እንኳን ደስ አላችሁ!!👫🙏👍
ውድ የተማሪ ወላጆች (አሳዳጊዎች)
እንደተለመደው ት/ቤታችን (SOA)
በ2015 ዓ.ም የት/ት ዘመን በወረዳ ካሉ የግልና የመንግስት ት/ቤቶች መካከል በቀን 15/03/2015 ዓ.ም በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በተከታታይ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ በመውጣት አሸናፊ ሆነናል።
1. ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ
2. ተማሪ ሩት ይገረም
ውድ የተማሪ ወላጆች (አሳዳጊዎች)
እንደተለመደው ት/ቤታችን (SOA)
በ2015 ዓ.ም የት/ት ዘመን በወረዳ ካሉ የግልና የመንግስት ት/ቤቶች መካከል በቀን 15/03/2015 ዓ.ም በተደረገ የጥያቄና መልስ ውድድር በተከታታይ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ በመውጣት አሸናፊ ሆነናል።
1. ተማሪ ሳሙኤል ካሳዬ
2. ተማሪ ሩት ይገረም