የአዲስ ዓመት 25% ቅናሽ እስከ መስከረም 30/2018 ዓ.ም
የቴክኒካል ስራዎች (Technical Skills) ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን!
ስልጠናዎቹ:
👉 Building Electrical Installation, CCTV Camera Installation and Security Solutions
👉 Computer Maintenance, Networking, Office Machine Maintenance and Home Appliance
👉 Mobile Maintenance
👉 Industrial Machine Installation and Maintenance
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
የቴክኒካል ስራዎች (Technical Skills) ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን!
ስልጠናዎቹ:
👉 Building Electrical Installation, CCTV Camera Installation and Security Solutions
👉 Computer Maintenance, Networking, Office Machine Maintenance and Home Appliance
👉 Mobile Maintenance
👉 Industrial Machine Installation and Maintenance
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ እና ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
👍1
✈️በተባበሩት ዐረብ ሃገራት UAE 3000 የሰው ሃይል ይፈለጋል።
በሥራና ክህሎት ሚንስቴር በቀረበው የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት የሰለጠነ እና በከፊል የሰለጠነ የሰው ሃይል የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም አስጠብቆ በማሰማራት በተከናወኑ ተግባራት ትልቅ ስኬት መመዝገቡ ይታወቃል አሁንም በዚሁ ህጋዊ የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት በተለያዩ የሞያ ዘርፎች 3000 የሰው ሃይል ይፈለጋል
በመሆኑም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የሞያ ዘርፎች ሞያተኛ የሆናችሁ በሙሉ በዚህ ልዩ የሥራ ዕድል ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
📌የሥራ ቦታ: ዩናይትድ ዐረብ ኤምሬትስ (UAE)
📌የኮንትራት ቆይታ: ሁለት አመት
📌ተፈላጊ ፃታ: ወንድ
በተዘረዘሩት እያንዳንዱ ሞያዎች ከ250 እስከ 1000 ሰው በጥቅሉ 3000 ሰው ይፈለጋል።
✨የሞያ ዘርፎች:-
1- Mason (block & plaster)/ ግንበኛ (የብሎኬት እና የልሰና ሰራተኛ)
2- Steel fixer/የብረት ሙያተኛ/
3- Shuttering Carpenter /የሸተር ሰራተኛ/አናጺ/
4- Electrician /ኤሌክትሪክ ባለሙያ/
5- Plumber /ቧንቧ ሰራተኛ/
6- Fitter /ፊተር / መካኒክ አቀናጅ / የማሽን አቀናጅ ባለሙያ
7- Technician /ቴክኒሺያን/
☝️ከላይ በተጠቀሱት የሞያ ዘርፎች ለመወዳደር ከዚህ በታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመግባት ትክክለኛ የትምህርት የሥራ ልምድ እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን በማስገባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
https://forms.lmis.gov.et/
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከመስከረም 29/2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 4/2018 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
#abilink7
በሥራና ክህሎት ሚንስቴር በቀረበው የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት የሰለጠነ እና በከፊል የሰለጠነ የሰው ሃይል የዜጎችን መብት፣ ደህንነት እና ጥቅም አስጠብቆ በማሰማራት በተከናወኑ ተግባራት ትልቅ ስኬት መመዝገቡ ይታወቃል አሁንም በዚሁ ህጋዊ የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት በተለያዩ የሞያ ዘርፎች 3000 የሰው ሃይል ይፈለጋል
በመሆኑም ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የሞያ ዘርፎች ሞያተኛ የሆናችሁ በሙሉ በዚህ ልዩ የሥራ ዕድል ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
📌የሥራ ቦታ: ዩናይትድ ዐረብ ኤምሬትስ (UAE)
📌የኮንትራት ቆይታ: ሁለት አመት
📌ተፈላጊ ፃታ: ወንድ
በተዘረዘሩት እያንዳንዱ ሞያዎች ከ250 እስከ 1000 ሰው በጥቅሉ 3000 ሰው ይፈለጋል።
✨የሞያ ዘርፎች:-
1- Mason (block & plaster)/ ግንበኛ (የብሎኬት እና የልሰና ሰራተኛ)
2- Steel fixer/የብረት ሙያተኛ/
3- Shuttering Carpenter /የሸተር ሰራተኛ/አናጺ/
4- Electrician /ኤሌክትሪክ ባለሙያ/
5- Plumber /ቧንቧ ሰራተኛ/
6- Fitter /ፊተር / መካኒክ አቀናጅ / የማሽን አቀናጅ ባለሙያ
7- Technician /ቴክኒሺያን/
☝️ከላይ በተጠቀሱት የሞያ ዘርፎች ለመወዳደር ከዚህ በታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመግባት ትክክለኛ የትምህርት የሥራ ልምድ እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን በማስገባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
https://forms.lmis.gov.et/
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከመስከረም 29/2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 4/2018 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
#abilink7
❤1👍1
የልጆች የቅዳሜ ቀን ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን!
