Forwarded from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
የሲንጋፖርን ስኬት እና ትምህርት የሚሰጡ የልማት ጉዞ ልምዶችን ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ ጋር “የሀገር ግንባታ፣ አለማትን ማገናኘት” በሚል ርዕስ በተሰናዳው ወግ ተካፍለናል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዎንግ በሀገር ግንባታ፣ በአመራር ዘዴ፣ በኢኮኖሚ ለውጥ እና በጂኦፖለቲካ ላይ ላካፈሏቸው ሀሳቦች ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
Taking time to learn from one another through a fireside chat entitled “Building Nations, Bridging Worlds,” with Prime Minister Lawrence Wong as he shares the successes and lessons from Singapore’s growth. I’m grateful for Prime Minister Wong’s insights on nation building governance and leadership, economic transformation.
Taking time to learn from one another through a fireside chat entitled “Building Nations, Bridging Worlds,” with Prime Minister Lawrence Wong as he shares the successes and lessons from Singapore’s growth. I’m grateful for Prime Minister Wong’s insights on nation building governance and leadership, economic transformation.
Forwarded from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
ዛሬ ጠዋት የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ እዝ አዘዥ ጄነራል ዳግቪን አር ኤም አንደርሰንን አግኝቼ በቀጠናዊ የጸጥታ እና የበለጠ ትብብር ለማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል።
I welcomed General Dagvin R. M. Anderson, Commander of the U.S. Africa Command, this morning for a constructive exchange on regional security and opportunities for enhanced cooperation.
I welcomed General Dagvin R. M. Anderson, Commander of the U.S. Africa Command, this morning for a constructive exchange on regional security and opportunities for enhanced cooperation.
Miidhaa dubartootarra gahu ittisuun itti gaafatamummaa lammii hunaati!
=
Ayyaanni guyyaa Riibaanii Adii sadarkaa Addunyaatti yeroo 34ffaa akka Biyyaafi Naannoo Oromiyaatti yeroo 20ffaaf mata duree "Hawaasa miidhaa obsuu hin dandeenye ijaarsa dhalootaaf!" jedhuun Magaala Adaamaatti deemsa lafootiin kabajamaa jira.
Guyyaan Riibaanii Adii (White Ribbon Day) dhimma yakka dubartootaa fi daa'imman irratti raawwatamu balaaleffachuu fi hubannoo uumuu kaayyeffatee kan kabajamu sochii addunyaalessaa yoo ta'u, keessumaa dhiirotaan miidhaa dubartootaarra ga'u dhaabsisuuf kan Akka Addunyaattis akka biyya keenyaattis kan eegaledha.
Mootummaan Naannoo Oromiyaas, Miidhaa dubartootaafi daa'ïimmanirra ga'u hir'isuuf imaammata, qajeelfamootaafi inisheetiiviiwwan garaagaraa hojirra oolchuun fooyya'insi gaarii akka dhufu xiyyeeffannoon hojjechaa jira.
Federaalizimii Sabdaneessi Wabii Keenya!
=
Ayyaanni guyyaa Riibaanii Adii sadarkaa Addunyaatti yeroo 34ffaa akka Biyyaafi Naannoo Oromiyaatti yeroo 20ffaaf mata duree "Hawaasa miidhaa obsuu hin dandeenye ijaarsa dhalootaaf!" jedhuun Magaala Adaamaatti deemsa lafootiin kabajamaa jira.
Guyyaan Riibaanii Adii (White Ribbon Day) dhimma yakka dubartootaa fi daa'imman irratti raawwatamu balaaleffachuu fi hubannoo uumuu kaayyeffatee kan kabajamu sochii addunyaalessaa yoo ta'u, keessumaa dhiirotaan miidhaa dubartootaarra ga'u dhaabsisuuf kan Akka Addunyaattis akka biyya keenyaattis kan eegaledha.
Mootummaan Naannoo Oromiyaas, Miidhaa dubartootaafi daa'ïimmanirra ga'u hir'isuuf imaammata, qajeelfamootaafi inisheetiiviiwwan garaagaraa hojirra oolchuun fooyya'insi gaarii akka dhufu xiyyeeffannoon hojjechaa jira.
Federaalizimii Sabdaneessi Wabii Keenya!
