▣ስለ ዮሐንስ 7:53 እስከ 8:1-11 እና ማርቆስ 16:9-20 በተመለከተ ምሁራዊ እይታ በBRUCE M.METZGER እና BART D.EHRMAN🔥
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
▣ሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚን እንዲህ ይላሉ🔰🔰
➦«ወደ አሏህ መጣራት ከሁሉም ነገር በላይ በላጭና ሀቅ(እውነት) የሆነ ጥሪ ማድረግ ነው።ምክንያቱም ጥሪው የፍትህና ነገሮችን ወይም ስራዎችን የማሳመር ስለሆነ ነው።እንዲሁም ወደ ሰላማዊ ፊጥራው(ያልተበረዘ ተፈጥሯዊ ማንነትና ምንነት ) ምታስፈርደውና ጥርት ያለች የሰው ልጅ አቅል(አዕምሮ) ወደ ምታስተካክለው ብሎም ነፍስን ወደ ምታጠራው መንገድ ጥሪ ማድረግ ነውና።
➦ያቺም ጥሪ አሏህን በብቸኝነት ወደ ማምለክ መጠራት ነው።ሰላማዊ ወደ ሆነው አቂዳ(እምነት) ጥሪ ማድረግ ነው።በሷም ቀልቦች(ልቦች) የሚረጋጉበት እንዲሁም የሰው ልጆች ልብ ለሀቅ የሚከፈትበት ወደ ሆነው ተውሂድ ወይም በጌትነቱም(በሩቡቢያም) በአምልኮትም(በኡሉሂያም) በስሞችና ባህሪያት(በአስማዕ ወስስፋት) አንዱን አምላክ በብቸኝነት ወደ ማምለክ ጥሪ ማድረግ ነው።
➦እንዲሁም አምላካችን አሏህ በጌትነቱ ብቸኛና ተጋሪ የሌለው መሆኑን ወደ ማረጋገጫ ጥሪ ማድረግ ስለሆነ ነው።በዚህ አለም ላይ የነገሮች ሁሉ ፈጣሪ፣ነገሮችን አስተናባሪ፣ የሚቀያየር በልቁ ከአንዱ ብቸኛ አሏህ በስተቀር የለምና።»
[📚ሪሳለቱ ፊ ደዕወቲ ኢለሏህ]
➦«ወደ አሏህ መጣራት ከሁሉም ነገር በላይ በላጭና ሀቅ(እውነት) የሆነ ጥሪ ማድረግ ነው።ምክንያቱም ጥሪው የፍትህና ነገሮችን ወይም ስራዎችን የማሳመር ስለሆነ ነው።እንዲሁም ወደ ሰላማዊ ፊጥራው(ያልተበረዘ ተፈጥሯዊ ማንነትና ምንነት ) ምታስፈርደውና ጥርት ያለች የሰው ልጅ አቅል(አዕምሮ) ወደ ምታስተካክለው ብሎም ነፍስን ወደ ምታጠራው መንገድ ጥሪ ማድረግ ነውና።
➦ያቺም ጥሪ አሏህን በብቸኝነት ወደ ማምለክ መጠራት ነው።ሰላማዊ ወደ ሆነው አቂዳ(እምነት) ጥሪ ማድረግ ነው።በሷም ቀልቦች(ልቦች) የሚረጋጉበት እንዲሁም የሰው ልጆች ልብ ለሀቅ የሚከፈትበት ወደ ሆነው ተውሂድ ወይም በጌትነቱም(በሩቡቢያም) በአምልኮትም(በኡሉሂያም) በስሞችና ባህሪያት(በአስማዕ ወስስፋት) አንዱን አምላክ በብቸኝነት ወደ ማምለክ ጥሪ ማድረግ ነው።
➦እንዲሁም አምላካችን አሏህ በጌትነቱ ብቸኛና ተጋሪ የሌለው መሆኑን ወደ ማረጋገጫ ጥሪ ማድረግ ስለሆነ ነው።በዚህ አለም ላይ የነገሮች ሁሉ ፈጣሪ፣ነገሮችን አስተናባሪ፣ የሚቀያየር በልቁ ከአንዱ ብቸኛ አሏህ በስተቀር የለምና።»
[📚ሪሳለቱ ፊ ደዕወቲ ኢለሏህ]
❤1
የሀቅ አድማስ🔰
https://www.tiktok.com/@abu.ziyad.ibn.isl?_r=1&_t=ZS-98cbUYdjBXF
ለማንኛውም ይህ የTiktok አካውንታችን ነው🔥
❤2🥰1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
الشيخ ربيع بن هادي المدخلي رحمه الله🔥🔥
የነቢዩ አደም (ዐ.ሰ.) ታሪክ
ክፍል 1
🌿 አደም (ዐ.ሰ.) ከመፈጠሩ በፊት
አላህ ﷻ ሰውን ከመፍጠሩ በፊት ለመላእክት እንዲህ አለ፦
﴿إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً﴾
"እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ።"
(አል-በቀራህ 2፥30)
መላእክትም፦
﴿أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ﴾
"በውስጧ የሚያበላሽና ደም የሚያፈስስ ሰውን ታደርጋለህን?" ብለው ጠየቁ።
አላህ ﷻ ግን፦
﴿إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُونَ﴾
"እኔ እናንተ የማታውቁትን አውቃለሁ።"
(አል-በቀራህ 2፥30)
ብሎ መለሰ።
🪨 ከምድር የተወሰደው አፈር
ከዚያ አላህ ﷻ አደምን (ዐ.ሰ.) ከምድር አፈር ፈጠረ።
በተለያዩ የቁርአን አያቶች ሰው ከአፈር (تراب)፣ ሸክላ (طين) እና የደረቀ ጭቃ (صلصال) እንደተፈጠረ ተገልጿል።
ከዚያም አላህ ﷻ አደምን በሰው ቅርጽ አዘጋጀው።
👼 መላእክት ሲያዩት
አላህ ﷻ አደምን (ዐ.ሰ.) ከፈጠረው በኋላ ለመላእክት እንዲህ አዘዛቸው፦
فَإِذَا سَوَّيْتُهُۥ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِى فَقَعُوا۟ لَهُۥ سَٰجِدِينَ
«ፍጥረቱንም ባስተካከልኩና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» (አልኩ)፡፡
(ሱረቱ ሷድ 38፥72)
ይህ ለአደም የአምልኮ ስግደት አልነበረም፤ አላህ ያዘዘው የክብር ስግደት ነበር።
መላእክት ሁሉም ታዘዙ።
ነገር ግን አንድ ፍጡር እምቢ አለ...
🔥 ኢብሊስ
ኢብሊስ አልሰገደም።
አላህ ﷻ፦
﴿مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ﴾
"ባዘዝኩህ ጊዜ እንዳትሰግድ የከለከለህ ምንድነው?" ብሎ ጠየቀው።
ኢብሊስም በትዕቢት፦
﴿أَنَا خَيْرٌ مِنْهُ﴾
"እኔ ከእርሱ የተሻልኩ ነኝ።"
አለ።
ከዚያም እርሱ ራሱን ከአደም በላይ አድርጎ አየ፤ የአደምን የአፈር ፍጥረት ከእሳት መፈጠሩ ጋር አነጻጸረ።
ይህ ትዕቢት የእርሱ ውድቀት ምክንያት ሆነ።
Like & share
https://t.me/Rightpathstudent
ይ ቀ ጥ ላ ል
ክፍል 1
🌿 አደም (ዐ.ሰ.) ከመፈጠሩ በፊት
አላህ ﷻ ሰውን ከመፍጠሩ በፊት ለመላእክት እንዲህ አለ፦
﴿إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً﴾
"እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ።"
(አል-በቀራህ 2፥30)
መላእክትም፦
﴿أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ﴾
"በውስጧ የሚያበላሽና ደም የሚያፈስስ ሰውን ታደርጋለህን?" ብለው ጠየቁ።
አላህ ﷻ ግን፦
﴿إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُونَ﴾
"እኔ እናንተ የማታውቁትን አውቃለሁ።"
(አል-በቀራህ 2፥30)
ብሎ መለሰ።
🪨 ከምድር የተወሰደው አፈር
ከዚያ አላህ ﷻ አደምን (ዐ.ሰ.) ከምድር አፈር ፈጠረ።
በተለያዩ የቁርአን አያቶች ሰው ከአፈር (تراب)፣ ሸክላ (طين) እና የደረቀ ጭቃ (صلصال) እንደተፈጠረ ተገልጿል።
ከዚያም አላህ ﷻ አደምን በሰው ቅርጽ አዘጋጀው።
👼 መላእክት ሲያዩት
አላህ ﷻ አደምን (ዐ.ሰ.) ከፈጠረው በኋላ ለመላእክት እንዲህ አዘዛቸው፦
فَإِذَا سَوَّيْتُهُۥ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِى فَقَعُوا۟ لَهُۥ سَٰجِدِينَ
«ፍጥረቱንም ባስተካከልኩና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» (አልኩ)፡፡
(ሱረቱ ሷድ 38፥72)
ይህ ለአደም የአምልኮ ስግደት አልነበረም፤ አላህ ያዘዘው የክብር ስግደት ነበር።
መላእክት ሁሉም ታዘዙ።
ነገር ግን አንድ ፍጡር እምቢ አለ...
