እንኳን ደስ አላችሁ !!
ዛሬ በአንጋፋው የዘዉዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አዲስ ሆስፒታልን የሚመጣጠን ማስፋፊያ ገንብተን፤ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያ አሟልተን ስራ አስጀምረናል ።
በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የተገነባው የላቀ የሕክምና ማዕከል፣ በ1 ሺህ 800 ካ.ሜ ስፋት ላይ ያረፈ እና ባለ 10 ወለል ህንፃ ሲሆን ለተኝቶ ታካሚዎች አገልግሎት የሚሰጥ 320 አልጋ አለው። ይህም ላለፉት 91 ዓመታት የነበረውን የዘውዲቱ ሆስፒታል ታካሚ አገልግሎትን በእጥፍ ያሳድገዋል።
ሆስፒታሉ ለህክምና ባለሙያው እና ለታካሚው በሚመች መልኩ የተገነባ ሲሆን አሁን ላይ የህክምናው ዘርፍ በደረሰበት ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎች የተደራጀ እና የራሱ ኦክስጂን ማምረቻ ጭምር ያለው ነው።
ይህ ሆስፒታል አስተዳደራችን አዲስ አበባን የሜዲካል ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ ለጀመረው ሥራ ተደማሪ አቅም የሚፈጥር ይሆናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ
ክብርት ከንቲባ አዴ አዳነች አቤቤ
ዛሬ በአንጋፋው የዘዉዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አዲስ ሆስፒታልን የሚመጣጠን ማስፋፊያ ገንብተን፤ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያ አሟልተን ስራ አስጀምረናል ።
በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል የተገነባው የላቀ የሕክምና ማዕከል፣ በ1 ሺህ 800 ካ.ሜ ስፋት ላይ ያረፈ እና ባለ 10 ወለል ህንፃ ሲሆን ለተኝቶ ታካሚዎች አገልግሎት የሚሰጥ 320 አልጋ አለው። ይህም ላለፉት 91 ዓመታት የነበረውን የዘውዲቱ ሆስፒታል ታካሚ አገልግሎትን በእጥፍ ያሳድገዋል።
ሆስፒታሉ ለህክምና ባለሙያው እና ለታካሚው በሚመች መልኩ የተገነባ ሲሆን አሁን ላይ የህክምናው ዘርፍ በደረሰበት ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎች የተደራጀ እና የራሱ ኦክስጂን ማምረቻ ጭምር ያለው ነው።
ይህ ሆስፒታል አስተዳደራችን አዲስ አበባን የሜዲካል ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ ለጀመረው ሥራ ተደማሪ አቅም የሚፈጥር ይሆናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ
ክብርት ከንቲባ አዴ አዳነች አቤቤ
𝗧𝗵𝗲 𝗖𝗵𝗮𝗶𝗿𝗽𝗲𝗿𝘀𝗼𝗻 𝗼𝗳 𝘁𝗵𝗲 𝗔𝗳𝗿𝗶𝗰𝗮𝗻 𝗨𝗻𝗶𝗼𝗻 𝗖𝗼𝗺𝗺𝗶𝘀𝘀𝗶𝗼𝗻 𝗖𝗼𝗻𝗴𝗿𝗮𝘁𝘂𝗹𝗮𝘁𝗲𝘀 𝘁𝗵𝗲 𝗙𝗲𝗱𝗲𝗿𝗮𝗹 𝗗𝗲𝗺𝗼𝗰𝗿𝗮𝘁𝗶𝗰 𝗥𝗲𝗽𝘂𝗯𝗹𝗶𝗰 𝗼𝗳 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮 𝗼𝗻 𝗪𝗶𝗻𝗻𝗶𝗻𝗴 𝘁𝗵𝗲 𝗕𝗶𝗱 𝘁𝗼 𝗛𝗼𝘀𝘁 𝗖𝗢𝗣𝟯𝟮
Addis Ababa, 14 November 2025: The Chairperson of the African Union Commission, H.E. Mahmoud Ali Youssouf, congratulates the Federal Democratic Republic of Ethiopia on its successful bid to host the 32nd Conference of the Parties (COP32) to the United Nations Framework Convention on Climate Change (UNFCCC).