በምዕራብ ሸዋ ዞን ሜታ ውልቂጤ ወረዳ ነፍጥ አንግበው የህዝብን ሰላም ሲነሱ እና ልማት ሲያደናቅፉ የነበሩ ሸኔዎች የሰላም አማራጭን በመቀበል የቡድኑን ምክትል መሪ ጃል ቦሬሳ ጨምሮ ዘጠኝ የቡድኑ አባላት ከነ-ሙሉ ትጥቃቸው እጅ መስጠታቸውን የክፍለ ጦሩ አዛዥ ኮሎኔል ጸጋየ በርሄ ገልጸዋል።
ዋና አዛዡ ክፍለ ጦሩ በተሰማራበት የግዳጅ ቀጠና አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ጠቅሰው ለህዝብና ለሀገር ልማትና ደህንነት ሲባል በጫካ የሚንቀሳቀሱ አካላት የሰላምን መንገድ በመከተል መደበኛ ህይወታቸውን መምራት እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።
ዋና አዛዡ ክፍለ ጦሩ በተሰማራበት የግዳጅ ቀጠና አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ጠቅሰው ለህዝብና ለሀገር ልማትና ደህንነት ሲባል በጫካ የሚንቀሳቀሱ አካላት የሰላምን መንገድ በመከተል መደበኛ ህይወታቸውን መምራት እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።
Forwarded from Fana Media Corporation S.C (FMC)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ በእድገት እና አመራር ልምዶቻቸውን ለመለዋወጥ ለእሳት ዳር ወግ ተቀምጠዋል።
Forwarded from Ethiopian News Agency
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መለያችንና የኢኮኖሚ ዋልታችን በሆነው ቡናችን እያስመዘገብነው ያለውን ስኬት በጥራትና በፍጥነት አጠናክረን መቀጠል አለብን።
ዛሬ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም የባለድርሻ አካላት የእውቅና መርኃ ግብር ላይ ተገኝተናል - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ዛሬ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም የባለድርሻ አካላት የእውቅና መርኃ ግብር ላይ ተገኝተናል - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
👍2
መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስን የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዝደንት አድርጎ መመደቡን አስታወቀ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባጋራው መረጃ እንዳስታወቀው፤ "በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማሕቀፍ ኮንቬንሽን መሠረት፤ የኢትዮጵያ የኮፕ 32 አስተናጋጅ ሀገር መሆኗን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑትን ጌዲዮን ጢሞቴዎስን የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዝደንት አድርጎ መመደቡን" አመላክቷል።
"ዶክተር ጌዲዮን ከሀገር ውስጥ የሥራ ኃላፊዎች፣ ከተባበሩት መንግሥታት አካላት እና አለምአቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር የኮፕ 32 ዝግጅትን የሚመሩ ይሆናል" ሲል ጠቁሟል።
ይህ የተገለፀው ኢትዮጵያ በውድድር በተሞላበት የአህጉር አቀፍ ሂደት ፣ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ የድርጊት ማዕቀፍ ስር የሚካሄደውን 32ኛው የተሳታፊ አካላት ጉባኤ (ኮፕ32) ለማስተናገድ የአፍሪካ ኅብረትን ድጋፍ ካገኘች በኋላ ነው።
ይህ ውሳኔ ከህዳር 1 እስከ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በቤሌም ብራዚል በተካሄደው የኮፕ30 ጉባኤ በሁለተኛው ቀን ይፋ የተደረገ ሲሆን፣ በብራዚል የኮፕ30 ፕሬዝዳንት የተረጋገጠ ነው።
