Forwarded from Quality Button [SCAM]
"ማንበብ አስተውሎትን፣ ጥበብን እና ትዕግስትን ታጎናፅፋለች"
Quality Button
"ማንበብ አስተውሎትን፣ ጥበብን እና ትዕግስትን ታጎናፅፋለች"
ይሄን ለወዳጅ ዘመዶችዎ share በማድረግ የቻናላችን ቤተሰብ አድርጓቸው
❣ እናመሠግናለን ❣
❣ እናመሠግናለን ❣
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
ኃይማኖት ያለ ዕውቀት አሸባሪ ያደርግሃል። ሥልጣን ያለ ዕውቀት አምባገነን ያደርግሃል። ነፃነት ያለ ዕውቀት ሥርዓት አልበኛ እና ሀኬተኛ ያደርጋል። ዕውቀት አልባነት የስህተቶች ሁሉ ስር ናት። ማርከሻው መድሀኒት ትምህርት ነው። በብራዚል እስር ቤት ውስጥ አንድ እስረኛ አንድ መፅሐፍ አንብቦ መጨረሱን ሪፖርት ባደረገ ቁጥር ከእስር ጊዜው ውስጥ አንድ ሳምንት ይቀነስለታል። የትምህርት ምንጩም መጽሐፍ ነው። ዓላማውም ዕውቀት እና ጥበብን መጎንጨት ነው።
ምንጭ፦ ዶ/ር ኬኬ
❣ እናመሠግናለን ❣
ለአስተያየት፣ እናንተ የፃፋቹት ነገር እንዲሁም እንዲፖሰትሎት የሚፈልጉት ነገር ካለ👉 @R_e_a_d_e_rs 👉 @zhangidaa ምንጭ የተጠበቀ ነው።
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ኃይማኖት ያለ ዕውቀት አሸባሪ ያደርግሃል። ሥልጣን ያለ ዕውቀት አምባገነን ያደርግሃል። ነፃነት ያለ ዕውቀት ሥርዓት አልበኛ እና ሀኬተኛ ያደርጋል። ዕውቀት አልባነት የስህተቶች ሁሉ ስር ናት። ማርከሻው መድሀኒት ትምህርት ነው። በብራዚል እስር ቤት ውስጥ አንድ እስረኛ አንድ መፅሐፍ አንብቦ መጨረሱን ሪፖርት ባደረገ ቁጥር ከእስር ጊዜው ውስጥ አንድ ሳምንት ይቀነስለታል። የትምህርት ምንጩም መጽሐፍ ነው። ዓላማውም ዕውቀት እና ጥበብን መጎንጨት ነው።
ምንጭ፦ ዶ/ር ኬኬ
❣ እናመሠግናለን ❣
ለአስተያየት፣ እናንተ የፃፋቹት ነገር እንዲሁም እንዲፖሰትሎት የሚፈልጉት ነገር ካለ👉 @R_e_a_d_e_rs 👉 @zhangidaa ምንጭ የተጠበቀ ነው።
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
🐎🐎📽 ክፍል አንድ 🎞🐎🐎
የአውሮፓ ሀገራት አፍሪካን በተቀራመቱበት ዘመን ኢጣሊያም ኢትዮጲያን በቅኝ ግዛቷ ለማድረግ መንገድ የሚከፍትላትን የውጫሌ ውል ከአፄ ምኒልክ ጋር ውጫሌ ከተማ ላይ በተወካይዋ አንቶሌኒ መሰረት ተዋዋለች፡፡ ከተደረገው ውል አንቀፅ 17 ግን የአማርኛ እና የኢጣልያንኛ ትርጓሜው የተለያየ ነው፡፡ በአማርኛ የተፃፈው ‹‹ ግርማዊ የኢትዮጲያ ንጉሠ ነገሥት ከአውሮፓ መንግስታት ጋር ግንኙነት ለማድረግ ወይም
ለመነጋገር ሲፈልጉ በግርማዊ የኢጣሊያ ንጉሥ አማካይነት ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡›› የሚል ሲሆን የኢጣሊያንኛው ትርጉም ግን እንዲህ የሚል ነበር….‹‹ ግርማዊ የኢትዮጲያ ንጉሠ ነገሥት ከአውሮፓ መንግስታት ጋር ግንኙነት ለማድረግ ወይም ለመነጋር ሲፈልጉ በግርማዊ የኢጣሊያ ንጉሥ አማካይነት ያደርጋሉ፡፡›› የዚህ ፍቺው ኢትዮጲያ በኢጣሊያ ሞግዚት አስተዳደር ስር መሆኗን የሚገልፅ ነው፡፡ ይህንንም
የኢጣሊያ መንግስት ለአውሮፓ መንግስታት በደብዳቤ አሳውቋል፡፡ ይህም በታወቀ ግዜ አንቀፅ 17 ይቅር በሚል አፄ ምኒልክ ከባለሟሎቻቸው ጋር ወሰኑ
በዚህም ሌላ ውል ተፈረመ፡፡ ኮንት አንቶሌኒ ‹ይቅር› የሚለውን ቃል የተረዳው እንዳለ ይቀመጥ አይለወጥ በሚል ነበርና አለመሆኑን ሲረዳ ምኒልክ እልፍኝ ገብቶ ደነፋ፡፡
የኢጣሊያ መንግስት ይህን እንደውርደት ይቆጥራል፡፡ ክብሩን ለማስጠበቅ ጦርነት ያደርጋል፡፡ ክብሩን በጉልበት ያስጠብቃል ብሎ ፎከረ፡፡
~~~ ክፍል ሁለት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🐎🐎📽 ክፍል አንድ 🎞🐎🐎
የአውሮፓ ሀገራት አፍሪካን በተቀራመቱበት ዘመን ኢጣሊያም ኢትዮጲያን በቅኝ ግዛቷ ለማድረግ መንገድ የሚከፍትላትን የውጫሌ ውል ከአፄ ምኒልክ ጋር ውጫሌ ከተማ ላይ በተወካይዋ አንቶሌኒ መሰረት ተዋዋለች፡፡ ከተደረገው ውል አንቀፅ 17 ግን የአማርኛ እና የኢጣልያንኛ ትርጓሜው የተለያየ ነው፡፡ በአማርኛ የተፃፈው ‹‹ ግርማዊ የኢትዮጲያ ንጉሠ ነገሥት ከአውሮፓ መንግስታት ጋር ግንኙነት ለማድረግ ወይም
ለመነጋገር ሲፈልጉ በግርማዊ የኢጣሊያ ንጉሥ አማካይነት ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡›› የሚል ሲሆን የኢጣሊያንኛው ትርጉም ግን እንዲህ የሚል ነበር….‹‹ ግርማዊ የኢትዮጲያ ንጉሠ ነገሥት ከአውሮፓ መንግስታት ጋር ግንኙነት ለማድረግ ወይም ለመነጋር ሲፈልጉ በግርማዊ የኢጣሊያ ንጉሥ አማካይነት ያደርጋሉ፡፡›› የዚህ ፍቺው ኢትዮጲያ በኢጣሊያ ሞግዚት አስተዳደር ስር መሆኗን የሚገልፅ ነው፡፡ ይህንንም
የኢጣሊያ መንግስት ለአውሮፓ መንግስታት በደብዳቤ አሳውቋል፡፡ ይህም በታወቀ ግዜ አንቀፅ 17 ይቅር በሚል አፄ ምኒልክ ከባለሟሎቻቸው ጋር ወሰኑ
በዚህም ሌላ ውል ተፈረመ፡፡ ኮንት አንቶሌኒ ‹ይቅር› የሚለውን ቃል የተረዳው እንዳለ ይቀመጥ አይለወጥ በሚል ነበርና አለመሆኑን ሲረዳ ምኒልክ እልፍኝ ገብቶ ደነፋ፡፡
የኢጣሊያ መንግስት ይህን እንደውርደት ይቆጥራል፡፡ ክብሩን ለማስጠበቅ ጦርነት ያደርጋል፡፡ ክብሩን በጉልበት ያስጠብቃል ብሎ ፎከረ፡፡
