድ ይመለሳሉ፡፡ አብዛኛው ማህበረሰብ ከስህተቱ ይታረማል፣
- ሰዎች ያሉትን ቢሉ ተናጋሪው ግዴታውን ይወጣል፡፡ አላህም ዘንድ በአላህ ፍቃድ ምንዳውን ያገኛል፤
- አንመለስም ብለው ባጢል ላይ ክችች ያሉት ላይ ሁጃ (ማስረጃ) ይቆምባቸዋል እና የመሳሰሉት
አላህ አንቀፆቹን ያብራራልን ሀቅን ከባጢል እንለይ ዘንድ ነው፡፡ አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! ንቃ ሐቅን ግልፅ አድርግ፡፡ ሐቅን እርዳ፡፡ ለባጢልና ባለቤቶቹ በርህን እና ልብህን በዝምታ ከፍተህ አትስጥ፡፡
አላሁ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) ቀጥተኛውን ጎዳና ይምራን፡፡
አል-ጀዚራ ጁምኣ ጁምኣ አረብ ሙስሊም ሀገራት ላይ የተቀጣጠለውን የፈተና እሳት ከኳታር ሆኖ ቤንዚል እየጨመረ አቀጣጠለው፡፡ ይሀው አሁን ሙስሊም አረብ አገራት ለደረሱበት ከባድ ችግር ዋና ሰበብ ሆነ፡፡
አልጀዚራ ላይ “ፊቂሁ ሰውራት (የሰላማዊ ሰልፍ አረዳድ እና ግንዛቤ ስልቶች)” የሚል ሁሉ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ህዝቦች በመሪዎች ላይ እንዲያምፁና ለጠላት በራቸውን እንዲከፍቱ “ነፃነት፣ ጭቆናው ይብቃ፣ ዩስማዕ ሰውተና (ድምፃችን ይሰማ)” በሚል ብሄል ይሀው ሙስሊም ሀገራትን የጠላት መጫወቻ በማድረግ የዩሁዳዎችን ግዛታቸውን የማስፋፋት አላማ ያስፈፅማል፡፡ አልጀዚራ እንደፈለገ እራሱን ቢጠራም ለነዚህ ሙስሊም አረብ ሀገራት መውደቅ ቁጥር አንድ ተጠያቂ ነው፡፡ አልጀዚራንም የልቡን እንዲፈነጭ ከጀርባ ሆና ጣቢያውን የመሰረተችው፣ የፈተናው ጣቢያ ዋና ማሰራጫና መቀመጫ ኳታር ኢንሻ አላህ አላህ ፊት ትጠየቃለች፡፡
አልጀዚራ ፈጠና አቀጣጣይ ጣቢያ፡፡ አላህ ከአልጀዚራም ይሁን ከሌሎች መጥፎ እርኩስ ቻናሎች መርዝ ይጠብቀን፡፡
አልጀዚራ ላይ “ፊቂሁ ሰውራት (የሰላማዊ ሰልፍ አረዳድ እና ግንዛቤ ስልቶች)” የሚል ሁሉ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ህዝቦች በመሪዎች ላይ እንዲያምፁና ለጠላት በራቸውን እንዲከፍቱ “ነፃነት፣ ጭቆናው ይብቃ፣ ዩስማዕ ሰውተና (ድምፃችን ይሰማ)” በሚል ብሄል ይሀው ሙስሊም ሀገራትን የጠላት መጫወቻ በማድረግ የዩሁዳዎችን ግዛታቸውን የማስፋፋት አላማ ያስፈፅማል፡፡ አልጀዚራ እንደፈለገ እራሱን ቢጠራም ለነዚህ ሙስሊም አረብ ሀገራት መውደቅ ቁጥር አንድ ተጠያቂ ነው፡፡ አልጀዚራንም የልቡን እንዲፈነጭ ከጀርባ ሆና ጣቢያውን የመሰረተችው፣ የፈተናው ጣቢያ ዋና ማሰራጫና መቀመጫ ኳታር ኢንሻ አላህ አላህ ፊት ትጠየቃለች፡፡
አልጀዚራ ፈጠና አቀጣጣይ ጣቢያ፡፡ አላህ ከአልጀዚራም ይሁን ከሌሎች መጥፎ እርኩስ ቻናሎች መርዝ ይጠብቀን፡፡
የኢኽዋን ምሽጎችን ማንኮታኮት
(ተከታታይ፣ ክፍል ስድስት)
ኢኽዋን እና ሙዚቃ
የላቀው ጌታ አላህ እንዲህ ይላል፡-
(وَكَذَٰلِكَ نُفَصِّلُ الْآيَاتِ وَلِتَسْتَبِينَ سَبِيلُ الْمُجْرِمِينَ) [سورة اﻷنعام 55]
“እንደዚሁም (እውነቱ እንዲገለፅና) የወንጀለኞችም መንገድ ትብራራ ዘንድ አንቀፆችን እንገልፃለን፡፡ [አልአንዓም፡ 55]
ሰሞኑን ከሳዑዲ ጋር በተያያዘ ኢኽዋኖች መወራጨት እንዳበዙ እያየን ነው፡፡ የሚያነሱት ማምታቻ በተጋለጠባቸው ቁጥር ወደሌላ እየዘለሉ ይበልጥ ማንነታቸውን ለተሸወዱ ተከታዮቻቸው እያጋለጡ ነው፡፡ ይሄው ደግሞ አንዱ የሆነ አርቲስት በሪያድ የሙዚቃ ኮንሰርት ሊያዘጋጅ ነው ሲል ሳዑዲን ለማብጠልጠል ለጥፏል፡፡ በመጀመሪያ ወሬው እውነት ይሁን አይሁን አላውቅም፡፡ ከኢኽዋን ሰፈር ውሸት ቀርቶ ሺርክም ብርቅ አይደለም፡፡ እውነት ከሆነም እንዲህ አይነት ነገሮች በተደጋጋሚ ከታሰቡ በኋላ ሲዘጉ እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ በተረፈ ሙዚቃ በማንም ቢዘጋጅ ሸሪዐዊ መሰረት የሌለው ፀያፍ ምግባር ነው፡፡ ስለዚህ እውነት ከሆነ በምንም መልኩ ጥፋቱን አንደግፍም፡፡
ግን ኢኽዋን ሰፈር ሙዚቃ ይህን ያክል ባደባባይ ለማብጠልል የሚበቃ ወንጀል ነው ወይ? ኧረ እባካችሁ አንድ አይና ባፈር አይጫወትም!! እስኪ በሃገራችን ለሙዚቃ ሽንጡን ገትሮ የሚሟገተው ሐሰን ታጁ አይደለምን? ይህን ያክል ዘመቻ ከፍታችሁበታልን?! መድረክስ ዘግታችሁበታል? ሙዚቃው ቀርቶ ባደባባይ ወደ ሺርክ እየተጣራ እሱን ከማስተዋወቅ፣ መድረክ ከመስጠት ተመልሳችኋል?! ቢያንስ ሰልፋችሁን ሲቃወማችሁ ያሳያችሁትን ቅሬታ ያክል እንኳን ተቀይማችሁታል?! የለም፡፡ ይህ ሁሉ የሚሆነው የኢኽዋን ቡድናዊ ገመድ ስለሚያስተሳስራችሁ ብቻ ነው፡፡ ግን ይሄ የተንሸዋረረ እይታችሁ መቼ ይሆን የሚታረቀው? ሰዎችን በተክፊርነት ትወነጅላላችሁ፡፡ የሰይድ ቁጥብን የተክፊር አካሄድ ግን አትነቅፉም፡፡ ከሺዐ ጋር አያይዛችሁ ትወነጅላላችሁ፡፡ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ከሺዐ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ እየሰራ ያለውን ኢኽዋንን ግን ዝም ትላላችሁ፡፡ የዐረብ መሪዎችን ሰው ሰራሽ ህግ ዘረጉ ብላችሁ ታከፍራላችሁ፡፡ እራሳችሁ ግን በሰው ሰራሽ ህግ ትጓዛላችሁ፡፡ ስለ ዑለማእ ክብር ትጮሃላችሁ፡፡ የሱንና ዑለማዎችን ግን ማብጠልጠል ግፋ ሲልም ማክፈር ቀዳሚ ስራችሁ ነው፡፡ አሁን ደግሞ ጭራሽ በሙዚቃ መጣችሁ! በዚህ ዘመን ሙዚቃን እየፈቀዱ ህዝብን ወደ ስነ ምግባር ዝቅጠት እየገፉ ያሉት ኢኽዋኖች እንጂ ማናቸውና?! ጥቂት ምሳሌዎችን ልጥቀስ፡-
1. ቀርዷዊ፡- ሙዚቃን በመፍቀድ በሰፊው የሚታወቅ ነው፡፡ ለምሳሌ እንዲህ ይላል፡-
“ነፍሶች ዘና ከሚሉበት፣ ልቦች ከሚመቱበት፣ ጆሮዎች ከሚረኩበት ዝንባሌዎች ውስጥ አንዱ ዘፈን ነው፡፡ ብልግናና ለወንጀል ማነሳሳትን እስካላካተተ ድረስ ኢስላም ፈቅዶታል፡፡ ስሜት ቀስቃሽ ያልሆኑ የሙዚቃ መሳሪያዎች ቢያጅቡትም ችግር የለውም፡፡” [አልሐላል ወልሐራም፡ 218+] “ዘፈን በራሱ ከሙዚቃ መሳሪያ ጋርም ሆነ ያለሙዚቃ መሳሪያ ሐራም አይደለም፡፡” [ሰይዪደቲ፡ ቁ. 678] በራሱም ሙዚቃ ያደምጥ ነበር፡፡ “እውነት ለመናገር ዘፈን ለመስማት ቢዚ ነኝ” ካለ በኋላ የሚያዳምጣቸውን ሙዚቀኞች ከ 14 ዘፈኖቻቸው ጋር ዘርዝሯል፡፡ ቢዚ ስለሆነ የሚያዳምጠው እነዚህን የመሰሉ “ጥቂት” ዘፈኖችን ብቻ ነው፡፡ ቢዚ ባይሆንስ? “ከአዲሱ ትውልድ ማንን እንደማዳምጥ አትጠይቀኝ፡፡ ምክንያቱም እኔ ከቀድሞው ትውልድ ነኝ፡፡ እናም የቀድሞዎቹ አቀንቃኞች ከአዲሶቹ ይልቅ ይበልጥ ለነፍሴ የቀረቡ እንደሆኑ ይሰማኛል” ይላል፡፡ [አርራያህ መፅሔት፡ ቁ. 5970]
