police 2 starts of the Quarter (1)(1) (1).pdf
1.5 MB
police 2 starts of the Quarter (1)(1).pdf
በትምህርት ላይ በተወሰዱ ዕርምጃዎች በጥናት እንጂ በኩረጃ አይታለፍም የሚል አመለካከት መፈጠሩ ተነገረ - ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source In Ethiopia
https://www.ethiopianreporter.com/125940/
https://www.ethiopianreporter.com/125940/
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia
በትምህርት ላይ በተወሰዱ ዕርምጃዎች በጥናት እንጂ በኩረጃ አይታለፍም የሚል አመለካከት መፈጠሩ ተነገረ - ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Reliable News Source In Ethiopia
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) መሪና የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በተወሰዱ ዕርምጃዎች፣ በአገር ደረጃ በጥናት እንጂ በኩረጃ ፈተና አይታለፍም የሚል አመለካከት መፈጠሩን ተናገሩ፡፡
ማሳሰቢያ ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:-
👉 ሰኞ ወደ ትምህርት ቤት ስትመጡ የእናት ሙሉ ስም ፅፋችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ምንም አይነት የፊደል ግድፈት እንዳይኖር አረጋግጣችሁ መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
👉 ለ6ኛ ክፍል በአማርኛ ሲሆን
👉 ለ8ኛ ክፍል ደግሞ በእንግሊዝኛ ይሆናል።
👉 ሰኞ ወደ ትምህርት ቤት ስትመጡ የእናት ሙሉ ስም ፅፋችሁ እንድትመጡ እያሳሰብን ምንም አይነት የፊደል ግድፈት እንዳይኖር አረጋግጣችሁ መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
👉 ለ6ኛ ክፍል በአማርኛ ሲሆን
👉 ለ8ኛ ክፍል ደግሞ በእንግሊዝኛ ይሆናል።
ማሳሰቢያ:- ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከዚህ በታች በተቀመጠው ድህረ ገፅ መሰረት እየገባችሁ የተሞላው መረጃ ትክክል መሆኑን እንድታረጋግጡ እናሳስባለን።
ከዚህ በታች በተቀመጠው ድህረ ገፅ መሰረት እየገባችሁ የተሞላው መረጃ ትክክል መሆኑን እንድታረጋግጡ እናሳስባለን።
aa6.ministry.et.......ለ6ኛ ክፍል
aa8.ministry.et.......ለ8ኛ ክፍል
aa8.ministry.et.......ለ8ኛ ክፍል
Forwarded from Girum Tesfa
Temhrt Bete App v 1.0.apk
9.6 MB
ለወላጅ/አሳዳጊዎች
ትምህርት ቤታችን SOA ወላጆች/አሳዳጊዎች የልጆቻችሁን ውጤት ማለትም የሙከራ ፈተናዎች፣ የክፍል አክቲቪቲዎች፣ የሚድ እና የፋይናል ፈተናዎችን በቅርበት ለመከታተል ይረዳቸው ዘንድ ትምህርት ቤታችን መተግበሪያ(Application) አበልፅጎ ለወላጆች አቅርቧል፡፡ በመሆኑም ክቡራን ወላጆች/አሳዳጊዎች መተግበሪያውን የቴሌግራም ገፃችን ላይ ያስቀመጥንላችሁ ሲሆን መተግበሪያውን በማውረድ ለእያንዳንዱ ወላጅ በምንሰጠው ልዩ የሆነ መለያ (username) እና የይለፍ ቃል (passoword) በመግባት የልጆቻችሁን ሙሉ ውጤት መከታተል እንደምትችሉ ስንገልፅ በታላቅ አክብሮት ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ፡ 0900472374
ቀመሪያ
ትምህርት ቤታችን SOA ወላጆች/አሳዳጊዎች የልጆቻችሁን ውጤት ማለትም የሙከራ ፈተናዎች፣ የክፍል አክቲቪቲዎች፣ የሚድ እና የፋይናል ፈተናዎችን በቅርበት ለመከታተል ይረዳቸው ዘንድ ትምህርት ቤታችን መተግበሪያ(Application) አበልፅጎ ለወላጆች አቅርቧል፡፡ በመሆኑም ክቡራን ወላጆች/አሳዳጊዎች መተግበሪያውን የቴሌግራም ገፃችን ላይ ያስቀመጥንላችሁ ሲሆን መተግበሪያውን በማውረድ ለእያንዳንዱ ወላጅ በምንሰጠው ልዩ የሆነ መለያ (username) እና የይለፍ ቃል (passoword) በመግባት የልጆቻችሁን ሙሉ ውጤት መከታተል እንደምትችሉ ስንገልፅ በታላቅ አክብሮት ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ፡ 0900472374
ቀመሪያ