የሰዎችን የማይታለፉ መስመሮች (boundaries) ማክበር ያስፈልጋል። በጀማዓ ፊት ሆን ብሎ በቀልድ ቃላት መሸንቆጥና ከክብሩ ዝቅ ማድረግ በጣም ቀፋፊ ነገር ነው። ስሜት መጠበቅ የግድ ነው። ቀልድ የሚያውቅ ሰው ግንጥል ፋራ አይደለም። ሰዎችን ምን ብናገራቸው ይጎዳቸዋል ብሎ ያስባል። ንግግሩ ሰዎች ላይ ምን አይነት ተፅዕኖ እንደሚፈጥር ሳያስተውል የሚናገር ሰው አይደለም ለጓደኝነት ለ5ብር የታክሲ መንገድ አይሆንም። እንዲህ አይነቱን እንዳሻኝ እወራርፋለሁ ካለ አፍ አፉን ብሎ ማሳረፍ ነው😁።
https://t.me/Rem_post
https://t.me/Rem_post
Telegram
የኛ እውነታ በብዕር ✍
ይህ የኛ እውነታ ነው!
ስጋ ለባሹን በ ብዕር ስንገልፀው!✏✍️
ሀሳብ ለማስፈንጠር @MadihuResull
ስጋ ለባሹን በ ብዕር ስንገልፀው!✏✍️
ሀሳብ ለማስፈንጠር @MadihuResull
👌3💯3
❤8👍5
🥰7❤3💯2
👍4🥰2❤1
💯11❤6🙏2
👌5🔥3
❤5👍3
😢3💯3
ታዝበው ይሆን?
ዓለም የበሊታዋ ቁጥር ከሰራተኛዋ ጋር ሊስተካከል አልቻለም። ከቁም ነገረኛዋም ወረኛዋ በዝቷል። ከፅድቅ ሰሪዎቿም ወንጀለኞቿ ተበራክተዋል። ከሚታየውም ሆነ ከሚሰማው በጎ ነገሯ ይልቅ ክፋቷ አይሏል። ድሮ ድሮ... ሀብት ባይኖርም በረካ ነበር። ድሎት ቢታጣም ፍቅር ነበረ። ገንዘብ ቢጠፋም መተዛዘንና ቸርነት ነበር.... ። እህል ምግብ ቢቸግርም ለጋስነት እና እጀ ሰፊነት ''ኑ ብሉ ኑ ጠጡ'' ነበር። አንዱ እንጀራ ለሁለት ይበቃል። አንድ ብርጭቆ በፍቅር ይዳረሳል። አንዱ ብር አስር ብር ይገዛል። ዛሬ ግን ....
የኛ እውነታ በብዕር!
@Rem_Post
@REM_post
ዓለም የበሊታዋ ቁጥር ከሰራተኛዋ ጋር ሊስተካከል አልቻለም። ከቁም ነገረኛዋም ወረኛዋ በዝቷል። ከፅድቅ ሰሪዎቿም ወንጀለኞቿ ተበራክተዋል። ከሚታየውም ሆነ ከሚሰማው በጎ ነገሯ ይልቅ ክፋቷ አይሏል። ድሮ ድሮ... ሀብት ባይኖርም በረካ ነበር። ድሎት ቢታጣም ፍቅር ነበረ። ገንዘብ ቢጠፋም መተዛዘንና ቸርነት ነበር.... ። እህል ምግብ ቢቸግርም ለጋስነት እና እጀ ሰፊነት ''ኑ ብሉ ኑ ጠጡ'' ነበር። አንዱ እንጀራ ለሁለት ይበቃል። አንድ ብርጭቆ በፍቅር ይዳረሳል። አንዱ ብር አስር ብር ይገዛል። ዛሬ ግን ....
የኛ እውነታ በብዕር!
@Rem_Post
@REM_post
💯2💔2
ጁሙዓ ነው ፤ ሰለዋት እናብዛ
የአላህ መልእክተኛ ሰ.ዐ.ወእንዲህ ይላሉ ፦ በኔ ላይ አንድ ሰለዋትን ያወረደ ሰው ፤ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድበታል።
اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.
የአላህ መልእክተኛ ሰ.ዐ.ወእንዲህ ይላሉ ፦ በኔ ላይ አንድ ሰለዋትን ያወረደ ሰው ፤ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድበታል።
اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.
❤4🥰1
❤8🥰4🙏2
🥰7❤3👍2