🔥 ኢብሊስ
ኢብሊስ አልሰገደም።
አላህ ﷻ፦
﴿مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ﴾
"ባዘዝኩህ ጊዜ እንዳትሰግድ የከለከለህ ምንድነው?" ብሎ ጠየቀው።
ኢብሊስም በትዕቢት፦
﴿أَنَا خَيْرٌ مِنْهُ﴾
"እኔ ከእርሱ የተሻልኩ ነኝ።"
አለ።
ከዚያም እርሱ ራሱን ከአደም በላይ አድርጎ አየ፤ የአደምን የአፈር ፍጥረት ከእሳት መፈጠሩ ጋር አነጻጸረ።
ይህ ትዕቢት የእርሱ ውድቀት ምክንያት ሆነ።
Like & share
https://t.me/Rightpathstudent
ይ ቀ ጥ ላ ል
Telegram
የሀቅ አድማስ🔰
📌የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛ ና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ።(እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣በርሱም ምንንም ማንንም ላናጋራ፣ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤በላቸው፡፡እምቢ ቢሉም፦እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው፡፡"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:64]
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
❤2
▣የEgo ምክንያትና ውጤት🔥
እንደ Psychological approach or stand መሠረት የስነ ልቦና(Psychoanalysis) አባት Sigmund Freud የሚባለው ሰው በጥናቱ ላይ በዋናነት በሶስት መልኩ ያስቀምጣል!
➦Ego
➦Id
➦Superego
ከነዚህም ውስጥ Ego(ኢጎ) ማለት እንደየ አውዱ የራሱ የሆነ ገለፃ ብኖርም እዚህ ጋ በዋናነት የተፈለገው በዲነል እስላም ያለውን ቦታ ነው!
➦ኢጎ(Ego) የሚለው ቃል በብዙ ታዋቂ መዝገባ ቃላት መሠረት የቃሉ መነሻው በቀጥታም በተዘዋዋሪም ከ Latinና ከግሪክ word "ἐγώ or ego" የመጣ ነው።በአረቢኛ الكبر ወይም هَوَى النَّفْس ልንለው እንችላለን!
➦ትርጉሙም፦ባጭሩ “እኔነት” ወይም እራስህን ከልክ በላይ ከፍ የማድረግ ስሜት መኖር ነው።ይህም በውስጡ ኩራትን፣ትዕቢትን፣በራስ መደነቅን ወዘተ...ይይዛል! በዚህም ምክንያት የኢጎ መጨረሻው ውድቀትና ክስረት መሆኑ እሙንና ቅቡል ነውና መጠንቀቅ ያስፈልጋል!
➲ኢጎ(Ego) በእስልምና እይታ ስመዘን▼▼▼▼▼▼▼▼
➦ከቁርዓን እይታ▼▼▼▼
وَلَا تَمْشِ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّكَ لَن تَخْرِقَ ٱلْأَرْضَ وَلَن تَبْلُغَ ٱلْجِبَالَ طُولًۭا
በምድርም ላይ የተንበጣረረክ(ኩራተኛ) ሆነህ፤አትሂድ፡፡አንተ ፈጽሞ ምድርን አትሰረጉድምና በርዝመትም ፈጽሞ ጋራዎችን አትደርስምና፡፡
[📚ሱረቱል ኢስራዕ:37]
وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍۢ فَخُورٍۢ
«ጉንጭህንም (በኩራት) ከሰዎች አታዙር፡፡በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ፡፡አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛን ሁሉ አይወድምና፡፡
[📚ሱረቱ ሉቅማን:18]
وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِۦ وَنَهَى ٱلنَّفْسَ عَنِ ٱلْهَوَىٰ فَإِنَّ ٱلْجَنَّةَ هِىَ ٱلْمَأْوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ(ከስሜት) የከለከለ፣ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
[📚ሱረቱ አንናዚዓት:40-41]
وَلَا تَتَّبِعِ ٱلْهَوَىٰ فَيُضِلَّكَ عَن سَبِيلِ ٱللَّهِ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ يَضِلُّونَ عَن سَبِيلِ ٱللَّهِ لَهُمْ عَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا نَسُوا۟ يَوْمَ ٱلْحِسَابِ
ዝንባሌህንም(ስሜትህንም) አትከተል፤ከአላህ መንገድ ያሳሳትሃልና፡፡ እነዚያ ከአላህ መንገድ የሚሳሳቱ የምርመራውን ቀን በመርሳታቸው ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አላቸው፡፡
[📚ሱረቱ ሷድ:26]
➦ከሀዲስ እይታ▼▼▼▼▼
وعن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه عن النبى صلى الله عليه وسلم قال: “لا يدخل الجنة من كان في قلبه مثقال ذرة من كبر” فقال رجل” إن الرجل يحب أن يكون ثوبه حسناً ونعله حسناً؟ قال: “إن الله جميل يحب الجمال الكبر بطر الحق وغمط الناس” (رواه مسلم).
ከአብደሏህ ብን መስዑድ ተይዞ የአሏህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ አሉ፦“በልቡ ውስጥ የጎመን ዘር ቅንጣት ያህል ትዕቢት(ኩራት) ያለበት ሰው በፍፁም ጀነት አይገባም።” ከዚያም አንድ ሰው ተነሳና “አንድ ሰው ልብሱና ጫማው ያማረ(ውብ) እንዲሆን ይፈልጋልና ይህ ከኩራት ይቆጠራል” ወይ ብሎ ጠየቃቸው የአሏህ መልዕክተኛም(ﷺ) “አሏህ መልካም(ውብ) ነውና ያማሩ ወይም መልካም ነገሮችን ይወዳል” ብለው መለሱለት።ከዚያም “ኩራት ማለት ሀቅን ወይም እውነትን አልቀበልም ማለትና ሰዎችን ማሳነስ ወይስ ዝቅ አድርጎ አሳንሶ ማየት ነው” ብለው መለሱለት።
[📚ሙስሊም ዘግበውታል]
➦ስለዚህ ኩራት ወይም ስሜትን(ዝንባሌን) መከተል አደገኛ ከሆኑ ነገሮች መካከል ናቸው!
➦ከዚህ ጋር በተያየዘ ብዙ ሰዎችን አጥቂ የሆነው ከእኔ በላይ አዋቂ፣ጀግና..... ወዘተ ማን አለ በማለት እራሳቸው ስገልፁና በመልካም ጎዳና ላይ እሾህ ስጥሉ ብሎም በዲነል እስላምና በሙስሊሞች መካካል ፊትናን(ፈተናን፣ክፍተትን) ለመርጨትና ለመክፈት ስሞክሩ እንመለከታለን! ይህ በጣም አደገኛ አካሄድ መሆኑን ግን ማወቅ ያስፈልጋል!
➦ለዚህም እንደ አንድ መፍትሔ የሚከተሉ ነገሮችን እናስተውል!
🔰እራሳችንን በዲነል እስላም መነፅር መመልከት
🔰የትኛውንም ነገር በእውቀት ማድረግ
🔰ያለንን እውቀት በተገቢው መልኩና ቦታ መጠቀም
🔰ለመልካም ነገር በር ከፋች መሆን
🔰የፈተና በር መከፈት ምክንያት አለመሆን
🔰የኛ ሙያ ባልሆነ ነገር ላይ አለመግባት
🔰ሁሌም ለእውቀት ጉጉት መኖር
🔰ዲንና ስሜትን አለመቀላቀል
🔰ለዲነል እስላም ታማኝ መሆን
🔰በአግባቡ ለሰዎች ቅን አሳቢ መሆን።
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
እንደ Psychological approach or stand መሠረት የስነ ልቦና(Psychoanalysis) አባት Sigmund Freud የሚባለው ሰው በጥናቱ ላይ በዋናነት በሶስት መልኩ ያስቀምጣል!
➦Ego
➦Id
➦Superego
ከነዚህም ውስጥ Ego(ኢጎ) ማለት እንደየ አውዱ የራሱ የሆነ ገለፃ ብኖርም እዚህ ጋ በዋናነት የተፈለገው በዲነል እስላም ያለውን ቦታ ነው!
➦ኢጎ(Ego) የሚለው ቃል በብዙ ታዋቂ መዝገባ ቃላት መሠረት የቃሉ መነሻው በቀጥታም በተዘዋዋሪም ከ Latinና ከግሪክ word "ἐγώ or ego" የመጣ ነው።በአረቢኛ الكبر ወይም هَوَى النَّفْس ልንለው እንችላለን!
➦ትርጉሙም፦ባጭሩ “እኔነት” ወይም እራስህን ከልክ በላይ ከፍ የማድረግ ስሜት መኖር ነው።ይህም በውስጡ ኩራትን፣ትዕቢትን፣በራስ መደነቅን ወዘተ...ይይዛል! በዚህም ምክንያት የኢጎ መጨረሻው ውድቀትና ክስረት መሆኑ እሙንና ቅቡል ነውና መጠንቀቅ ያስፈልጋል!
