ተቋማችን (SOA) እንደተለመደው የበጎ ፈቃደኝነት ስራውን ቀጥሏል። ለዚህም በልደታ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ እገዛ ከሚያስፈልጋቸው እናቶች መካከል የወ/ሮ ብርሃን ቤት ነው። በመሆኑም ቤት የማደሱን ስራ ዛሬ ተጀምሯል። 🙏🙏
#MoE
ትምህርት ሚኒስቴር በዓለም ዐቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በፈረቃ ሲሰጥ የቆየው ትምህርት በ2014 የትምህርት ዘመን ወደ መደበኛው እንደሚመለስ አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ይህን ያሳወቀው ለ "አዲስ ማለዳ ጋዜጣ" ነው።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እንዲረዳ በማሰብ በ2013 የትምህርት ዘመን ትምህርት በፈረቃ ሲሰጥ ነበር።
በተጨማሪ ተማሪዎች ሲማሩበት የነበረው የቀናት ቁጥር በሳምንት ወደ 3 ቀን ተቀንሶ ተማሪዎች በቀናት ፈረቃ ተምረው አሳልፈዋል።
ከሚቀጥለው ትምህርት ዘመን (2014 ዓ.ም) ጀምሮ የትምህርት ስርዓቱ ከዚህ ቀደም ወደ ነበረበት ማለትም ከሰኞ - አርብ የትምህርት ጊዜውን ለመመለስ መታቀዱን በትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
Credit - Addis Maleda Newspaper
@tikvahethiopia
ትምህርት ሚኒስቴር በዓለም ዐቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በፈረቃ ሲሰጥ የቆየው ትምህርት በ2014 የትምህርት ዘመን ወደ መደበኛው እንደሚመለስ አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ይህን ያሳወቀው ለ "አዲስ ማለዳ ጋዜጣ" ነው።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እንዲረዳ በማሰብ በ2013 የትምህርት ዘመን ትምህርት በፈረቃ ሲሰጥ ነበር።
በተጨማሪ ተማሪዎች ሲማሩበት የነበረው የቀናት ቁጥር በሳምንት ወደ 3 ቀን ተቀንሶ ተማሪዎች በቀናት ፈረቃ ተምረው አሳልፈዋል።
ከሚቀጥለው ትምህርት ዘመን (2014 ዓ.ም) ጀምሮ የትምህርት ስርዓቱ ከዚህ ቀደም ወደ ነበረበት ማለትም ከሰኞ - አርብ የትምህርት ጊዜውን ለመመለስ መታቀዱን በትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
Credit - Addis Maleda Newspaper
@tikvahethiopia
Dear SOA Parents
1. School will start on Monday 11th October
2. School will be open for half days (unit) 12:30 Noon) till Friday.
3. Student's are expected to be furnished with the school uniforms, face masks and hand sanitizer.😷😷😷
4. Parents are required to drop their children at the main entrance as assistants will accompany students to their classrooms.
Regards
police 2 campus
Any inquiry?
Girma phone No:-0911347560
Fire phone No:- 0912847245
1. School will start on Monday 11th October
2. School will be open for half days (unit) 12:30 Noon) till Friday.
3. Student's are expected to be furnished with the school uniforms, face masks and hand sanitizer.😷😷😷
4. Parents are required to drop their children at the main entrance as assistants will accompany students to their classrooms.
Regards
police 2 campus
Any inquiry?
Girma phone No:-0911347560
Fire phone No:- 0912847245

