ክብሩን እንደያዘ ሞቱን ያስቀደመው ቦረና....
የሞያሌ ከተማ ምክትል ከንቲባ ከሆነው ጉዮ ጋር እያወጋን ባለበት እንድ የሚከነክነኝን ጥያቄ ጣል አደረኩለት
"ቦረና ይህን ያህል ለምን ጉዳት ሊደርስበት ቻለ? ለምን በግዜ ጉዳቱን ለማወቅ ተሳናቹህ"
ወጣቱ ምክትል ከንቲባ ተናገረ " በቦረና ዘንድ ማጣት እጅግ ነውር ነው። ያ... ትናንት ውሀ ሲጠይቁት ወተት የሚያጠጣው ህዝባችን በቤቱ የሚቀምሰውን ሲያጣ ወደ አደባባይ አልወጣም ። ማጣቱን ጭምር ማንም እንዲያውቅበት አይፈቅድም። ማጣት ለቦረና ከሞት ባልተናነሰ መልኩ የሚታይ በመሆኑ ቦረና ረሀቡን ወደ ውጭ ማውጣት አልደፈረም።
እኛም ይህን ባህሉን ስለምናውቅ ቤት ለቤት እየዞርን የምግብ እጥረት ያለባቸውን ለመለየት የሄድንበት መንገድ አዋጭ አልሆነልንም። ረሀብ እንደጸናባቸው ለእኛም ጭምር ሊነግሩን ስላልፈቀዱ ረሀቡ በጸናባቸው መንደሮች ላይ አንድ ውሳኔያችንን ለህዝቡ አሳወቅነው...
"ከየትኛውም ነዋሪዎች ቤት ውስጥ ጪስ ሲጨስ ካልተመለከቱ ጎረቤቶቻቸው ለእኛ ሪፖርት እንዲያደርጉ የሚያስገድድ ህግን ጣልንባቸው።(ጪስ ካልጨሰ ምግብ እንደሌላቸው የሚታወቅበት ዘዴ ) እናም ብዙዎች ከተፈራው ጉዳት ለማገገም ቻሉ"
ከጉማ
የሞያሌ ከተማ ምክትል ከንቲባ ከሆነው ጉዮ ጋር እያወጋን ባለበት እንድ የሚከነክነኝን ጥያቄ ጣል አደረኩለት
"ቦረና ይህን ያህል ለምን ጉዳት ሊደርስበት ቻለ? ለምን በግዜ ጉዳቱን ለማወቅ ተሳናቹህ"
ወጣቱ ምክትል ከንቲባ ተናገረ " በቦረና ዘንድ ማጣት እጅግ ነውር ነው። ያ... ትናንት ውሀ ሲጠይቁት ወተት የሚያጠጣው ህዝባችን በቤቱ የሚቀምሰውን ሲያጣ ወደ አደባባይ አልወጣም ። ማጣቱን ጭምር ማንም እንዲያውቅበት አይፈቅድም። ማጣት ለቦረና ከሞት ባልተናነሰ መልኩ የሚታይ በመሆኑ ቦረና ረሀቡን ወደ ውጭ ማውጣት አልደፈረም።
እኛም ይህን ባህሉን ስለምናውቅ ቤት ለቤት እየዞርን የምግብ እጥረት ያለባቸውን ለመለየት የሄድንበት መንገድ አዋጭ አልሆነልንም። ረሀብ እንደጸናባቸው ለእኛም ጭምር ሊነግሩን ስላልፈቀዱ ረሀቡ በጸናባቸው መንደሮች ላይ አንድ ውሳኔያችንን ለህዝቡ አሳወቅነው...
"ከየትኛውም ነዋሪዎች ቤት ውስጥ ጪስ ሲጨስ ካልተመለከቱ ጎረቤቶቻቸው ለእኛ ሪፖርት እንዲያደርጉ የሚያስገድድ ህግን ጣልንባቸው።(ጪስ ካልጨሰ ምግብ እንደሌላቸው የሚታወቅበት ዘዴ ) እናም ብዙዎች ከተፈራው ጉዳት ለማገገም ቻሉ"
ከጉማ
Students in their school from the ETV entertainment program.