~~~ ክፍል ሁለት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
🐎🐎📽 ክፍል ሁለት 🎞🐎🐎
እቴጌ ጣይቱ እንዲህ አሉት… ‹‹የዛሬ ሳምንት አድርገው፡፡ እኔ ሴት ነኝ፡፡ ጦርነት አልወድም፤ ነገር ግን ሀገሬን እንደዚህ ያለ ክብር የሚነካ ዘለፋ ከምትሸከም ጦርነትን እመርጣለሁ፡፡ ሂድ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ! እግሩን ለጠጠር ደረቱን ለጦር
አስጥቶ ደሙን ለሀገሩ ፍቅር አፍስሶ ለአፈሩ ክብር ለብሶ እሱ ወድቆ ሀገሩን የማያቆም እዚህ ያለ እንዳይመስልህ! ሂድ! የኢትዮጲያን ሰው ባታውቀው ነው፡፡ ለሀገሩ መሞት ማለት ለሀበሻ ጌጡ ነው፡፡ ሂድ ባሻህ ግዜ ተመለስ ተሰናድተን እንጠብቅሃለን፡፡ ያንተን
ወንድነትና የጣይቱን ሴትነትም ያን ግዜ እናየዋለን ሂድ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ፡፡››
በዚህም የኢትዮጲያና የኢጣሊያ ወዳጅነት ጥያቄው፡ የጦርነቱ አይቀሬነትም ተረጋገጠ።
የኢጣሊያ መንግስት በተወካዩ አማካይነት ኢትዮጲያ ላይ ጦርነት ሲያውጁ አፄ ምኒልክ የኢጣሊያ በጦር መሳሪያም ሆነ በስልጣኔ ከፍ ማለቱ ሳያሸብራቸው ‹‹ቴዎድሮስ በመቅደላ ዮሐንስ በመተማ የሞቱላትን ሀገር እኔም ደሜን አፍስሼ ነፃነቷን አስጠብቃለሁ፡፡ እሞትላታለሁ›› ብለው አዋጅ አወጁ…
‹‹….የሀገሬ ሰው ከአሁን ቀደም የበደልኩህ አይመስለኝም፤ አንተም አላስቀየምሀኝም፡፡ ጉልበት ያለህ በጉልበትህ ዕርዳኝ፤ ጉልበት የሌለህ ለልጅህ ለሚስትህ ለሃይማኖትህ ስትል በሐዘን ዕርዳኝ፡፡ ወስልተህ የቀረህ ግን ኋላ ትጣላኛለህ፤ አልተውህም፡፡
ማርያምን ለዚህ አማላጅ የለኝም..ዘመቻዬ በጥቅምት ነው እና የሸዋ ሰው እስከ ጥቅምት እኩሌታ ድረስ ወረይሉ ከተህ ላግኝህ፡፡››
አዋጁን ተከትሎ ህዝብ ከዳር አስከ ዳር ተመመ፡፡ እቴጌይቱ እንዳሉት ደረቱን ለጥይት እግሩን ለጠጠር ሰጥቶ ሀገሩን ከጠላት ሊታደግ የኢትዮጲያ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር ነቅሎ ተነሳ፡፡
~~~ ክፍል ሶስት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🐎🐎📽 ክፍል ሁለት 🎞🐎🐎
እቴጌ ጣይቱ እንዲህ አሉት… ‹‹የዛሬ ሳምንት አድርገው፡፡ እኔ ሴት ነኝ፡፡ ጦርነት አልወድም፤ ነገር ግን ሀገሬን እንደዚህ ያለ ክብር የሚነካ ዘለፋ ከምትሸከም ጦርነትን እመርጣለሁ፡፡ ሂድ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ! እግሩን ለጠጠር ደረቱን ለጦር
አስጥቶ ደሙን ለሀገሩ ፍቅር አፍስሶ ለአፈሩ ክብር ለብሶ እሱ ወድቆ ሀገሩን የማያቆም እዚህ ያለ እንዳይመስልህ! ሂድ! የኢትዮጲያን ሰው ባታውቀው ነው፡፡ ለሀገሩ መሞት ማለት ለሀበሻ ጌጡ ነው፡፡ ሂድ ባሻህ ግዜ ተመለስ ተሰናድተን እንጠብቅሃለን፡፡ ያንተን
ወንድነትና የጣይቱን ሴትነትም ያን ግዜ እናየዋለን ሂድ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ፡፡››
በዚህም የኢትዮጲያና የኢጣሊያ ወዳጅነት ጥያቄው፡ የጦርነቱ አይቀሬነትም ተረጋገጠ።
የኢጣሊያ መንግስት በተወካዩ አማካይነት ኢትዮጲያ ላይ ጦርነት ሲያውጁ አፄ ምኒልክ የኢጣሊያ በጦር መሳሪያም ሆነ በስልጣኔ ከፍ ማለቱ ሳያሸብራቸው ‹‹ቴዎድሮስ በመቅደላ ዮሐንስ በመተማ የሞቱላትን ሀገር እኔም ደሜን አፍስሼ ነፃነቷን አስጠብቃለሁ፡፡ እሞትላታለሁ›› ብለው አዋጅ አወጁ…
‹‹….የሀገሬ ሰው ከአሁን ቀደም የበደልኩህ አይመስለኝም፤ አንተም አላስቀየምሀኝም፡፡ ጉልበት ያለህ በጉልበትህ ዕርዳኝ፤ ጉልበት የሌለህ ለልጅህ ለሚስትህ ለሃይማኖትህ ስትል በሐዘን ዕርዳኝ፡፡ ወስልተህ የቀረህ ግን ኋላ ትጣላኛለህ፤ አልተውህም፡፡
ማርያምን ለዚህ አማላጅ የለኝም..ዘመቻዬ በጥቅምት ነው እና የሸዋ ሰው እስከ ጥቅምት እኩሌታ ድረስ ወረይሉ ከተህ ላግኝህ፡፡››
አዋጁን ተከትሎ ህዝብ ከዳር አስከ ዳር ተመመ፡፡ እቴጌይቱ እንዳሉት ደረቱን ለጥይት እግሩን ለጠጠር ሰጥቶ ሀገሩን ከጠላት ሊታደግ የኢትዮጲያ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር ነቅሎ ተነሳ፡፡
~~~ ክፍል ሶስት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
🐎🐎📽 ክፍል ሶስት 🎞🐎🐎
የሩቁንም ሀገር የጎጃሙንም፣ የደንቢያውንም፣ የቋራውንም፣ የበጌምድሩንም ከጨጨሆ በላይ ያለውን አገር ሁሉ አሸንጌ ድረስ ክተት ብለው አዘዙ፡፡ የሰሜንና የወልቃይት ጠገዴንም ሰው መቀሌ ድረስ ክተት ብለው አዘዙ፡፡ ከዚህ በኋላ ራስ መኮንን የሐረርጌን ጦር ይዘው በመስከረም እኩሌታ አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ከጊቤ በታች ያለው አገር ጦር የወለጋው ሹም ፊታውራሪ ተክሌ ጦራቸውን ይዘው ገቡ፡፡ አፄ ምኒልክ አዋጃቸውን በመስከረም ወር ካስነገሩ በኋላ ለአገር ጥበቃ አጎታቸውን ራስ ዳርጌ ሣህለ ሥላሴን ሾመው እርሳቸው በጥቅምት 2 ቀን 1888 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ተነስተው በጊዳ በኩል አድርገው ጥቅምት 18 ቀን ወረይሉ ከተማ ገቡ፡፡ ከዚያም ራስ ሚካኤልን፣ ራስ ወሌን፣ ራስ መኮንንን፣ ራስ መንገሻ አቲከምን፣ ራስ አሉላን፣ ዋግሹም ጓንጉልን፣ ደጃች ወልዴን፣ ፊታውራሪ ገበየሁን፣ ፊታውራሪ ተክሌን፣ ሊቀ መኳስ አድነውን፣ ቀኛዝማች ታፈሰን ‹‹ቀድማችሁ ወደ አላጌ ዝመቱ የሚቀላችሁ ከሆነ ወጉት፡፡ የሚከብዳችሁ ከሆነ ላኩብኝ ›› ብለው አስቀድመው መላካቸውን ይነገራል፡፡