2. ዑመር አትቲልሚሳኒ (3ኛው የኢኽዋን ሙርሺድ ነው)፡- እየከፈለ የፈረንጅ ዳንስ ተምሯል፡- “በዒማዱዲን ሳሎን ውስጥ የፈረንጅ ዳንስ ተምሬያለሁ፡፡ አንድ ዳንስ ለመማር ክፍያው ሶስት ፓውንድ ነበር፡፡ ደን ሲት፣ ፎክስ ትሮት፣ ሻርሊስቶን፣ ታንጎ የተባሉ የዳንስ አይነቶችን ተምሬያለሁ፡፡ በጊታር መጫወትም ተምሬያለሁ፡፡” [ዚክሪያት ላ ሙዘኪራት፡ 48]
ሲኒማ ለማየት ብሎ የጁሙዐ ሶላት ይተው ነበር፡፡ “ጠበቃ ሆኜ እሰራ በነበረበት ወቅት አንዳንድ የሲኒማ ፊልሞችን ለማየት ጁሙዐ ቀን እወጣ ነበር፡፡ ከሲኒማ ቤቱ አንድ ጥግ ላይ ዙህርና ዐስር ሶላቶችን በአንድ ሰብስቤ፣ አሳጥሬ ለመስገድ የእረፍት ሰዓቱን እጠቀም ነበር፡፡” [ዚክሪያት፡ 13]
እነዚህ ናቸው እንግዲህ ኺላፋን ሊመልሱ የሚሰሩት፡፡ ምናልባት ቶብቶ ከሆነስ እንዳይሉ “በህይወቴ ውስጥ ከኢኽዋንም ይሁን ከሌላ አንዳንድ ጠርዘኞችን የማያስደስቱ ነገሮች ይገኛሉ፡፡ ለምሳሌ የፈረንጅ ዳንስና ሙዚቃን ይመስል፡፡ በህይወቴ የትኛውም ሃይማኖት የማያዘው ከሆነው ማጠባበቅ ርቄ ፈታ ማለትን መውደዴም እንዲሁ - በተለይም ደግሞ ነብያችን ‘ገርና ልዝብ ነው፡፡ ማንም አያጠብቀውም የሚረታው ቢሆን እንጂ’ ሲሉ የገለፁት ኢስላማችን፡፡” [ዚክሪያት፡ 3]
ይቀጥላል፡- “አንዳንድ ጠርዘኞች ‘አላህ የሸፈነልህን ሸፍን’ ሊሉ ይችላሉ፡፡ በኔ ላይ ይሄ ንግግር አይሰራም፡፡ ምክንያቱም ይሄ ንግግር አላህን የሚያስቆጣ ነገር ለፈፀመ ሰው የሚባል ነው፡፡ እኔ ሆን ብዬ አላህን ላስቆጣ እንደሞከርኩ አላስብም፡፡ እኔ ከአላህ መልእክተኛ ﷺ ጋር ነው የምጓዘው፡፡ እሳቸው ደግሞ ሁለት ምርጫዎች ሲቀርቡላቸው ወንጀል እስካልሆነ ድረስ ቀላሉን ነበር የሚመርጡት፡፡ ስለዚህ መከፋትም ሆነ መቃወም አይገባም፡፡” [ዚክሪያት፡ 78]
3. ሰዕድ አልከታቲኒ (በግብፅ የኢኽዋን የፖለቲካ ክንፍ ሒዝቡል ሑርያ ወልዐዳላ ዋና ፀሐፊ የነበረ)፡-
“ፓርቲው በሃገሪቱ ስልጣን ላይ ቢደርስ በመኖሪያ ቤቶችና በሆቴሎች አስካሪ መጠጥን አይከለክልም፡፡ የብልግና ድረ ገፆችን አይዘጋም፡፡ ሸሪዐዊ ቅጣቶችን አይተገብርም፡፡ በባህር ዳርቻዎች የሚጎበኙ ቱሪስቶች ጉዳይ ጣልቃ አይገባም፡፡” “አስካሪ መጠጥ መጠጣት እንደ መኖሪያ ቤቶች ባሉ የግል ቦታዎች እስከሆነ ድረስ ከግለሰባዊ መብቶች ውስጥ ይቆጠራል፡፡ ሆቴሎችም ከግል ቦታዎች ነው የሚቆጠሩት፡፡ ለሙስሊሞች በግለሰብ ነፃነት ውስጥ ወይም በግል ህይወት ውስጥ ጣልቃ መግባት አይፈቀድም” ይላል፡፡ [አልአህራም፡ ዲሴምበር 10/2011]
በርግጥ ይህን የሚሉት ህዝቡ ገና አልተዘጋጀም በሚል ነው፡፡ ግን እነሱ እራሳቸው ዝግጁ ናቸው ወይ? ሙስሊሞችን ከሺርክ ለማውጣት በቂ ጥረት የማያደርጉ፣ “ኢስላማዊ” ሙዚቃ እያሉ ወደ ስነ ምግባር ዝቅጠት የሚጣሩ፣ ሶሻሊዝምን የሚሰብኩ፣ ሶሐቦችን የሚሳደቡ፣ የሱንና ዑለማዎችን የሚያብጠለጥሉ፣ በትንሽ በትልቁ ከህዝብ እስከመሪ የሚያከፍሩ፣… አይደሉምን? በመሪዎች ደረጃ ባደባባይ መደነሱንስ ምን አመጣው?! ደግሞስ ህዝቡ ገና ነው በሚል ሸሪዐን ለመተግበር የሚያመካኙ ከሆነ ለምን ሌሎች መሪዎችን ያከፍራሉ?
“ኢስላማዊ ሙዚቃ”
(ተከታታይ፣ ክፍል ስድስት)
ኢኽዋን እና ሙዚቃ
የላቀው ጌታ አላህ እንዲህ ይላል፡-
(وَكَذَٰلِكَ نُفَصِّلُ الْآيَاتِ وَلِتَسْتَبِينَ سَبِيلُ الْمُجْرِمِينَ) [سورة اﻷنعام 55]
“እንደዚሁም (እውነቱ እንዲገለፅና) የወንጀለኞችም መንገድ ትብራራ ዘንድ አንቀፆችን እንገልፃለን፡፡ [አልአንዓም፡ 55]
ሰሞኑን ከሳዑዲ ጋር በተያያዘ ኢኽዋኖች መወራጨት እንዳበዙ እያየን ነው፡፡ የሚያነሱት ማምታቻ በተጋለጠባቸው ቁጥር ወደሌላ እየዘለሉ ይበልጥ ማንነታቸውን ለተሸወዱ ተከታዮቻቸው እያጋለጡ ነው፡፡ ይሄው ደግሞ አንዱ የሆነ አርቲስት በሪያድ የሙዚቃ ኮንሰርት ሊያዘጋጅ ነው ሲል ሳዑዲን ለማብጠልጠል ለጥፏል፡፡ በመጀመሪያ ወሬው እውነት ይሁን አይሁን አላውቅም፡፡ ከኢኽዋን ሰፈር ውሸት ቀርቶ ሺርክም ብርቅ አይደለም፡፡ እውነት ከሆነም እንዲህ አይነት ነገሮች በተደጋጋሚ ከታሰቡ በኋላ ሲዘጉ እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ በተረፈ ሙዚቃ በማንም ቢዘጋጅ ሸሪዐዊ መሰረት የሌለው ፀያፍ ምግባር ነው፡፡ ስለዚህ እውነት ከሆነ በምንም መልኩ ጥፋቱን አንደግፍም፡፡
ግን ኢኽዋን ሰፈር ሙዚቃ ይህን ያክል ባደባባይ ለማብጠልል የሚበቃ ወንጀል ነው ወይ? ኧረ እባካችሁ አንድ አይና ባፈር አይጫወትም!! እስኪ በሃገራችን ለሙዚቃ ሽንጡን ገትሮ የሚሟገተው ሐሰን ታጁ አይደለምን? ይህን ያክል ዘመቻ ከፍታችሁበታልን?! መድረክስ ዘግታችሁበታል? ሙዚቃው ቀርቶ ባደባባይ ወደ ሺርክ እየተጣራ እሱን ከማስተዋወቅ፣ መድረክ ከመስጠት ተመልሳችኋል?! ቢያንስ ሰልፋችሁን ሲቃወማችሁ ያሳያችሁትን ቅሬታ ያክል እንኳን ተቀይማችሁታል?! የለም፡፡ ይህ ሁሉ የሚሆነው የኢኽዋን ቡድናዊ ገመድ ስለሚያስተሳስራችሁ ብቻ ነው፡፡ ግን ይሄ የተንሸዋረረ እይታችሁ መቼ ይሆን የሚታረቀው? ሰዎችን በተክፊርነት ትወነጅላላችሁ፡፡ የሰይድ ቁጥብን የተክፊር አካሄድ ግን አትነቅፉም፡፡ ከሺዐ ጋር አያይዛችሁ ትወነጅላላችሁ፡፡ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ከሺዐ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ እየሰራ ያለውን ኢኽዋንን ግን ዝም ትላላችሁ፡፡ የዐረብ መሪዎችን ሰው ሰራሽ ህግ ዘረጉ ብላችሁ ታከፍራላችሁ፡፡ እራሳችሁ ግን በሰው ሰራሽ ህግ ትጓዛላችሁ፡፡ ስለ ዑለማእ ክብር ትጮሃላችሁ፡፡ የሱንና ዑለማዎችን ግን ማብጠልጠል ግፋ ሲልም ማክፈር ቀዳሚ ስራችሁ ነው፡፡ አሁን ደግሞ ጭራሽ በሙዚቃ መጣችሁ! በዚህ ዘመን ሙዚቃን እየፈቀዱ ህዝብን ወደ ስነ ምግባር ዝቅጠት እየገፉ ያሉት ኢኽዋኖች እንጂ ማናቸውና?! ጥቂት ምሳሌዎችን ልጥቀስ፡-
1. ቀርዷዊ፡- ሙዚቃን በመፍቀድ በሰፊው የሚታወቅ ነው፡፡ ለምሳሌ እንዲህ ይላል፡-
“ነፍሶች ዘና ከሚሉበት፣ ልቦች ከሚመቱበት፣ ጆሮዎች ከሚረኩበት ዝንባሌዎች ውስጥ አንዱ ዘፈን ነው፡፡ ብልግናና ለወንጀል ማነሳሳትን እስካላካተተ ድረስ ኢስላም ፈቅዶታል፡፡ ስሜት ቀስቃሽ ያልሆኑ የሙዚቃ መሳሪያዎች ቢያጅቡትም ችግር የለውም፡፡” [አልሐላል ወልሐራም፡ 218+] “ዘፈን በራሱ ከሙዚቃ መሳሪያ ጋርም ሆነ ያለሙዚቃ መሳሪያ ሐራም አይደለም፡፡” [ሰይዪደቲ፡ ቁ. 678] በራሱም ሙዚቃ ያደምጥ ነበር፡፡ “እውነት ለመናገር ዘፈን ለመስማት ቢዚ ነኝ” ካለ በኋላ የሚያዳምጣቸውን ሙዚቀኞች ከ 14 ዘፈኖቻቸው ጋር ዘርዝሯል፡፡ ቢዚ ስለሆነ የሚያዳምጠው እነዚህን የመሰሉ “ጥቂት” ዘፈኖችን ብቻ ነው፡፡ ቢዚ ባይሆንስ? “ከአዲሱ ትውልድ ማንን እንደማዳምጥ አትጠይቀኝ፡፡ ምክንያቱም እኔ ከቀድሞው ትውልድ ነኝ፡፡ እናም የቀድሞዎቹ አቀንቃኞች ከአዲሶቹ ይልቅ ይበልጥ ለነፍሴ የቀረቡ እንደሆኑ ይሰማኛል” ይላል፡፡ [አርራያህ መፅሔት፡ ቁ. 5970]
