SOA
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በሰላም ተጠናቋል ተማሪዎች መልካም ውጤት እንዲሆንላችሁ ምኞታችን ነው።
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በሰላም ተጠናቋል ተማሪዎች መልካም ውጤት እንዲሆንላችሁ ምኞታችን ነው።
👉👉ማሳሰቢያ:-
ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ
የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ስለቀረ ከወላጅ ጋር ሰርተፍኬት ለመውሰድ ካልሆነ በስተቀር ወደ ተፈተኑበት ት/ቤት እንዳይሄዱ ስንል እናሳስባለን።
ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ
የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ስለቀረ ከወላጅ ጋር ሰርተፍኬት ለመውሰድ ካልሆነ በስተቀር ወደ ተፈተኑበት ት/ቤት እንዳይሄዱ ስንል እናሳስባለን።
👌👌የምስራች ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች(አሳዳጊዎች)👏👏
በተመዘገበው ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የ2015 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ ሲሆን ውጤቱም 99.85 ሆኖ ተመዝግቧል።
በተመዘገበው ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የ2015 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ ሲሆን ውጤቱም 99.85 ሆኖ ተመዝግቧል።