ምን አልባትም ይህ አዋጅ ታውጆ የኢትዮጲያ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር ተሞ አድዋ ላይ ጣሊያንን ድባቅ ባይመታ ኖሮ የኛ ዕጣ እንደሌሎቹ የአፍሪካ ሀገራት በባርነት ቀንበር ወድቀን በኛ ማንነት ላይ የኢጣሊያ ማንነት ተለጥፎብን እንቀር ነበር፡፡ ለዛም አይደል
‹‹ምኒልክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ፡ ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን ግዜ ሐበሻ›› የተባለው፡፡
~~~ ክፍል አራት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🐎🐎📽 ክፍል ሶስት 🎞🐎🐎
የሩቁንም ሀገር የጎጃሙንም፣ የደንቢያውንም፣ የቋራውንም፣ የበጌምድሩንም ከጨጨሆ በላይ ያለውን አገር ሁሉ አሸንጌ ድረስ ክተት ብለው አዘዙ፡፡ የሰሜንና የወልቃይት ጠገዴንም ሰው መቀሌ ድረስ ክተት ብለው አዘዙ፡፡ ከዚህ በኋላ ራስ መኮንን የሐረርጌን ጦር ይዘው በመስከረም እኩሌታ አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ከጊቤ በታች ያለው አገር ጦር የወለጋው ሹም ፊታውራሪ ተክሌ ጦራቸውን ይዘው ገቡ፡፡ አፄ ምኒልክ አዋጃቸውን በመስከረም ወር ካስነገሩ በኋላ ለአገር ጥበቃ አጎታቸውን ራስ ዳርጌ ሣህለ ሥላሴን ሾመው እርሳቸው በጥቅምት 2 ቀን 1888 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ተነስተው በጊዳ በኩል አድርገው ጥቅምት 18 ቀን ወረይሉ ከተማ ገቡ፡፡ ከዚያም ራስ ሚካኤልን፣ ራስ ወሌን፣ ራስ መኮንንን፣ ራስ መንገሻ አቲከምን፣ ራስ አሉላን፣ ዋግሹም ጓንጉልን፣ ደጃች ወልዴን፣ ፊታውራሪ ገበየሁን፣ ፊታውራሪ ተክሌን፣ ሊቀ መኳስ አድነውን፣ ቀኛዝማች ታፈሰን ‹‹ቀድማችሁ ወደ አላጌ ዝመቱ የሚቀላችሁ ከሆነ ወጉት፡፡ የሚከብዳችሁ ከሆነ ላኩብኝ ›› ብለው አስቀድመው መላካቸውን ይነገራል፡፡
ምን አልባትም ይህ አዋጅ ታውጆ የኢትዮጲያ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር ተሞ አድዋ ላይ ጣሊያንን ድባቅ ባይመታ ኖሮ የኛ ዕጣ እንደሌሎቹ የአፍሪካ ሀገራት በባርነት ቀንበር ወድቀን በኛ ማንነት ላይ የኢጣሊያ ማንነት ተለጥፎብን እንቀር ነበር፡፡ ለዛም አይደል
‹‹ምኒልክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ፡ ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን ግዜ ሐበሻ›› የተባለው፡፡
~~~ ክፍል አራት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
🐎🐎📽 ክፍል አራት 🎞🐎🐎
የአድዋ ጦርነት የተጀመረው የካቲት 23 ቀን 1988 ዓ.ም ከማለዳው 11 ሰዓት ከ 32 ደቂቃ ላይ ነበር፡፡ የጄኔራል አልቤርቶኔ ክፍለ ጦር በፊታውራሪ ገበየሁ፣ በዋግሹም ጓንጉል፣ በራስ ሚካኤል እና በራስ መንገሻ ጦር ላይ በሰነዘረው ጥቃት ተከፈተ፡፡ የንጉሰ ነገስቱ ሠራዊት የመሐል ጦር አዛዥ ፊታውራሪ ገበየሁ በዚህ ከጣሊያኖች ጋር በተደረገው ጦርነት የተመሰከረለት ጀግና ነበር፡፡ ጎራዴውን መዞ በዋናው የትግል አውድማ ላይ ተወርውሮ ገባ፡፡ በዚህም ጊዜ በጠመንጃ ጥይት ተመትቶ ህይወቱ አለፈ፡፡ በገበየሁ መሞት ተሸብሮ የነበረው የኢትዮጵያ ወታደር ወድያው መልሶ ተረጋጋ፡፡ በታላቅ ቆራራጥነት አልቤርቶኔን እንደገና ገጠመው፡፡ በ4 ሰዓት አከባቢ ላይ አልቤርቶኔ ከመኮንኖቹ አብዛኞቹን አጥቷል፡፡ በጦርነቱ እንደተሸነፈ ግልፅ ነበር፡፡ የኢጣሊያ ወታደሮች በድንጋጤ ተውጠው ፈረጠጡ፡፡ ከፊሉ ተማረከ፡ የቀረውም ወደ ሌሎቹ
ክፍላተ ጦር በመሸሽ ራሱን አተረፈ፡፡ በዚህ ጊዜ ያልተነካው ክፍል የሚይዘውን አጥቶ ይተራመስ ገባ፡፡ በዚህ ሰዓት ቀጥታ በአጼ ምኒሊክ የሚታዘዘው ጦር ከውጊያው ገባ፡፡ በጦርነቱ ወቅት አጼ ምንሊክ በትክክል ወዴት እንደሚገኙ ጣልያኖች አያውቁም ነበር፡፡ ሁልጊዜ ሳይለዩት አብረውት ከሚገኙት ሁለት ሊቀመኳሶች አንዱ በአለባበሱ ንጉሱን መስሎ በስፍራው ይገኛል፡፡ ከሊቀመኳስ ተግባሮች ውስጥ አንዱ የጠላትን ትኩረት ወደ እሱ በመሳብ ንጉሰ ነገስቱን መጠበቅ ነው፡፡ በጦርነቱ ስፍራ አጼምኒሊክ እንደ አንድ ተራ ወታደር ለብሶ በጦርነቱ መሃከል ተገኝቶ ያዋጋም ይዋጋም ነበር፡፡
ቀኑን ሙሉ ውጊያ ሆኖ ከምሽቱ ዐስራ ሁለት ሰዓት ላይ ድሉ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹የኢትዮጲያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹 መሆኑ ታወቀ፡፡
~~~ ክፍል አምስት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🐎🐎📽 ክፍል አራት 🎞🐎🐎