2. ዑመር አትቲልሚሳኒ (3ኛው የኢኽዋን ሙርሺድ ነው)፡- እየከፈለ የፈረንጅ ዳንስ ተምሯል፡- “በዒማዱዲን ሳሎን ውስጥ የፈረንጅ ዳንስ ተምሬያለሁ፡፡ አንድ ዳንስ ለመማር ክፍያው ሶስት ፓውንድ ነበር፡፡ ደን ሲት፣ ፎክስ ትሮት፣ ሻርሊስቶን፣ ታንጎ የተባሉ የዳንስ አይነቶችን ተምሬያለሁ፡፡ በጊታር መጫወትም ተምሬያለሁ፡፡” [ዚክሪያት ላ ሙዘኪራት፡ 48]
ሲኒማ ለማየት ብሎ የጁሙዐ ሶላት ይተው ነበር፡፡ “ጠበቃ ሆኜ እሰራ በነበረበት ወቅት አንዳንድ የሲኒማ ፊልሞችን ለማየት ጁሙዐ ቀን እወጣ ነበር፡፡ ከሲኒማ ቤቱ አንድ ጥግ ላይ ዙህርና ዐስር ሶላቶችን በአንድ ሰብስቤ፣ አሳጥሬ ለመስገድ የእረፍት ሰዓቱን እጠቀም ነበር፡፡” [ዚክሪያት፡ 13]
እነዚህ ናቸው እንግዲህ ኺላፋን ሊመልሱ የሚሰሩት፡፡ ምናልባት ቶብቶ ከሆነስ እንዳይሉ “በህይወቴ ውስጥ ከኢኽዋንም ይሁን ከሌላ አንዳንድ ጠርዘኞችን የማያስደስቱ ነገሮች ይገኛሉ፡፡ ለምሳሌ የፈረንጅ ዳንስና ሙዚቃን ይመስል፡፡ በህይወቴ የትኛውም ሃይማኖት የማያዘው ከሆነው ማጠባበቅ ርቄ ፈታ ማለትን መውደዴም እንዲሁ - በተለይም ደግሞ ነብያችን ‘ገርና ልዝብ ነው፡፡ ማንም አያጠብቀውም የሚረታው ቢሆን እንጂ’ ሲሉ የገለፁት ኢስላማችን፡፡” [ዚክሪያት፡ 3]
ይቀጥላል፡- “አንዳንድ ጠርዘኞች ‘አላህ የሸፈነልህን ሸፍን’ ሊሉ ይችላሉ፡፡ በኔ ላይ ይሄ ንግግር አይሰራም፡፡ ምክንያቱም ይሄ ንግግር አላህን የሚያስቆጣ ነገር ለፈፀመ ሰው የሚባል ነው፡፡ እኔ ሆን ብዬ አላህን ላስቆጣ እንደሞከርኩ አላስብም፡፡ እኔ ከአላህ መልእክተኛ ﷺ ጋር ነው የምጓዘው፡፡ እሳቸው ደግሞ ሁለት ምርጫዎች ሲቀርቡላቸው ወንጀል እስካልሆነ ድረስ ቀላሉን ነበር የሚመርጡት፡፡ ስለዚህ መከፋትም ሆነ መቃወም አይገባም፡፡” [ዚክሪያት፡ 78]
3. ሰዕድ አልከታቲኒ (በግብፅ የኢኽዋን የፖለቲካ ክንፍ ሒዝቡል ሑርያ ወልዐዳላ ዋና ፀሐፊ የነበረ)፡-
“ፓርቲው በሃገሪቱ ስልጣን ላይ ቢደርስ በመኖሪያ ቤቶችና በሆቴሎች አስካሪ መጠጥን አይከለክልም፡፡ የብልግና ድረ ገፆችን አይዘጋም፡፡ ሸሪዐዊ ቅጣቶችን አይተገብርም፡፡ በባህር ዳርቻዎች የሚጎበኙ ቱሪስቶች ጉዳይ ጣልቃ አይገባም፡፡” “አስካሪ መጠጥ መጠጣት እንደ መኖሪያ ቤቶች ባሉ የግል ቦታዎች እስከሆነ ድረስ ከግለሰባዊ መብቶች ውስጥ ይቆጠራል፡፡ ሆቴሎችም ከግል ቦታዎች ነው የሚቆጠሩት፡፡ ለሙስሊሞች በግለሰብ ነፃነት ውስጥ ወይም በግል ህይወት ውስጥ ጣልቃ መግባት አይፈቀድም” ይላል፡፡ [አልአህራም፡ ዲሴምበር 10/2011]
በርግጥ ይህን የሚሉት ህዝቡ ገና አልተዘጋጀም በሚል ነው፡፡ ግን እነሱ እራሳቸው ዝግጁ ናቸው ወይ? ሙስሊሞችን ከሺርክ ለማውጣት በቂ ጥረት የማያደርጉ፣ “ኢስላማዊ” ሙዚቃ እያሉ ወደ ስነ ምግባር ዝቅጠት የሚጣሩ፣ ሶሻሊዝምን የሚሰብኩ፣ ሶሐቦችን የሚሳደቡ፣ የሱንና ዑለማዎችን የሚያብጠለጥሉ፣ በትንሽ በትልቁ ከህዝብ እስከመሪ የሚያከፍሩ፣… አይደሉምን? በመሪዎች ደረጃ ባደባባይ መደነሱንስ ምን አመጣው?! ደግሞስ ህዝቡ ገና ነው በሚል ሸሪዐን ለመተግበር የሚያመካኙ ከሆነ ለምን ሌሎች መሪዎችን ያከፍራሉ?
“ኢስላማዊ ሙዚቃ”
ኢኽዋኖች በርካታ እንግዳ ነገሮችን “ኢስላማዊ” የሚል ታፔላ እየለጠፉላቸው ሊያሰልሟቸው ሲውተረተሩ ማየት የተለመደ ነው፡፡ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ሙዚቃ ነው፡፡ “አልኢኽዋን አልሙስሊሙን” የተሰኘው ጋዜጣቸው “ኢስላማዊ ሙዚቃ” በሚል ርእስ ስር እንዲህ ይላል፡- “ሲምፎኒያ፡ እንደ ቤትሆቨን፣ ሾርፕ፣ ሞዛርት፣ ቻይኮቪስኪ፣ ያሉ የሙዚቃ ዝነኞች የደረሱበት ከፍተኛው የሙዚቃ ስልት ነው፡፡ … የግብፅ የሲምፎኒያ ክበብም በክርስቲያን ወጣቶች ማህበር እየታገዘ ከ30 በላይ ሙዚቀኞችን አቅፏል፡፡ ክበቡ በአሜሪካ የኒቨርሲቲ ዘፈኑን አቅርቧል፡፡ ይሄ ነገር ምንኛ የሚያስፈልገን ነው?! በሙዚቃው አለም ባለድል የሚሆንና አለም አቀፍ መራመድ እንዲኖር የሚያግዝ ምንኛ አዲስ አይነት ዳዒያ ያስፈልገናል?! በዚህን ጊዜ የአለምን ልቦና የሚቆጣጠር ልዩ ቀለም ይነግሳል፡፡ እሱም የምስራቁን፣… ሙዚቃ የሚተካ ኢስላማዊ ሙዚቃ ነው!!” [አልኢኽዋን አልሙስሊሙን፡ ቁ. 5]
እነዚህ ጥፋቶች፣ እነዚህ የሞራል ዝቅጠቶች የነ ኢብኑ ባዝ፣ የነ ፈውዛን አይደሉም፡፡ የነ ቀርዷዊ፣ የነ ቲልሚሳኒ እንጂ፡፡ ይሄ ሙዚቃን “ኢስላማዊ” የሚል ቅጥያ እየለጠፉ የማጥመቅ ዘመቻ የሰለፊያ ጥሪ አይደለም፡፡ የኢኽዋን ቆሻሻ ስራ እንጂ፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡-
1. “በእርግጥም ከህዝቦቼ ውስጥ ዝሙትን፣ ሐርን፣ አስካሪ መጠጦችን እና የዘፈን መሳሪያዎችን የሚፈቅዱ ሰዎች ይመጣሉ፡፡” [ቡኻሪ፡ 5590] እነማን ሆኑ?!
2. “በህዝቦቼ ላይ የምፈራው አጥማሚ የሆኑ መሪዎችን ነው፡፡” [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 1773]
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሐምሌ 4/2009)
እነዚህ ጥፋቶች፣ እነዚህ የሞራል ዝቅጠቶች የነ ኢብኑ ባዝ፣ የነ ፈውዛን አይደሉም፡፡ የነ ቀርዷዊ፣ የነ ቲልሚሳኒ እንጂ፡፡ ይሄ ሙዚቃን “ኢስላማዊ” የሚል ቅጥያ እየለጠፉ የማጥመቅ ዘመቻ የሰለፊያ ጥሪ አይደለም፡፡ የኢኽዋን ቆሻሻ ስራ እንጂ፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡-
1. “በእርግጥም ከህዝቦቼ ውስጥ ዝሙትን፣ ሐርን፣ አስካሪ መጠጦችን እና የዘፈን መሳሪያዎችን የሚፈቅዱ ሰዎች ይመጣሉ፡፡” [ቡኻሪ፡ 5590] እነማን ሆኑ?!
2. “በህዝቦቼ ላይ የምፈራው አጥማሚ የሆኑ መሪዎችን ነው፡፡” [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 1773]
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሐምሌ 4/2009)
ኢኽዋን - “ባለህበት ሂድ!!
ታላቁ ሙሐዲሥ ሸይኹል አልባኒ ረሒመሁላህ የኢኽዋነል ሙስሊሚንን ከንቱ የፖለቲካ ድካም “ልክ ባለህበት ሂድ እንደተባለ ወታደር ነው” በማለት ባጭር ገልጸውታል፡፡ ድንቅ አገላለፅ!! ይሄው ይሄ የጥፋት አንጃ ከተመሰረተ 89 አመቱ፡፡ እስካሁን ድረስ የአሸዋ ክምር ላይ እንደሚወጣ ባተሌ ጫፍ ደረሰ ሲባል እየተንከባለለ ከተነሳበት ያርፋል፡፡ በአላህ ፈቃድ ወደፊትም እንዲሁ ይቀጥላል፡፡ በከዕባ ጌታ እምላለሁ ኢኽዋን መቼም አይሳካለትም፡፡ ነብዩ ﷺ “ውርደትና የበታችነት ትእዛዜን በጣሰ ላይ ተደርጓል” ማለታቸው ይሰመርበት፡፡
ታዲያ ቡድኑ የውርደት ካባ በተከናነበ ቁጥር ጣቱን የሚቀስረው ወደ ሳዑዲ መሪዎች ነው፡፡ የሚደንቀው ግን በየትኛውም መመዘኛ ከሚተቿቸው አካላት የማይሻሉ መሆናቸው ነው፡፡ “በወህኒ ቤት ሳለን ፂማችንን የምንላጭበት ምላጭ ተከለከልን” የሚሉ ማፈሪያዎች ኢስላምን ሲወክሉ ማየት ምንኛ የሚያሳዝን ነው?!
ይሄው ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ደግሞ በሳዑዲ ላይ ከወትሮው የተለየ የጥላቻ ዘመቻ አቀጣጥለዋል፡፡ ሁሌ ስለ ኤርዶጋን፣ ኳታር፣ ግብፅ፣ ሳዑዲ እያወሩ ዲን ከማስተማር ይልቅ የውሸት ፖለቲካ ይሰብካሉ፡፡ ምናልባት “እናንተስ ሁሌ ከሳዑዲ ትከላከሉ የለም ወይ?” ሊሉ ይችላሉ፡፡ አዎ እንከላከላለን፡፡ ምክንያቱም የነዚህ ገልቱዎች አላማ በሳዑዲ አመራር በኩል ተሻግረው የሰለፍያ ደዕዋን እና የሱንና ዑለማዎችን ማንቋሸሽ እንደሆነ ደጋግመን በተግባር አይተነዋልና፡፡ እንጂማ በየትኛው መመዘኛ ነው የኳታር መንግስት ከሳዑዲ የሚሻለው?! በኳታር ከቀርዷዊ መኖሪያ በቅርብ ርቀት ትልቅ የአሜሪካ የጦር ካምፕ ይገኛል! እስኪ ቀርዷዊ ስለዚያ ተንፍሶ ያውቃል?! የኛዎቹ በቀቀኖችስ ስለዚህ ይተነፍሳሉ?! ወፍ የለም!! በቅርቡ ንጉስ ሰልማን የትራንፕን ሚስት ጨበጠ ብለው አቧራ ሲያስነሱ ነበር፡፡ ጥሩ፡፡ ግን ኤርዶጋን ባደባባይ ግብረ ሰዶም ሲፈቅድ ተመሳሳይ ተቃውሞ ቀርቶ ኮሽታ አሰምተዋልን?! እስኪ የትኛው ጥፋት ነው የሚከብደው? ሰዎቹ ህሊናቸውን ሽጠው የበሉ ቆሻሻዎች ናቸው፡፡ ቀርዷዊ የኳታሩን መሪ ሚስት ሲጨብጥስ ኮሽታ አሰምተዋል?! መጨበጥ ብቻ አይደለም፡፡ አጅነቢ መጨበጥ ይቻላል የሚል ነው ቀርዷዊ፡፡ እስኪ ከዚህ ጥፋትና ከሰልማን ጥፋት የቱ ይከብዳል? ስሜታቸውን ተከትለው የሚወዛወዙ ፍጡሮች!!
[ሀ] ይሄው እራሱን “ሃምሳ ሃምሳ” እያለ የሚጠራ አንድ ኢኽዋኒ ሳዑዲን ለማብጠልጠል ሲሆን “በኢስላም አስተምህሮትም ሆነ በኢስላም ታሪክ የንጉሳዊ አገዛዝን ስርዓተ መንግስት ይሁንታ የሚሰጥ ማስረጃ የለምና … አልሳዑድ ወለድ ዑለማ እንዴት ዝምታን መረጠ” እያለ ዑለማዎቹን ጭምር ይወርፋል፡፡
ጥያቄ፡- ንጉሳዊ አገዛዝ በኢስላም ታሪክ እውቅና ከሌለው ለምን የኦቶማን ቱርክ “ኺላፋ” ፈረሰ ብላችሁ ታለቅሳላችሁ? እስኪ አሁን የኦቶማን አገዛዝ ንጉሳዊ ስርኣት እንደነበረው የማያውቅ መሀይም ስለታሪክ ሊያወራ ይገባል? ለምንስ ስለ ኳታር ታላዝናላችሁ?! ለመሆኑ ኳታር በሸሪዐ ነው የምትመራው ወይስ በዴሞክራሲ?! የታል የፖለቲካ እውቀታችሁ?!
[ለ] ቀጥሎ እንዲህ ነበር ያለው፡- “የቀደመው ዘመን ትልቁ የኢስላም አበርክቶ ጥልቅና ምጡቅ እውቀትና ሁለንተናዊ የትምህርት ዘይቤን ላለም ስልጣኔ ለሰው ዘር ሁሉ ማበርከቱ ነበር፡፡ ነገር ግን ከዘመነ ሳዑድ ንግስና፡ ከኦቶማን መፈራረስና ከዑመቱ መለያየት ወዲህ ያለው ዘመነ መከራ ወ ሰቆቃ የአልሳዑድና የወቅቱ አጋሮቹ ደባ ወጤት መሆኑ እንደምን ተዘንግቶ”
መልስ፡-
1. በመጀመሪያ ንግግሩ እጅ እጅ እንዲል ያደረገው ጌታ ምስጋና ይድረሰው፡፡ ለወትሮው እንኳን ወሬ አያጥራቸውም ነበር፡፡ ዛሬ ዛሬ ግን ብእራቸውም እየከዳቸው መጥቷል፡፡
2. በተረፈ ሙስሊሙ ዛሬ ላለበት ውድቀት ትልቁን ድርሻ የሚወስዱት በኢስላም ስም የሚነግዱ የከሸፉ የኢኽዋን ፖለቲከኞች ናቸው፡፡ ለሚያስተውል በዐረቡ “ጸደይ” ምክንያት በሙስሊሙ አለም ላይ የደረሰው ብቻውን ለዚህ በቂ ምስክር ነው፡፡
3. በየሄዱበት “እስፔን የኛ ነበረች” እያሉ የሚያላዝኑት ኢኽዋኖች ንጉሳዊ አገዛዝ ልክ በሳዑድ ቤተሰብ እንደተጀመረ አድርገው እያቀረቡ ነው፡፡ በ14 ክ/ዘመናት ውስጥ ያለፈው የኢስላም ታሪክና ስልጣኔ ግን እንዳለ ንጉሳዊ አገዛዝ ነው፡፡ ደግሞም ኢኽዋኖች እንኳን የንጉሳውያንና የነብዩ ﷺ ምርጥ ሶሐባና አማቻቸው የሆኑት የዑሥማን ኢብኑ ዐፋን አገዛዝ የሚያረካቸው አይደሉም፡፡ ይሄው ዛሬም ድረስ (የኡስማን ረዲየላሁ ዐንሁ የኺላፋ ዘመን በሶስቱ ኸሊፋዎች ዘመን ውስጥ የገባ ክፍተት እንጂ የእውነት የነገሰው እሱ ሳይሆን መርዋን ነው፤ ዑስማን በስልጣኑ ተከልሎ የሙስሊሙን ገንዘብ ያላግባብ የተጠቀመ፣ ለዘመዶቹ እያዳላ የነብዩን ወዳጆች ያራቀ፣ ኸሊፋ ሊሆን በማይገባው እድሜ ስልጣን ይዞ የመርዋን መጫወቻ የሆነ፣ አገዛዙ ከኢስላም ሩህ የራቀ ነበር፣ ከኡስማን ይልቅ የኡስማን ገዳዮች ለኢስላማዊ ሩሕ የቀረቡ ነበሩ ለሚለው ሰይድ ቁጥብ ሽንጣቸውን ገትረው እንደተከላከሉ ናቸው፡፡ (አልዐዳለቱል ኢጅቲማዒያህ፡ 160-186 ተመልከት፡፡)
[ሐ] “የሽብርተኝነት አስተሳሰብና ጠንሳሾች፡ ሰፖንሰሮችና የፅንፈኛ ቡድኖች አቃፊና ደጋፊዎቹ አይተኛ ምንጮች እነማን ሆኑና” “የመስከረም 11ዱን ጥቃት አድራሾች እኮ የሳዑዲ የግብፅና የኢማራትስ ሀገራት ዜጎች እንጂ መች የሌላ ሆኑና” ይላል ከብእር ስም ጀርባ ያደፈጠው ኢኽዋኒ፡፡
መልስ፡-
1. ይህን ሁሉ የሚለው ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ የዐረብ ሃገራት ከኳታር አንፃር የያዙትን አቋም ተከትሎ ነው፡፡ ኳታር የኢኽዋኖች መነሃሪያ ስለሆነች በደመ ነፍስ በመወገን እንጂ የእውነት ፖለቲካው ገብቶት አይደለም፡፡
2. በተረፈ ኢኽዋን ከመነሻው የጥፋት አንጃ እንደሆነ የተናገሩት ከሳዑዲ መሪዎች በፊት የግብፅ ምሁራን ናቸው፡፡ ታላቁ ግብፃዊ ዓሊም ሸይኽ አሕመድ ሻኪር ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “የሸይኽ ሐሰነል በና እና የሙስሊም ወንድማማቾቹ ንቅናቄ የኢስላማዊ ደዕዋን ወደ አፍራሽ የጥፋት ስብከት የገለበጡ ናቸው፡፡ ኮሙኒስቶች እና አይሁዳውያን እንደሚረዱት በተጨባጭ እናውቃለን፡፡” [ሹኡኑ አትተዕሊም ወልቀዳእ፡ 48]
3. እነ ቢንላደንና መሰል የጥፋት ሃይሎች የኢኽዋን አስተሳሰብ አራማጆች እንደሆኑ የራሳቸው የትግል አጋሮች መስክረዋል፡፡ አጥፍቶ ጠፊዎች የሚታጠቁት ቦምብም የተጀመረው በኢኽዋኖች እንደሆነ እራሳቸው ፅፈዋል፡፡ ድልድዮችን፣ የመብራት ታወሮችን፣ ተቋማትን ሲያጋዩ እንደነበር በራሳቸው ሰዎች ጭምር የተፃፉ ታሪኮች ያስረዳሉ፡፡
4. አሸባሪዎች የሱንና ዑለማዎችንና የሳዑዲ መሪዎች ያከፍራሉ፣ ይዝቱባቸዋልም፡፡ እነ ሰይድ ቁጥብን እነ ሐሰን አልበናን ግን ያወድሳሉ፡፡ ይህም ሽብርና ጠርዘኝነት ከኢኽዋን ጋር ስጋዊ ዝምድና እንዳለው የሚያሳይ ነው፡፡
5. ደግሞም የሳዑዲ አሸባሪዎች በሳዑዲ ዑለማዎች የሚብጠለጠሉ፣ በሳዑዲ መንግስት የሚሳደዱ እንጂ የሚደገፉ አይደሉም፡፡ እነ ቢንላደንን፣ እነ ሚስዐሪን ያጋለጧቸው እነ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ፣ ኢብኑል ዑሠይሚን፣ ፈውዛን፣ … እንጂ እነ ቀርዷዊ አይደሉም፡፡ የኢኽዋን በቀቀኖች እነዚህን የጥፋት ሃይሎች “ጀግኖች” አድርገው በየሚዲያው በሃገራችንም ጭምር ሲያቀርቡ ነበር፡፡
ታላቁ ሙሐዲሥ ሸይኹል አልባኒ ረሒመሁላህ የኢኽዋነል ሙስሊሚንን ከንቱ የፖለቲካ ድካም “ልክ ባለህበት ሂድ እንደተባለ ወታደር ነው” በማለት ባጭር ገልጸውታል፡፡ ድንቅ አገላለፅ!! ይሄው ይሄ የጥፋት አንጃ ከተመሰረተ 89 አመቱ፡፡ እስካሁን ድረስ የአሸዋ ክምር ላይ እንደሚወጣ ባተሌ ጫፍ ደረሰ ሲባል እየተንከባለለ ከተነሳበት ያርፋል፡፡ በአላህ ፈቃድ ወደፊትም እንዲሁ ይቀጥላል፡፡ በከዕባ ጌታ እምላለሁ ኢኽዋን መቼም አይሳካለትም፡፡ ነብዩ ﷺ “ውርደትና የበታችነት ትእዛዜን በጣሰ ላይ ተደርጓል” ማለታቸው ይሰመርበት፡፡
ታዲያ ቡድኑ የውርደት ካባ በተከናነበ ቁጥር ጣቱን የሚቀስረው ወደ ሳዑዲ መሪዎች ነው፡፡ የሚደንቀው ግን በየትኛውም መመዘኛ ከሚተቿቸው አካላት የማይሻሉ መሆናቸው ነው፡፡ “በወህኒ ቤት ሳለን ፂማችንን የምንላጭበት ምላጭ ተከለከልን” የሚሉ ማፈሪያዎች ኢስላምን ሲወክሉ ማየት ምንኛ የሚያሳዝን ነው?!