➲ኢጎ(Ego) በእስልምና እይታ ስመዘን▼▼▼▼▼▼▼▼
➦ከቁርዓን እይታ▼▼▼▼
وَلَا تَمْشِ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّكَ لَن تَخْرِقَ ٱلْأَرْضَ وَلَن تَبْلُغَ ٱلْجِبَالَ طُولًۭا
በምድርም ላይ የተንበጣረረክ(ኩራተኛ) ሆነህ፤አትሂድ፡፡አንተ ፈጽሞ ምድርን አትሰረጉድምና በርዝመትም ፈጽሞ ጋራዎችን አትደርስምና፡፡
[📚ሱረቱል ኢስራዕ:37]
وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍۢ فَخُورٍۢ
«ጉንጭህንም (በኩራት) ከሰዎች አታዙር፡፡በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ፡፡አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛን ሁሉ አይወድምና፡፡
[📚ሱረቱ ሉቅማን:18]
وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِۦ وَنَهَى ٱلنَّفْسَ عَنِ ٱلْهَوَىٰ فَإِنَّ ٱلْجَنَّةَ هِىَ ٱلْمَأْوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ(ከስሜት) የከለከለ፣ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
[📚ሱረቱ አንናዚዓት:40-41]
وَلَا تَتَّبِعِ ٱلْهَوَىٰ فَيُضِلَّكَ عَن سَبِيلِ ٱللَّهِ ۚ إِنَّ ٱلَّذِينَ يَضِلُّونَ عَن سَبِيلِ ٱللَّهِ لَهُمْ عَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا نَسُوا۟ يَوْمَ ٱلْحِسَابِ
ዝንባሌህንም(ስሜትህንም) አትከተል፤ከአላህ መንገድ ያሳሳትሃልና፡፡ እነዚያ ከአላህ መንገድ የሚሳሳቱ የምርመራውን ቀን በመርሳታቸው ለእነርሱ ብርቱ ቅጣት አላቸው፡፡
[📚ሱረቱ ሷድ:26]
➦ከሀዲስ እይታ▼▼▼▼▼
وعن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه عن النبى صلى الله عليه وسلم قال: “لا يدخل الجنة من كان في قلبه مثقال ذرة من كبر” فقال رجل” إن الرجل يحب أن يكون ثوبه حسناً ونعله حسناً؟ قال: “إن الله جميل يحب الجمال الكبر بطر الحق وغمط الناس” (رواه مسلم).
ከአብደሏህ ብን መስዑድ ተይዞ የአሏህ መልዕክተኛ(ﷺ) እንዲህ አሉ፦“በልቡ ውስጥ የጎመን ዘር ቅንጣት ያህል ትዕቢት(ኩራት) ያለበት ሰው በፍፁም ጀነት አይገባም።” ከዚያም አንድ ሰው ተነሳና “አንድ ሰው ልብሱና ጫማው ያማረ(ውብ) እንዲሆን ይፈልጋልና ይህ ከኩራት ይቆጠራል” ወይ ብሎ ጠየቃቸው የአሏህ መልዕክተኛም(ﷺ) “አሏህ መልካም(ውብ) ነውና ያማሩ ወይም መልካም ነገሮችን ይወዳል” ብለው መለሱለት።ከዚያም “ኩራት ማለት ሀቅን ወይም እውነትን አልቀበልም ማለትና ሰዎችን ማሳነስ ወይስ ዝቅ አድርጎ አሳንሶ ማየት ነው” ብለው መለሱለት።
[📚ሙስሊም ዘግበውታል]
➦ስለዚህ ኩራት ወይም ስሜትን(ዝንባሌን) መከተል አደገኛ ከሆኑ ነገሮች መካከል ናቸው!
➦ከዚህ ጋር በተያየዘ ብዙ ሰዎችን አጥቂ የሆነው ከእኔ በላይ አዋቂ፣ጀግና..... ወዘተ ማን አለ በማለት እራሳቸው ስገልፁና በመልካም ጎዳና ላይ እሾህ ስጥሉ ብሎም በዲነል እስላምና በሙስሊሞች መካካል ፊትናን(ፈተናን፣ክፍተትን) ለመርጨትና ለመክፈት ስሞክሩ እንመለከታለን! ይህ በጣም አደገኛ አካሄድ መሆኑን ግን ማወቅ ያስፈልጋል!
➦ለዚህም እንደ አንድ መፍትሔ የሚከተሉ ነገሮችን እናስተውል!
🔰እራሳችንን በዲነል እስላም መነፅር መመልከት
🔰የትኛውንም ነገር በእውቀት ማድረግ
🔰ያለንን እውቀት በተገቢው መልኩና ቦታ መጠቀም
🔰ለመልካም ነገር በር ከፋች መሆን
🔰የፈተና በር መከፈት ምክንያት አለመሆን
🔰የኛ ሙያ ባልሆነ ነገር ላይ አለመግባት
🔰ሁሌም ለእውቀት ጉጉት መኖር
🔰ዲንና ስሜትን አለመቀላቀል
🔰ለዲነል እስላም ታማኝ መሆን
🔰በአግባቡ ለሰዎች ቅን አሳቢ መሆን።
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
👍9❤2
📖 የነቢዩ አደም (ዐ.ሰ.) ታሪክ
ክፍል 2
🌿 አደም (ዐ.ሰ.) በጀነት
አላህ ﷻ አደምን (ዐ.ሰ.) ከፈጠረው በኋላ በጀነት አኖረው። አላህም እንዲህ አለው፦
وَقُلْنَا يَٰٓـَٔادَمُ ٱسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ ٱلْجَنَّةَ وَكُلَا مِنْهَا رَغَدًا حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
«አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም።
(አል-በቀራህ 2፥35)
እዚህ ላይ አላህ ﷻ የዛፉን ዝርያ በቁርአን አልገለጸም። ስለዚህ “የትኛው ዛፍ ነበር?” ብሎ በእርግጠኝነት መወሰን አይገባም።
አደም (ዐ.ሰ.) ብቻውን እንዳይኖር አላህ ﷻ ሚስቱን ፈጠረለት። እርሷም ሐዋ (ዐ.ሰ.) ናት።
አላህ ﷻ ለሰው ልጅ ቤተሰብ መሠረት አደረጋቸው። አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) በጀነት በሰላም ይኖሩ ነበር።
ኢብሊስ አደምን (ዐ.ሰ.) በጣም ይቀናበት ነበር። ለእርሱ ስግደት እንዳይፈጽም ያደረገው ትዕቢት አሁንም ቀጥሎ ነበር።
እንዲህ ብሎም ለአላህ ተናገረ፦
قَالَ فَبِمَآ أَغْوَيْتَنِى لَأَقْعُدَنَّ لَهُمْ صِرَٰطَكَ ٱلْمُسْتَقِيمَ
«ስለአጠመምከኝም ለእነርሱ በቀጥተኛው መንገድ ላይ በእርግጥ እቀመጥባቸዋለሁ» አለ፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥16)
ማለትም ሰውን ከአላህ መንገድ ለማስወጣት እንደሚሞክር ቃል ገባ።
ኢብሊስ ወደ አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) መጣ።
እንዲህም አላቸው፦
فَوَسْوَسَ لَهُمَا ٱلشَّيْطَٰنُ لِيُبْدِىَ لَهُمَا مَا وُۥرِىَ عَنْهُمَا مِن سَوْءَٰتِهِمَا وَقَالَ مَا نَهَىٰكُمَا رَبُّكُمَا عَنْ هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةِ إِلَّآ أَن تَكُونَا مَلَكَيْنِ أَوْ تَكُونَا مِنَ ٱلْخَٰلِدِينَ
ሰይጣንም ከሐፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው በድብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፡፡ «ጌታችሁም መልኣኮች እንዳትኾኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትኾኑ እንጂ ከዚህች ዛፍ አልከለከላችሁም» አላቸው፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥20)
እንዲያውም እውነት እንደሚናገር አስመስሎ በመሐላ አታለላቸው፦
وَقَاسَمَهُمَآ إِنِّى لَكُمَا لَمِنَ ٱلنَّٰصِحِينَ
«እኔ ለእናንተ በእርግጥ ከሚመክሩዋችሁ ነኝ» ሲልም አማለላቸው፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥21)
በመጨረሻ ከዛፉ በሉ።
ከዚያም እርቃናቸው ተገለጠ፣ የጀነትንም ቅጠሎች በራሳቸው ላይ መሸፈን ጀመሩ።
ከዚያ የአላህን ትእዛዝ እንደጣሱ ተገነዘቡ።
አደም (ዐ.ሰ.) ተውበት አደረገ
እዚህ ላይ የአደምና የኢብሊስ ልዩነት በግልጽ ይታያል።
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) ኃጢአታቸውን አምነው ወደ አላህ ተመለሱ፦
قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَآ أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
«ጌታችን ሆይ! ነፍሶቻችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥23)
አላህም ተውባቸው፦
فَتَلَقَّىٰٓ ءَادَمُ مِن رَّبِّهِۦ كَلِمَٰتٍۢ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በርሱ ላይም (ጌታው ጸጸትን በመቀበል) ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡
(አል-በቀራህ 2፥37)
ኢብሊስ ግን ኃጢአቱን አልተናዘዘም፤ በትዕቢት በአላህ ትእዛዝ ላይ ተገዳደረ።
Like & share
https://t.me/Rightpathstudent
ይ ቀ ጥ ላ ል
ክፍል 2
🌿 አደም (ዐ.ሰ.) በጀነት
አላህ ﷻ አደምን (ዐ.ሰ.) ከፈጠረው በኋላ በጀነት አኖረው። አላህም እንዲህ አለው፦
وَقُلْنَا يَٰٓـَٔادَمُ ٱسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ ٱلْجَنَّةَ وَكُلَا مِنْهَا رَغَدًا حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
«አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም።
(አል-በቀራህ 2፥35)
እዚህ ላይ አላህ ﷻ የዛፉን ዝርያ በቁርአን አልገለጸም። ስለዚህ “የትኛው ዛፍ ነበር?” ብሎ በእርግጠኝነት መወሰን አይገባም።
አደም (ዐ.ሰ.) ብቻውን እንዳይኖር አላህ ﷻ ሚስቱን ፈጠረለት። እርሷም ሐዋ (ዐ.ሰ.) ናት።
አላህ ﷻ ለሰው ልጅ ቤተሰብ መሠረት አደረጋቸው። አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) በጀነት በሰላም ይኖሩ ነበር።
ኢብሊስ አደምን (ዐ.ሰ.) በጣም ይቀናበት ነበር። ለእርሱ ስግደት እንዳይፈጽም ያደረገው ትዕቢት አሁንም ቀጥሎ ነበር።
እንዲህ ብሎም ለአላህ ተናገረ፦
