የዛሬው የ8ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድር በደረጃ
1. SOA 1ኛ
2. SOA 2ኛ
3. ተስፋ ኮከብ 3ኛ
4. ብሪሊያንስ 4ኛ
5. መሰረተ ህይወት 5ኛ
6. ልደታ ልማት 6ኛ
1. SOA 1ኛ
2. SOA 2ኛ
3. ተስፋ ኮከብ 3ኛ
4. ብሪሊያንስ 4ኛ
5. መሰረተ ህይወት 5ኛ
6. ልደታ ልማት 6ኛ
"የምስራች" ለወላጆች/አሳዳጊዎች/
በድጋሚ በቀን 15/03/2015 ዓ.ም
ት/ቤታችን በ2014 ዓ.ም የት/ት ዘመን ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን ተማሪዎች እና መምህራን በፈጠራ ስራ እንደዚሁም ት/ቤቱ በፅዳት እና ውበት ሞዴል ሆኖ በመመረጡ የዋንጫ እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆነናል።
በድጋሚ በቀን 15/03/2015 ዓ.ም
ት/ቤታችን በ2014 ዓ.ም የት/ት ዘመን ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን ተማሪዎች እና መምህራን በፈጠራ ስራ እንደዚሁም ት/ቤቱ በፅዳት እና ውበት ሞዴል ሆኖ በመመረጡ የዋንጫ እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆነናል።
ውድ የተከበራችሁ ወላጆች /አሳዳጊዎች፦
ዘግይቶ ከክፍለከተማ የትምህርት ፅህፈት ቢሮ በወረደ መመሪያ መሰረት በነገዉ እለት 10/05/2015 ትምህርት ሙሉ ቀን የማይኖር መሆኑን እየገለፅን ሐሙስ እና አርብም በተመሳሳይ ሁኔታ ትምህርት አይኖርም።
ፈተና ሰኞ ይጀምራል::
መልካም ጥናት።
ሪሀና 0911532699
አዳነ 0926397951
ውቢት 0913562132
አሸብር 0912 061560
አሰግድ 0922105847
📖📖📖📖📖📖 🖊️🖊️🖊️🖊️🖊️🖊️
Dear parents / Guardians
According to the late arrived command from the govt education office, we would like to inform you that tomorrow,January 18/2023, there will be no school for the whole day. Besides, there will be no school on Thursday and Friday too.
> Exam will commence on Monday
Enjoy your study
ዘግይቶ ከክፍለከተማ የትምህርት ፅህፈት ቢሮ በወረደ መመሪያ መሰረት በነገዉ እለት 10/05/2015 ትምህርት ሙሉ ቀን የማይኖር መሆኑን እየገለፅን ሐሙስ እና አርብም በተመሳሳይ ሁኔታ ትምህርት አይኖርም።
ፈተና ሰኞ ይጀምራል::
መልካም ጥናት።
ሪሀና 0911532699
አዳነ 0926397951
ውቢት 0913562132
አሸብር 0912 061560
አሰግድ 0922105847
📖📖📖📖📖📖 🖊️🖊️🖊️🖊️🖊️🖊️
Dear parents / Guardians
According to the late arrived command from the govt education office, we would like to inform you that tomorrow,January 18/2023, there will be no school for the whole day. Besides, there will be no school on Thursday and Friday too.
> Exam will commence on Monday
Enjoy your study
(ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን)
ዋ! ..... ያቺ ዓድዋ
ዋ! ...
ዓድዋ ሩቋ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋቋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋቋ።
ዓድዋ.....
ባንቺ ብቻ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዜና፣
አበው ታደሙ እንደገና።
ዋ!
ዓድዋ የዘር ዐፅመ ርስቷ፣
የደም ትቢያ መቀነቷ።
በሞት ከባርነት ሥርየት፣
በደም በነፃነት ስለት፣
አበው የተሰውብሽ ለት።
ዓድዋ!