ይሄው ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ደግሞ በሳዑዲ ላይ ከወትሮው የተለየ የጥላቻ ዘመቻ አቀጣጥለዋል፡፡ ሁሌ ስለ ኤርዶጋን፣ ኳታር፣ ግብፅ፣ ሳዑዲ እያወሩ ዲን ከማስተማር ይልቅ የውሸት ፖለቲካ ይሰብካሉ፡፡ ምናልባት “እናንተስ ሁሌ ከሳዑዲ ትከላከሉ የለም ወይ?” ሊሉ ይችላሉ፡፡ አዎ እንከላከላለን፡፡ ምክንያቱም የነዚህ ገልቱዎች አላማ በሳዑዲ አመራር በኩል ተሻግረው የሰለፍያ ደዕዋን እና የሱንና ዑለማዎችን ማንቋሸሽ እንደሆነ ደጋግመን በተግባር አይተነዋልና፡፡ እንጂማ በየትኛው መመዘኛ ነው የኳታር መንግስት ከሳዑዲ የሚሻለው?! በኳታር ከቀርዷዊ መኖሪያ በቅርብ ርቀት ትልቅ የአሜሪካ የጦር ካምፕ ይገኛል! እስኪ ቀርዷዊ ስለዚያ ተንፍሶ ያውቃል?! የኛዎቹ በቀቀኖችስ ስለዚህ ይተነፍሳሉ?! ወፍ የለም!! በቅርቡ ንጉስ ሰልማን የትራንፕን ሚስት ጨበጠ ብለው አቧራ ሲያስነሱ ነበር፡፡ ጥሩ፡፡ ግን ኤርዶጋን ባደባባይ ግብረ ሰዶም ሲፈቅድ ተመሳሳይ ተቃውሞ ቀርቶ ኮሽታ አሰምተዋልን?! እስኪ የትኛው ጥፋት ነው የሚከብደው? ሰዎቹ ህሊናቸውን ሽጠው የበሉ ቆሻሻዎች ናቸው፡፡ ቀርዷዊ የኳታሩን መሪ ሚስት ሲጨብጥስ ኮሽታ አሰምተዋል?! መጨበጥ ብቻ አይደለም፡፡ አጅነቢ መጨበጥ ይቻላል የሚል ነው ቀርዷዊ፡፡ እስኪ ከዚህ ጥፋትና ከሰልማን ጥፋት የቱ ይከብዳል? ስሜታቸውን ተከትለው የሚወዛወዙ ፍጡሮች!!
[ሀ] ይሄው እራሱን “ሃምሳ ሃምሳ” እያለ የሚጠራ አንድ ኢኽዋኒ ሳዑዲን ለማብጠልጠል ሲሆን “በኢስላም አስተምህሮትም ሆነ በኢስላም ታሪክ የንጉሳዊ አገዛዝን ስርዓተ መንግስት ይሁንታ የሚሰጥ ማስረጃ የለምና … አልሳዑድ ወለድ ዑለማ እንዴት ዝምታን መረጠ” እያለ ዑለማዎቹን ጭምር ይወርፋል፡፡
ጥያቄ፡- ንጉሳዊ አገዛዝ በኢስላም ታሪክ እውቅና ከሌለው ለምን የኦቶማን ቱርክ “ኺላፋ” ፈረሰ ብላችሁ ታለቅሳላችሁ? እስኪ አሁን የኦቶማን አገዛዝ ንጉሳዊ ስርኣት እንደነበረው የማያውቅ መሀይም ስለታሪክ ሊያወራ ይገባል? ለምንስ ስለ ኳታር ታላዝናላችሁ?! ለመሆኑ ኳታር በሸሪዐ ነው የምትመራው ወይስ በዴሞክራሲ?! የታል የፖለቲካ እውቀታችሁ?!
[ለ] ቀጥሎ እንዲህ ነበር ያለው፡- “የቀደመው ዘመን ትልቁ የኢስላም አበርክቶ ጥልቅና ምጡቅ እውቀትና ሁለንተናዊ የትምህርት ዘይቤን ላለም ስልጣኔ ለሰው ዘር ሁሉ ማበርከቱ ነበር፡፡ ነገር ግን ከዘመነ ሳዑድ ንግስና፡ ከኦቶማን መፈራረስና ከዑመቱ መለያየት ወዲህ ያለው ዘመነ መከራ ወ ሰቆቃ የአልሳዑድና የወቅቱ አጋሮቹ ደባ ወጤት መሆኑ እንደምን ተዘንግቶ”
መልስ፡-
1. በመጀመሪያ ንግግሩ እጅ እጅ እንዲል ያደረገው ጌታ ምስጋና ይድረሰው፡፡ ለወትሮው እንኳን ወሬ አያጥራቸውም ነበር፡፡ ዛሬ ዛሬ ግን ብእራቸውም እየከዳቸው መጥቷል፡፡
2. በተረፈ ሙስሊሙ ዛሬ ላለበት ውድቀት ትልቁን ድርሻ የሚወስዱት በኢስላም ስም የሚነግዱ የከሸፉ የኢኽዋን ፖለቲከኞች ናቸው፡፡ ለሚያስተውል በዐረቡ “ጸደይ” ምክንያት በሙስሊሙ አለም ላይ የደረሰው ብቻውን ለዚህ በቂ ምስክር ነው፡፡
3. በየሄዱበት “እስፔን የኛ ነበረች” እያሉ የሚያላዝኑት ኢኽዋኖች ንጉሳዊ አገዛዝ ልክ በሳዑድ ቤተሰብ እንደተጀመረ አድርገው እያቀረቡ ነው፡፡ በ14 ክ/ዘመናት ውስጥ ያለፈው የኢስላም ታሪክና ስልጣኔ ግን እንዳለ ንጉሳዊ አገዛዝ ነው፡፡ ደግሞም ኢኽዋኖች እንኳን የንጉሳውያንና የነብዩ ﷺ ምርጥ ሶሐባና አማቻቸው የሆኑት የዑሥማን ኢብኑ ዐፋን አገዛዝ የሚያረካቸው አይደሉም፡፡ ይሄው ዛሬም ድረስ (የኡስማን ረዲየላሁ ዐንሁ የኺላፋ ዘመን በሶስቱ ኸሊፋዎች ዘመን ውስጥ የገባ ክፍተት እንጂ የእውነት የነገሰው እሱ ሳይሆን መርዋን ነው፤ ዑስማን በስልጣኑ ተከልሎ የሙስሊሙን ገንዘብ ያላግባብ የተጠቀመ፣ ለዘመዶቹ እያዳላ የነብዩን ወዳጆች ያራቀ፣ ኸሊፋ ሊሆን በማይገባው እድሜ ስልጣን ይዞ የመርዋን መጫወቻ የሆነ፣ አገዛዙ ከኢስላም ሩህ የራቀ ነበር፣ ከኡስማን ይልቅ የኡስማን ገዳዮች ለኢስላማዊ ሩሕ የቀረቡ ነበሩ ለሚለው ሰይድ ቁጥብ ሽንጣቸውን ገትረው እንደተከላከሉ ናቸው፡፡ (አልዐዳለቱል ኢጅቲማዒያህ፡ 160-186 ተመልከት፡፡)
[ሐ] “የሽብርተኝነት አስተሳሰብና ጠንሳሾች፡ ሰፖንሰሮችና የፅንፈኛ ቡድኖች አቃፊና ደጋፊዎቹ አይተኛ ምንጮች እነማን ሆኑና” “የመስከረም 11ዱን ጥቃት አድራሾች እኮ የሳዑዲ የግብፅና የኢማራትስ ሀገራት ዜጎች እንጂ መች የሌላ ሆኑና” ይላል ከብእር ስም ጀርባ ያደፈጠው ኢኽዋኒ፡፡
መልስ፡-
1. ይህን ሁሉ የሚለው ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ የዐረብ ሃገራት ከኳታር አንፃር የያዙትን አቋም ተከትሎ ነው፡፡ ኳታር የኢኽዋኖች መነሃሪያ ስለሆነች በደመ ነፍስ በመወገን እንጂ የእውነት ፖለቲካው ገብቶት አይደለም፡፡
2. በተረፈ ኢኽዋን ከመነሻው የጥፋት አንጃ እንደሆነ የተናገሩት ከሳዑዲ መሪዎች በፊት የግብፅ ምሁራን ናቸው፡፡ ታላቁ ግብፃዊ ዓሊም ሸይኽ አሕመድ ሻኪር ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡- “የሸይኽ ሐሰነል በና እና የሙስሊም ወንድማማቾቹ ንቅናቄ የኢስላማዊ ደዕዋን ወደ አፍራሽ የጥፋት ስብከት የገለበጡ ናቸው፡፡ ኮሙኒስቶች እና አይሁዳውያን እንደሚረዱት በተጨባጭ እናውቃለን፡፡” [ሹኡኑ አትተዕሊም ወልቀዳእ፡ 48]
3. እነ ቢንላደንና መሰል የጥፋት ሃይሎች የኢኽዋን አስተሳሰብ አራማጆች እንደሆኑ የራሳቸው የትግል አጋሮች መስክረዋል፡፡ አጥፍቶ ጠፊዎች የሚታጠቁት ቦምብም የተጀመረው በኢኽዋኖች እንደሆነ እራሳቸው ፅፈዋል፡፡ ድልድዮችን፣ የመብራት ታወሮችን፣ ተቋማትን ሲያጋዩ እንደነበር በራሳቸው ሰዎች ጭምር የተፃፉ ታሪኮች ያስረዳሉ፡፡
4. አሸባሪዎች የሱንና ዑለማዎችንና የሳዑዲ መሪዎች ያከፍራሉ፣ ይዝቱባቸዋልም፡፡ እነ ሰይድ ቁጥብን እነ ሐሰን አልበናን ግን ያወድሳሉ፡፡ ይህም ሽብርና ጠርዘኝነት ከኢኽዋን ጋር ስጋዊ ዝምድና እንዳለው የሚያሳይ ነው፡፡