የአድዋ ጦርነት የተጀመረው የካቲት 23 ቀን 1988 ዓ.ም ከማለዳው 11 ሰዓት ከ 32 ደቂቃ ላይ ነበር፡፡ የጄኔራል አልቤርቶኔ ክፍለ ጦር በፊታውራሪ ገበየሁ፣ በዋግሹም ጓንጉል፣ በራስ ሚካኤል እና በራስ መንገሻ ጦር ላይ በሰነዘረው ጥቃት ተከፈተ፡፡ የንጉሰ ነገስቱ ሠራዊት የመሐል ጦር አዛዥ ፊታውራሪ ገበየሁ በዚህ ከጣሊያኖች ጋር በተደረገው ጦርነት የተመሰከረለት ጀግና ነበር፡፡ ጎራዴውን መዞ በዋናው የትግል አውድማ ላይ ተወርውሮ ገባ፡፡ በዚህም ጊዜ በጠመንጃ ጥይት ተመትቶ ህይወቱ አለፈ፡፡ በገበየሁ መሞት ተሸብሮ የነበረው የኢትዮጵያ ወታደር ወድያው መልሶ ተረጋጋ፡፡ በታላቅ ቆራራጥነት አልቤርቶኔን እንደገና ገጠመው፡፡ በ4 ሰዓት አከባቢ ላይ አልቤርቶኔ ከመኮንኖቹ አብዛኞቹን አጥቷል፡፡ በጦርነቱ እንደተሸነፈ ግልፅ ነበር፡፡ የኢጣሊያ ወታደሮች በድንጋጤ ተውጠው ፈረጠጡ፡፡ ከፊሉ ተማረከ፡ የቀረውም ወደ ሌሎቹ
ክፍላተ ጦር በመሸሽ ራሱን አተረፈ፡፡ በዚህ ጊዜ ያልተነካው ክፍል የሚይዘውን አጥቶ ይተራመስ ገባ፡፡ በዚህ ሰዓት ቀጥታ በአጼ ምኒሊክ የሚታዘዘው ጦር ከውጊያው ገባ፡፡ በጦርነቱ ወቅት አጼ ምንሊክ በትክክል ወዴት እንደሚገኙ ጣልያኖች አያውቁም ነበር፡፡ ሁልጊዜ ሳይለዩት አብረውት ከሚገኙት ሁለት ሊቀመኳሶች አንዱ በአለባበሱ ንጉሱን መስሎ በስፍራው ይገኛል፡፡ ከሊቀመኳስ ተግባሮች ውስጥ አንዱ የጠላትን ትኩረት ወደ እሱ በመሳብ ንጉሰ ነገስቱን መጠበቅ ነው፡፡ በጦርነቱ ስፍራ አጼምኒሊክ እንደ አንድ ተራ ወታደር ለብሶ በጦርነቱ መሃከል ተገኝቶ ያዋጋም ይዋጋም ነበር፡፡
ቀኑን ሙሉ ውጊያ ሆኖ ከምሽቱ ዐስራ ሁለት ሰዓት ላይ ድሉ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹የኢትዮጲያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹 መሆኑ ታወቀ፡፡
~~~ ክፍል አምስት ይቀጥላል ~~~
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
🐎🐎📽 ክፍል አምስት 🎞🐎🐎
በአድዋው ጦርነት እቴጌ ጣይቱ ብጡል የኢትዮጵያን ጦር በሞራል በማነቃቃትና በማበረታት እንዲሁም ሠራዊቱን እግር በእግር እየተከተሉ በፉከራ ያበረታቱ ነበር፡፡
እቴጌ ጣይቱ ጥቁር ጥላ አስይዘው ዓይነ ርግባቸውን ገልጠው በእግር እየተራመዱ በንጉሠ ነገሥቱ ልጅ ወ/ሮ ዘውዲቱና በደንገጡሮቻቸው ታጅበው ከወታደሩ ጎን
ተሰልፈው ነበር፡፡ የኋላው ወታደር ሲያመነታ ‹ በርታ ምን ሆነሃል ድሉ የእኛ ነውና በለው› ብለው ይናገራሉ፡፡ ወንድ ሴት ሲያበረታው መሸሽ አይሆንለትምና ሁሉም በወኔና በጀግንነት ወደፊት ገፋ፡፡ እቴጌይቱም በዚህ ቀን የሴትነት ባሕሪያቸውን ትተው እንደ ወንድ ወታደሮቻቸውን በቀኝና በግራ አሰልፈው ወደ ጦርነቱ ገቡ፡፡ መድፈኞቻቸውንም በቀኛቸው በኩል ጠምደው እየተኮሱ በመካከል የሚዋጋውን የጠላት ጦር ይቆሉት ጀመር፡፡
በየካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም መላው የኢትዮጲያ ህዝብ በአፄ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ አጋፋሪነት በባዶ እግሩ አድዋ ዘምቶ ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ድል አደረገ፡፡ይህም ኢትዮጲያን አንድ የማድረጉን ዘመቻ ቋጨው፡፡ ወደ ማዕከላዊ መንግስት ለመጠቃለል እምቢተኛ የነበሩት ገዦች ለሀገራቸው ክብር ከሚቃወሟቸው አፄ ምኒልክ ጎን ተሰልፈው ጠላትን ድባቅ መቱት፡፡ ይህም ያ ትውልድ በተሻለ መልኩ በጎሳና በሃይማኖት ሳይለያይ ስለ ሀገር ፍቅር ስለ ክብርና ስለ ነፃነት ስለ መብት ያወቀና የተረዳ መሆኑን አስረግጦ ያስረዳናል፡፡
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🐎🐎📽 ክፍል አምስት 🎞🐎🐎
በአድዋው ጦርነት እቴጌ ጣይቱ ብጡል የኢትዮጵያን ጦር በሞራል በማነቃቃትና በማበረታት እንዲሁም ሠራዊቱን እግር በእግር እየተከተሉ በፉከራ ያበረታቱ ነበር፡፡
እቴጌ ጣይቱ ጥቁር ጥላ አስይዘው ዓይነ ርግባቸውን ገልጠው በእግር እየተራመዱ በንጉሠ ነገሥቱ ልጅ ወ/ሮ ዘውዲቱና በደንገጡሮቻቸው ታጅበው ከወታደሩ ጎን
ተሰልፈው ነበር፡፡ የኋላው ወታደር ሲያመነታ ‹ በርታ ምን ሆነሃል ድሉ የእኛ ነውና በለው› ብለው ይናገራሉ፡፡ ወንድ ሴት ሲያበረታው መሸሽ አይሆንለትምና ሁሉም በወኔና በጀግንነት ወደፊት ገፋ፡፡ እቴጌይቱም በዚህ ቀን የሴትነት ባሕሪያቸውን ትተው እንደ ወንድ ወታደሮቻቸውን በቀኝና በግራ አሰልፈው ወደ ጦርነቱ ገቡ፡፡ መድፈኞቻቸውንም በቀኛቸው በኩል ጠምደው እየተኮሱ በመካከል የሚዋጋውን የጠላት ጦር ይቆሉት ጀመር፡፡
በየካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም መላው የኢትዮጲያ ህዝብ በአፄ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ አጋፋሪነት በባዶ እግሩ አድዋ ዘምቶ ዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ድል አደረገ፡፡ይህም ኢትዮጲያን አንድ የማድረጉን ዘመቻ ቋጨው፡፡ ወደ ማዕከላዊ መንግስት ለመጠቃለል እምቢተኛ የነበሩት ገዦች ለሀገራቸው ክብር ከሚቃወሟቸው አፄ ምኒልክ ጎን ተሰልፈው ጠላትን ድባቅ መቱት፡፡ ይህም ያ ትውልድ በተሻለ መልኩ በጎሳና በሃይማኖት ሳይለያይ ስለ ሀገር ፍቅር ስለ ክብርና ስለ ነፃነት ስለ መብት ያወቀና የተረዳ መሆኑን አስረግጦ ያስረዳናል፡፡
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
➛ ጣይቱ :- ምን አውቀህ ነው ታድያ
አንቶኔሊን ተክተህ፣ የአገርህ
የኢጣሊያ ተወካይ ሆነህ እንደዚህ
ያለ ክብር የሚነካ ደብዳቤ
ይዘህልን የመጣሀው?
