እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ!!
በወረዳ 03 በተደረገው የ4ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር ት/ት ቤታችን ከ10 ት/ት ቤቶች መካከል አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል።
በወረዳ 03 በተደረገው የ4ኛ ክፍል የጥያቄና መልስ ውድድር ት/ት ቤታችን ከ10 ት/ት ቤቶች መካከል አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆኗል።
በልደታ ክ/ከ ወረዳ 09 ት/ት ፅ/ቤት አዘጋጅነት በተካሄደው የት/ት ፌስቲቫል ፕሮግራም በተደረገው የጥያቄና መልስ ውድድር ከ10 ት/ቤቶች መካከል የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሆኑት ተማሪ እፁብ ካሳዬ 1ኛ እንደዚሁም ተማሪ ናሆም ቴዎድሮስ 2ኛ በመሆን አሸናፊ ሆነዋል። በሌላ በኩል በፈጠራ ስራና በስነፅሁፍ እንዲሁም በስዕል ውድድር አሸናፊ ሆነናል።
👍SOA የስኬት ትምህርት ቤት👍
👍SOA የስኬት ትምህርት ቤት👍