قَالَ فَبِمَآ أَغْوَيْتَنِى لَأَقْعُدَنَّ لَهُمْ صِرَٰطَكَ ٱلْمُسْتَقِيمَ
«ስለአጠመምከኝም ለእነርሱ በቀጥተኛው መንገድ ላይ በእርግጥ እቀመጥባቸዋለሁ» አለ፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥16)
ማለትም ሰውን ከአላህ መንገድ ለማስወጣት እንደሚሞክር ቃል ገባ።
ኢብሊስ ወደ አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) መጣ።
እንዲህም አላቸው፦
فَوَسْوَسَ لَهُمَا ٱلشَّيْطَٰنُ لِيُبْدِىَ لَهُمَا مَا وُۥرِىَ عَنْهُمَا مِن سَوْءَٰتِهِمَا وَقَالَ مَا نَهَىٰكُمَا رَبُّكُمَا عَنْ هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةِ إِلَّآ أَن تَكُونَا مَلَكَيْنِ أَوْ تَكُونَا مِنَ ٱلْخَٰلِدِينَ
ሰይጣንም ከሐፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው በድብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፡፡ «ጌታችሁም መልኣኮች እንዳትኾኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትኾኑ እንጂ ከዚህች ዛፍ አልከለከላችሁም» አላቸው፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥20)
እንዲያውም እውነት እንደሚናገር አስመስሎ በመሐላ አታለላቸው፦
وَقَاسَمَهُمَآ إِنِّى لَكُمَا لَمِنَ ٱلنَّٰصِحِينَ
«እኔ ለእናንተ በእርግጥ ከሚመክሩዋችሁ ነኝ» ሲልም አማለላቸው፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥21)
በመጨረሻ ከዛፉ በሉ።
ከዚያም እርቃናቸው ተገለጠ፣ የጀነትንም ቅጠሎች በራሳቸው ላይ መሸፈን ጀመሩ።
ከዚያ የአላህን ትእዛዝ እንደጣሱ ተገነዘቡ።
አደም (ዐ.ሰ.) ተውበት አደረገ
እዚህ ላይ የአደምና የኢብሊስ ልዩነት በግልጽ ይታያል።
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) ኃጢአታቸውን አምነው ወደ አላህ ተመለሱ፦
قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَآ أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
«ጌታችን ሆይ! ነፍሶቻችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ፡፡
(አል-አዕራፍ 7፥23)
አላህም ተውባቸው፦
فَتَلَقَّىٰٓ ءَادَمُ مِن رَّبِّهِۦ كَلِمَٰتٍۢ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በርሱ ላይም (ጌታው ጸጸትን በመቀበል) ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡
(አል-በቀራህ 2፥37)
ኢብሊስ ግን ኃጢአቱን አልተናዘዘም፤ በትዕቢት በአላህ ትእዛዝ ላይ ተገዳደረ።
Like & share
https://t.me/Rightpathstudent
ይ ቀ ጥ ላ ል
Telegram
የሀቅ አድማስ🔰
📌የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛ ና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ።(እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣በርሱም ምንንም ማንንም ላናጋራ፣ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤በላቸው፡፡እምቢ ቢሉም፦እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው፡፡"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:64]
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
👍3
የሀቅ አድማስ🔰:
📖 የነቢዩ አደም (ዐ.ሰ.) ታሪክ
ክፍል 3
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) ከዛፉ ከበሉ በኋላ ወደ አላህ ተውበት አደረጉ። አላህም ተውባቸው። ከዚያም አላህ ﷻ ወደ ምድር እንዲወርዱ አዘዛቸው።
አላህ ﷻ እንዲህ አለ፦
قَالَ ٱهْبِطَا مِنْهَا جَمِيعًۢا ۖ بَعْضُكُمْ لِبَعْضٍ عَدُوٌّۭ ۖ فَإِمَّا يَأْتِيَنَّكُم مِّنِّى هُدًۭى فَمَنِ ٱتَّبَعَ هُدَاىَ فَلَا يَضِلُّ وَلَا يَشْقَىٰ
አላቸው «ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ሁላችሁም ከእርሷ ውረዱ ከእኔም የኾነ መሪ ቢመጣላችሁ መሪየን የተከተለ አይሳሳትም አይቸገርምም፡፡
📖 ጧሃ 20፥123
🌍 አደም (ዐ.ሰ.) በምድር ላይ
አደም (ዐ.ሰ.) በምድር ላይ ሲጀምር ሕይወቱ ቀላል አልነበረም። ምግብ ለማግኘት፣ ለመኖርና ለቤተሰቡ ለመጠበቅ ጥረት ማድረግ ጀመረ።
አላህ ﷻ ግን በምድር ላይ ብቻቸውን አልተዋቸውም። መመሪያን ላከላቸው።
﴿فَإِمَّا يَأْتِيَنَّكُم مِّنِّي هُدًى فَمَن تَبِعَ هُدَايَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ﴾
قُلْنَا ٱهْبِطُوا۟ مِنْهَا جَمِيعًۭا ۖ فَإِمَّا يَأْتِيَنَّكُم مِّنِّى هُدًۭى فَمَن تَبِعَ هُدَاىَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
« ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም» አልናቸው፡፡
📖 አል-በቀራህ 2፥38
የአደም (ዐ.ሰ.) ታሪክ ለእኛ ትልቅ ትምህርት አለው።
አደም (ዐ.ሰ.) ስህተት ሲያደርግ አላህን አልተቃወመም፣ ራሱንም አላጸደቀም። ይልቁንም፦
“ጌታችን ሆይ! ነፍሳችንን በደልን...”
ብሎ ወደ አላህ ተመለሰ።
ስለዚህ አንድ ሰው ስህተት ሲሠራ ተስፋ መቁረጥ የለበትም፤ ወደ አላህ በተውባ መመለስ አለበት።
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) የሰው ልጆች ወላጆች ናቸው። ከእነርሱም የሰው ልጅ ተስፋፋ።
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦
يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ ٱتَّقُوا۟ رَبَّكُمُ ٱلَّذِى خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍۢ وَٰحِدَةٍۢ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًۭا كَثِيرًۭا وَنِسَآءًۭ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ٱلَّذِى تَسَآءَلُونَ بِهِۦ وَٱلْأَرْحَامَ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًۭا
እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ (ከአዳም) የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን (ሔዋንን) የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ያንንም በርሱ የምትጠያየቁበትን አላህንና ዝምድናዎችንም (ከመቁረጥ) ተጠንቀቁ። አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና።
📖 አን-ኒሳእ 4፥1
ከዚያም በአደም (ዐ.ሰ.) ቤተሰብ ውስጥ ሁለት ልጆች የሚያስደንቅ ታሪክ ተከሰተ።
Like & share
https://t.me/Rightpathstudent
ይቀጥላል
📖 የነቢዩ አደም (ዐ.ሰ.) ታሪክ
ክፍል 3
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) ከዛፉ ከበሉ በኋላ ወደ አላህ ተውበት አደረጉ። አላህም ተውባቸው። ከዚያም አላህ ﷻ ወደ ምድር እንዲወርዱ አዘዛቸው።
አላህ ﷻ እንዲህ አለ፦
قَالَ ٱهْبِطَا مِنْهَا جَمِيعًۢا ۖ بَعْضُكُمْ لِبَعْضٍ عَدُوٌّۭ ۖ فَإِمَّا يَأْتِيَنَّكُم مِّنِّى هُدًۭى فَمَنِ ٱتَّبَعَ هُدَاىَ فَلَا يَضِلُّ وَلَا يَشْقَىٰ
አላቸው «ከፊላችሁም ለከፊሉ ጠላት ሲኾን ሁላችሁም ከእርሷ ውረዱ ከእኔም የኾነ መሪ ቢመጣላችሁ መሪየን የተከተለ አይሳሳትም አይቸገርምም፡፡
📖 ጧሃ 20፥123
🌍 አደም (ዐ.ሰ.) በምድር ላይ
አደም (ዐ.ሰ.) በምድር ላይ ሲጀምር ሕይወቱ ቀላል አልነበረም። ምግብ ለማግኘት፣ ለመኖርና ለቤተሰቡ ለመጠበቅ ጥረት ማድረግ ጀመረ።
አላህ ﷻ ግን በምድር ላይ ብቻቸውን አልተዋቸውም። መመሪያን ላከላቸው።
﴿فَإِمَّا يَأْتِيَنَّكُم مِّنِّي هُدًى فَمَن تَبِعَ هُدَايَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ﴾
قُلْنَا ٱهْبِطُوا۟ مِنْهَا جَمِيعًۭا ۖ فَإِمَّا يَأْتِيَنَّكُم مِّنِّى هُدًۭى فَمَن تَبِعَ هُدَاىَ فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
« ከኔም የኾነ መመሪያ ቢመጣላችሁ ወዲያውኑ መመሪያዬን የተከተለ ሰው በነሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም» አልናቸው፡፡
📖 አል-በቀራህ 2፥38
የአደም (ዐ.ሰ.) ታሪክ ለእኛ ትልቅ ትምህርት አለው።
አደም (ዐ.ሰ.) ስህተት ሲያደርግ አላህን አልተቃወመም፣ ራሱንም አላጸደቀም። ይልቁንም፦
“ጌታችን ሆይ! ነፍሳችንን በደልን...”