👉 ስልጠናው ዕድሜያቸው ከ 5-18 ዓመት ላሉ ልጆች የሚሰጥ
👉 ልጆች ፕሮጀክቶች እየሠሩ የሚሰለጥኑበት
የስልጠናዎች ዓይነት
👉 Computer Programming and Website Development
👉 Graphic Design, Video Editing and Animation
👉 Language and Basic Computer
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
👉 ስልጠናው ዕድሜያቸው ከ 5-18 ዓመት ላሉ ልጆች የሚሰጥ
👉 ልጆች ፕሮጀክቶች እየሠሩ የሚሰለጥኑበት
የስልጠናዎች ዓይነት
👉 Computer Programming and Website Development
👉 Graphic Design, Video Editing and Animation
👉 Language and Basic Computer
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
🥰1
የኢትዮጵያ መርከብ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ድርጅት አዲስ የስራ ማስታወቂያ
♦️Closing Date: Oct 25, 2025
Ethiopian Shipping and Logistics service Enterprise invites fresh Graduates and qualified for the following vacant positions.
✅ Position 1: Junior Logistics Officer
● Education: Bachelor’s Degree in Logistics and Supply Chain Management/ Shipping Management and Logistics/ Port Management/ Management/ Economics/ Marketing/ Accounting/ International Trade and Investment/ Business Administration/ Transport Management, 0 Year Experience.
✅ Position 2: Junior Assessment And Clearance Officer
● Education: Bachelor’s Degree in Logistics and Supply Chain Management/ Shipping Management and Logistics/ Port Management/ Management/ Economics/ Marketing/ Accounting/ International Trade and Investment/ Business Administration/ Transport Management, 0 Year Experience.
✅ Position 3: Junior Transport Cost Control Officer
● Education: Bachelor’s Degree in Logistics and Supply Chain Management/ Shipping Management and Logistics/ Port Management/ Management/ Economics/ Marketing/ Accounting/ International Trade and Investment/ Business Administration/ Transport Management, 0 Year Experience.
✅ Position 4: Office Assistant II
● Education: Diploma/Level IV and COC in Administrative service Management/ Secretary Science and Office Management.
✅ Position 5: Office Assistant II /Pool/
● Education: Diploma/Level IV and COC in Administrative service Management/ Secretary Science and Office Management with experience.
To Apply Online??
👇👇👇
https://eslseet.taleo.net/careersection/et/jobsearch.ftl
♦️Closing Date: Oct 25, 2025
Ethiopian Shipping and Logistics service Enterprise invites fresh Graduates and qualified for the following vacant positions.
✅ Position 1: Junior Logistics Officer
● Education: Bachelor’s Degree in Logistics and Supply Chain Management/ Shipping Management and Logistics/ Port Management/ Management/ Economics/ Marketing/ Accounting/ International Trade and Investment/ Business Administration/ Transport Management, 0 Year Experience.
✅ Position 2: Junior Assessment And Clearance Officer
● Education: Bachelor’s Degree in Logistics and Supply Chain Management/ Shipping Management and Logistics/ Port Management/ Management/ Economics/ Marketing/ Accounting/ International Trade and Investment/ Business Administration/ Transport Management, 0 Year Experience.
✅ Position 3: Junior Transport Cost Control Officer
● Education: Bachelor’s Degree in Logistics and Supply Chain Management/ Shipping Management and Logistics/ Port Management/ Management/ Economics/ Marketing/ Accounting/ International Trade and Investment/ Business Administration/ Transport Management, 0 Year Experience.
