በልደታ ክ/ከ ወረዳ 09 ት/ፅ/ቤት አዘጋጅነት በተካሄደው የ4ኛ ክፍል ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ከ6 ት/ቤቶች መካከል የ SOA ተማሪ የሆነው ተማሪ ኤልማር አንዱአለም
1ኛ በመሆን አሸናፊ ሆኗል።
👍SOA የስኬት ትምህርት ቤት።👏👏
1ኛ በመሆን አሸናፊ ሆኗል።
👍SOA የስኬት ትምህርት ቤት።👏👏
በልደታ ክ/ከተማ የ3 ወር የት/ት ቤት የፅዳት ዘመቻን አስመልክቶ ዛሬ የስኩል ኦፍ አሜሪካና ጌጃ 2 ካምፓስ ካሉ ት/ቤቶች ሞዴል ተብሎ በመመረጡ ምክንያት የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አሰግድ እና ሌሎች አመራሮች በተገኙበት ከትምህርት ቤቱ መምህራንና እና ተማሪዎች ጋር የፅዳት ዘመቻ አከናውነዋል።
Dear SOA Community
RE: School Closure tomorrow Notice
Please allow me to notify you of the death of Mr Girma Hailu ,the admin of the school.
Regarding this sad event, there will be no school tomorrow to enable the SOA Community to attend the memorial service and the burial.
We are grateful for the assistance.
Regards,
The School...... 0912847245 Fre
RE: School Closure tomorrow Notice
Please allow me to notify you of the death of Mr Girma Hailu ,the admin of the school.
Regarding this sad event, there will be no school tomorrow to enable the SOA Community to attend the memorial service and the burial.
We are grateful for the assistance.
Regards,
The School...... 0912847245 Fre