ብሎ ወደ አላህ ተመለሰ።
ስለዚህ አንድ ሰው ስህተት ሲሠራ ተስፋ መቁረጥ የለበትም፤ ወደ አላህ በተውባ መመለስ አለበት።
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) የሰው ልጆች ወላጆች ናቸው። ከእነርሱም የሰው ልጅ ተስፋፋ።
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦
يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ ٱتَّقُوا۟ رَبَّكُمُ ٱلَّذِى خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍۢ وَٰحِدَةٍۢ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًۭا كَثِيرًۭا وَنِسَآءًۭ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ٱلَّذِى تَسَآءَلُونَ بِهِۦ وَٱلْأَرْحَامَ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًۭا
እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ (ከአዳም) የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን (ሔዋንን) የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ያንንም በርሱ የምትጠያየቁበትን አላህንና ዝምድናዎችንም (ከመቁረጥ) ተጠንቀቁ። አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና።
📖 አን-ኒሳእ 4፥1
ከዚያም በአደም (ዐ.ሰ.) ቤተሰብ ውስጥ ሁለት ልጆች የሚያስደንቅ ታሪክ ተከሰተ።
Like & share
https://t.me/Rightpathstudent
ይቀጥላል
Telegram
የሀቅ አድማስ🔰
📌የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛ ና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ።(እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣በርሱም ምንንም ማንንም ላናጋራ፣ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤በላቸው፡፡እምቢ ቢሉም፦እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው፡፡"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:64]
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
📖 የነቢዩ አደም (ዐ.ሰ.) ታሪክ
ክፍል 4
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) በምድር ላይ ከኖሩ በኋላ ልጆች ወለዱ። ከልጆቻቸውም መካከል የሁለቱ ልጆች ታሪክ በቁርአን በልዩ ሁኔታ ተጠቅሷል።
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦
﴿وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ ابْنَيْ آدَمَ بِالْحَقِّ إِذْ قَرَّبَا قُرْبَانًا فَتُقُبِّلَ مِنْ أَحَدِهِمَا وَلَمْ يُتَقَبَّلْ مِنَ الْآخَرِ﴾
“የአደምን ሁለት ልጆች ዜና በእውነት አንብብላቸው፤ ሁለቱም መስዋዕት ባቀረቡ ጊዜ፣ ከአንዱ ተቀበለ፣ ከሌላው ግን አልተቀበለም።”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥27
በታፍሲር መጻሕፍት ሁለቱ ልጆች ሃቢልና ቃቢል ተብለው ይጠራሉ።
🐑 የሃቢል መስዋዕት
ሁለቱም ለአላህ መስዋዕት አቀረቡ።
ሃቢል የነበረውን ከመልካም ነገር መርጦ አቀረበ።
ቃቢል ግን ከነበረው መካከል በቂ ያልሆነውን አቀረበ።
ከዚያም አላህ የሃቢልን መስዋዕት ተቀበለ፤ የቃቢልን ግን አልተቀበለም።
ቃቢል በዚህ በጣም ተቆጣ።
ቅናት ወደ ጥላቻ ተለወጠ
ቃቢል ለሃቢል፦
﴿لَأَقْتُلَنَّكَ﴾
“በእርግጥ እገድልሃለሁ።”
አለው።
ሃቢል ግን በቁጣ አልመለሰም።
እንዲህ አለው፦
﴿إِنَّمَا يَتَقَبَّلُ اللَّهُ مِنَ الْمُتَّقِينَ﴾
“አላህ የሚቀበለው ከጥንቁቆቹ ብቻ ነው።”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥27
ከዚያም ሃቢል እንዲህ አለ፦
“አንተ እኔን ለመግደል እጅህን ብትዘረጋብኝ እኔ አንተን ለመግደል እጄን አልዘረጋብህም። እኔ የዓለማትን ጌታ አላህን እፈራለሁ።”
ቃቢል በቁጣና በቅናት ተነሳ።
ነፍስን መግደል ታላቅ ኃጢአት መሆኑን እያወቀ ወንድሙን ሃቢልን ገደለው።
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦
﴿فَطَوَّعَتْ لَهُ نَفْسُهُ قَتْلَ أَخِيهِ فَقَتَلَهُ فَأَصْبَحَ مِنَ الْخَاسِرِينَ﴾
“ነፍሱ ወንድሙን መግደልን አሳማኝ አደረገችለት፤ እርሱም ገደለው፤ ከከሳሪዎችም ሆነ።”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥30
ከዚያም ቃቢል ምን እንደሚያደርግ ግራ ገባው። የወንድሙን አስከሬን እንዴት እንደሚሸፍነው አያውቅም ነበር።
አላህ ﷻ አንድ ቁራ ላከ።
ቁራው ምድርን ይቆፍር ነበር።
ቃቢልም ይህን አይቶ፦
﴿يَا وَيْلَتَىٰ أَعَجَزْتُ أَنْ أَكُونَ مِثْلَ هَٰذَا الْغُرَابِ فَأُوَارِيَ سَوْءَةَ أَخِي﴾
“ወዮልኝ! እንደዚህ ቁራ ሆኜ የወንድሜን አስከሬን መሸፈን እንኳ አልቻልኩምን?”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥31
ብሎ ተጸጸተ።
Like and share አደራ
https://t.me/Rightpathstudent
ይቀጥላል
ክፍል 4
አደምና ሐዋ (ዐ.ሰ.) በምድር ላይ ከኖሩ በኋላ ልጆች ወለዱ። ከልጆቻቸውም መካከል የሁለቱ ልጆች ታሪክ በቁርአን በልዩ ሁኔታ ተጠቅሷል።
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦
﴿وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ ابْنَيْ آدَمَ بِالْحَقِّ إِذْ قَرَّبَا قُرْبَانًا فَتُقُبِّلَ مِنْ أَحَدِهِمَا وَلَمْ يُتَقَبَّلْ مِنَ الْآخَرِ﴾
“የአደምን ሁለት ልጆች ዜና በእውነት አንብብላቸው፤ ሁለቱም መስዋዕት ባቀረቡ ጊዜ፣ ከአንዱ ተቀበለ፣ ከሌላው ግን አልተቀበለም።”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥27
በታፍሲር መጻሕፍት ሁለቱ ልጆች ሃቢልና ቃቢል ተብለው ይጠራሉ።
🐑 የሃቢል መስዋዕት
ሁለቱም ለአላህ መስዋዕት አቀረቡ።
ሃቢል የነበረውን ከመልካም ነገር መርጦ አቀረበ።
ቃቢል ግን ከነበረው መካከል በቂ ያልሆነውን አቀረበ።
ከዚያም አላህ የሃቢልን መስዋዕት ተቀበለ፤ የቃቢልን ግን አልተቀበለም።
ቃቢል በዚህ በጣም ተቆጣ።
ቅናት ወደ ጥላቻ ተለወጠ
ቃቢል ለሃቢል፦
﴿لَأَقْتُلَنَّكَ﴾
“በእርግጥ እገድልሃለሁ።”
አለው።
ሃቢል ግን በቁጣ አልመለሰም።
እንዲህ አለው፦
﴿إِنَّمَا يَتَقَبَّلُ اللَّهُ مِنَ الْمُتَّقِينَ﴾
“አላህ የሚቀበለው ከጥንቁቆቹ ብቻ ነው።”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥27
ከዚያም ሃቢል እንዲህ አለ፦
“አንተ እኔን ለመግደል እጅህን ብትዘረጋብኝ እኔ አንተን ለመግደል እጄን አልዘረጋብህም። እኔ የዓለማትን ጌታ አላህን እፈራለሁ።”
ቃቢል በቁጣና በቅናት ተነሳ።
ነፍስን መግደል ታላቅ ኃጢአት መሆኑን እያወቀ ወንድሙን ሃቢልን ገደለው።
አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦
﴿فَطَوَّعَتْ لَهُ نَفْسُهُ قَتْلَ أَخِيهِ فَقَتَلَهُ فَأَصْبَحَ مِنَ الْخَاسِرِينَ﴾
“ነፍሱ ወንድሙን መግደልን አሳማኝ አደረገችለት፤ እርሱም ገደለው፤ ከከሳሪዎችም ሆነ።”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥30
ከዚያም ቃቢል ምን እንደሚያደርግ ግራ ገባው። የወንድሙን አስከሬን እንዴት እንደሚሸፍነው አያውቅም ነበር።
አላህ ﷻ አንድ ቁራ ላከ።
ቁራው ምድርን ይቆፍር ነበር።
ቃቢልም ይህን አይቶ፦
﴿يَا وَيْلَتَىٰ أَعَجَزْتُ أَنْ أَكُونَ مِثْلَ هَٰذَا الْغُرَابِ فَأُوَارِيَ سَوْءَةَ أَخِي﴾
“ወዮልኝ! እንደዚህ ቁራ ሆኜ የወንድሜን አስከሬን መሸፈን እንኳ አልቻልኩምን?”