✅ Position 4: Office Assistant II
● Education: Diploma/Level IV and COC in Administrative service Management/ Secretary Science and Office Management.
✅ Position 5: Office Assistant II /Pool/
● Education: Diploma/Level IV and COC in Administrative service Management/ Secretary Science and Office Management with experience.
To Apply Online??
👇👇👇
https://eslseet.taleo.net/careersection/et/jobsearch.ftl
✈️ Job Opportunity: Cabin Crew (Etihad Airways)
📍 Location: Online
🗓 Registration Deadline: October 24, 2025
Ethiopian Airlines Group has partnered with Etihad Airways, offering you the chance to apply for the Cabin Crew position directly with Etihad Airways!
🔹 Important Details:
– Applicants who already received a message from Ethiopian Airlines are eligible.
– Deadline extended until October 24, 2025.
– You can use your National ID if you don’t have a passport.
– Ensure your online application is complete to avoid disqualification.
– Applying to Etihad Airways does not exclude you from Ethiopian Airlines’ own Cabin Crew recruitment process.
👉 Apply Online: https://bit.ly/46Id4CY
💼 This process is managed directly by Etihad Airways — all further communication will come from their recruitment team.
Good luck to all applicants! 🌍✈️
#EtihadAirways #CabinCrew #FlightAttendant #AviationJobs #EthiopianAirlines #JobOpportunity #AirlineJobs #EtihadCareers #AviationDreams #JobVacancy #ApplyNow #TravelCareers #FlightCrew #DreamJob
📍 Location: Online
🗓 Registration Deadline: October 24, 2025
Ethiopian Airlines Group has partnered with Etihad Airways, offering you the chance to apply for the Cabin Crew position directly with Etihad Airways!
🔹 Important Details:
– Applicants who already received a message from Ethiopian Airlines are eligible.
– Deadline extended until October 24, 2025.
– You can use your National ID if you don’t have a passport.
– Ensure your online application is complete to avoid disqualification.
– Applying to Etihad Airways does not exclude you from Ethiopian Airlines’ own Cabin Crew recruitment process.
👉 Apply Online: https://bit.ly/46Id4CY
💼 This process is managed directly by Etihad Airways — all further communication will come from their recruitment team.
Good luck to all applicants! 🌍✈️
#EtihadAirways #CabinCrew #FlightAttendant #AviationJobs #EthiopianAirlines #JobOpportunity #AirlineJobs #EtihadCareers #AviationDreams #JobVacancy #ApplyNow #TravelCareers #FlightCrew #DreamJob
👏1
Internship Opportunity!
Horn Review , the Institute of Foreign Affairs are looking for interns!
Gain hands-on experience in diplomacy and foreign policy, expand your professional network, and collaborate with experts on regional and international affairs.
Who Should Apply:
Students or recent graduates in Political Science, International Relations, Law, Peace & Security, or related fields.
Application Link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdCd_TeOJBtrtGlklwkfa6aXficdW_w3iooJ9hFJvU-Wolf6w/viewform
Deadline: October 30, 2025
Horn Review , the Institute of Foreign Affairs are looking for interns!
Gain hands-on experience in diplomacy and foreign policy, expand your professional network, and collaborate with experts on regional and international affairs.
Who Should Apply:
Students or recent graduates in Political Science, International Relations, Law, Peace & Security, or related fields.
Application Link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdCd_TeOJBtrtGlklwkfa6aXficdW_w3iooJ9hFJvU-Wolf6w/viewform
Deadline: October 30, 2025
❤1👏1
🌍 World Bank Job Vacancy
♦ Closing Date: November 27, 2026
The World Bank invites qualified and interested applicants to apply for the following position:
✅ Position: Operations Analyst
📌 Qualification:
Master’s Degree in Business Administration, Finance, Management, Economics, or related fields.
📌 Experience:
Relevant experience in Ethiopia in the private and/or financial sectors, donor agencies, development finance institutions, or consultancies.
Expertise in:
Market research
Surveys
Business development
Data analysis
📥 How to Apply Online:
👇👇👇
Apply here:
https://worldbankgroup.csod.com/ux/ats/careersite/1/home?c=worldbankgroup&country=et
♦ Closing Date: November 27, 2026
The World Bank invites qualified and interested applicants to apply for the following position:
✅ Position: Operations Analyst
📌 Qualification:
Master’s Degree in Business Administration, Finance, Management, Economics, or related fields.