የኩሩ ትውልድ ቅርስዋ፣
የኢትዮጵያነት ምስክርዋ።
ዓድዋ
የኩሩ ደም ባንቺ ጽዋ፣
ታድማ በመዘንበልዋ።
ዐፅምሽ በትንሳኤ ንፋስ፣
ደምሽ በነፃነት ሕዋስ።
ሲቀሰቀስ ትንሳኤዋ፣
ተግ ሲል ሲንር ትቢያዋ፣
ብር ትር ሲል ጥሪዋ፣
ድው እልም ሲል ጋሻዋ፣
ሲያስተጋባ ከበሮዋ፣
ሲያስገመግም ዳኘው መድፍዋ።
ያባ መቻል ያባ ዳኘው፣
ያባ ነፍሶ ያባ ቃኘው፣
ያባ በለው በለው ሲለው፣
በለው በለው በለው በለው።
ዋ! ...... ዓድዋ .....
ያንቺን ፅዋ ያንቺን አይጣል፣
ማስቻል ያለው አባ መቻል።
በዳኘው ልብ በአባ መላው፣
በገበየሁ በአባ ጎራው፣
በአባ ነፍሶ በአባ ቃኘው፣
በለው ብሎ በለው በለው።
ዋ! ...... ዓድዋ .....
ዓድዋ የትናንትናዋ፣
ይኸው ባንቺ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዝና፣
በነፃነት ቅርስሽ ዜና፣
አበው ተነሱ እንደገና።
....... ዋ! ........ ያቺ ዓድዋ፣
ዓድዋ ሩቅዋ ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋ።
ዓድዋ .......
የካቲት - (፲፱፻፷፬ -ዓድዋ)
ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን/
¶ ዓድዋ ¶
ዋ! ..... ያቺ ዓድዋ
ዋ! ...
ዓድዋ ሩቋ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋቋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋቋ።
ዓድዋ.....
ባንቺ ብቻ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዜና፣
አበው ታደሙ እንደገና።
ዋ!
ዓድዋ የዘር ዐፅመ ርስቷ፣
የደም ትቢያ መቀነቷ።
በሞት ከባርነት ሥርየት፣
በደም በነፃነት ስለት፣
አበው የተሰውብሽ ለት።
ዓድዋ!
የኩሩ ትውልድ ቅርስዋ፣
የኢትዮጵያነት ምስክርዋ።
ዓድዋ
የኩሩ ደም ባንቺ ጽዋ፣
ታድማ በመዘንበልዋ።
ዐፅምሽ በትንሳኤ ንፋስ፣
ደምሽ በነፃነት ሕዋስ።
ሲቀሰቀስ ትንሳኤዋ፣
ተግ ሲል ሲንር ትቢያዋ፣
ብር ትር ሲል ጥሪዋ፣
ድው እልም ሲል ጋሻዋ፣
ሲያስተጋባ ከበሮዋ፣
ሲያስገመግም ዳኘው መድፍዋ።
ያባ መቻል ያባ ዳኘው፣
ያባ ነፍሶ ያባ ቃኘው፣
ያባ በለው በለው ሲለው፣
በለው በለው በለው በለው።
ዋ! ...... ዓድዋ .....
ያንቺን ፅዋ ያንቺን አይጣል፣
ማስቻል ያለው አባ መቻል።
በዳኘው ልብ በአባ መላው፣
በገበየሁ በአባ ጎራው፣
በአባ ነፍሶ በአባ ቃኘው፣
በለው ብሎ በለው በለው።
ዋ! ...... ዓድዋ .....
ዓድዋ የትናንትናዋ፣
ይኸው ባንቺ ሕልውና፣
በትዝታሽ ብፅዕና፣
በመስዋዕት ክንድሽ ዝና፣
በነፃነት ቅርስሽ ዜና፣
አበው ተነሱ እንደገና።
....... ዋ! ........ ያቺ ዓድዋ፣
ዓድዋ ሩቅዋ ፣
የአለት ምሰሶ አድማስ ጥግዋ፣
ሰማይ ጠቀስ ጭጋግ ዳስዋ።
ዓድዋ .......
የካቲት - (፲፱፻፷፬ -ዓድዋ)
ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን/
¶ ዓድዋ ¶