📖 አል-ማኢዳህ 5፥31
ብሎ ተጸጸተ።
Like and share አደራ
https://t.me/Rightpathstudent
ይቀጥላል
Telegram
የሀቅ አድማስ🔰
📌የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛ ና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ።(እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣በርሱም ምንንም ማንንም ላናጋራ፣ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤በላቸው፡፡እምቢ ቢሉም፦እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው፡፡"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:64]
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
🔥"እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙ"[📚ሱረቱ ኣሊ-ኢምራን:102]!🔥
❤3👍2
▣ተስፋዬ ሮበሌ ማርቆስ 16:9-20 ያለው ክፍል በቀደሙት ጥንታዊ እደ-ኪታባት(Manuscripts) ውስጥ የሌለና ሙሉ በሙሉ ጭማሪ እንደሆነ ምንም ሳያቅማማ“ውሃውና ስሙ”በሚለው መፅሃፉ በዚህ መልኩ አስፍሯል!
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
😁3❤1
Btw አንዳንድ ሰዎች ትገርማላችሁ በቃ ትደብራላችሁ ነው የሚላችሁ 😃ከዚህ ቻናላችን Left በማለታችሁ ግን ቤቱን እየጎዳችሁ ስለሆነ ባላችሁበት ካሳ ክፈሉ እስቲ🙃ምርጥ ቀልደኞች😭ችግሩ አንዱ ቢሄድ ሌላ ይመጣል🔥
😁5
▣ሞዴላችን ምንድነው ማን ነው¿
1ኛ የፍልም አክተር¿
2ኛ ዘፋኝና የዘፈን አቀንቃኝ¿
3ኛ የፖለቲካ አቀንቃኝ¿
4ኛ ሌተ ቀን የኳስ አፍቃሪ ¿
5ኛ ለዘረኝነት ጥብቅና የሚቆም¿
6ኛ በጎጂ ልማዳዊ ሱስ የተጠመደ¿
▪
▪
▪
▪
▪
➦እውነታው ግን እኛ ሙስሊሞች በየትኛውም Condition ላይ የኛ ሞዴላችን(አርአያችን) ነብያችን (ﷺ) ናቸው እንጂ አንድ የመንደር ወጠጤ attention seeker አይደለም!
➦በእያንዳንዱ በኑሮ ዘይቤያችን ውስጥ መመሪያችን፣መለኪያችን(መመዘኛችን)
ደግሞ as primary and secondary source ቁርዓንና Authentic ሀዲስ ነው!
➦ከዚያም ትክክለኛ የኡለማዎችን መረዳት መያዝ ነው! ከዚህ ውጪ ያለው አካሄድ ለጥመት የሚዳርግ ጎዳና እንጂ ሌላ አይደለምና መጠንቀቅ ያስፈልጋል!
➦ዲንና ስሜትን(የራስ ዝንባሌን) ማስቀደም አንድ ላይ የሚሄድ ነገር አይደለም! ዲናችን በደሊል(በማስረጃ) እንጂ በመሰለኝ በደስ አለኝ የሚመራ አይደለም!
➦በተለይ ከሃዲ የሆኑ ካፊሮችን እንደ አርዓያ የሚትይዙ ሰዎች አሏህን ፍሩ!
➦ለየትኛውም ነገር መፍትሔ የሚናገኘው እነሱ ዘንድ በመጠጋት ሳይሆን ወደ ዲናችን በመመለስ ብቻ ነው!
➦በተለይ በአሁኑ ሰዓት በዲናችን ውስጥ የከሃዲያንን ፈለግ በማሽተት ፊትናን ለመርጨት የምትሞክሩ አንዳንድ ፌሚኒስት(Feminist) እንትንስት.. ነን ባዮች አደብ ግዙ አሏህን ፍሩ!
ዲናችን በሁሉም ነገር ላይ ሙሉ መፍትሄ ያለው ነውና ወደ ዲናችን እንመለስ! የስሜት ጉዞ መጨረሻው ክስረት እንጂ ልማት የለም!
▪ሀቅ ሁሌም መራራ ነው ብመርህም ዋጠው🔥
➺አሏህ በሀቅ ላይ ያፅናን!
1ኛ የፍልም አክተር¿
2ኛ ዘፋኝና የዘፈን አቀንቃኝ¿
3ኛ የፖለቲካ አቀንቃኝ¿
4ኛ ሌተ ቀን የኳስ አፍቃሪ ¿
5ኛ ለዘረኝነት ጥብቅና የሚቆም¿
6ኛ በጎጂ ልማዳዊ ሱስ የተጠመደ¿
▪
▪
▪
▪
▪
➦እውነታው ግን እኛ ሙስሊሞች በየትኛውም Condition ላይ የኛ ሞዴላችን(አርአያችን) ነብያችን (ﷺ) ናቸው እንጂ አንድ የመንደር ወጠጤ attention seeker አይደለም!
➦በእያንዳንዱ በኑሮ ዘይቤያችን ውስጥ መመሪያችን፣መለኪያችን(መመዘኛችን)
ደግሞ as primary and secondary source ቁርዓንና Authentic ሀዲስ ነው!
➦ከዚያም ትክክለኛ የኡለማዎችን መረዳት መያዝ ነው! ከዚህ ውጪ ያለው አካሄድ ለጥመት የሚዳርግ ጎዳና እንጂ ሌላ አይደለምና መጠንቀቅ ያስፈልጋል!
➦ዲንና ስሜትን(የራስ ዝንባሌን) ማስቀደም አንድ ላይ የሚሄድ ነገር አይደለም! ዲናችን በደሊል(በማስረጃ) እንጂ በመሰለኝ በደስ አለኝ የሚመራ አይደለም!
➦በተለይ ከሃዲ የሆኑ ካፊሮችን እንደ አርዓያ የሚትይዙ ሰዎች አሏህን ፍሩ!
➦ለየትኛውም ነገር መፍትሔ የሚናገኘው እነሱ ዘንድ በመጠጋት ሳይሆን ወደ ዲናችን በመመለስ ብቻ ነው!
➦በተለይ በአሁኑ ሰዓት በዲናችን ውስጥ የከሃዲያንን ፈለግ በማሽተት ፊትናን ለመርጨት የምትሞክሩ አንዳንድ ፌሚኒስት(Feminist) እንትንስት.. ነን ባዮች አደብ ግዙ አሏህን ፍሩ!
ዲናችን በሁሉም ነገር ላይ ሙሉ መፍትሄ ያለው ነውና ወደ ዲናችን እንመለስ! የስሜት ጉዞ መጨረሻው ክስረት እንጂ ልማት የለም!
▪ሀቅ ሁሌም መራራ ነው ብመርህም ዋጠው🔥
➺አሏህ በሀቅ ላይ ያፅናን!