📌 Experience:
Relevant experience in Ethiopia in the private and/or financial sectors, donor agencies, development finance institutions, or consultancies.
Expertise in:
Market research
Surveys
Business development
Data analysis
📥 How to Apply Online:
👇👇👇
Apply here:
https://worldbankgroup.csod.com/ux/ats/careersite/1/home?c=worldbankgroup&country=et
👏1
#ፍላጎቱ ላላችሁ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የመምህርነት ሙያን መቀላቀል ለሚፈልጉ የአንድ ዓመት ስልጠና ሊሰጥ ነው፡፡
ስልጠናው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡
የምዝገባ መስፈርት፦
በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች እና ተዛማጅነት ባላቸው የትምህርት መስኮች በመምህርነት ሙያ መሰልጠን የሚፈልጉ
የምዝገባ ጊዜ
ከዛሬ ህዳር 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት
የምዝገባ ቦታ
ከስር በተገለፁ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን
በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችና ተዛማጅ የትምህርት መስኮችን ዝርዝር ለማግኘት https://shorturl.at/N8e0s ላይ በመግባት “አማራጭ የመምህራን ስልጠና ትምህርት አይነቶች” የሚለውን በማውረድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የዩኒቨርሲቲ መመዝገቢያ ሊንኮች፦
➫ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/JZG12devyUvDe3v6
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፦ https://docs.google.com/.../1FAIpQLSfQcnu1ThO.../viewform...
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.hu.edu.et/Home/AvailablePrograms
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.ju.edu.et
➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/6t1BNV9S67oXwzBv9
የስልጠና ፕሮግራሙ በአንድ ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን፤ በቀን መርሐግብር የሚማሩ ተማሪዎች የትምህርት ወጪያቸው ሙሉ ለሙሉ በመንግሥት እንደሚሸፈን ተገልጿል።
ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የመምህርነት ሙያን መቀላቀል ለሚፈልጉ የአንድ ዓመት ስልጠና ሊሰጥ ነው፡፡
ስልጠናው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡
የምዝገባ መስፈርት፦
በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች እና ተዛማጅነት ባላቸው የትምህርት መስኮች በመምህርነት ሙያ መሰልጠን የሚፈልጉ
የምዝገባ ጊዜ
ከዛሬ ህዳር 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት
የምዝገባ ቦታ
ከስር በተገለፁ በተመረጡ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን
በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጡ የትምህርት አይነቶችና ተዛማጅ የትምህርት መስኮችን ዝርዝር ለማግኘት https://shorturl.at/N8e0s ላይ በመግባት “አማራጭ የመምህራን ስልጠና ትምህርት አይነቶች” የሚለውን በማውረድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
የዩኒቨርሲቲ መመዝገቢያ ሊንኮች፦
➫ ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/JZG12devyUvDe3v6
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፦ https://docs.google.com/.../1FAIpQLSfQcnu1ThO.../viewform...
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.hu.edu.et/Home/AvailablePrograms
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፦ https://portal.ju.edu.et
➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፦ https://forms.gle/6t1BNV9S67oXwzBv9
የስልጠና ፕሮግራሙ በአንድ ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን፤ በቀን መርሐግብር የሚማሩ ተማሪዎች የትምህርት ወጪያቸው ሙሉ ለሙሉ በመንግሥት እንደሚሸፈን ተገልጿል።
👍1
💊 Job Alert – Management Sciences for Health (MSH) Ethiopia is Hiring
📌 Position: Pharmaceutical Management Advisor
🕓 Deadline: December 5, 2025
MSH Ethiopia is seeking a qualified professional for this role.
MSH Ethiopia is seeking a qualified professional for this role.
👉 How to Apply:
Apply Online Here
https://msh.wd503.myworkdayjobs.com/en-US/External/job/Ethiopia-Addis-Ababa/Pharmaceutical-Management-Advisor_R4879?q=ethiopia
https://t.me/ParoLink
📌 Position: Pharmaceutical Management Advisor
🕓 Deadline: December 5, 2025
MSH Ethiopia is seeking a qualified professional for this role.
