ቅዳሜ ላለብን FA CUP ጨዋታ አርቴታ በነገው እለት መግለጫ ይሰጣል።በተጫዋቾች ላይ ስላሉት ጉዳቶች እና ስለ ጨዋታው ያለውን ነገር መግለጫው እንደሚያካትት ይጠበቃል።
መግለጫው ነገ ከሰአት 10:00 ሲል ይጀምራል
@SELEARSENALL
መግለጫው ነገ ከሰአት 10:00 ሲል ይጀምራል
@SELEARSENALL
👍7❤1👏1🙏1
ሮኒ 🗣 ሳካ በተከላካዮች ተጠንቷል እሱን በሁለትና ሶስት ተጫዋቾች ይከቡታል አርሰናል እና እንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን አቅሙን እስኪጨርስ ያለ እረፍት አጫዉተዉታል በዚ ምክንያት አሁን ላይ የአቋም መዉረድ ታይቶበታል።
@SELEARSENALL
@SELEARSENALL
💯20❤2👏1
አርሰናል በሁልያን አልቫሬዝ ላይ ፍላጎት እንዳላቸው እና እድሉ የሚገኝ ከሆነ ተጫዋቹን ለማስፈረም ጥሩ አቋም ላይ እንደሚገኙ መረዳት ተችሏል። ነገር ግን ማንኛውም ሊሆን የሚችለው ዝውውር ከፍተኛ የሆነ ክፍያ ያስፈልገዋል።
- ፉትቦል ለንደን
@SELEARSENALL
- ፉትቦል ለንደን
@SELEARSENALL
❤7🙏3
“ ሊጉን 🏆 እንደምናነሳ እርግጠኛ ነኝ “ - ሚኬል አርቴታ
“ የቆመ ኳስ ለእኛ ወሳኝ ነው “
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በዚህ የውድድር አመት “ አላማችንን እናሳካለን “ ሲሉ ለደጋፊው ቃል ገቡ።
ለደጋፊው መልዕክት ያስተላለፉት አርቴታ “ ደጋፊዎች ብሩህ ተስፋ እንዲኖራቸው ጥሩ እንዲያስቡ እና ቡድኑን በጋለ ስሜት እንዲደግፉ መንገር እፈልጋለሁ “ ብለዋል።
አክለውም “ በዚህ አመት አላማችንን እንደምናሳካ እርግጠኛ መሆኔን ለደጋፊዎች ማረጋገጥ እፈልጋለሁ “ ሲሉ ቃል ገብተዋል።
አርቴታ ስለ ቆመ ኳስ ምን አሉ ?
“ የቆመ ኳስ ለቡድኔ ወሳኝ ነገር ነው በቆመ ኳስ አጨዋወት ብዙ ልምምድ እናደርጋለን “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
“ በአሁኑ ሰዓት የቆመ ኳስ ጨዋታዎችን ለማሸነፍ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው " ያሉት አርቴታ አሁን ላይ 33% ጎሎች የተቆጠሩት በእሱ ነው ብለዋል።
“ ለእያንዳንዱ ዋንጫ መፎካከር የምትፈልግ ከሆነ የቆመ ኳስ ላይ ምርጥ ( ' ማስተር ' ) መሆን አለብህ “ ሚኬል አርቴታ
@SELEARSENALL
@SELEARSENALL
“ የቆመ ኳስ ለእኛ ወሳኝ ነው “
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በዚህ የውድድር አመት “ አላማችንን እናሳካለን “ ሲሉ ለደጋፊው ቃል ገቡ።
ለደጋፊው መልዕክት ያስተላለፉት አርቴታ “ ደጋፊዎች ብሩህ ተስፋ እንዲኖራቸው ጥሩ እንዲያስቡ እና ቡድኑን በጋለ ስሜት እንዲደግፉ መንገር እፈልጋለሁ “ ብለዋል።
አክለውም “ በዚህ አመት አላማችንን እንደምናሳካ እርግጠኛ መሆኔን ለደጋፊዎች ማረጋገጥ እፈልጋለሁ “ ሲሉ ቃል ገብተዋል።
አርቴታ ስለ ቆመ ኳስ ምን አሉ ?
“ የቆመ ኳስ ለቡድኔ ወሳኝ ነገር ነው በቆመ ኳስ አጨዋወት ብዙ ልምምድ እናደርጋለን “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
“ በአሁኑ ሰዓት የቆመ ኳስ ጨዋታዎችን ለማሸነፍ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው " ያሉት አርቴታ አሁን ላይ 33% ጎሎች የተቆጠሩት በእሱ ነው ብለዋል።
“ ለእያንዳንዱ ዋንጫ መፎካከር የምትፈልግ ከሆነ የቆመ ኳስ ላይ ምርጥ ( ' ማስተር ' ) መሆን አለብህ “ ሚኬል አርቴታ
@SELEARSENALL
@SELEARSENALL
❤6💯3👏2
የአለን ሺረር የፕሪሚየር ሊጉ የአመቱ ምርጥ 11 ሲያወጣ
ከክለባችን:-
1.ዴቪድ ራያ
2.ዊሊያም ሳሊባ
3.ጋብሪኤል ማጋሌስ እና
4.ዴክላን ራይስ
ተካተዋል
@SELEARSENALL @SELEARSENALL
ከክለባችን:-
1.ዴቪድ ራያ
2.ዊሊያም ሳሊባ
3.ጋብሪኤል ማጋሌስ እና
4.ዴክላን ራይስ
ተካተዋል
@SELEARSENALL @SELEARSENALL
👍13