5. ደግሞም የሳዑዲ አሸባሪዎች በሳዑዲ ዑለማዎች የሚብጠለጠሉ፣ በሳዑዲ መንግስት የሚሳደዱ እንጂ የሚደገፉ አይደሉም፡፡ እነ ቢንላደንን፣ እነ ሚስዐሪን ያጋለጧቸው እነ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ፣ ኢብኑል ዑሠይሚን፣ ፈውዛን፣ … እንጂ እነ ቀርዷዊ አይደሉም፡፡ የኢኽዋን በቀቀኖች እነዚህን የጥፋት ሃይሎች “ጀግኖች” አድርገው በየሚዲያው በሃገራችንም ጭምር ሲያቀርቡ ነበር፡፡
6. የዘመናዊ የተክፊር አስተሳሰብ መሰረቱ ኢኽዋን ነው፡፡ “እሄ የምንኖርበት ማህበረሰብ እራሱ ሙስሊም ማህበረሰብ አይደለም፡፡” “ጉዳዩ የማመንና የመክፈር ጉዳይ ነው፡፡ ሰዎች እንደሚሞግቱት ሙስሊሞች አይደሉም፣ የሚኖሩት የጃሂሊያ ህይወት ነው፣ ደዐዋችን የተነሳው እነኚህን ጃሂሊዮች ወደ ኢስላም ለመመለስ ነው-እንደ አዲስ ሙስሊም ለማድረግ፡፡” እነዚህ የኢኽዋኒው ሰይድ ቁጥብ ንግግሮች ናቸው፡፡(ፊ ዚላሊል ቁርኣን፡ 3/1816) (መዓሊሙን ፊጦሪቅ፡ 173)
7. ኢኽዋኖች ከዘመናችን ሙስሊሞችም አልፈው ሶሐባ ሳይቀር የሚያከፍሩ ናቸው፡፡ "የአቡ ሱፍያንን እስልምና “የከንፈርና የምላስ እስልምና እንጂ የልብ ኢማንና እውነቱን የማግኘት አይደለም፡፡ ኢስላም ወደዚህ ሰውየ ልብ አልሰረፀም፣ ከሰለመ በኋላም የሙስሊሞችን ሽንፈት ሲመኝ የነበረ ነው!!” የሚለው ሰይድ ቁጥብ አይደለምን? “በኑ ኡመያ በጥቅሉ ኢማን ከልባቸው አልሰረፀም፡፡ ኢስላም ለነሱ እንደ ጥቅማቸው ሲያሻቸው የሚለብሱት ሲፈልጉ የሚያወልቁት ካፖርት ማለት ነው፣ ስነ ምግባር፣ ዲን፣ ልቦና የማይገታቸው ሰዎች ናቸው…” የሚለው ሰይድ ቁጥብ አይደለምን? (አልዐዳላህ፡172)
[መ] ይሄው ሃምሳ ሃምሳ የተሰኘው ዋልጌ “የሳዑዲ ንጉሳዊ ቤተሰቦች የአይሁድ ቤተሰብ ርዝራዦች ናቸው” ይላል፡፡ መልስ፡-
1. የሰዑድ ቤተሰብ ታሪክ በዝርዝር የሚታወቅ ስለሆነ ስለሱ አላወራም፡፡
2. ግን የአይሁድ ቤተሰብ ቢሆኑ ምንድን ነው ችግሩ?! እነ ዐብደላህ ኢብኑ ሰላማ፣ እነ ዐጢያ አልቁረዚ፣ እነ ከዕቡል አሕባር የአይሁድ ዘር አይደሉምን?! ታላላቅ የኢስላም ስብእናዎች ውስጥ የአይሁድ ዘር ያላቸው አላለፉምን?! ነው ወይስ አይሁዳዊ ዘር ቢሰልምም የማይፀዳ ቆሻሻ ነው?
3. ነው ወይስ የሰዑድ ቤተሰቦች የሰለሙ መስለው በኢስላምና በሙስሊሞች ላይ የሚያሴሩ ስውር አይሁዶች ናቸው ለማለት ነው?! እነዚህ ናቸው እንግዲህ ሙስሊሞችን እያከፈሩ ከዚያም ሰዎችን ተክፊሮች እያሉ የሚወነጅሉት የኸዋሪጅ ወራሾች!!
ልመለስ እችላለሁ፡፡ (ኢብኑ ሙነወር፣ ሐምሌ 3/2009)
7. ኢኽዋኖች ከዘመናችን ሙስሊሞችም አልፈው ሶሐባ ሳይቀር የሚያከፍሩ ናቸው፡፡ "የአቡ ሱፍያንን እስልምና “የከንፈርና የምላስ እስልምና እንጂ የልብ ኢማንና እውነቱን የማግኘት አይደለም፡፡ ኢስላም ወደዚህ ሰውየ ልብ አልሰረፀም፣ ከሰለመ በኋላም የሙስሊሞችን ሽንፈት ሲመኝ የነበረ ነው!!” የሚለው ሰይድ ቁጥብ አይደለምን? “በኑ ኡመያ በጥቅሉ ኢማን ከልባቸው አልሰረፀም፡፡ ኢስላም ለነሱ እንደ ጥቅማቸው ሲያሻቸው የሚለብሱት ሲፈልጉ የሚያወልቁት ካፖርት ማለት ነው፣ ስነ ምግባር፣ ዲን፣ ልቦና የማይገታቸው ሰዎች ናቸው…” የሚለው ሰይድ ቁጥብ አይደለምን? (አልዐዳላህ፡172)
[መ] ይሄው ሃምሳ ሃምሳ የተሰኘው ዋልጌ “የሳዑዲ ንጉሳዊ ቤተሰቦች የአይሁድ ቤተሰብ ርዝራዦች ናቸው” ይላል፡፡ መልስ፡-
1. የሰዑድ ቤተሰብ ታሪክ በዝርዝር የሚታወቅ ስለሆነ ስለሱ አላወራም፡፡
2. ግን የአይሁድ ቤተሰብ ቢሆኑ ምንድን ነው ችግሩ?! እነ ዐብደላህ ኢብኑ ሰላማ፣ እነ ዐጢያ አልቁረዚ፣ እነ ከዕቡል አሕባር የአይሁድ ዘር አይደሉምን?! ታላላቅ የኢስላም ስብእናዎች ውስጥ የአይሁድ ዘር ያላቸው አላለፉምን?! ነው ወይስ አይሁዳዊ ዘር ቢሰልምም የማይፀዳ ቆሻሻ ነው?
3. ነው ወይስ የሰዑድ ቤተሰቦች የሰለሙ መስለው በኢስላምና በሙስሊሞች ላይ የሚያሴሩ ስውር አይሁዶች ናቸው ለማለት ነው?! እነዚህ ናቸው እንግዲህ ሙስሊሞችን እያከፈሩ ከዚያም ሰዎችን ተክፊሮች እያሉ የሚወነጅሉት የኸዋሪጅ ወራሾች!!
ልመለስ እችላለሁ፡፡ (ኢብኑ ሙነወር፣ ሐምሌ 3/2009)
ወዴት እየሄድን ነው?
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
ለሂጅራ ቱብ የተሰጠ ማስተካከያና ማስገንዘቢያ፡፡
እግር ኳስ ስንቱን ሙስሊም ከጌታው ያራቀ፣ ጀመአ ሰላትን የሚያዘናጋ ከባድ ፈተና ሆኖ ሳለ እራሱን “Hijra Tube ኢስላማዊ ድህረ ገፅ” ብሎ የሚጠራው ስለ አንድ ታዳጊ ፓንክ የተቆረጠ ሙስሊም ወጣት በምስሉ ላይ እንደምታዩት እያደናነቀ የለቀቀው ጉድ አስገራሚ ነው፡፡
እንዲህም ይላል “ታዳጊ ኡመር አስገራሚ የኳስ ብቃት የአርሰናል የወደፊት ተስፋ ተብሏል ማሻ አላህ በሉት ሙስሊም በሁሉም ዘርፍ ስኬታማና ዝነኛ ሲሆን ማበረታታት ይገባናል” ይላል፡፡
እንግዲህ እራሱን “ኢስላማዊ ድህረ ገፅ” ብሎ የሚጠራው ይህን ያህል የሀይማኖት እውቀት ክፍተት ካለበት ሌላው ሰው ምን ሊሆን እንደሚችል መገመት ነው፡፡ ማሻ አላህ የሚባለውን እና የማይባለውን እንኳን አለማወቁ ያሳዝናል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ፀጉራችሁን ስትቆረጡ አንዱን ከአንዱ አታበላልጡ” ብለው አዘው ሲያበቁ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)ን ትእዛዝ ተቃርኖ ፓንክ የተቆረጠው ብሎም ስትራይፕ መስመር ያወጣው ወጣት ምኑ ነው የሚደነቀው?
ምኑስ ነው ማሻ አላህ የሚባለው?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በወጣትነቱ ጌታውን ያመለከ ወደ ጀመኣ ሰላት የተሯሯጠ ጥላ በሌለበት ቀን “አርሽ ጥላ ስር” እንደሚሆን ነግረውን ሲያበቁ ለምን ይሆን ወጣቶች እንዲህ አይነት ከኢስላማዊ እውቀት እና አምልኮ ከሚያርቃቸው ነገር ላይ ቢዚ እንዲሆኑ የሚበረታቱት?
ሱብሃነላህ ያሳዝናል፡፡
“ሙስሊም በሁሉም ዘርፍ ስኬታማና ዝነኛ ሲሆን ማበረታታት ይገባናል” ሲልም ድህረ ገፁ ፅፏል፡፡
ስኬታማነት እና እድለኝነት በምን እንደሆነ አለማወቅ ከባድ አደጋ ነው፡፡ በኢስላም እና ሱና አላህን ፈርቶ የአላህን እና የመልክተኛውን ትዕዛዝ እየተገበሩ እና እነሱን ከመቃረን በመራቅ ቢሆን እንጂ ስኬት እና እድለኝነት አይገኝም፡፡
ዝነኝነት …….