MSH Ethiopia is seeking a qualified professional for this role.
👉 How to Apply:
Apply Online Here
https://msh.wd503.myworkdayjobs.com/en-US/External/job/Ethiopia-Addis-Ababa/Pharmaceutical-Management-Advisor_R4879?q=ethiopia
https://t.me/ParoLink
👍1
አንድ ዶላር 154.3993 ብር ተሽጧል‼
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ የተካሄደውን የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አካሂዷል።ለጨረታው 50ሚሊየን ዶላር ቀርቧል።
የጨረታው አሸናፊ የጨረታ ዋጋ በአማካይ 154.3993 ብር ሲሆን በአጠቃላይ 17 ባንኮች የጠየቁትን የውጭ ምንዛሪ በጨረታ መውሰዳቸውን ባንኩ አስታውቋል።
https://t.me/ParoLink
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ የተካሄደውን የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አካሂዷል።ለጨረታው 50ሚሊየን ዶላር ቀርቧል።
የጨረታው አሸናፊ የጨረታ ዋጋ በአማካይ 154.3993 ብር ሲሆን በአጠቃላይ 17 ባንኮች የጠየቁትን የውጭ ምንዛሪ በጨረታ መውሰዳቸውን ባንኩ አስታውቋል።
https://t.me/ParoLink
👍1
ለሥራ ፈላጊዎች
በቀጠር የሚገኘው BRK Trading & Transportation Co. የቀጠር መንጃ ፈቃድ ያላቸውን ኢትዮጵውያን የከባድ ተሽከርካሪ ሹፌሮችን ለ 2 ዓመት የፕሮጀክት ኮንትራት ቀጥሮ ማሰራት እንደሚፈልግ ለኤምባሲያችን በገለፀው መሰረት መስፈርቱን የምታሟሉ ዜጎቻችን የሥራ እድሉ ተጠቃሚ መሆን ትችሉ ዘንድ ኤምባሲው እያሳወቀ፣ በስልክ ቁጥር 70514068 በመደወል ኩባንያውን ማነጋገር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
https://t.me/ParoLink
በቀጠር የሚገኘው BRK Trading & Transportation Co. የቀጠር መንጃ ፈቃድ ያላቸውን ኢትዮጵውያን የከባድ ተሽከርካሪ ሹፌሮችን ለ 2 ዓመት የፕሮጀክት ኮንትራት ቀጥሮ ማሰራት እንደሚፈልግ ለኤምባሲያችን በገለፀው መሰረት መስፈርቱን የምታሟሉ ዜጎቻችን የሥራ እድሉ ተጠቃሚ መሆን ትችሉ ዘንድ ኤምባሲው እያሳወቀ፣ በስልክ ቁጥር 70514068 በመደወል ኩባንያውን ማነጋገር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
https://t.me/ParoLink
🔥1
✨ክፍት የሥራ ቦታ!
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንበሥራና ክህሎት ሚኒስትር በለማው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት E-LMIS በኩል ከታች በተዘረዘሩት የሞያ ዘርፎች አመልካቾችን በቋሚ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
📌ሁለገብ የጥገና ሰራተኛ ➾ ብዛት ፦ 1
📌የአቤቱታና ቅሬታ ማስተናገጃ ባለሙያ ➾ ብዛት ፦ 2
📌የአገልግሎት አሰጣጥ ሱፐርቫይዘር ➾ ብዛት ፦ 4
📌ከፍተኛ የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትልና ግምገማ ባለሙያ ➾ ብዛት ፦ 2
📌ኤሌክትሪሺያንና ሊፍት ኦፕሬተር ➾ ብዛት ፦ 1 📌ደረጃ 4 ነርስ ➾ ብዛት ፦ 1
📌የሰው ኃይል አስተዳደር ቡድን መሪ ➾ ብዛት ፦ 1
☝️ከላይ በተጠቀሱት የሞያ ዘርፎች ለመወዳደር በቅድሚያ lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ ወረዳ/ቀበሌ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር/ labor ID/ ይዛችሁ
👉በhttps://forms.lmis.gov.et/mesob-civil-services/ ማስፈንጠሪያ በመግባት ትክክለኛ የትምህርት፣ የልምድ፣ የስራ እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎቻችሁን በማሰገባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
📆አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከህዳር 23/ 2018 ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ሰባት ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ጥያቄ እና አስተያየት ካሎት በ9138 ይደውሉ።
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንበሥራና ክህሎት ሚኒስትር በለማው የኢትዮጵያ ሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት E-LMIS በኩል ከታች በተዘረዘሩት የሞያ ዘርፎች አመልካቾችን በቋሚ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
