St.Paul's Hospital Millennium Medical College
20.2K subscribers
3.04K photos
33 videos
22 files
524 links
St. Paul's is a leading public hospital and medical college in Addis Ababa, Ethiopia.
Download Telegram
World Anesthesia Day at SPHMMC

Today, we joined the world in celebrating World Anesthesia Day — honoring the lifesaving work of anesthesiologists who make every surgery safe and possible.

Thank you to all SPHMMC anesthesiologists, and those across Ethiopia and beyond, for your dedication and care!

#WorldAnesthesiaDay #SPHMMC #ThankYouAnesthesiologists
Dr. Tsegay Gebreanenia Hagos Appointed as CEO of St. Paul’s AaBET Hospital
St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) is pleased to announce the appointment of Dr. Tsegay Gebreanenia Hagos as the Chief Executive Officer (CEO) of the SPHMMC-run AaBET Hospital.
Dr. Tsegay is a highly skilled Emergency and Critical Care Specialist with extensive experience in clinical service and hospital leadership. Prior to joining AaBET Hospital, he served in several leadership positions within government hospitals, demonstrating exceptional commitment to quality healthcare delivery, teamwork, and service excellence.
The SPHMMC and AaBET Hospital community warmly welcomes Dr. Tsegay to his new leadership role. We look forward to his vision, dedication, and expertise in advancing the hospital’s mission of providing high-quality, compassionate, and patient-centered care.
We extend our best wishes for success in his new responsibility.
Welcome aboard, Dr. Tsegay!
ማስታወቂያ

ጥቅምት 15 ና 16/2018 ዓ.ም ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና አገልግሎት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ይሰጣል: :
ስለዚህ ከነገ ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ድረስ የልየታ ስራ ስለምናደርግ የሕክምና አገልግሎቱን የምትፈልጉ በተመላላሽ የሕክምና ቅጥር ግቢ( ከኮሌጁ በስተጀርባ) በመገኘት አገልግሎቱን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሄዱ።

'ብሔራዊ ጥቅም እና የጂኦስትራቴጂ ቁመና' በሚል በቀረበው ሰነድ ላይ የኢትዮጵያ ጂኦስትራቴጂያዊ ሁኔታና ብሔራዊ ጥቅም ፣ የብሔራዊ ጥቅማችን ዋነኛ ፈተናዎች ፣ ለብሔራዊ ጥቅማችን መረጋገጥ ቁልፍ መፍትሔዎች እንዲሁም ለብሔራዊ ጥቅማችን መረጋገጥ የሚጠበቅብን ሚናን እና በተዛማጅ ርዕሰ ጉዳይ ገለጻ ተደርጓል።
በመጨረሻም
በውይይቱ ላይ በቀረበው ሰነድ ከተሳታፊዎች የተለያዩ ሃሳብ እና አስተያየቶች ቀርበው ምላሽ ተሰጥቷል።
ማስታወቂያ

ጥቅምት 15 ና 16/2018 ዓ.ም ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና አገልግሎት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ  ይሰጣል: :
ስለዚህ ከነገ ጥቅምት 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ድረስ የልየታ ስራ ስለምናደርግ የሕክምና አገልግሎቱን የምትፈልጉ በተመላላሽ የሕክምና ቅጥር ግቢ( ከኮሌጁ በስተጀርባ)  በመገኘት አገልግሎቱን ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
oday, SPHMMC Welcomes a New Medical Student

Today, St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) proudly welcomes a new medical undergraduate student. The college community extends a warm greeting as the student begins a journey of learning, compassion, and service.

Welcome to SPHMMC