❤1
▣መውሊድና የመውሊድ ታሪክ
➦መውሊድ የሚለው ቃል ጥሬ ትርጉሙ የልደት ቀን ማለት ነው። ይህም የትውልድ ቦታና ጊዜን የሚያመለክት ስሆን በሰዎች ዘንድ የተለመደው አጠራር የነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) የልደት (እሷቸው የተወለዱበት) ቀን መሆኑን ነው። ስለሆነም ይህ ቀን በዓለም ላይ አብዛኛው ሙስሊም ዒድ አድርጎ ያከብረዋል።ይህ ተግባር በሸሪዓ እይታ እንዴት ይታያል የሚለውን ለማወቅ መጀመሪያ የሚከተለውን ነጥብ ማወቅ ያስፈልጋል።
➦አንድ ነገር በሸሪዓ የተፈቀደ ነው የሚባለው፦
▪አሏህ ያዘዘው ስሆን
▪ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) ያዘዙት ስሆን
▪ስሰራ በዓይናቸው አይተው ሳይከለክሉ ዝም ያሉበት
▪ፈለጋቸውን እንድንከተል ያዘዙን ሶሃባዎች የሰሩት ሲሆን ነው።
➦ከዚህ አንፃር መውሊድ ማክበር አሏህ አላዘዘውም።ከዚህ አንፃር መውሊድን ማክበር ነብዩም(ﷺ) አላዘዙበትም።ሶሃባዎችም አልሰሩትም።ከዛ በኃላም የመጡት አራቱም አኢማዎች(ኢማሙ አሽሻፊአይ፣ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ አህመድ፣ኢማም አቡ ሀኒፋ አልሰሩትም አያውቁትምም።ታዲያ እንዴት ተጀመረ ከተባለ በ461ኛው ዓመተ-ሂጅሪያ ግብፅ ውስጥ ዑበይዲዎች የተባሉ የሺዓ አንጃዎች ስልጣን ላይ በወጡበት ጊዜ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ ለማድረግ ነብዩን(ﷺ)ና ቤተሰቦቻቸውን እንወዳለን ለማለት የጀመሩት ነው።በዛ ሰዓት የነብዩን(ﷺ) መውሊድ ብቻ ሳይሆን ባጠቃላይ ወደ 6 መውሊድ ነበር የጀመሩት እነርሱም፦
▪የነብዩ ﷺ መውሊድን
▪የዐሊይን መውሊድ
▪የፋጡማን መውሊድ
▪የሐሰንን መውሊድ
▪የሑሰይንን መውሊድ
▪የመሪያቸውን መውሊድ ነበሩ።
➦እነዚህ ሰዎች እነ ማን ናቸው ካላችሁ ደሞ አብረን ማንነታቸውን እንደሚከተለው እንመልከት፦
ዑበይዲዮች የሚባሉ ሺዓዎች ሲሆኑ ፋጢሚዮች፣ቀራሚጣዎች፣ኢስማኢሊዮች በመባል ይታወቃሉ።መሰረታዊ የሆኑ የእስልምናን መርሆች የሚንዱ በዐሊይና ኢማሞች በሚሏቸው መሪዎቻቸው ድንበር የሚያልፉ አምልኮትን ከአሏህ ውጪ ለተለያዩ አካላት አሳልፈው የሚሰጡ፣እስልምና ግልፅና ድብቅ ሚስጥር አለው የሚሉ፤እኛ ድብቁን ነው የምናውቀው ነቢያቶች ግልፁን ነው የሚያውቁት የሚሉ፣እሱን መከተል ኩፍር ነው የሚሉ ናቸው።በዚህም የመጣ ነብዩ(ﷺ) ያስተማሩትን ሸሪዓ ተግባራዊ የሚያደርግን እንደ ካፊር(ከሃዲ) በማየት ወይም በመቁጠር መግደል ይበቃል፣ ንብረቱንም መዝረፍ ይቻላል የሚሉ ናቸው።ከዚህም በመነሳት በ300ኛው ዓመተ-ሂጅሪያ አካባቢና ከዛ በኃላ ከዓለም ወደ መካ ለሐጅ የሚመጡትን ሱንይ(ትክክለኛ የቁርዓን የሀዲስ ተከታይ) ሙስሊሞችን በመግደልና በመዝረፍ ከተለያዩ ሀገራት የሚመጡ የነበሩ ሑጃጆች(ሐጅ የሚያደርጉትን) ከሐጅ እንዲቀሩ ያደርጉ ነበር።
➦በ317ኛው ዓመተ-ሂጅሪያ ተውበት(ንስሓ) አድርገን ተመልሰናል በሚል ወደ መካ እንዲገቡ እንዲፈቀድላቸው ጠይቀው በመግባት የሐጅ ስራ በሚጀመርበት በ8ተኛው የዙል ሒጃ ቀን መሪያቸው አቡ ጧሂር የሚባለው ለተከታዮቹ መካ ውስጥ ያገኙትን ሁሉ እንዲያርዱ ትዕዛዝ ሰጠ።ተከታዮቹም የኢሕራም ልብሳቸውን ለብሰው ከተለያየ የዓለም ክፍል የተሰበሰቡ ሑጃጆችን(ሐጅ አድራጊዎችን) ከነ ኢሕራማቸው አጋድመው እያረዱ ወደ ሰላሳ ሺህ የሚሆን ሙስሊም ጨረሱ።ጀናዛቸውንም በዘምዘም ጉድጓድና በየ ቦዩ በመጣል የተከበረውን ካዕባ በሐጅ አድራጊዎች ደም እንዲጨቀይ አደረጉ።ቀጥሎም መሪያቸው የካዕባን በር ገንጥሎ አውጥቶ ካዕባ ላይ ወጥቶ ቆሞ "ዝሆንን ያጠፋው ጌታችሁ የት አለ እኔን ለምን አያጠፋኝም" ብሎ በመፎከር ለተከታዮቹ ሐጀረል አስወድን ነቅለው እንዲያወጡ አዘዘ።ሐጀረል አስወድን ነቅለው ይዘውት ሄደው ለ20 ዓመት ያህል ቦታውን ባዶ አድርገውት ያቆዩ ናቸው።እነዚህ ሰዎች ናቸው እንግዲህ ታሪካቸውን ከሙስሊሙ አዕምሮ ለመፋቅ ነብዩን(ﷺ)ና ቤተሰቦቻቸውን እንወዳለን በማለት መውሊድን የጀመሩት!
➦ታዲያ እነዚህ አካላት የነብዩ(ﷺ) ወዳጆች ወይስ ጠላቶች ነው የሚባሉት!?
➦ይህ ተግባር የነብዩ ወዳጅ ኹለፋዕ የኡማው ፈርጥ የሆኑት አቡበከር፣ዑመር፣ዑስማን፣ዐሊይ ረዲየላሁ ዐንሁም አያውቁትም አልሰሩምም።
➦በመሆኑም ይህ መውሊድ አሏህን ያመፁ ሰዎች ያመጡት ቢዳዓ(በዲን ውስጥ የተፈጠረ አዲስ መጤ ተግባር) ነው።እናም ወዳጅ መስለው የነብዩን(ﷺ)ና የዲነል እስላም ጠላት የሆኑ ሰዎችን ፈለግ ትተን ትክክለኛ ወዳጆቻቸውን በመከተል ሱናቸውን እንተግብር ባረከሏሁ ፊኩም።
➦ስለዚህ መውሊድ(የልደት ቀን ማክበር) የሚባለው ነገር በዲናችን ውስጥ የተፈጠረ ድብን ያለ አድስ መጤ ብድዓ(Fabricated) ተግባር ነው።!
➦ከዚህም በላይ በመውሊድ ውስጥ የወንጀሎች ሁሉ ቆንጮ ወንጀል ሽርክ አለበት!
➦በመንዙማና በነሺዳ ሽርክና ጭፈራ በአደባባይ ይሰራል ይሰራጫል !
➦ ልቅ በሆነ መልኩ እኽቲላጥ(ሴትና ወንድ) መቀላቀል አለበት!
➦በጥቅሉ የሽርክና የብድዓ መናኸሪያ ነው ማለት ይቻላል!
➦እንዲሁም ይህ ተግባር የከሃዲያን(የኩፋሮችን፣የሙሽሪኮች) ፈለግ መከተል ነው።!
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
በላቸው« በእውነት አሏህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አሏህ ይወዳችኋልና፡፡ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
[📚ሱረቱ ኣሊ ኢምራን:31]
عن ابنِ عُمَرَ رضي الله عنهما قال: قال رسولُ الله صلَّى الله عليه وسلم:
«مَن تَشَبَّهَ بِقَوْمٍ فَهُوَ مِنْهُمْ» رواه أبو داود وأحمد] - [سنن أبي داود📚]
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል «ከከሃዲያን(ከሙሽሪክ) ሕዝቦች ጋር የተመሳሰለ ከነሱ ነውና»[📚ሱነን አቢ ዳውድና አህመድ]
عن أم المؤمنين أم عبدالله عائشة رضي الله عنها قالت: قال رسول الله ﷺ: مَن أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو ردٌّ متفقٌ عليه.
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦“በዚህ ዲናችን ጉዳይ ላይ አንዳች አዲስ መጤ ተግባር የፈጠረ ያ ተግባሩ(ስራው) ተመላሽ ነው ተቀባይነት የለውምና”
[📚ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል]
وفي روايةٍ لمسلمٍ: مَن عمل عملًا ليس عليه أمرنا فهو ردٌّ.
በሌላ ዘገባ፦“በዚህ ዲናችን ውስጥ የኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ሥራ የሰራ ያ ሥራው ተቀባይነት የለውም ተመላሽ ነውና”
[📚ሙስሊም ዘግበውታል]
➦ውዴታ የሚገለጸው ትዕዛዝን በማክበርና በመከተል እንጂ በጭፍን መነዳት አይደለም!
