እንኳን ደስ አላችሁ!!👫🙏👍
ውድ የተማሪ ወላጆች (አሳዳጊዎች)
እንደተለመደው ት/ቤታችን (SOA)
በ2015 ዓ.ም የት/ት ዘመን በወረዳ ካሉ የግልና የመንግስት ት/ቤቶች መካከል በቀን 15/03/2015 ዓ.ም በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በተከታታይ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ በመውጣት አሸናፊ ሆነናል።
1. ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ
2. ተማሪ ሩት ይገረም
ውድ የተማሪ ወላጆች (አሳዳጊዎች)
እንደተለመደው ት/ቤታችን (SOA)
በ2015 ዓ.ም የት/ት ዘመን በወረዳ ካሉ የግልና የመንግስት ት/ቤቶች መካከል በቀን 15/03/2015 ዓ.ም በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በተከታታይ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ በመውጣት አሸናፊ ሆነናል።
1. ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ
2. ተማሪ ሩት ይገረም
የዛሬው የ8ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድር በደረጃ
1. SOA 1ኛ
2. SOA 2ኛ
3. ተስፋ ኮከብ 3ኛ
4. ብሪሊያንስ 4ኛ
5. መሰረተ ህይወት 5ኛ
6. ልደታ ልማት 6ኛ
1. SOA 1ኛ
2. SOA 2ኛ
3. ተስፋ ኮከብ 3ኛ
4. ብሪሊያንስ 4ኛ
5. መሰረተ ህይወት 5ኛ
6. ልደታ ልማት 6ኛ