አይዞን መርካቶ!!!!!
አገር ከየጎራው ወጥቶ
አንቺን ብሎ ነቅሎ መጥቶ
ግሳንግሱን ጓዙን ሞልቶ
ኁልቁ መሳፍርትሽ ፈልቶ
ባንቺ ባዝኖ ተከራትቶ
እንደባዘቶ ተባዝቶ
ተንጠራውዞ ዋትቶ ዋትቶ
አይ መርካቶ
.
የምድር አለም የእንጀራ እናት
ላንዱ ርካሽ ለሌላው እሳት
ላንዱ ፍትሃት ላንድ ምትሃት
ላንዱ ሲሳይ ላንድ ፍርሃት
ላንዱ ተስፋ ላንድ ስጋት
የግርግር የሆይታ ቋት
.
አይ መርካቶ
.
ያንዱን ወስዶ ላንዱ ሰጥቶ
ያንዱን ገፋፎ ላንዱ አብልቶ
አንዱን ነስቶ ላንዱ አድልቶ
ስንቱን ፈርቶ ስንቱን ሸሽቶ
ባፈ ጮሌ ተሸልቶ
.
- ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድህን ቀዌሳ
አገር ከየጎራው ወጥቶ
አንቺን ብሎ ነቅሎ መጥቶ
ግሳንግሱን ጓዙን ሞልቶ
ኁልቁ መሳፍርትሽ ፈልቶ
ባንቺ ባዝኖ ተከራትቶ
እንደባዘቶ ተባዝቶ
ተንጠራውዞ ዋትቶ ዋትቶ
አይ መርካቶ
.
የምድር አለም የእንጀራ እናት
ላንዱ ርካሽ ለሌላው እሳት
ላንዱ ፍትሃት ላንድ ምትሃት
ላንዱ ሲሳይ ላንድ ፍርሃት
ላንዱ ተስፋ ላንድ ስጋት
የግርግር የሆይታ ቋት
.
አይ መርካቶ
.
ያንዱን ወስዶ ላንዱ ሰጥቶ
ያንዱን ገፋፎ ላንዱ አብልቶ
አንዱን ነስቶ ላንዱ አድልቶ
ስንቱን ፈርቶ ስንቱን ሸሽቶ
ባፈ ጮሌ ተሸልቶ
.
- ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድህን ቀዌሳ
Forwarded from Lij mikcy
Forwarded from SOA COMMUNITY BALCHA Primary CAMPUS
የምስራች ለSOA ወላጆች /አሳዳጊዎች/ በሙሉ:-
በ2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን በመንግስትና በግል ት/ቤቶች በወረዳ ደረጃ በተደረገው የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድር በሁለቱም የክፍል ደረጃ ተማሪዎቻችን ከ1-2 ያለውን ደረጃ በመያዝ አሸናፊ ሆነዋል። በዚህ አስተዋጽኦ ያደረጋችሁ ሁሉ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው።
ከ6ኛ ክፍል
1 እዩኤል መንግሥቱ 1ኛ
2 ራኬብ አስቻለው 1ኛ በመለያ 2ኛ
8ኛ ክፍል
1 ማራማዊት እሸቱ 1ኛ
2 የአብፀጋ አበራ 2ኛ
SOA የስኬት ት/ቤት
በ2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን በመንግስትና በግል ት/ቤቶች በወረዳ ደረጃ በተደረገው የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድር በሁለቱም የክፍል ደረጃ ተማሪዎቻችን ከ1-2 ያለውን ደረጃ በመያዝ አሸናፊ ሆነዋል። በዚህ አስተዋጽኦ ያደረጋችሁ ሁሉ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው።
ከ6ኛ ክፍል
1 እዩኤል መንግሥቱ 1ኛ
2 ራኬብ አስቻለው 1ኛ በመለያ 2ኛ
8ኛ ክፍል
1 ማራማዊት እሸቱ 1ኛ
2 የአብፀጋ አበራ 2ኛ
SOA የስኬት ት/ቤት