➛ ሳሊምቢኒ :- እቴጌ በታም ይክርታ እኔ
የመሰለው፣ ውቻሌ ውል አስራ
ሰባተኛው ክፍል ልክ እንደ
ኢታሊያኖ ኳንኳ፣ "የኢትዮጵያ
ንጉሠ ነገሥት፣ የውጭ ጉዳይ
ነገር ሁሉ በኢታሊያ በኩል
ሊአረጉት እሺ ብሏል" ብሎ ናው።
➛ ጣይቱ :- ትሰማኛለህ ሳሊምቢኒ?
➛ ሳሊምቢኒ :- አቤት እቴጌ!
➛ ጣይቱ :- ለመሆኑ የሀገሬን ታሪክ
ታውቀዋለህ?
➛ ሳሊምቢኒ :- መቼም በመተኑ ........
➛ ጣይቱ :- ከንግሥተ ሳባ አንስተህ
እስከ ትናንቱ አጼ ዮሐንስ
ድረስ በሀገሩ ክብርና ነፃነት
ለድርድር የሚቀመጥ የአበሻ
መሪ ሰምተህ ታውቃለህ?
➛ ሳሊምቢኒ :- አልሰምቶም እቴጌ!
➛ ጣይቱ :- ታድያ! የድሮዎቹን እንኳን
ቢረሳ! የትናንቶቹ አጼ
ቴዎድሮስና አጼ ዮሐንስ ለእፍኝ
አፈራቸው የነበራቸውን ስስት
ዘንግቶ ለኢትዮጵያዊ ክብራቸው
የከፈሉትን የሕይወት ዋጋ
ከሚዛኑ ደፍቶ ዛሬ "እባካችሁ
ሀገሬን በእናንተ ስር አድርጉልኝ!"
ብሎ የሚለምን ፤ ምኒልክ
የእነማን ልጅ ይመስልሀል!
ትውልድስ ምን ይለናል! (ንዴታቸውን መቆጣጠር እየተሳናቸው ብድግ ይላሉ።) ትሰማኛለህ ሳሊምቢኒ ........
➛ ሳሊምቢኒ :- (ሁሉም ይነሳሉ) አቤት እቴጌ!
➛ ጣይቱ :- (በንዴት እየተንጎራደዱ) እኔ
ሴት ነኝ ጦርነት አልወድም፤
ነገር ግን ሀገሬ እንደዚህ
ያለ ክብር የሚነካ ዘለፋ
ከምትሸከም ጦርነትን
እመርጣለሁ!
➾ ምንጭ :- ጌትነት እንየው ፣ እቴጌ ጣይቱ ፣ ገፅ 34-35
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
➛ ጣይቱ :- ምን አውቀህ ነው ታድያ
አንቶኔሊን ተክተህ፣ የአገርህ
የኢጣሊያ ተወካይ ሆነህ እንደዚህ
ያለ ክብር የሚነካ ደብዳቤ
ይዘህልን የመጣሀው?
➛ ሳሊምቢኒ :- እቴጌ በታም ይክርታ እኔ
የመሰለው፣ ውቻሌ ውል አስራ
ሰባተኛው ክፍል ልክ እንደ
ኢታሊያኖ ኳንኳ፣ "የኢትዮጵያ
ንጉሠ ነገሥት፣ የውጭ ጉዳይ
ነገር ሁሉ በኢታሊያ በኩል
ሊአረጉት እሺ ብሏል" ብሎ ናው።
➛ ጣይቱ :- ትሰማኛለህ ሳሊምቢኒ?
➛ ሳሊምቢኒ :- አቤት እቴጌ!
➛ ጣይቱ :- ለመሆኑ የሀገሬን ታሪክ
ታውቀዋለህ?
➛ ሳሊምቢኒ :- መቼም በመተኑ ........
➛ ጣይቱ :- ከንግሥተ ሳባ አንስተህ
እስከ ትናንቱ አጼ ዮሐንስ
ድረስ በሀገሩ ክብርና ነፃነት
ለድርድር የሚቀመጥ የአበሻ
መሪ ሰምተህ ታውቃለህ?
➛ ሳሊምቢኒ :- አልሰምቶም እቴጌ!
➛ ጣይቱ :- ታድያ! የድሮዎቹን እንኳን
ቢረሳ! የትናንቶቹ አጼ
ቴዎድሮስና አጼ ዮሐንስ ለእፍኝ
አፈራቸው የነበራቸውን ስስት
ዘንግቶ ለኢትዮጵያዊ ክብራቸው
የከፈሉትን የሕይወት ዋጋ
ከሚዛኑ ደፍቶ ዛሬ "እባካችሁ
ሀገሬን በእናንተ ስር አድርጉልኝ!"
ብሎ የሚለምን ፤ ምኒልክ
የእነማን ልጅ ይመስልሀል!
ትውልድስ ምን ይለናል! (ንዴታቸውን መቆጣጠር እየተሳናቸው ብድግ ይላሉ።) ትሰማኛለህ ሳሊምቢኒ ........
➛ ሳሊምቢኒ :- (ሁሉም ይነሳሉ) አቤት እቴጌ!
➛ ጣይቱ :- (በንዴት እየተንጎራደዱ) እኔ
ሴት ነኝ ጦርነት አልወድም፤
ነገር ግን ሀገሬ እንደዚህ
ያለ ክብር የሚነካ ዘለፋ
ከምትሸከም ጦርነትን
እመርጣለሁ!
➾ ምንጭ :- ጌትነት እንየው ፣ እቴጌ ጣይቱ ፣ ገፅ 34-35
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
1,ሀሳብ መጨረሻ የለውም፤ ቁም ነገሩ መኖር ነው፤ የኑሮን ጣዕም ማወቅ። ሀሳብ የፈጠረው ግብ ካልደረሰ ውጤቱ ያው ነው፤ ምሬትና ብስጭት። አዎን ሌላ ምናለና።
2,ትላንት አልነበረም፤ ነገም የለም፤ ከዛሬ ካሁን በስተቀር........
3,ላወቀበት ኑሮ ዘወትር ሰርግ ነው፤
ከበዓሉ ግራማው መጽሐፍ 'ከአድማስ ባሻገር' የተቀነጨበች
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
1,ሀሳብ መጨረሻ የለውም፤ ቁም ነገሩ መኖር ነው፤ የኑሮን ጣዕም ማወቅ። ሀሳብ የፈጠረው ግብ ካልደረሰ ውጤቱ ያው ነው፤ ምሬትና ብስጭት። አዎን ሌላ ምናለና።
2,ትላንት አልነበረም፤ ነገም የለም፤ ከዛሬ ካሁን በስተቀር........
3,ላወቀበት ኑሮ ዘወትር ሰርግ ነው፤
ከበዓሉ ግራማው መጽሐፍ 'ከአድማስ ባሻገር' የተቀነጨበች
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
🧞♂👣 ከዚም_ከዛም 👣🧞♂
🌐እውነታዎች 🌐
🔸ሻርክ ብቸኛው የማይታመም እንሰሳ ነው።
🔸ጉንዳኖች ፈፅሞ አይተኙም።
🔸ሰዎች እንስሳቶችን በሚገሉበት ፍጥነት እርስ በራሳቸው ቢገዳደሉ አለም ላይ ያሉ ሰዎች ለመሞት 17 ቀናት በቂያቸው ነበር !
