👆👆👆👆👆👆👆👆👆
The Epic of Gilgamesh (/ˈɡɪlɡəmɛʃ/) is an epic poem from ancient Mesopotamia that is often regarded as the earliest surviving great work of literature. The literary history of Gilgamesh begins with five Sumerian poems about Bilgamesh (Sumerian for "Gilgamesh"), king of Uruk, dating from the Third Dynasty of Ur (c. 2100 BC).
For more information Go to ....
https://en.m.wikipedia.org/wiki/Epic_of_Gilgamesh
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
The Epic of Gilgamesh (/ˈɡɪlɡəmɛʃ/) is an epic poem from ancient Mesopotamia that is often regarded as the earliest surviving great work of literature. The literary history of Gilgamesh begins with five Sumerian poems about Bilgamesh (Sumerian for "Gilgamesh"), king of Uruk, dating from the Third Dynasty of Ur (c. 2100 BC).
For more information Go to ....
https://en.m.wikipedia.org/wiki/Epic_of_Gilgamesh
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
Wikipedia
Epic of Gilgamesh
epic poem from Mesopotamia, is amongst the earliest surviving works of literature
💫💫
Fun fact:
The average number of books each person read over the course of a year was 12
Oct 7 2016
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
Fun fact:
The average number of books each person read over the course of a year was 12
Oct 7 2016
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
💫ከታሪክ ማህደር💫
ክፍል አንድ
👉የንጉሥ ኃይለ መለኮት አባት ሣህለ ሥላሴ ይባላሉ። የሚኒሊክ አባት የሸዋው ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሲሆኑ እናታቸው እመት እጅግአየሁ አዲያሞ ትባላለች።
👉የአፄ ሚኒሊክ የመጀመሪያ ሚስት የቴዎድሮስ ልጅ አልጣሽ ነበረች።
👉ዘውዲቱ ከሚኒሊክ እና ከአብቺው አብራክ ተወለደች።
👉የዳግማዊ ሚኒሊክ የንግሥና ማእረግ
"ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ።"
👉ኢያሱ ዐልጋ ወራሽ ከሆነ በኋላ "አቤቶ" የሚለው የሸዋ መሳፍንት የማዕረግ ስም አገኘ። የፈረስ ሰሙም አባጤና ተባለ።
የእያሱ ማዕረግ መግለጫ
" ኢያሱ ወልዱ ለዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ " ወይም "አቤቶ ኢያሱ ወ.ሚ" የሚል ነበር።
👉የቶራ መስክ ጦርነት ጥቅምት 7 ቀን 1909 ዓ.ም ተደረገ። 11000 የሚሆነው የአዲስ መንግሥት ሰራዊት በዚያን ጊዜ 30000 ነበር በተባለው የንጉሥ ሚካኤል ጦር ተደመሰሰ።
👉በሰገሌ ግንባር ሸዋ 120000 ወሎ 80000 ወታደሮችን አሰልፈው እንደ ነበር ተዘግቧል። በጦርነቱም በሁለቱም ወገኖች 15000 ሰዎች ሲሞቱ የቆሰሉትም 20000 እንደሆኑ ተነግሯል። ይህም ከአደዋ ጦርነት ጋር ሲነፃፀር እጥፍ ይሆናል ማለትም በአደዋ ጦርነት የሞቱት 7560 ሲሆኑ የቆሰሉት ደግሞ 10000 ይደርሳሉ።
👉ቢትወደድ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ሚካኤል የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
👉ልጅ እያሱ በመጀመሪያ ኩላሽ ላይ መታሰራቸው ቀርቶ ሸዋ ቡልጋ አፋፍ ኮረማሽ ተራራ ላይ ታሰሩ።
📖📖📔ከ "አቤቶ እያሱ" መጽሐፍ በጥቂቱ የተቃረመ
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
ክፍል አንድ