እባካችሁ ሂጅራዎች ወይንም ሌሎች ኡመተል ኢስላምን በተለይ ወጣቱን ትውልድ እንዲህ ሰንካላ ወደ ሚያደርጉት ተግባሮች አትጥሩት፣ አታበረታቱት፡፡
እኛ ከኢስላም በላይ ፀጋ የለንም፡፡ ኢስላምን ሙሉ በሙሉ ከተከተልን በዱንያም በአኸይራም የተከበርን ነን፡፡ ሌላ ሚዛን አታምጡብን፡፡ እናንተ ከአማኞች መሪ ኡመር (ረድየላሁ አንሁም) በላይ አታውቁም፡፡
ኢስላም የሙስሊም ወጣቶችን በኢስላማዊ እውቀት እና ትክክለኛው አምልኮ ላይ ቢዚ እንዲሆን እንጂ ኳስ፣ ድራማ፣ ፊልም፣ የመናገር ብቃት፣ የስነፅሁፍ ምሽት ምናምን እያሉ በማይረባ ጠፊ አለም ታዋቂነት እና ዝነኝነት ላይ ቢዚ የሚሆኑ ትውልዶች እንዲኖሩ አይፈልግም፡፡
የሚገርም ነው፡፡ ትክክለኛውን የመልክተኞች ጥሪ የሚጣሩ ኡለማዎችና ዱኣቶች ከኳስ ራቁ፣ ጀመኣ ሰላት ኑ ይላሉ፡፡ በዚህ በኩል ደግሞ እግር ኳስ ተጫዋቹ ሙስሊም ስለሆነ ብቻ “ሙስሊም በሁሉም ዘርፍ ስኬታማና ዝነኛ ሲሆን ማበረታታት ይገባናል” የሚሉ አፍራሽ ዳእዋዎችን እንዲህ አይነት በመቶ ሺህ የሚቆጠር ሰዎች ጋር ሊደርሱ የሚችሉ ፔጆችን ይዘው የሚያሰራጩም አሉ፡፡
አንድ ነገር ብዬ ላቁም ሙስሊሞች ሆይ! አላህን እንፍራ እኛ ሁላችንም አንድ ብቸኛ የሆነችውን የሐቅ መንገድ እንከተል፡፡ ይሄ ለሁለት አገር ስኬት ያበቃል፡፡ አለበለዚያ ጫት የሚቅም ብሎም ጫት እንዲቃም የሚያበረታታ የመስጂድ ኢማም፣ አጅነቢ የሚጨብጥ ታዋቂ ሙስሊም፣ ሰላት የማይሰግድ ወይንም ሰላት የሚያሳልፍ ዶክተር ፓይለት ኢንጂነር፣ ሂጃብ የማትለብስ ታዋቂ ጋዜጠኛ ሴት፣ መስጂድ የማይመጣ የስፖርት ዘጋቢ፣ ያለ ጠባቂ አለምን የምትዞርና የምትጓዝ የዱንያ ትምህርት በጣም የተማረች አንደበተ ርቱእ ሴት፣ ፓንክ የሚቆረጡ ወጣት ሙስሊሞች፣ ጫት መጠጥ ሀሺሽ የሚጠቀሙ ሙስሊም ወጣቶች፣ ፂማቸውን የሚላጩ ኦ የሚቆረጡ ቃሪያ እና ሲኪኒ ሱሪ የሚለብሱ ሙነሺዶች፣ ለአቂዳ ቦታ የማይሰጡ ወይንም የሚገባውን ያህል ትኩረት የማይሰጡ ዱኣቶች፣ ፈጅር ሰላትን ተነስተው በሰኣቱ በአላህ ቤት የማይሰግዱ ወንዶች፣ ለድራማ ነው ብለው አጅነቢ የሆኑ ወንድ እና ሴቶች የሚጨባበጡ ሙስሊሞች እና ሌሎችም ነፍሳቸውን እየጎዱ ነው፡፡ ኢስላምን እና ሙስሊሞችን እንጠቅማለን ከማለታቸው በፊት ነፍሳቸውን ሸሪኣዊ እውቀት ተምረው መለወጥ ነው ያለባቸው፡፡
አንዳንዶች ለምን በግል አትነግራቸውም ለሚሉ የምለው አንድ ነገር ነው፡፡ በአደባባይ ለመቶ ሺዎች የተሰራጨ ስህተት በአደባባይ ይታረማል፡፡
ስለዚህ ሁላችንም እራሳችንን አላህን ፈርተን ኢስላም የሚለንን እንከተል፡፡
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን፡፡
ለሂጅራ ቱብ የተሰጠ ማስተካከያና ማስገንዘቢያ፡፡
እግር ኳስ ስንቱን ሙስሊም ከጌታው ያራቀ፣ ጀመአ ሰላትን የሚያዘናጋ ከባድ ፈተና ሆኖ ሳለ እራሱን “Hijra Tube ኢስላማዊ ድህረ ገፅ” ብሎ የሚጠራው ስለ አንድ ታዳጊ ፓንክ የተቆረጠ ሙስሊም ወጣት በምስሉ ላይ እንደምታዩት እያደናነቀ የለቀቀው ጉድ አስገራሚ ነው፡፡
እንዲህም ይላል “ታዳጊ ኡመር አስገራሚ የኳስ ብቃት የአርሰናል የወደፊት ተስፋ ተብሏል ማሻ አላህ በሉት ሙስሊም በሁሉም ዘርፍ ስኬታማና ዝነኛ ሲሆን ማበረታታት ይገባናል” ይላል፡፡
እንግዲህ እራሱን “ኢስላማዊ ድህረ ገፅ” ብሎ የሚጠራው ይህን ያህል የሀይማኖት እውቀት ክፍተት ካለበት ሌላው ሰው ምን ሊሆን እንደሚችል መገመት ነው፡፡ ማሻ አላህ የሚባለውን እና የማይባለውን እንኳን አለማወቁ ያሳዝናል፡፡
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) “ፀጉራችሁን ስትቆረጡ አንዱን ከአንዱ አታበላልጡ” ብለው አዘው ሲያበቁ የነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)ን ትእዛዝ ተቃርኖ ፓንክ የተቆረጠው ብሎም ስትራይፕ መስመር ያወጣው ወጣት ምኑ ነው የሚደነቀው?
ምኑስ ነው ማሻ አላህ የሚባለው?
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በወጣትነቱ ጌታውን ያመለከ ወደ ጀመኣ ሰላት የተሯሯጠ ጥላ በሌለበት ቀን “አርሽ ጥላ ስር” እንደሚሆን ነግረውን ሲያበቁ ለምን ይሆን ወጣቶች እንዲህ አይነት ከኢስላማዊ እውቀት እና አምልኮ ከሚያርቃቸው ነገር ላይ ቢዚ እንዲሆኑ የሚበረታቱት?
ሱብሃነላህ ያሳዝናል፡፡
“ሙስሊም በሁሉም ዘርፍ ስኬታማና ዝነኛ ሲሆን ማበረታታት ይገባናል” ሲልም ድህረ ገፁ ፅፏል፡፡
ስኬታማነት እና እድለኝነት በምን እንደሆነ አለማወቅ ከባድ አደጋ ነው፡፡ በኢስላም እና ሱና አላህን ፈርቶ የአላህን እና የመልክተኛውን ትዕዛዝ እየተገበሩ እና እነሱን ከመቃረን በመራቅ ቢሆን እንጂ ስኬት እና እድለኝነት አይገኝም፡፡
ዝነኝነት …….
እባካችሁ ሂጅራዎች ወይንም ሌሎች ኡመተል ኢስላምን በተለይ ወጣቱን ትውልድ እንዲህ ሰንካላ ወደ ሚያደርጉት ተግባሮች አትጥሩት፣ አታበረታቱት፡፡
እኛ ከኢስላም በላይ ፀጋ የለንም፡፡ ኢስላምን ሙሉ በሙሉ ከተከተልን በዱንያም በአኸይራም የተከበርን ነን፡፡ ሌላ ሚዛን አታምጡብን፡፡ እናንተ ከአማኞች መሪ ኡመር (ረድየላሁ አንሁም) በላይ አታውቁም፡፡
ኢስላም የሙስሊም ወጣቶችን በኢስላማዊ እውቀት እና ትክክለኛው አምልኮ ላይ ቢዚ እንዲሆን እንጂ ኳስ፣ ድራማ፣ ፊልም፣ የመናገር ብቃት፣ የስነፅሁፍ ምሽት ምናምን እያሉ በማይረባ ጠፊ አለም ታዋቂነት እና ዝነኝነት ላይ ቢዚ የሚሆኑ ትውልዶች እንዲኖሩ አይፈልግም፡፡
የሚገርም ነው፡፡ ትክክለኛውን የመልክተኞች ጥሪ የሚጣሩ ኡለማዎችና ዱኣቶች ከኳስ ራቁ፣ ጀመኣ ሰላት ኑ ይላሉ፡፡ በዚህ በኩል ደግሞ እግር ኳስ ተጫዋቹ ሙስሊም ስለሆነ ብቻ “ሙስሊም በሁሉም ዘርፍ ስኬታማና ዝነኛ ሲሆን ማበረታታት ይገባናል” የሚሉ አፍራሽ ዳእዋዎችን እንዲህ አይነት በመቶ ሺህ የሚቆጠር ሰዎች ጋር ሊደርሱ የሚችሉ ፔጆችን ይዘው የሚያሰራጩም አሉ፡፡
አንድ ነገር ብዬ ላቁም ሙስሊሞች ሆይ! አላህን እንፍራ እኛ ሁላችንም አንድ ብቸኛ የሆነችውን የሐቅ መንገድ እንከተል፡፡ ይሄ ለሁለት አገር ስኬት ያበቃል፡፡ አለበለዚያ ጫት የሚቅም ብሎም ጫት እንዲቃም የሚያበረታታ የመስጂድ ኢማም፣ አጅነቢ የሚጨብጥ ታዋቂ ሙስሊም፣ ሰላት የማይሰግድ ወይንም ሰላት የሚያሳልፍ ዶክተር ፓይለት ኢንጂነር፣ ሂጃብ የማትለብስ ታዋቂ ጋዜጠኛ ሴት፣ መስጂድ የማይመጣ የስፖርት ዘጋቢ፣ ያለ ጠባቂ አለምን የምትዞርና የምትጓዝ የዱንያ ትምህርት በጣም የተማረች አንደበተ ርቱእ ሴት፣ ፓንክ የሚቆረጡ ወጣት ሙስሊሞች፣ ጫት መጠጥ ሀሺሽ የሚጠቀሙ ሙስሊም ወጣቶች፣ ፂማቸውን የሚላጩ ኦ የሚቆረጡ ቃሪያ እና ሲኪኒ ሱሪ የሚለብሱ ሙነሺዶች፣ ለአቂዳ ቦታ የማይሰጡ ወይንም የሚገባውን ያህል ትኩረት የማይሰጡ ዱኣቶች፣ ፈጅር ሰላትን ተነስተው በሰኣቱ በአላህ ቤት የማይሰግዱ ወንዶች፣ ለድራማ ነው ብለው አጅነቢ የሆኑ ወንድ እና ሴቶች የሚጨባበጡ ሙስሊሞች እና ሌሎችም ነፍሳቸውን እየጎዱ ነው፡፡ ኢስላምን እና ሙስሊሞችን እንጠቅማለን ከማለታቸው በፊት ነፍሳቸውን ሸሪኣዊ እውቀት ተምረው መለወጥ ነው ያለባቸው፡፡
አንዳንዶች ለምን በግል አትነግራቸውም ለሚሉ የምለው አንድ ነገር ነው፡፡ በአደባባይ ለመቶ ሺዎች የተሰራጨ ስህተት በአደባባይ ይታረማል፡፡
ስለዚህ ሁላችንም እራሳችንን አላህን ፈርተን ኢስላም የሚለንን እንከተል፡፡
በውሸት ማሸነፍ አይቻልም፡፡
ነገሮች ሁሉ የማይሰወሩት አላህ እነ ያሲን ኑሩን ሳውዲ ላይ በምን እንደታሰሩ ማን እጁ እንዳለበት ማን እጁ እንደሌለበት ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ “ሳዳት ከማል አሳስሯቸዋል” ብሎ አንድ የሚያወራ ግለሰብ ተቀድቶ የላከው ኦዲዬ ደረሰኝ፡፡ ምን እላለሁ ሁሉን ቻይ እና አሸናፊ ሀቁን ያውጣው ከማለት ውጭ፡፡ እኔ ሳውዲ መሄዳቸውንም ያው በየቦታው እየተነሱ ሶሺያል ሚድያ ላይ ከሚለቀቀው ፎቶዋቸው ነው ያወቅኩት፡፡
ከእስር ቤት ሲወጡ ቀናችሁ ይላሉ፡፡ እስር ቤት ሲገቡ እገሌ ነው ያሳሰራቸው ይባላል፡፡ አሁን ይህ ግለሰብ ማስረጃ አምጣ ተብሎ ቢጠየቅ ከየት ያመጣል?