🔸ጊንጦች ለ6 ቀን ሳይተነፍሱ መቆየት ይችላሉ።
🔸የሌሊት ወፍ ምንጊዜም ከዋሻ ሲወጡ ወደ ግራ ነው የሚበሩት።
🔸እባብ አይኖቹ ቢከደኑም በአይኖቹ ቆብ ማየት ይችላል::
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
🌐እውነታዎች 🌐
🔸ሻርክ ብቸኛው የማይታመም እንሰሳ ነው።
🔸ጉንዳኖች ፈፅሞ አይተኙም።
🔸ሰዎች እንስሳቶችን በሚገሉበት ፍጥነት እርስ በራሳቸው ቢገዳደሉ አለም ላይ ያሉ ሰዎች ለመሞት 17 ቀናት በቂያቸው ነበር !
🔸ጊንጦች ለ6 ቀን ሳይተነፍሱ መቆየት ይችላሉ።
🔸የሌሊት ወፍ ምንጊዜም ከዋሻ ሲወጡ ወደ ግራ ነው የሚበሩት።
🔸እባብ አይኖቹ ቢከደኑም በአይኖቹ ቆብ ማየት ይችላል::
❣ እናመሰግናለን ❣
#አካፍሉ #ተሳተፉ #ለአስተያየት👇
@R_e_a_d_e_rs
@zhangidaa
@infho
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
Forwarded from IRON EMPIRE🏋️♂️ (MR ESK3 7C6®)
ስለዚህ ከብረት የተሰሩ እንደ
እጀታዎች፣ በሮች፣ የቤት ዕቃዎችን፣ የአውቶቡስ የባቡር ወይም የትራም
መደገፊያ እጀታዎችን ወይም ምሰሶዎችን ከነካችሁ በኋላ እጃችሁን
በደምብ በሳሙና መታጠብ ይገባል፡፡
3. ቫይረሱ በልብስ እና በጨርቆች ውስጥ ተሰግስጎ ከ6-12 ሰዓታት
ሊኖር ይችላል፡፡ ስለዚህ መታጠብ የሚችሉትን ልብሶች በሙሉ ዘወትር
በምንጠቀምባቸው ሳሙናዎች ብናጥባቸው ቫይረሱን ይገድለዋል፡፡
በየእለቱ መታጠብ የማይችሉ ልብሶችን ጸሐይ ላይ ብታሰጡዓቸው
ቫይረሱን የጸሐይ ሙቀት ይገድለዋል፡፡
በቫይረሱ የመጠቃት ምልክቶች #ምን ምንድን ናቸው?
1. ቫይረሱ መጀመሪያ መቀመጫውን ጎሮሮ ላይ በማድረግ የጉሮሮ
ብግነት እና የጎሮሮ ድርቀት ስሜት ያስከትላል፡፡ ይህ የህመም ስሜት
ከ3-4 ቀን በሰው ላይ ሊቆይ ይችላል::
2. ቫይረሱ በመተንፈሻ ቱቦ ውስጥ ያለውን እርጥበት በመጠቀም ወደ
ትራኪያ ከወረደ በኋሊ መቀመጫውን ሳምባ ውስጥ ያደርጋል፡፡ ሳምባን
በማጥቃት ኒሞንያ/ የሳምባ ብግነት ያስከላል፡፡ ይህ ምልክት
የሚታይባችሁ ሁሉ በፍጥነት ወደ ህክምና ሂዱ!!
በቫይረሱ ላለመያዝ ምን ማድረግ ይገባል?
1. የቫይረሱ ስርጭት በአብዛኛው ቀጥታ ከንክኪ ጋር የተያያዘ ሲሆን
ቫይረሱ ያረፈባቸውን ቁሳቁሶች እና ልብሶች ወዘተ... መጠቀም ዋነኛ
መተላለፊያው መንገዱ ነው፡፡ ይህም ማናቸውንም ነገር ከነኩ በኋላ
በተደጋጋሚ እጅን በደምብ መታጠብ ዋነኛ መከላከያ መሆኑን
ያስገነዝበናል፡፡
< ቫይረሱ በሰው እጅ ላይ በሕይወት መቆየት የሚችለው 10 ደቂቃ
ያህል ነው፡፡ ይሁን እንጂ በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብዙ ነገር ሊከናወን
ይችላል፡- አይንን ማሸት፣ አፍንጫን መንካት፣ ጣቶችን ወደ አፍ መውሰድ
ወይም [እንደ ጥፍር የመመጥመጥ ክፉ ልማድ] ቫይረሱን በቀላሉ ወደ
ጉሮሮ እንዲሄድ ሊያደርገው ይችላል፡፡
< ስለዚህ ለራሳችሁና ለባልንጀራችሁ (ለሌላው ሰው) ደህንነት ስትሉ
በጣም በተደጋጋሚ እጆቻችሁን ታጠቡ፡፡
2. አፍ እና ጉሮሮን ጸረ-ተሕዋስ መድሀኒቶችን በመጠቀም
መጉመጥመጥ ቫይረሱን ሊያስወግድ ወይም ወደ ጉሮሮ የሚሄዱትን
መጠን ሊቀንስ ይችላል፡፡ አፍን መጉመጥመጥ ወደ ጉሮሮ ወደ ትራኪያ
አልፎም ወደ ሳምባ ቫይረሱ የሚያደርገውን ጉዞ ሊያግደው ወይም
ሊቀንሰው ይችላል፡፡
3. የኮምፒውተራችሁን ኪ-ቦርድ እና ማውዝ በጸረ- ተህዋስ በሚገባ አጽዱ።
© ምንጭ : ዶ/ር ቤዛ አያሌዉ የቴሌግራም ገፅ
እባካችሁ ይህን ክፉ በሽታ ወደ አገራችን እንዳይገባ ቅድሚያ ለመከላከል ከገባም ምን ማድረግ እንዳለብን ለሌሎች ግንዛቤ ለማስጨበጥ መረጃዉን ሼር በማድረግ የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ ::
እጀታዎች፣ በሮች፣ የቤት ዕቃዎችን፣ የአውቶቡስ የባቡር ወይም የትራም
መደገፊያ እጀታዎችን ወይም ምሰሶዎችን ከነካችሁ በኋላ እጃችሁን
በደምብ በሳሙና መታጠብ ይገባል፡፡
3. ቫይረሱ በልብስ እና በጨርቆች ውስጥ ተሰግስጎ ከ6-12 ሰዓታት
ሊኖር ይችላል፡፡ ስለዚህ መታጠብ የሚችሉትን ልብሶች በሙሉ ዘወትር
በምንጠቀምባቸው ሳሙናዎች ብናጥባቸው ቫይረሱን ይገድለዋል፡፡
በየእለቱ መታጠብ የማይችሉ ልብሶችን ጸሐይ ላይ ብታሰጡዓቸው
ቫይረሱን የጸሐይ ሙቀት ይገድለዋል፡፡
በቫይረሱ የመጠቃት ምልክቶች #ምን ምንድን ናቸው?
1. ቫይረሱ መጀመሪያ መቀመጫውን ጎሮሮ ላይ በማድረግ የጉሮሮ
ብግነት እና የጎሮሮ ድርቀት ስሜት ያስከትላል፡፡ ይህ የህመም ስሜት
ከ3-4 ቀን በሰው ላይ ሊቆይ ይችላል::
2. ቫይረሱ በመተንፈሻ ቱቦ ውስጥ ያለውን እርጥበት በመጠቀም ወደ
ትራኪያ ከወረደ በኋሊ መቀመጫውን ሳምባ ውስጥ ያደርጋል፡፡ ሳምባን
በማጥቃት ኒሞንያ/ የሳምባ ብግነት ያስከላል፡፡ ይህ ምልክት
የሚታይባችሁ ሁሉ በፍጥነት ወደ ህክምና ሂዱ!!
በቫይረሱ ላለመያዝ ምን ማድረግ ይገባል?
