ፊንቴክስ የፈርኒቸር የቤተውበትና የግንባታ አጨራረስ ምርቶች አገልግሎቶችና ቴክኖሎጂ
አለም አቀፍ አውደርእይ እና ኮንፈረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ ለ 4ኛ ጊዜ እየተካሄደ ነው
ከሰኔ 8 እስከ 11 በሚካሄደው አውደርእይ የሀገር ውስጥ አምራች ኩባንያዎች ከ 400 በላይ ገዢዎች እንዲሁም ከ 4000 በላይ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት እና ጎብኝዎች እንደሚስተናገዱበት ይጠበቃል
በመክፈቻው ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ትረስትድ ፓርትነርስ .....አቶ አክሊለ በለጠ
የፈርኒቸር የቤት ውበትና የግንባታ አጨራረስ ላይ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አንስተው መንግስት ለኢንዱስትሪው ድጋፍ እንዲያደርግ ጥረት መደረጉን ተናግረዋል
የስራ እድል ፈጠራ ለማበረታታት እና የሀገራችንን ምርት ለማሳደግ ፊንቴክስ የራሱን አስተዋጾ እያበረከተ ነው ብለዋል
በቀጣይ አመታትም ያሉንን ምርቶች የማምረት አቅምና ጥራት ላይ አተኩሮ ይሰራል ነው ያሉት
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አስተባባሪ አቶ አስፋው አበበ በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች እየመጣ ባለው ለውጥና ዘርፉ ላይ በመሳተፋቹ ትልቅ መነቃቃት ሆኗል ብለዋል።
መንግስት ለንግድ ለፈጠራና ለኢንቨስትመንት ቁርጠኛ ነው ያሉት ሀላፊው አስቻይ ሁኔታን በመፍጠር እረገድ የተጀመሩ ስራዎችን ማስቀጠል ያስፈልጋል ነው ያሉት
በጋራ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሊረባረቡ ይገባልም ብለዋል።
የተለያዩ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ባለድርሻዎች በመድረኩ የተገኙ ሲሆን አውደርእዩንም ከፍተው ጉብኝት አድርገዋል።
ለመሳተፍ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://bit.ly/fintex2023
አለም አቀፍ አውደርእይ እና ኮንፈረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ ለ 4ኛ ጊዜ እየተካሄደ ነው
ከሰኔ 8 እስከ 11 በሚካሄደው አውደርእይ የሀገር ውስጥ አምራች ኩባንያዎች ከ 400 በላይ ገዢዎች እንዲሁም ከ 4000 በላይ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት እና ጎብኝዎች እንደሚስተናገዱበት ይጠበቃል
በመክፈቻው ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ትረስትድ ፓርትነርስ .....አቶ አክሊለ በለጠ
የፈርኒቸር የቤት ውበትና የግንባታ አጨራረስ ላይ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አንስተው መንግስት ለኢንዱስትሪው ድጋፍ እንዲያደርግ ጥረት መደረጉን ተናግረዋል
የስራ እድል ፈጠራ ለማበረታታት እና የሀገራችንን ምርት ለማሳደግ ፊንቴክስ የራሱን አስተዋጾ እያበረከተ ነው ብለዋል
በቀጣይ አመታትም ያሉንን ምርቶች የማምረት አቅምና ጥራት ላይ አተኩሮ ይሰራል ነው ያሉት
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አስተባባሪ አቶ አስፋው አበበ በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች እየመጣ ባለው ለውጥና ዘርፉ ላይ በመሳተፋቹ ትልቅ መነቃቃት ሆኗል ብለዋል።
መንግስት ለንግድ ለፈጠራና ለኢንቨስትመንት ቁርጠኛ ነው ያሉት ሀላፊው አስቻይ ሁኔታን በመፍጠር እረገድ የተጀመሩ ስራዎችን ማስቀጠል ያስፈልጋል ነው ያሉት
በጋራ የተሻለች ኢትዮጵያን ለመፍጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሊረባረቡ ይገባልም ብለዋል።
የተለያዩ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ባለድርሻዎች በመድረኩ የተገኙ ሲሆን አውደርእዩንም ከፍተው ጉብኝት አድርገዋል።
ለመሳተፍ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://bit.ly/fintex2023