Project B
Exam tomorrow: ❌ Fail or ✅ Pass (not sure) Unit tests today: ✅ Passed
Recently I am working on unit testing with jest. I have said it before and will say it again, "learn by doing" make the learning process fast, impactful and fun to the point I forgot about my mid exams🙃. I had the idea of jest but never implemented it but now day by day I am getting really comfortable with it. Still haven't finish the testing tho
🔥3👍1
Istg, I wasn't having any network issue the past week and I didn't even need the internet that much but now when I need it the most it isn't there 🤦♂️
ዕንባቆም 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ ምንም እንኳ የበለስ ዛፍ ባያፈራ፣ ከወይን ተክልም ፍሬ ባይገኝ፣ የወይራም ዛፍ ፍሬ ባይሰጥ፣ ዕርሻዎችም ሰብል ባይሰጡ፣ የበጎች ጒረኖ እንኳ ባዶውን ቢቀር፣ ላሞችም በበረት ውስጥ ባይገኙ፣
¹⁸ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በድነቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ ምንም እንኳ የበለስ ዛፍ ባያፈራ፣ ከወይን ተክልም ፍሬ ባይገኝ፣ የወይራም ዛፍ ፍሬ ባይሰጥ፣ ዕርሻዎችም ሰብል ባይሰጡ፣ የበጎች ጒረኖ እንኳ ባዶውን ቢቀር፣ ላሞችም በበረት ውስጥ ባይገኙ፣
¹⁸ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በድነቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።
❤3
First time working with ORM (prisma), and here are the things I found out (might help)
Why use ORM (Object-Relational Mapping)?
- Easier to work with: write code instead of raw SQL
- Faster development: built-in CRUD operations
- Database abstraction: switch databases with minimal changes
- Better structure: tables → classes, rows → objects
- Improved security: helps prevent SQL injection
- Handles relationships easily (one-to-one, one-to-many, many-to-many)
- Comes with useful features like validation and migrations
Why use ORM (Object-Relational Mapping)?
- Easier to work with: write code instead of raw SQL
- Faster development: built-in CRUD operations
- Database abstraction: switch databases with minimal changes
- Better structure: tables → classes, rows → objects
- Improved security: helps prevent SQL injection
- Handles relationships easily (one-to-one, one-to-many, many-to-many)
- Comes with useful features like validation and migrations
🔥2👍1
I have finished the backend that I have been expermenting ORM on just now. So it is time to eat
🔥4
ኢሳይያስ 53
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም።
³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?
² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም።
³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።
⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።
⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
❤5
This week was supposed to be about rest, resetting, and getting back on track but a couple of projects had other plans. My sleep schedule is completely messed up now, and here I am at 5:10 AM, wide awake and doing absolutely nothing.
Project B
My little challenge is becoming more fun😁 100 days and still counting
I even ended this streak to rest but wefff
"deadlines are around the corner I need to work 2X"
*tele laughed and said "ene yet heje"
*tele laughed and said "ene yet heje"
😁4