“The remarkable achievement reflects Africa's unwavering commitment to climate action and Ethiopia's longstanding leadership in advancing sustainable development on the continent,” the Chairperson said. “Under the leadership of H.E. Prime Minister Abiy Ahmed, Ethiopia has championed bold climate initiatives — including its ambitious reforestation efforts and the Green Legacy programme — that continue to inspire action across Africa and beyond.”
He further noted that “Ethiopia has consistently demonstrated its capacity and experience in hosting major international summits, including the successful Africa Climate Summit, high-level global climate and development summits, and continental and regional conferences that benefit from the country’s strong institutional foundations and organisational excellence.”
As home to the African Union Headquarters and numerous international organisations, Addis Ababa stands as one of the world’s foremost diplomatic capitals and a centre of multilateralism. Its selection as the host city for COP32 “reaffirms its vital role in fostering global cooperation and dialogue on the most pressing issues of our time,” said the Chairperson.
The Chairperson added that the African Union Commission “looks forward to working closely with the Government of Ethiopia, the UNFCCC Secretariat, and all partners to ensure a successful, inclusive, and outcomes-driven COP32 that advances Africa’s climate priorities and strengthens global solidarity in the fight against climate change.”
Biruk Mekonnen Office of the Prime Minister - Ethiopia The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia MFAEthiopia Amharic የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Lalisa Berhanu British Embassy, Addis Ababa - UK in Ethiopia
Addis Ababa, 14 November 2025: The Chairperson of the African Union Commission, H.E. Mahmoud Ali Youssouf, congratulates the Federal Democratic Republic of Ethiopia on its successful bid to host the 32nd Conference of the Parties (COP32) to the United Nations Framework Convention on Climate Change (UNFCCC).
“The remarkable achievement reflects Africa's unwavering commitment to climate action and Ethiopia's longstanding leadership in advancing sustainable development on the continent,” the Chairperson said. “Under the leadership of H.E. Prime Minister Abiy Ahmed, Ethiopia has championed bold climate initiatives — including its ambitious reforestation efforts and the Green Legacy programme — that continue to inspire action across Africa and beyond.”
He further noted that “Ethiopia has consistently demonstrated its capacity and experience in hosting major international summits, including the successful Africa Climate Summit, high-level global climate and development summits, and continental and regional conferences that benefit from the country’s strong institutional foundations and organisational excellence.”
As home to the African Union Headquarters and numerous international organisations, Addis Ababa stands as one of the world’s foremost diplomatic capitals and a centre of multilateralism. Its selection as the host city for COP32 “reaffirms its vital role in fostering global cooperation and dialogue on the most pressing issues of our time,” said the Chairperson.
The Chairperson added that the African Union Commission “looks forward to working closely with the Government of Ethiopia, the UNFCCC Secretariat, and all partners to ensure a successful, inclusive, and outcomes-driven COP32 that advances Africa’s climate priorities and strengthens global solidarity in the fight against climate change.”