1. የቫይረሱ ስርጭት በአብዛኛው ቀጥታ ከንክኪ ጋር የተያያዘ ሲሆን
ቫይረሱ ያረፈባቸውን ቁሳቁሶች እና ልብሶች ወዘተ... መጠቀም ዋነኛ
መተላለፊያው መንገዱ ነው፡፡ ይህም ማናቸውንም ነገር ከነኩ በኋላ
በተደጋጋሚ እጅን በደምብ መታጠብ ዋነኛ መከላከያ መሆኑን
ያስገነዝበናል፡፡
< ቫይረሱ በሰው እጅ ላይ በሕይወት መቆየት የሚችለው 10 ደቂቃ
ያህል ነው፡፡ ይሁን እንጂ በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብዙ ነገር ሊከናወን
ይችላል፡- አይንን ማሸት፣ አፍንጫን መንካት፣ ጣቶችን ወደ አፍ መውሰድ
ወይም [እንደ ጥፍር የመመጥመጥ ክፉ ልማድ] ቫይረሱን በቀላሉ ወደ
ጉሮሮ እንዲሄድ ሊያደርገው ይችላል፡፡
< ስለዚህ ለራሳችሁና ለባልንጀራችሁ (ለሌላው ሰው) ደህንነት ስትሉ
በጣም በተደጋጋሚ እጆቻችሁን ታጠቡ፡፡
2. አፍ እና ጉሮሮን ጸረ-ተሕዋስ መድሀኒቶችን በመጠቀም
መጉመጥመጥ ቫይረሱን ሊያስወግድ ወይም ወደ ጉሮሮ የሚሄዱትን
መጠን ሊቀንስ ይችላል፡፡ አፍን መጉመጥመጥ ወደ ጉሮሮ ወደ ትራኪያ
አልፎም ወደ ሳምባ ቫይረሱ የሚያደርገውን ጉዞ ሊያግደው ወይም
ሊቀንሰው ይችላል፡፡
3. የኮምፒውተራችሁን ኪ-ቦርድ እና ማውዝ በጸረ- ተህዋስ በሚገባ አጽዱ።
© ምንጭ : ዶ/ር ቤዛ አያሌዉ የቴሌግራም ገፅ
እባካችሁ ይህን ክፉ በሽታ ወደ አገራችን እንዳይገባ ቅድሚያ ለመከላከል ከገባም ምን ማድረግ እንዳለብን ለሌሎች ግንዛቤ ለማስጨበጥ መረጃዉን ሼር በማድረግ የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ ::
መደናገጥ እና አጉል ፍራቻ፣ ከበሽታው እኩል አደገኛ ሊሆኑ ይችላሉ!
ጠቃሚ ምክሮች፦
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎችጋር አይጨባበጡ፣
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፣
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፣
- በሚያነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ፣
- በስራ ቦታ፣በትራንስፖርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ፣
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ሼር #SHARE
#ጤናሚኒስቴር
@Readers_To_Know
ጠቃሚ ምክሮች፦
- ሳል ወይም ትኩሳት ካለው ግለሰብ ቢያንስ ሁለት የአዋቂ እርምጃ ርቀት ያህል መራቅ
- እጅዎን በአግባቡ ሳይታጠቡ አይንና አፍንጫዎን አይንኩ
- ከሰዎችጋር አይጨባበጡ፣
- እጅን በንጹህ ውሃና ሳሙና አዘውትረው ይታጠቡ፣
- ሰዎች ወደ በሚበዙባቸው ቦታዎች በተለይም የህመም ስሜት ካልዎት አይሂዱ፣
- በሚያነጥሱበት እና በሚያስሉበት ጊዜ አፍና አፍንጫዎን በሶፍት ወይም ክርንዎን አጥፈው በመጠቀም ወደ ሌሎች እንዳያስተላልፉ ይጠንቀቁ፣ የተጠቀሙበትን ሶፍትና ተመሳሳይ ነገሮች በቆሻሻ ክዳን ባላቸው ማጠራቀሚያ ያስወግዱ፣
- በስራ ቦታ፣በትራንስፖርት እና መኖሪያ ወይም የመኝታ ክፍል መስኮት በመክፈት በቂ አየር እንዲኖር ያድርጉ፣
- መረጃዎችን ከአስተማማኝ ምንጮች ብቻ በመቀበል፣ የተሳሳቱ መረጃዎች የሚያስከትሉትን መደናገር እና ፍርሀት እርሶም ይከላከሉ!
#ሼር #SHARE
#ጤናሚኒስቴር
@Readers_To_Know
🚻ኢትዮጵያ በአፍሪካ 16ኛ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ሃገር ሆናለች🚻
※ ቫይረሱ የተገኘበት ጃፓናዊው ግለሰብ 48 ዓመቱ ነው።
※ የካቲት 25 ነው ከቡርኪነፋሶ ወደ አዲስ አበባ የመጣው።
※ በሽታው የጀመረው ከ 3 ቀን በፊት ነው።
※ ዛሬ ለሊት በሽታው እንዳለበት ተረጋግጧል።
※ እስካሁን የከፋ የሚባል የጤና እክል አላጋጠመውም።
የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች / Possible Symptoms
✔️ ዋና ምልክቶች (Major Indicators)
※ ትኩሳት (Fever)
※ ሳል (Cough)
✔️ የምግብ መፈጨት ችግር (Digestive Problem)
※ ማስመለስ (Vomiting)
※ ተቅማጥ (Diarrhea)
※ የምግብ ፍላጎት መቀነስ (Loss of Apetite)
✔️ የነርቭ ምልክት (Nerve Symptoms)
※ የራስ ህመም (Head Ache)
✔️ የእይታ ችግር (Vision Problems)
※ የአይን ማቃጠል ወይም መለብለብ ናቸው።
✔️ የቫይረሱ መተላለፊያ መንገዶች፦
በቻይና የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ (Coronavirus) ወረርሽኝ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ወደ ጤነኛ ሰው በሚከተሉት መንገዶች ይተላለፋል፦
※ በበሽታው የተያዘ ሰው በሚያስልበት ወይም በሚያስነጥስበት ወቅት በአየር ይተላለፋል።
※ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ከተነካካን ወይም እጅ ለእጅ ከተጨባበጥን (ሰላምታ)።
※ ቫይረሱ ያለበትን ዕቃ ወይም ቁስ ከነካን በኋላ አፋችንን፣ አፍንጫችንን ወይም አይናችንን ከነካን በቫይረሱ በቀላሉ እንያዛለን።
✔️ ቫይረሱን ለመከላከል ምን ማድረግ አለብን?
