26/11/2015 ዓ.ም
------------ዛሬም እንኳን ደስ አለን!!!-----------
⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐
የ6ኛ ክፍል ፈተናን በተመለከተ በክ/ከተማ ደረጃ 3 ትምህርት ቤቶች ብቻ 100% ማሳለፍ ችለዋል ከነዚህም መካከል ት/ቤታችን ቀዳሚውን ድርሻ ይዟል፡፡
...............SOA የስኬት ት/ቤት
------------ዛሬም እንኳን ደስ አለን!!!-----------
⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐
የ6ኛ ክፍል ፈተናን በተመለከተ በክ/ከተማ ደረጃ 3 ትምህርት ቤቶች ብቻ 100% ማሳለፍ ችለዋል ከነዚህም መካከል ት/ቤታችን ቀዳሚውን ድርሻ ይዟል፡፡
...............SOA የስኬት ት/ቤት
👉ማሳሰቢያ:-🙋🏠🏠
ለ2016 ዓ.ም 6ኛ እና 8ኛ ክፍል የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ:-
ከዕሮብ ማለትም ነሀሴ 10/2015 ዓ.ም ጀምሮ የቅድመ ዝግጅት (የማጠናከሪያ) ትምህርት ስለሚጀምር በሰዓቱ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን።
- የመግቢያ ሰዓት 1:45
- ትምህርቱ የሚጀመርበት ሰዓት 2:30
- ትምህርቱ የሚጠናቀቅበት ሰዓት 6:30
- ወጪው በትምህርት ቤቱ የሚሸፈን ይሆናል
ለ2016 ዓ.ም 6ኛ እና 8ኛ ክፍል የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ:-
ከዕሮብ ማለትም ነሀሴ 10/2015 ዓ.ም ጀምሮ የቅድመ ዝግጅት (የማጠናከሪያ) ትምህርት ስለሚጀምር በሰዓቱ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን።
- የመግቢያ ሰዓት 1:45
- ትምህርቱ የሚጀመርበት ሰዓት 2:30
- ትምህርቱ የሚጠናቀቅበት ሰዓት 6:30
- ወጪው በትምህርት ቤቱ የሚሸፈን ይሆናል
የልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ት/ፅ/ቤት የ2015 ዓ.ም የትምህርት አፈፃፀም እና ግምገማ በቀን 17/12/2015 ዓ.ም አከናውኗል።
በዚህም ለግልና ለመንግስት ት/ቤቶች በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ተማሪዎች እና ት/ቤቶች የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በመሆኑም ከ6ኛ ክፍል ተማሪ ፀደንያ ስለሺ ከክፍለ ከተማ ከፍተኛ ነጥብ በማምጣት ሰርተፍኬት እና የ2000 ብር ተሸላሚ ሆናለች። በተመሳሳይ ት/ቤታችን በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት እጅግ ከፍተኛ ነጥብ በማስመዝገብ የዋንጫ እና ሰርተፍኬት ሽልማት ማግኘት ችሏል። ለዚህ ውጤት መሳካት ከፍተኛ ሚና የተጫወታችሁ መምህራን የአስተዳደር ሰራተኞች የተማሪ ወላጆች እና ሌሎችንም ጭምር ከልብ እናመሰግናለን።
🙏🙏SOA የስኬት ት/ቤት
በዚህም ለግልና ለመንግስት ት/ቤቶች በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገቡ ተማሪዎች እና ት/ቤቶች የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በመሆኑም ከ6ኛ ክፍል ተማሪ ፀደንያ ስለሺ ከክፍለ ከተማ ከፍተኛ ነጥብ በማምጣት ሰርተፍኬት እና የ2000 ብር ተሸላሚ ሆናለች። በተመሳሳይ ት/ቤታችን በ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት እጅግ ከፍተኛ ነጥብ በማስመዝገብ የዋንጫ እና ሰርተፍኬት ሽልማት ማግኘት ችሏል። ለዚህ ውጤት መሳካት ከፍተኛ ሚና የተጫወታችሁ መምህራን የአስተዳደር ሰራተኞች የተማሪ ወላጆች እና ሌሎችንም ጭምር ከልብ እናመሰግናለን።
🙏🙏SOA የስኬት ት/ቤት
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በቀን 18 እና 19/12/2015 ዓ.ም 30ኛው የትምህርት ጉባኤ አሰመልክቶ ውይይት አከናውኗል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገበችው ተማሪ
👉 ፀደኒያ ስለሺ
ከአዲስ አበባ የግልና የመንግስት ት/ቤት ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር በመፎካከር ከፍተኛ ነጥብ ካስመዘገቡ ተማሪዎች መካከል አንዷ በመሆኗ የታብሌት እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆናለች። በተመሳሳይ ት/ቤታችንም በከተማ ደረጃ እውቅና ማግኘት ችሏል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያስመዘገበችው ተማሪ
👉 ፀደኒያ ስለሺ
ከአዲስ አበባ የግልና የመንግስት ት/ቤት ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር በመፎካከር ከፍተኛ ነጥብ ካስመዘገቡ ተማሪዎች መካከል አንዷ በመሆኗ የታብሌት እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆናለች። በተመሳሳይ ት/ቤታችንም በከተማ ደረጃ እውቅና ማግኘት ችሏል።