👉የንጉሥ ኃይለ መለኮት አባት ሣህለ ሥላሴ ይባላሉ። የሚኒሊክ አባት የሸዋው ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሲሆኑ እናታቸው እመት እጅግአየሁ አዲያሞ ትባላለች።
👉የአፄ ሚኒሊክ የመጀመሪያ ሚስት የቴዎድሮስ ልጅ አልጣሽ ነበረች።
👉ዘውዲቱ ከሚኒሊክ እና ከአብቺው አብራክ ተወለደች።
👉የዳግማዊ ሚኒሊክ የንግሥና ማእረግ
"ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ።"
👉ኢያሱ ዐልጋ ወራሽ ከሆነ በኋላ "አቤቶ" የሚለው የሸዋ መሳፍንት የማዕረግ ስም አገኘ። የፈረስ ሰሙም አባጤና ተባለ።
የእያሱ ማዕረግ መግለጫ
" ኢያሱ ወልዱ ለዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ " ወይም "አቤቶ ኢያሱ ወ.ሚ" የሚል ነበር።
👉የቶራ መስክ ጦርነት ጥቅምት 7 ቀን 1909 ዓ.ም ተደረገ። 11000 የሚሆነው የአዲስ መንግሥት ሰራዊት በዚያን ጊዜ 30000 ነበር በተባለው የንጉሥ ሚካኤል ጦር ተደመሰሰ።
👉በሰገሌ ግንባር ሸዋ 120000 ወሎ 80000 ወታደሮችን አሰልፈው እንደ ነበር ተዘግቧል። በጦርነቱም በሁለቱም ወገኖች 15000 ሰዎች ሲሞቱ የቆሰሉትም 20000 እንደሆኑ ተነግሯል። ይህም ከአደዋ ጦርነት ጋር ሲነፃፀር እጥፍ ይሆናል ማለትም በአደዋ ጦርነት የሞቱት 7560 ሲሆኑ የቆሰሉት ደግሞ 10000 ይደርሳሉ።
👉ቢትወደድ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ሚካኤል የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
👉ልጅ እያሱ በመጀመሪያ ኩላሽ ላይ መታሰራቸው ቀርቶ ሸዋ ቡልጋ አፋፍ ኮረማሽ ተራራ ላይ ታሰሩ።
📖📖📔ከ "አቤቶ እያሱ" መጽሐፍ በጥቂቱ የተቃረመ
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
💫ከታሪክ ማህደር💫
ክፍል ሁለት
በሚኒሊክ ጊዜ በጥቅምት 15 ቀን 1900 ዓ.ም በተደረገው ሹምሽር የመጀመሪያ ምርጫ ለማግኘት የታደሉትም ቀጥሎ የተመለከቱት ናቸው።
1. አፈንጉስ ነሲቡ መስቀሎ .... የፍርድ ሚኒስትር
2. ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ .... የጦር ሚኒስትር
3. ጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ወልደ አረጋይ .... የጽሕፈት ሚኒሰትር
4. ሊቀ መኳስ ከተማ .... ያገር ግዛት ሚኒሰትር
5. በጅሮንድ ሙሉጌታ ይገዙ .... የገንዘብ ሚኒስትር
6. ነጋድራስ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ሚካኤል .... የንግድና የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር
7. ከንቲባ ወልደ ፃድቅ ጎሹ .... የእርሻ ሚኒስትር
8. ቀኝአዝማች መኮንን ተወንድበላይ .... የሥራ ሚኒስትር
9. አዛዥ መታፈሪያ መልከ ፄዲቅ .... የግቢ ሚኒስትር
10. ልጅ በየነ ይመር .... የፖስታ ቴሌግራፍ እና ቴሌፎን ሹም
11. መላከ ፀሐይ ኤስድሮስ .... የትምህርት ሚኒሰትር
📖📖📔ከ "አቤቶ እያሱ" መጽሐፍ በጥቂቱ የተቃረመ
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
ክፍል ሁለት
በሚኒሊክ ጊዜ በጥቅምት 15 ቀን 1900 ዓ.ም በተደረገው ሹምሽር የመጀመሪያ ምርጫ ለማግኘት የታደሉትም ቀጥሎ የተመለከቱት ናቸው።
1. አፈንጉስ ነሲቡ መስቀሎ .... የፍርድ ሚኒስትር
2. ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ .... የጦር ሚኒስትር
3. ጸሐፌ ትዕዛዝ ገብረ ሥላሴ ወልደ አረጋይ .... የጽሕፈት ሚኒሰትር
4. ሊቀ መኳስ ከተማ .... ያገር ግዛት ሚኒሰትር
5. በጅሮንድ ሙሉጌታ ይገዙ .... የገንዘብ ሚኒስትር
6. ነጋድራስ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ሚካኤል .... የንግድና የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር
7. ከንቲባ ወልደ ፃድቅ ጎሹ .... የእርሻ ሚኒስትር
8. ቀኝአዝማች መኮንን ተወንድበላይ .... የሥራ ሚኒስትር
9. አዛዥ መታፈሪያ መልከ ፄዲቅ .... የግቢ ሚኒስትር
10. ልጅ በየነ ይመር .... የፖስታ ቴሌግራፍ እና ቴሌፎን ሹም
11. መላከ ፀሐይ ኤስድሮስ .... የትምህርት ሚኒሰትር
📖📖📔ከ "አቤቶ እያሱ" መጽሐፍ በጥቂቱ የተቃረመ
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Readers_To_Know
💫💫💫💫💫💫💫💫