1. Creative work
2. Literature
3. Painting
4. Dance
1. Creative work
2. Literature
3. Painting
4. Dance
የምስራች ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች:-
👏👏👏👏☝✌👌
በ2015 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት የትምህርት ዘመን በወረዳ ደረጃ ከሚገኙ የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች መካከል ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ7ኛ እና 8ኛ እንደዚሁም የ1ኛ እና 3ኛ ክፍል ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ከ7 እና 8 ክፍል
1. እስራኤል በእውቀቱ 99.5 1ኛ
2. ሳሙኤል ካሳዬ 99.35 2ኛ
3. አሀዱ መስፍን 99.2 3ኛ
ከ1ኛ-4ኛ ክፍል
1. ቃለአብ ዘላለም 99.25 1ኛ
2. ናሆም ክፍሉ 99.08 2ኛ በመውጣት አሸናፊዎች ሆነዋል።
👏👏👏👏☝✌👌
በ2015 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት የትምህርት ዘመን በወረዳ ደረጃ ከሚገኙ የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች መካከል ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ7ኛ እና 8ኛ እንደዚሁም የ1ኛ እና 3ኛ ክፍል ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ከ7 እና 8 ክፍል
1. እስራኤል በእውቀቱ 99.5 1ኛ
2. ሳሙኤል ካሳዬ 99.35 2ኛ
3. አሀዱ መስፍን 99.2 3ኛ
ከ1ኛ-4ኛ ክፍል
1. ቃለአብ ዘላለም 99.25 1ኛ
2. ናሆም ክፍሉ 99.08 2ኛ በመውጣት አሸናፊዎች ሆነዋል።
ውድ የተማሪ ወላጆች እና ተማሪዎች:-
በቀን 11/07/15 ዓ.ም ተማሪዎቻችን ከETV የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ት/ት አዘል እና ሌሎች የመዝናኛ ፕሮግራሞች እንዳከናወኑ ይታወቃል። ፕርግራሙ በየሳምንቱ ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:30- 6:00 ሰዓት በድጋሚ ከሰኞ እስከ ዓርብ ባሉት ቀናቶች ይተላለፋል ስለሆነም ከፊታችን ያለው ቅዳሜ ጀምሮ ለተከታታይ ሳምንታት የሚተላለፍ ስለሚሆን ፕሮግራሙ እንድትከታተሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
👉👉 ETV መዝናኛ የልጆች አለም
Freq_11105
pol_Horizontal
symbol rate_45000
በቀን 11/07/15 ዓ.ም ተማሪዎቻችን ከETV የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ት/ት አዘል እና ሌሎች የመዝናኛ ፕሮግራሞች እንዳከናወኑ ይታወቃል። ፕርግራሙ በየሳምንቱ ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:30- 6:00 ሰዓት በድጋሚ ከሰኞ እስከ ዓርብ ባሉት ቀናቶች ይተላለፋል ስለሆነም ከፊታችን ያለው ቅዳሜ ጀምሮ ለተከታታይ ሳምንታት የሚተላለፍ ስለሚሆን ፕሮግራሙ እንድትከታተሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
👉👉 ETV መዝናኛ የልጆች አለም
Freq_11105
pol_Horizontal
symbol rate_45000
ተቋማችን (SOA) ከተማሪዎች ከመምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ጋር በመሆን የበጎ አድራጎት ስራን አከናውኗል። ለዚህም በቦረና በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ ማለትም ፓስታ : መኮሮኒ: ሩዝ: ዱቄት እና ሌሎች የምግብ አይነቶች ከዚህም በተጨማሪ አልባሳትን ጨምሮ ድጋፍ አድርገዋል። 👉👉 አስተዋጽኦ ላደረጋችሁ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን።🙏🙏🙏🙏
ውድ የSOA ወላጆች፡
የፊታችን ሰኞና ማክሰኞ (ሚያዝያ 9 እና 10/2015) ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን። ትምህርት የሚጀምረው ረዕቡ ሚያዝያ 11/2015 ዓ.ም ይሆናል።
ት/ቤቱ
----------------------------
Dear SOA Family
We would like to announce that there will be no school on these Monday and Tuesday (April 17,18,2023 ).
School will commence on Wednesday, April 19, 2023.
The School
የፊታችን ሰኞና ማክሰኞ (ሚያዝያ 9 እና 10/2015) ትምህርት የማይኖር መሆኑን እንገልፃለን። ትምህርት የሚጀምረው ረዕቡ ሚያዝያ 11/2015 ዓ.ም ይሆናል።
ት/ቤቱ
----------------------------
Dear SOA Family
We would like to announce that there will be no school on these Monday and Tuesday (April 17,18,2023 ).
School will commence on Wednesday, April 19, 2023.
The School