ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:-
ነገ ማለትም በቀን 20/10/2015 ዓ.ም በምትማሩበት ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለ መፈተኛ ቦታ እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ገለፃ (Orientation) ስለሚደረግ ጠዋት 2:00 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን።
ነገ ማለትም በቀን 20/10/2015 ዓ.ም በምትማሩበት ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለ መፈተኛ ቦታ እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ገለፃ (Orientation) ስለሚደረግ ጠዋት 2:00 ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን።
በድጋሚ ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ለተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
ዓርብ ማለትም በቀን 23/10/2015 ዓ.ም በሚፈተኑበት ማለትም በልደታ ልማት ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለ ፈተና አሰጣጥ እና አጠቃላይ ጉዳዮች ላይ ገለፃ (Orientation) ስለሚሰጥ በተቀመጠው ሰዓት እንዲገኙ እናሳስባለን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ለ8ኛ ክፍል ከ2:30 እስከ 5:00 ሰዓት
ለ6ኛ ክፍል ከ7:30 እስከ 10:00 ሰዓት
🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠
👉ለሁለቱም የመፈተኛ ጣቢያ :- ልደታ ልማት ትምህርት ቤት
👉የሚገኝበት ቦታ :- አብደላ ህንፃ ጀርባ (ከልደታ መናፈሻ አጠገብ)
👉ፈተና የሚሰጥበት ቀን:-
ለ8ኛ ክፍል በ26 እና በ27 (ሰኞ እና ማክሰኞ)
👉ለ6ኛ ክፍል በ28 እና በ29 (ዕሮብ እና ሐሙስ)
👉 የፈተና ቀን መግቢያ እና መውጫ ሰዓት:-
ለ8ኛ ክፍል በ26 መግቢያ 1:30 መውጫ 10:00 ሰዓት
በ27 መግቢያ 1:30 መውጫ 6:30
ለ6ኛ ክፍል ሁለቱም ቀን በተመሳሳይ
መግቢያ 1:30 መውጫ 9:00 ሰዓት
☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝
ይህንን በመረዳት ወላጆች አስፈላጊውን እገዛ እንድታደርጉላቸው ከአደራ ጭምር ለማሳሰብ እንወዳለን።
ዓርብ ማለትም በቀን 23/10/2015 ዓ.ም በሚፈተኑበት ማለትም በልደታ ልማት ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለ ፈተና አሰጣጥ እና አጠቃላይ ጉዳዮች ላይ ገለፃ (Orientation) ስለሚሰጥ በተቀመጠው ሰዓት እንዲገኙ እናሳስባለን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ለ8ኛ ክፍል ከ2:30 እስከ 5:00 ሰዓት
ለ6ኛ ክፍል ከ7:30 እስከ 10:00 ሰዓት
🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠🏠
👉ለሁለቱም የመፈተኛ ጣቢያ :- ልደታ ልማት ትምህርት ቤት
👉የሚገኝበት ቦታ :- አብደላ ህንፃ ጀርባ (ከልደታ መናፈሻ አጠገብ)
👉ፈተና የሚሰጥበት ቀን:-
ለ8ኛ ክፍል በ26 እና በ27 (ሰኞ እና ማክሰኞ)
👉ለ6ኛ ክፍል በ28 እና በ29 (ዕሮብ እና ሐሙስ)
👉 የፈተና ቀን መግቢያ እና መውጫ ሰዓት:-
ለ8ኛ ክፍል በ26 መግቢያ 1:30 መውጫ 10:00 ሰዓት
በ27 መግቢያ 1:30 መውጫ 6:30
ለ6ኛ ክፍል ሁለቱም ቀን በተመሳሳይ
መግቢያ 1:30 መውጫ 9:00 ሰዓት
☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝
ይህንን በመረዳት ወላጆች አስፈላጊውን እገዛ እንድታደርጉላቸው ከአደራ ጭምር ለማሳሰብ እንወዳለን።
SOA
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በሰላም ተጠናቋል ተማሪዎች መልካም ውጤት እንዲሆንላችሁ ምኞታችን ነው።
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በሰላም ተጠናቋል ተማሪዎች መልካም ውጤት እንዲሆንላችሁ ምኞታችን ነው።
👉👉ማሳሰቢያ:-
ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ
የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ስለቀረ ከወላጅ ጋር ሰርተፍኬት ለመውሰድ ካልሆነ በስተቀር ወደ ተፈተኑበት ት/ቤት እንዳይሄዱ ስንል እናሳስባለን።
ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ
የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ስለቀረ ከወላጅ ጋር ሰርተፍኬት ለመውሰድ ካልሆነ በስተቀር ወደ ተፈተኑበት ት/ቤት እንዳይሄዱ ስንል እናሳስባለን።
👌👌የምስራች ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች(አሳዳጊዎች)👏👏
በተመዘገበው ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የ2015 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ ሲሆን ውጤቱም 99.85 ሆኖ ተመዝግቧል።
በተመዘገበው ውጤት እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የ2015 ዓ.ም ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ ሲሆን ውጤቱም 99.85 ሆኖ ተመዝግቧል።