SOA
በ6ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል በተደረገው የፍፃሜ የእግር ኳስ ውድድር የ6ኛ ለ ክፍል ተማሪዎች አሸናፊ ሆነዋል።
በ6ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል በተደረገው የፍፃሜ የእግር ኳስ ውድድር የ6ኛ ለ ክፍል ተማሪዎች አሸናፊ ሆነዋል።
ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:-
ነገ ማለትም በቀን 20/10/2015 ዓ.ም በምትማሩበት ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለ መፈተኛ ቦታ እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ገለፃ (Orientation) ስለሚደረግ ጠዋት 2:00 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ነገ ማለትም በቀን 20/10/2015 ዓ.ም በምትማሩበት ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለ መፈተኛ ቦታ እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ገለፃ (Orientation) ስለሚደረግ ጠዋት 2:00 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን።