SOA COMMUNITY POLICE 2 CAMPUS
606 subscribers
784 photos
39 videos
81 files
34 links
ይህ ድህረ ገፅ የተለያዩ የትምህርት አይነቶች አጠቃሎ የያዘ ሲሆን የሚለቀቁት ጥያቄዎችም ሆኑ ማስታወሻዎች በቀላሉ ታገኛላችሁ። በ👉👉👉SOAPO2
Download Telegram
#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር በዓለም ዐቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በፈረቃ ሲሰጥ የቆየው ትምህርት በ2014 የትምህርት ዘመን ወደ መደበኛው እንደሚመለስ አስታወቀ።

ሚኒስቴሩ ይህን ያሳወቀው ለ "አዲስ ማለዳ ጋዜጣ" ነው።

የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እንዲረዳ በማሰብ በ2013 የትምህርት ዘመን ትምህርት በፈረቃ ሲሰጥ ነበር።

በተጨማሪ ተማሪዎች ሲማሩበት የነበረው የቀናት ቁጥር በሳምንት ወደ 3 ቀን ተቀንሶ ተማሪዎች በቀናት ፈረቃ ተምረው አሳልፈዋል።

ከሚቀጥለው ትምህርት ዘመን (2014 ዓ.ም) ጀምሮ የትምህርት ስርዓቱ ከዚህ ቀደም ወደ ነበረበት ማለትም ከሰኞ - አርብ የትምህርት ጊዜውን ለመመለስ መታቀዱን በትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

Credit - Addis Maleda Newspaper

@tikvahethiopia
ወድ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለ2014 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ።
Dear SOA Parents
1. School will start on Monday 11th October
2. School will be open for half days (unit) 12:30 Noon) till Friday.
3. Student's are expected to be furnished with the school uniforms, face masks and hand sanitizer.😷😷😷
4. Parents are required to drop their children at the main entrance as assistants will accompany students to their classrooms.

Regards
police 2 campus

Any inquiry?
Girma phone No:-0911347560
Fire phone No:- 0912847245
Here are telegram links of all our Campuses
Balcha primary
👉 https://t.me/Balchasoa

KG Campus
👉 https://t.me/SOAKGC

Geja Campus
👉 https://t.me/SOA2C

Police 2 Campus
👉 https://t.me/SOAPO2

ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ሊንኮቻችንን በመጫን የቴሌግራም ቻናላችን አባል ይሁኑና የምናስተላልፈውን መልእክቶች፣ወርክሽቶች፣ፕሮግራሞች ወድያው ያገኛሉ ።