📌ሁለገብ የጥገና ሰራተኛ ➾ ብዛት ፦ 1
📌የአቤቱታና ቅሬታ ማስተናገጃ ባለሙያ ➾ ብዛት ፦ 2
📌የአገልግሎት አሰጣጥ ሱፐርቫይዘር ➾ ብዛት ፦ 4
📌ከፍተኛ የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትልና ግምገማ ባለሙያ ➾ ብዛት ፦ 2
📌ኤሌክትሪሺያንና ሊፍት ኦፕሬተር ➾ ብዛት ፦ 1 📌ደረጃ 4 ነርስ ➾ ብዛት ፦ 1
📌የሰው ኃይል አስተዳደር ቡድን መሪ ➾ ብዛት ፦ 1
☝️ከላይ በተጠቀሱት የሞያ ዘርፎች ለመወዳደር በቅድሚያ lmis.gov.et ብላችሁ በመመዝገብ አቅራቢያችሁ ባለ ወረዳ/ቀበሌ የአንድ አገልግሎት መስጫ ማዕከል በመሄድ የባዮሜትሪክስ መረጃ በመስጠት የሰራተኛነት መለያ ቁጥር/ labor ID/ ይዛችሁ
👉በhttps://forms.lmis.gov.et/mesob-civil-services/ ማስፈንጠሪያ በመግባት ትክክለኛ የትምህርት፣ የልምድ፣ የስራ እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎቻችሁን በማሰገባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
📆አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከህዳር 23/ 2018 ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ሰባት ቀናት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
ጥያቄ እና አስተያየት ካሎት በ9138 ይደውሉ።
❤1👍1
World Food Programme (WFP) Job Vacancy – Intern
♦ Deadline: December 16, 2025
The World Food Programme (WFP) is the world’s largest humanitarian organization fighting hunger and improving lives across the globe.
---
✅ Position: Logistics Intern
● Qualifications:
Must be currently enrolled in an undergraduate or graduate programme
Preferably studying Supply Chain, Logistics, Business Management, or a related field
How to Apply Online
👇👇
https://wd3.myworkdaysite.com/en-US/recruiting/wfp/job_openings/job/Logistics-Intern_JR118357-1?locationCountry=db69c460446c11de98360015c5e6daf6
https://t.me/ParoLink
♦ Deadline: December 16, 2025
The World Food Programme (WFP) is the world’s largest humanitarian organization fighting hunger and improving lives across the globe.
---
✅ Position: Logistics Intern
● Qualifications:
Must be currently enrolled in an undergraduate or graduate programme
Preferably studying Supply Chain, Logistics, Business Management, or a related field
How to Apply Online
👇👇
https://wd3.myworkdaysite.com/en-US/recruiting/wfp/job_openings/job/Logistics-Intern_JR118357-1?locationCountry=db69c460446c11de98360015c5e6daf6
https://t.me/ParoLink
❤1👍1
የ22 የስፖርት ውድድር ውርርድ ደርጅቶች (ቤቲንግ ቤቲንግ) ፈቃድ ታገደ
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የ22 የስፖርት ውድድር ውርርድ ድርጅቶች የስፖርት ውርርድ ፈቃድ (ቤቲንግ ድርጅቶች) ከህዳር 25 ቀን 2018 ጀምሮ የታገደ መሆኑን አስታውቋል።
ፈቃዳቸው የታገደ የስፖርት ውድድርና ውርርድ ቤቶች ፦
- ዳሽ ቤት ባለ አንድ አባል ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ዋልያ ስፖርት ኃ/የ/የግ/ማህበር
- ኤክስኔት ሶሎሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር/ቱ ኤክስ ቤት/
- ኤች ዲ ኤም /አፍሮ/ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ብላክ ፐርል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- አይከኒክ ስፖርት ኢንተርቴይመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ጃምቦ ቤት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ዳአባአክ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ኢቲኤል (ኪዉክ) ኃ/የ/የግ/ማህበር
- ቤትአራዳስፖርትእናኢንተርቴመንትኃ/የተ/የግ/ማህበር/ሱፐር/