Biruk Mekonnen Office of the Prime Minister - Ethiopia The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia MFAEthiopia Amharic የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Lalisa Berhanu British Embassy, Addis Ababa - UK in Ethiopia
ሰሞኑን ጂንካ ላይ የታየው ወረርሽኝ የኢቦላ ዝርያ ግን ከኢቦላም የከፋ መሆኑ ተረጋገጠ‼️
ወረርሹኙ ማርበርግ የተሰኘ ቫይረስ ( Marburg virus) የሚያስከትለው በሽታ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚንስተር አረጋግጧል።
የአሜሪካው የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል (CDC) ቫይረሱን “እምብዛም የማይከሰት ግን በጣም የከፋ በማለት ገልፆት ገዳይ ሊሆን ይችላል” ብሏል።
በሽታው ከ ‘ ግብጿ የፍራፍሬ ለሊት ወፍ’ ( Egyptian fruit bat) የሚመጣ ሲሆን በህመሙ ከሚያዙ ሰዎች ግማሽ ያህሉ ህይወታቸው እንደሚያልፍ ጥናቶች ያሳያሉ።
በሽታዉ የሚተላለፈው በሰውነት ፈሳሽ ንክኪ ፤ ህክምናው ደግሞ እረፍትና ፈሳሽ አብዝቶ መውሰድ (የእገዛ ህክምና) መሆኑ ተዘግቧል።
ህብረተሰቡ የቫይረሱን መተላለፊያ መንገድ በመረዳት አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል።
የበሽታው መተላለፊያ መንገዶች እና ማዳረግ ስለሚገባን ጥንቃቄ ጤና ሚኒስቴር ያወጣውን መረጃ ከላይ ተያይዟል።
ወረርሹኙ ማርበርግ የተሰኘ ቫይረስ ( Marburg virus) የሚያስከትለው በሽታ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ሚንስተር አረጋግጧል።
የአሜሪካው የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል (CDC) ቫይረሱን “እምብዛም የማይከሰት ግን በጣም የከፋ በማለት ገልፆት ገዳይ ሊሆን ይችላል” ብሏል።
በሽታው ከ ‘ ግብጿ የፍራፍሬ ለሊት ወፍ’ ( Egyptian fruit bat) የሚመጣ ሲሆን በህመሙ ከሚያዙ ሰዎች ግማሽ ያህሉ ህይወታቸው እንደሚያልፍ ጥናቶች ያሳያሉ።
በሽታዉ የሚተላለፈው በሰውነት ፈሳሽ ንክኪ ፤ ህክምናው ደግሞ እረፍትና ፈሳሽ አብዝቶ መውሰድ (የእገዛ ህክምና) መሆኑ ተዘግቧል።
ህብረተሰቡ የቫይረሱን መተላለፊያ መንገድ በመረዳት አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል።
የበሽታው መተላለፊያ መንገዶች እና ማዳረግ ስለሚገባን ጥንቃቄ ጤና ሚኒስቴር ያወጣውን መረጃ ከላይ ተያይዟል።
Forwarded from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
ዛሬ ጠዋት በአማራ ክልላዊ መንግሥት ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው ከሚሴ ተገኝቼ ለሕዝቡ መልዕክት አስተላልፌያለሁ። በአማራ ክልል ከጎበኘኋቸው ዞኖች እስከአሁን ያልጎበኘሁት ዞን በመሆኑ ጉብኝቱን የተለየ ያደርገዋል። የከሚሴ የኮሪደር ልማት ሥራ በጅምር ደረጃ ያለ ቢሆንም የ1.3 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መንገድ እና የእግረኛ መንገድ ሥራዎች የሚመሰገኑ ናቸው። የኮሪደር ልማት ሥራ የሕዝባዊ ሥፍራዎችን ደረጃ ከፍ በማድረግ ዕሳቤ በሁሉም ደረጃ በመላው ኢትዮጵያ እየተተገበረ መሆኑን ያሳያሉ።
በከተማዋ ለሌማት ትሩፋት ሥራችን አስተዋጽዖ እያበረከተ ያለውን የኤልፎራ አግሮ-ኢንዱስትሪ የተቀናጀ የግብርና ልማት ፋብሪካንም ጎብኝተናል።
በከተማዋ ለሌማት ትሩፋት ሥራችን አስተዋጽዖ እያበረከተ ያለውን የኤልፎራ አግሮ-ኢንዱስትሪ የተቀናጀ የግብርና ልማት ፋብሪካንም ጎብኝተናል።