ለኮሮና ቫይተስ የሚሆን ክትባት እስካሁን አልተሰራም፤ ለኮሮና ቫይረስ ኢንፌክሽንን ለመከላከል የሚረዳን ልክ ጉንፋን እንዳይዝዎት የሚያደርጉትን አይነት ጥንቃቄ ያድርጉ፦
※ እጅዎን ለብ ባለ ውሃ እና ሳሙና ይታጠቡ ወይም ከአልኮል የተሰሩ የእጅ ሳኒታይዘሮች (Hand Sanitizer) ይጠቀሙ።
※ ህዝብ በተጨናነቀባቸው ቦታዎች ላለመሄድ ይሞክሩ
※ በሽታው ቢኖርብዎትም ባይኖርብዎትም አፍና አፍንጫዎን የሚከልል ማስክ ያድርጉ
※ አፍዎን፣ አፍንጫዎንና አይንዎን በፍጽም በእጅዎ ወይም በጣትዎ አይንኩ።
※ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ያለዎትን ቅርርብ (ንክኪ) ይቀንሱ።
መልካም ጤንነት!! ለወዳጅ ዘመድ ሼር ማድረግ አይርሱ
@EthioBini
@Readers_To_Know
※ ቫይረሱ የተገኘበት ጃፓናዊው ግለሰብ 48 ዓመቱ ነው።
※ የካቲት 25 ነው ከቡርኪነፋሶ ወደ አዲስ አበባ የመጣው።
※ በሽታው የጀመረው ከ 3 ቀን በፊት ነው።
※ ዛሬ ለሊት በሽታው እንዳለበት ተረጋግጧል።
※ እስካሁን የከፋ የሚባል የጤና እክል አላጋጠመውም።
የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች / Possible Symptoms
✔️ ዋና ምልክቶች (Major Indicators)
※ ትኩሳት (Fever)
※ ሳል (Cough)
✔️ የምግብ መፈጨት ችግር (Digestive Problem)
※ ማስመለስ (Vomiting)
※ ተቅማጥ (Diarrhea)
※ የምግብ ፍላጎት መቀነስ (Loss of Apetite)
✔️ የነርቭ ምልክት (Nerve Symptoms)
※ የራስ ህመም (Head Ache)
✔️ የእይታ ችግር (Vision Problems)
※ የአይን ማቃጠል ወይም መለብለብ ናቸው።
✔️ የቫይረሱ መተላለፊያ መንገዶች፦
በቻይና የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ (Coronavirus) ወረርሽኝ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ወደ ጤነኛ ሰው በሚከተሉት መንገዶች ይተላለፋል፦
※ በበሽታው የተያዘ ሰው በሚያስልበት ወይም በሚያስነጥስበት ወቅት በአየር ይተላለፋል።
※ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ከተነካካን ወይም እጅ ለእጅ ከተጨባበጥን (ሰላምታ)።
※ ቫይረሱ ያለበትን ዕቃ ወይም ቁስ ከነካን በኋላ አፋችንን፣ አፍንጫችንን ወይም አይናችንን ከነካን በቫይረሱ በቀላሉ እንያዛለን።
✔️ ቫይረሱን ለመከላከል ምን ማድረግ አለብን?
ለኮሮና ቫይተስ የሚሆን ክትባት እስካሁን አልተሰራም፤ ለኮሮና ቫይረስ ኢንፌክሽንን ለመከላከል የሚረዳን ልክ ጉንፋን እንዳይዝዎት የሚያደርጉትን አይነት ጥንቃቄ ያድርጉ፦
※ እጅዎን ለብ ባለ ውሃ እና ሳሙና ይታጠቡ ወይም ከአልኮል የተሰሩ የእጅ ሳኒታይዘሮች (Hand Sanitizer) ይጠቀሙ።
※ ህዝብ በተጨናነቀባቸው ቦታዎች ላለመሄድ ይሞክሩ
※ በሽታው ቢኖርብዎትም ባይኖርብዎትም አፍና አፍንጫዎን የሚከልል ማስክ ያድርጉ
※ አፍዎን፣ አፍንጫዎንና አይንዎን በፍጽም በእጅዎ ወይም በጣትዎ አይንኩ።
※ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ያለዎትን ቅርርብ (ንክኪ) ይቀንሱ።
መልካም ጤንነት!! ለወዳጅ ዘመድ ሼር ማድረግ አይርሱ
@EthioBini
@Readers_To_Know
💫🌪 ጥቆማ 🌪💫
"ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎችም"
ጥር ወር 2012 እትም
ደራሲ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
መፅሐፉ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያጠነጠነና ብዙ ነገሮች የሚዳስስ በመሆኑ ቢያነቡት ይጠቀማሉ።
ደራሲው የፃፋቸው መፃሕፍት በቁጥር 33 ይደርሳሉ። ከነዚህም መካከል
1.የኔ ጀግና እና ሌሎች
2. የሰርቆ አደሮች ስብሰባና ሌሎች
3. ኑ! ሀገሬን እናዋልዳት እና ሌሎች
4. የአዲስ አበባ ዎሾች
እና ሌሎች ሀይማኖታዊ መፃሕፍትንም አበርክቷል።
እኛም ከዚህ መጽሐፍ ላይ ይጠቅማል ያልነውን ቀንጨብ እያረግን በሚመጡት ቀናት ልናካፍላችሁ ቀጠሮ ይዘናል ፤ እናንተም ከኛ ጋራ ቆዩ ...
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
"ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎችም"
ጥር ወር 2012 እትም
ደራሲ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
መፅሐፉ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያጠነጠነና ብዙ ነገሮች የሚዳስስ በመሆኑ ቢያነቡት ይጠቀማሉ።
ደራሲው የፃፋቸው መፃሕፍት በቁጥር 33 ይደርሳሉ። ከነዚህም መካከል
1.የኔ ጀግና እና ሌሎች
2. የሰርቆ አደሮች ስብሰባና ሌሎች
3. ኑ! ሀገሬን እናዋልዳት እና ሌሎች
4. የአዲስ አበባ ዎሾች
እና ሌሎች ሀይማኖታዊ መፃሕፍትንም አበርክቷል።
እኛም ከዚህ መጽሐፍ ላይ ይጠቅማል ያልነውን ቀንጨብ እያረግን በሚመጡት ቀናት ልናካፍላችሁ ቀጠሮ ይዘናል ፤ እናንተም ከኛ ጋራ ቆዩ ...
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ካነበብነው📖📜📰🗞 via @like
📓🌓 ቅምሻ 🌗📓
ስንደማመጥ ነገን እናያለን
".... በጥንታዊ መሣርያ እናርሳለን፤ በዘመናዊ መሳሪያ እርስ በእርሳችን እንጫረሳለን። ብንገለብጠው በጣም ጥሩ ይሆን ነበር።......."
"....በኛ ሀገር ያነሰን ውይይት አይደለም። ያጣነው፣ የተቸገርነው፣ ስብሰባ አይደለም። በየቦታው ስብሰባ አለ። ሰዎች ይሰበሰባሉ። ነገር ግን እያዳመጥን ነው ወይ? እየተደማመጥን ነው ወይ? መሪዎች ያዳምጣሉ? ተመሪዎች ያዳምጣሉ? አንዱ ሌላውን ያዳምጠዋል? አንዱ ለሌላው የተሻለ ነገር፣ የተሻለ ሀሳብ አገኘሁ ብሎ ዕድል ይሰጠዋል? ሰው ሁሉ የራሱን ብቻ ለመናገር ከመጣ ችግሩ እዚያ ላይ ነው።......"
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 24
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚
ስንደማመጥ ነገን እናያለን
".... በጥንታዊ መሣርያ እናርሳለን፤ በዘመናዊ መሳሪያ እርስ በእርሳችን እንጫረሳለን። ብንገለብጠው በጣም ጥሩ ይሆን ነበር።......."
"....በኛ ሀገር ያነሰን ውይይት አይደለም። ያጣነው፣ የተቸገርነው፣ ስብሰባ አይደለም። በየቦታው ስብሰባ አለ። ሰዎች ይሰበሰባሉ። ነገር ግን እያዳመጥን ነው ወይ? እየተደማመጥን ነው ወይ? መሪዎች ያዳምጣሉ? ተመሪዎች ያዳምጣሉ? አንዱ ሌላውን ያዳምጠዋል? አንዱ ለሌላው የተሻለ ነገር፣ የተሻለ ሀሳብ አገኘሁ ብሎ ዕድል ይሰጠዋል? ሰው ሁሉ የራሱን ብቻ ለመናገር ከመጣ ችግሩ እዚያ ላይ ነው።......"
ምንጭ:- "ብቻዬን እቆማለሁ እና ሌሎች" በዲያቆን ዳንኤል ክብረት 2012 ገፅ 24
❣ እናመሠግናለን ❣
#share #participate #comment
@R_e_a_d_e_rs
📗📒📕📘📗📒📕👇
@Readers_To_Know
📚📚📚📚📚📚📚📚