እኔ ግር እንዳይላችሁ ግልፅ ማድረግ የምፈልገው ሙስሊም የሆነ ሰው ሲቸገር፣ ሲታሰር የምደሰት አይደለሁም፡፡ እነ ያሲን ኑሩ በአደባባይ በሚረጩት የተበላሸ አስተምህሮት አበሳጫለሁ፡፡ እጄንም አጣጥፊ አልቀመጥም መልስ ከወንድሞች ጋር ተማክሪ እንሰጥባቸዋለን፡፡ ከዛ ውጭ የነሱን ጥፋት ዝም ያላለ ሁሉ የኢስላም ጠላት ነው የሚባል የኸዋሪጅ አካሄድ ነው፡፡
አልሐምዱሊላህ እነሱም መርዛቸውን ይረጫሉ እኛም መልስ እንሰጣለን ጥፋታቸውን እናርማለን ሐቁ ከእለት እለት ግልፅ እየወጣ ነው፡፡ እነሱ ላይ መልስ በመስጠታችን ሐቁ ግልፅ እየሆነ ሰዎች ከተሳሳተው መንገድ እየወጡ ስለሆነ ጌታዬን ከልብ አመሰግነዋለሁ፡፡ በአላህ እርዳታ እና ሀይል ቢሆን እንጂ እኛ ደካማዎች እና አቅመቢሶች ነን፡፡ የስሜት ተከታዬች አለ የሚሉትን ሚድያ፣ ቻናል፣ መስጂዶች፣ የመስጂድ ኮሚቴዎች፣ ባለሃብቶችንና አብዛኛውን ጭፍን ተከታዬቻቸውን ተጠቅመው የረጩትን መርዝ በአላህ ፍቃድ እና እገዛ በመታገዝ እና በመታገስ ይሀው ዛሬ ጥቂቶች የማይባሉ ከተበላሹ መንገዶች ወጥተው ወደ ሀቁ ጎዳና በአላህ ፍቃድ ተቀንተዋል፡፡
አልሐምዱሊላህ አሁንም አልሐምዱሊላህ፡፡
ነገሮች ሁሉ የማይሰወሩት አላህ እነ ያሲን ኑሩን ሳውዲ ላይ በምን እንደታሰሩ ማን እጁ እንዳለበት ማን እጁ እንደሌለበት ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ “ሳዳት ከማል አሳስሯቸዋል” ብሎ አንድ የሚያወራ ግለሰብ ተቀድቶ የላከው ኦዲዬ ደረሰኝ፡፡ ምን እላለሁ ሁሉን ቻይ እና አሸናፊ ሀቁን ያውጣው ከማለት ውጭ፡፡ እኔ ሳውዲ መሄዳቸውንም ያው በየቦታው እየተነሱ ሶሺያል ሚድያ ላይ ከሚለቀቀው ፎቶዋቸው ነው ያወቅኩት፡፡
ከእስር ቤት ሲወጡ ቀናችሁ ይላሉ፡፡ እስር ቤት ሲገቡ እገሌ ነው ያሳሰራቸው ይባላል፡፡ አሁን ይህ ግለሰብ ማስረጃ አምጣ ተብሎ ቢጠየቅ ከየት ያመጣል?
እኔ ግር እንዳይላችሁ ግልፅ ማድረግ የምፈልገው ሙስሊም የሆነ ሰው ሲቸገር፣ ሲታሰር የምደሰት አይደለሁም፡፡ እነ ያሲን ኑሩ በአደባባይ በሚረጩት የተበላሸ አስተምህሮት አበሳጫለሁ፡፡ እጄንም አጣጥፊ አልቀመጥም መልስ ከወንድሞች ጋር ተማክሪ እንሰጥባቸዋለን፡፡ ከዛ ውጭ የነሱን ጥፋት ዝም ያላለ ሁሉ የኢስላም ጠላት ነው የሚባል የኸዋሪጅ አካሄድ ነው፡፡
አልሐምዱሊላህ እነሱም መርዛቸውን ይረጫሉ እኛም መልስ እንሰጣለን ጥፋታቸውን እናርማለን ሐቁ ከእለት እለት ግልፅ እየወጣ ነው፡፡ እነሱ ላይ መልስ በመስጠታችን ሐቁ ግልፅ እየሆነ ሰዎች ከተሳሳተው መንገድ እየወጡ ስለሆነ ጌታዬን ከልብ አመሰግነዋለሁ፡፡ በአላህ እርዳታ እና ሀይል ቢሆን እንጂ እኛ ደካማዎች እና አቅመቢሶች ነን፡፡ የስሜት ተከታዬች አለ የሚሉትን ሚድያ፣ ቻናል፣ መስጂዶች፣ የመስጂድ ኮሚቴዎች፣ ባለሃብቶችንና አብዛኛውን ጭፍን ተከታዬቻቸውን ተጠቅመው የረጩትን መርዝ በአላህ ፍቃድ እና እገዛ በመታገዝ እና በመታገስ ይሀው ዛሬ ጥቂቶች የማይባሉ ከተበላሹ መንገዶች ወጥተው ወደ ሀቁ ጎዳና በአላህ ፍቃድ ተቀንተዋል፡፡
አልሐምዱሊላህ አሁንም አልሐምዱሊላህ፡፡
Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
ገንዘብ ከፍለው የተቀዳደ ልብስ የሚለብሱት ለምንድን ነው?
አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ “ፋሽን፣ እስታይል” እየተባለ ከተማው ላይ ታፋ፣ ጉልበትና ሌላም ቦታ የተቦጫጨቀ እና የተቀደደ ከዛም አልፎ ሀፍረተ ገላን በጣም ወጥሮ የሚያሳይ ልብስ ወንዶችና ሴትች መልበሳቸው እየተለመደ መጥቷል፡፡ አረ አላህን እንፍራ ሰይጣን አደም እና ሀዋን ከሀፍረተ ገላቸው ሊገልፅባቸው እንደጎተጎታቸው ጌታችን አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል፡፡
فَوَسْوَسَ لَهُمَا ٱلشَّيْطَٰنُ لِيُبْدِىَ لَهُمَا مَا وُۥرِىَ عَنْهُمَا مِن سَوْءَٰتِهِمَا
ሰይጣንም ከሐፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው በድብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፡፡
ድሮ ሰው የተቀደደ ልብስ የሚለብሰው ወይ ቸግሮት ወይ አብዶ ነበር፡፡ ዛሬ ስንት እና ስንት ገንዘብ አውጥተው “ባለትራክ….” ምናምን እያሉ የተቀደደ ልብስ ይለብሳሉ፡፡ አላህ የልብ መመልከቻችንን ያብራልን፡፡ ወጣቶች ሆይ! ሰይጣን የአባታችን አደም እና የዝርያዎቹ ጠላት ነው፡፡ ጠላት አድርገን እንያዘው፡፡
ወጣቶች ሆይ! አላህን ፍሩ አለባበሳችሁን አስተካክሉ፡፡ እስልምና ውስጥ ጠቅለል ብሎ መግባት ኋላ ቀርነት ወይንም ፋርነት አይደለም፡፡ ነቃ እንበል ብልጥ ማለት ለማይጠፋው አገሩ የሚሆን ስንቅ የሚሰንቅ ነው፡፡
አላህ ወደሱ በንሰሀ ተመላሾች፣ እሱን አመስጋኞች፣ ለሚቀጥለው አለም ከሚዘጋጁ ባሪያዎቹ ያድርገን፡፡
አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ “ፋሽን፣ እስታይል” እየተባለ ከተማው ላይ ታፋ፣ ጉልበትና ሌላም ቦታ የተቦጫጨቀ እና የተቀደደ ከዛም አልፎ ሀፍረተ ገላን በጣም ወጥሮ የሚያሳይ ልብስ ወንዶችና ሴትች መልበሳቸው እየተለመደ መጥቷል፡፡ አረ አላህን እንፍራ ሰይጣን አደም እና ሀዋን ከሀፍረተ ገላቸው ሊገልፅባቸው እንደጎተጎታቸው ጌታችን አላህ እንዲህ ሲል ይነግረናል፡፡
فَوَسْوَسَ لَهُمَا ٱلشَّيْطَٰنُ لِيُبْدِىَ لَهُمَا مَا وُۥرِىَ عَنْهُمَا مِن سَوْءَٰتِهِمَا
ሰይጣንም ከሐፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው በድብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፡፡
ድሮ ሰው የተቀደደ ልብስ የሚለብሰው ወይ ቸግሮት ወይ አብዶ ነበር፡፡ ዛሬ ስንት እና ስንት ገንዘብ አውጥተው “ባለትራክ….” ምናምን እያሉ የተቀደደ ልብስ ይለብሳሉ፡፡ አላህ የልብ መመልከቻችንን ያብራልን፡፡ ወጣቶች ሆይ! ሰይጣን የአባታችን አደም እና የዝርያዎቹ ጠላት ነው፡፡ ጠላት አድርገን እንያዘው፡፡
ወጣቶች ሆይ! አላህን ፍሩ አለባበሳችሁን አስተካክሉ፡፡ እስልምና ውስጥ ጠቅለል ብሎ መግባት ኋላ ቀርነት ወይንም ፋርነት አይደለም፡፡ ነቃ እንበል ብልጥ ማለት ለማይጠፋው አገሩ የሚሆን ስንቅ የሚሰንቅ ነው፡፡
አላህ ወደሱ በንሰሀ ተመላሾች፣ እሱን አመስጋኞች፣ ለሚቀጥለው አለም ከሚዘጋጁ ባሪያዎቹ ያድርገን፡፡