➦አሏህ ሐቅን አውቆ ከሚንከተል እንዲሁም ባጢልን(ውሸትን) አውቆ ከሚንርቅ ያድርገን።
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
منقول
➦መውሊድ የሚለው ቃል ጥሬ ትርጉሙ የልደት ቀን ማለት ነው። ይህም የትውልድ ቦታና ጊዜን የሚያመለክት ስሆን በሰዎች ዘንድ የተለመደው አጠራር የነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) የልደት (እሷቸው የተወለዱበት) ቀን መሆኑን ነው። ስለሆነም ይህ ቀን በዓለም ላይ አብዛኛው ሙስሊም ዒድ አድርጎ ያከብረዋል።ይህ ተግባር በሸሪዓ እይታ እንዴት ይታያል የሚለውን ለማወቅ መጀመሪያ የሚከተለውን ነጥብ ማወቅ ያስፈልጋል።
➦አንድ ነገር በሸሪዓ የተፈቀደ ነው የሚባለው፦
▪አሏህ ያዘዘው ስሆን
▪ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) ያዘዙት ስሆን
▪ስሰራ በዓይናቸው አይተው ሳይከለክሉ ዝም ያሉበት
▪ፈለጋቸውን እንድንከተል ያዘዙን ሶሃባዎች የሰሩት ሲሆን ነው።
➦ከዚህ አንፃር መውሊድ ማክበር አሏህ አላዘዘውም።ከዚህ አንፃር መውሊድን ማክበር ነብዩም(ﷺ) አላዘዙበትም።ሶሃባዎችም አልሰሩትም።ከዛ በኃላም የመጡት አራቱም አኢማዎች(ኢማሙ አሽሻፊአይ፣ኢማሙ ማሊክ፤ ኢማሙ አህመድ፣ኢማም አቡ ሀኒፋ አልሰሩትም አያውቁትምም።ታዲያ እንዴት ተጀመረ ከተባለ በ461ኛው ዓመተ-ሂጅሪያ ግብፅ ውስጥ ዑበይዲዎች የተባሉ የሺዓ አንጃዎች ስልጣን ላይ በወጡበት ጊዜ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኙ ለማድረግ ነብዩን(ﷺ)ና ቤተሰቦቻቸውን እንወዳለን ለማለት የጀመሩት ነው።በዛ ሰዓት የነብዩን(ﷺ) መውሊድ ብቻ ሳይሆን ባጠቃላይ ወደ 6 መውሊድ ነበር የጀመሩት እነርሱም፦
▪የነብዩ ﷺ መውሊድን
▪የዐሊይን መውሊድ
▪የፋጡማን መውሊድ
▪የሐሰንን መውሊድ
▪የሑሰይንን መውሊድ
▪የመሪያቸውን መውሊድ ነበሩ።
➦እነዚህ ሰዎች እነ ማን ናቸው ካላችሁ ደሞ አብረን ማንነታቸውን እንደሚከተለው እንመልከት፦
ዑበይዲዮች የሚባሉ ሺዓዎች ሲሆኑ ፋጢሚዮች፣ቀራሚጣዎች፣ኢስማኢሊዮች በመባል ይታወቃሉ።መሰረታዊ የሆኑ የእስልምናን መርሆች የሚንዱ በዐሊይና ኢማሞች በሚሏቸው መሪዎቻቸው ድንበር የሚያልፉ አምልኮትን ከአሏህ ውጪ ለተለያዩ አካላት አሳልፈው የሚሰጡ፣እስልምና ግልፅና ድብቅ ሚስጥር አለው የሚሉ፤እኛ ድብቁን ነው የምናውቀው ነቢያቶች ግልፁን ነው የሚያውቁት የሚሉ፣እሱን መከተል ኩፍር ነው የሚሉ ናቸው።በዚህም የመጣ ነብዩ(ﷺ) ያስተማሩትን ሸሪዓ ተግባራዊ የሚያደርግን እንደ ካፊር(ከሃዲ) በማየት ወይም በመቁጠር መግደል ይበቃል፣ ንብረቱንም መዝረፍ ይቻላል የሚሉ ናቸው።ከዚህም በመነሳት በ300ኛው ዓመተ-ሂጅሪያ አካባቢና ከዛ በኃላ ከዓለም ወደ መካ ለሐጅ የሚመጡትን ሱንይ(ትክክለኛ የቁርዓን የሀዲስ ተከታይ) ሙስሊሞችን በመግደልና በመዝረፍ ከተለያዩ ሀገራት የሚመጡ የነበሩ ሑጃጆች(ሐጅ የሚያደርጉትን) ከሐጅ እንዲቀሩ ያደርጉ ነበር።
➦በ317ኛው ዓመተ-ሂጅሪያ ተውበት(ንስሓ) አድርገን ተመልሰናል በሚል ወደ መካ እንዲገቡ እንዲፈቀድላቸው ጠይቀው በመግባት የሐጅ ስራ በሚጀመርበት በ8ተኛው የዙል ሒጃ ቀን መሪያቸው አቡ ጧሂር የሚባለው ለተከታዮቹ መካ ውስጥ ያገኙትን ሁሉ እንዲያርዱ ትዕዛዝ ሰጠ።ተከታዮቹም የኢሕራም ልብሳቸውን ለብሰው ከተለያየ የዓለም ክፍል የተሰበሰቡ ሑጃጆችን(ሐጅ አድራጊዎችን) ከነ ኢሕራማቸው አጋድመው እያረዱ ወደ ሰላሳ ሺህ የሚሆን ሙስሊም ጨረሱ።ጀናዛቸውንም በዘምዘም ጉድጓድና በየ ቦዩ በመጣል የተከበረውን ካዕባ በሐጅ አድራጊዎች ደም እንዲጨቀይ አደረጉ።ቀጥሎም መሪያቸው የካዕባን በር ገንጥሎ አውጥቶ ካዕባ ላይ ወጥቶ ቆሞ "ዝሆንን ያጠፋው ጌታችሁ የት አለ እኔን ለምን አያጠፋኝም" ብሎ በመፎከር ለተከታዮቹ ሐጀረል አስወድን ነቅለው እንዲያወጡ አዘዘ።ሐጀረል አስወድን ነቅለው ይዘውት ሄደው ለ20 ዓመት ያህል ቦታውን ባዶ አድርገውት ያቆዩ ናቸው።እነዚህ ሰዎች ናቸው እንግዲህ ታሪካቸውን ከሙስሊሙ አዕምሮ ለመፋቅ ነብዩን(ﷺ)ና ቤተሰቦቻቸውን እንወዳለን በማለት መውሊድን የጀመሩት!
➦ታዲያ እነዚህ አካላት የነብዩ(ﷺ) ወዳጆች ወይስ ጠላቶች ነው የሚባሉት!?
➦ይህ ተግባር የነብዩ ወዳጅ ኹለፋዕ የኡማው ፈርጥ የሆኑት አቡበከር፣ዑመር፣ዑስማን፣ዐሊይ ረዲየላሁ ዐንሁም አያውቁትም አልሰሩምም።
➦በመሆኑም ይህ መውሊድ አሏህን ያመፁ ሰዎች ያመጡት ቢዳዓ(በዲን ውስጥ የተፈጠረ አዲስ መጤ ተግባር) ነው።እናም ወዳጅ መስለው የነብዩን(ﷺ)ና የዲነል እስላም ጠላት የሆኑ ሰዎችን ፈለግ ትተን ትክክለኛ ወዳጆቻቸውን በመከተል ሱናቸውን እንተግብር ባረከሏሁ ፊኩም።
➦ስለዚህ መውሊድ(የልደት ቀን ማክበር) የሚባለው ነገር በዲናችን ውስጥ የተፈጠረ ድብን ያለ አድስ መጤ ብድዓ(Fabricated) ተግባር ነው።!
➦ከዚህም በላይ በመውሊድ ውስጥ የወንጀሎች ሁሉ ቆንጮ ወንጀል ሽርክ አለበት!
➦በመንዙማና በነሺዳ ሽርክና ጭፈራ በአደባባይ ይሰራል ይሰራጫል !
➦ ልቅ በሆነ መልኩ እኽቲላጥ(ሴትና ወንድ) መቀላቀል አለበት!
➦በጥቅሉ የሽርክና የብድዓ መናኸሪያ ነው ማለት ይቻላል!
➦እንዲሁም ይህ ተግባር የከሃዲያን(የኩፋሮችን፣የሙሽሪኮች) ፈለግ መከተል ነው።!
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
በላቸው« በእውነት አሏህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አሏህ ይወዳችኋልና፡፡ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡»
[📚ሱረቱ ኣሊ ኢምራን:31]
عن ابنِ عُمَرَ رضي الله عنهما قال: قال رسولُ الله صلَّى الله عليه وسلم:
«مَن تَشَبَّهَ بِقَوْمٍ فَهُوَ مِنْهُمْ» رواه أبو داود وأحمد] - [سنن أبي داود📚]
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል «ከከሃዲያን(ከሙሽሪክ) ሕዝቦች ጋር የተመሳሰለ ከነሱ ነውና»[📚ሱነን አቢ ዳውድና አህመድ]
عن أم المؤمنين أم عبدالله عائشة رضي الله عنها قالت: قال رسول الله ﷺ: مَن أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو ردٌّ متفقٌ عليه.
የአሏህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦“በዚህ ዲናችን ጉዳይ ላይ አንዳች አዲስ መጤ ተግባር የፈጠረ ያ ተግባሩ(ስራው) ተመላሽ ነው ተቀባይነት የለውምና”
[📚ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል]
وفي روايةٍ لمسلمٍ: مَن عمل عملًا ليس عليه أمرنا فهو ردٌّ.
በሌላ ዘገባ፦“በዚህ ዲናችን ውስጥ የኛ ትዕዛዝ የሌለበትን ሥራ የሰራ ያ ሥራው ተቀባይነት የለውም ተመላሽ ነውና”
[📚ሙስሊም ዘግበውታል]
➦ውዴታ የሚገለጸው ትዕዛዝን በማክበርና በመከተል እንጂ በጭፍን መነዳት አይደለም!
➦አሏህ ሐቅን አውቆ ከሚንከተል እንዲሁም ባጢልን(ውሸትን) አውቆ ከሚንርቅ ያድርገን።
➥◈የቴሌግራም ቻናላችን||
https://t.me/Rightpathstudent
ሁላችሁም ጆይን በሉ ሼር ይደረግ!
منقول
🥰2❤1👍1