የኢትዮጵያ መንግሥት “ከዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ማኅበረሰብ ጋር በቅርበት በመተባበር” የመጀመሪያውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባኤ ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባጋራው መረጃ እንዳስታወቀው፤ "በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማሕቀፍ ኮንቬንሽን መሠረት፤ የኢትዮጵያ የኮፕ 32 አስተናጋጅ ሀገር መሆኗን ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑትን ጌዲዮን ጢሞቴዎስን የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዝደንት አድርጎ መመደቡን" አመላክቷል።
"ዶክተር ጌዲዮን ከሀገር ውስጥ የሥራ ኃላፊዎች፣ ከተባበሩት መንግሥታት አካላት እና አለምአቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር የኮፕ 32 ዝግጅትን የሚመሩ ይሆናል" ሲል ጠቁሟል።
ይህ የተገለፀው ኢትዮጵያ በውድድር በተሞላበት የአህጉር አቀፍ ሂደት ፣ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ የድርጊት ማዕቀፍ ስር የሚካሄደውን 32ኛው የተሳታፊ አካላት ጉባኤ (ኮፕ32) ለማስተናገድ የአፍሪካ ኅብረትን ድጋፍ ካገኘች በኋላ ነው።
ይህ ውሳኔ ከህዳር 1 እስከ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በቤሌም ብራዚል በተካሄደው የኮፕ30 ጉባኤ በሁለተኛው ቀን ይፋ የተደረገ ሲሆን፣ በብራዚል የኮፕ30 ፕሬዝዳንት የተረጋገጠ ነው።
የኢትዮጵያ መንግሥት “ከዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ማኅበረሰብ ጋር በቅርበት በመተባበር” የመጀመሪያውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባኤ ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።
በአፋር ክልል ሃይሊ ጎቢ ተራራ ላይ አዲስ የተከሰተው እሳተ ጎመራ
በሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኘው የሃይሊ ጉቢ እሳተ ገሞራ ፈንድቷል!
ፍንዳታው ለሰዓታት የቀጠለ እና ከፍተኛ የጭስ እና የአመድ ብናኝ ወደ ሰማይ ለቋል። እንደ እድል ሆኖ ግን በአካባቢው ምንም አይነት ጉዳት አላደረሰም።
የሃይሊ ጉቢ እሳተ ጎሞራ ዳግም መነቃቃት አስገራሚ ክስተት ነበር ። ምክንያቱ ደግሞ እሳተ ገሞራው ምናልባትም ላለፉት 12,000 ዓመታት አንቀላፍቶ ነበር።
ምንም እንኳን ከአካባቢው የተገኘ መረጃ አነስተኛ ቢሆንም፣ እሳተ ጎሞራው ለመጨረሻ ጊዜ ንቁ የነበረው መቼ እንደሆነ በእርግጠኝነት ማወቅ አስቸጋሪ ነው።
ነገር ግን በምስራቅ አፍሪካ ታላቁ የስምጥ ስርዓት ጫፍ ላይ በሚገኘው በዚህ በጣም ንቁ የሆነ የእሳተ ገሞራ ክልል ውስጥ እንደዚህ ያሉት ፍንዳታዎች በርግጥም ይጠበቃሉ።
- ስምጥ ሸለቆ በጣም ግዙፍ እና አፍሪካን ለሁለት እየከፈለ ነው
በሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኘው የሃይሊ ጉቢ እሳተ ገሞራ ፈንድቷል!
ፍንዳታው ለሰዓታት የቀጠለ እና ከፍተኛ የጭስ እና የአመድ ብናኝ ወደ ሰማይ ለቋል። እንደ እድል ሆኖ ግን በአካባቢው ምንም አይነት ጉዳት አላደረሰም።
የሃይሊ ጉቢ እሳተ ጎሞራ ዳግም መነቃቃት አስገራሚ ክስተት ነበር ። ምክንያቱ ደግሞ እሳተ ገሞራው ምናልባትም ላለፉት 12,000 ዓመታት አንቀላፍቶ ነበር።
ምንም እንኳን ከአካባቢው የተገኘ መረጃ አነስተኛ ቢሆንም፣ እሳተ ጎሞራው ለመጨረሻ ጊዜ ንቁ የነበረው መቼ እንደሆነ በእርግጠኝነት ማወቅ አስቸጋሪ ነው።
ነገር ግን በምስራቅ አፍሪካ ታላቁ የስምጥ ስርዓት ጫፍ ላይ በሚገኘው በዚህ በጣም ንቁ የሆነ የእሳተ ገሞራ ክልል ውስጥ እንደዚህ ያሉት ፍንዳታዎች በርግጥም ይጠበቃሉ።
- ስምጥ ሸለቆ በጣም ግዙፍ እና አፍሪካን ለሁለት እየከፈለ ነው