- ቫሞስ ኢንተርቴይመንት ኃ/የ/የግ/ማህበር -
ፍላሽ ስፖርት ውርርድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ሁለገብ ኦንላይን ሶሎሽን ኃ/የ/የግ/ማህበር
- ዘመን ስፖርት ቤቲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ሁሉ ጌሚንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- አዲስ ቴልኮ ሰርቢስ አክሲዮን ማህበር/ቤቲካ ስፖርት ውርረድ/
- ዩኒክ /መላ/ስፖርት ቤቲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ቶቶ ስፖርት ሶልሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ኩኩሉ ስፖርት ስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- መርኬ ቤቲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር/ሻምፒዮን/
- ቤት ዘጠኝ ዘጠና አራት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
- ሀሪፍ የስፖርት አገ/ኃ/የተ/የግ/ማህበር
የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የ22 የስፖርት ውድድር ውርርድ ድርጅቶች የስፖርት ውርርድ ፈቃድ (ቤቲንግ ድርጅቶች) ከህዳር 25 ቀን 2018 ጀምሮ የታገደ መሆኑን አስታውቋል።
ፈቃዳቸው የታገደ የስፖርት ውድድርና ውርርድ ቤቶች ፦
- ዳሽ ቤት ባለ አንድ አባል ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ዋልያ ስፖርት ኃ/የ/የግ/ማህበር
- ኤክስኔት ሶሎሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር/ቱ ኤክስ ቤት/
- ኤች ዲ ኤም /አፍሮ/ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ብላክ ፐርል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- አይከኒክ ስፖርት ኢንተርቴይመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ጃምቦ ቤት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ዳአባአክ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ኢቲኤል (ኪዉክ) ኃ/የ/የግ/ማህበር
- ቤትአራዳስፖርትእናኢንተርቴመንትኃ/የተ/የግ/ማህበር/ሱፐር/
- ቫሞስ ኢንተርቴይመንት ኃ/የ/የግ/ማህበር -
ፍላሽ ስፖርት ውርርድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ሁለገብ ኦንላይን ሶሎሽን ኃ/የ/የግ/ማህበር
- ዘመን ስፖርት ቤቲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ሁሉ ጌሚንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- አዲስ ቴልኮ ሰርቢስ አክሲዮን ማህበር/ቤቲካ ስፖርት ውርረድ/
- ዩኒክ /መላ/ስፖርት ቤቲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ቶቶ ስፖርት ሶልሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ኩኩሉ ስፖርት ስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- መርኬ ቤቲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር/ሻምፒዮን/
- ቤት ዘጠኝ ዘጠና አራት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
- ሀሪፍ የስፖርት አገ/ኃ/የተ/የግ/ማህበር
🔥1
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጥሪ ማስታወቂያ
ሀገራችን በየዓመቱ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉሪዊና ቀጣናዊ ጉባዔዎችን እንደምታስተናግድ ይታወቃል፡፡ ዘንድሮም 39ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ አና በሌሎች ኩነቶች ላይ የሚሳተፉ እንግዶችን በላቀ መስተንግዶ ለመቀበል ልዩ ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአገራችንን በጎ ገጽታ አጉልቶ ለማሳየት መልካም አጋጣሚን በሚፈጥረው በዚህ ጉባዔ ላይ እንግዶችን ከአቀባበል እስከ አሸኛኘት፣ እንዲሁም በሌሎች የመስተንግዶ መርሃ-ግብሮች ላይ በጎ ፈቃደኛ የፕሮቶኮል ካዴቶችን በመመልመል አሰልጥኖ በተለያዩ የፕሮቶኮል ስሪዎች ላይ ለማሰማሪት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የእንግሊዝኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ አረብኛ፣ ስዋሂሊ፣ ስፓኒሽ እና ፓርቱጊዝ ቋንቋዎችን መናገርና መጻፍ የምትችሉ እና ዕድሜያችሁ ከ18-30 የሆናችሁ ኢትዮጵያውያን ከህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ የስራ ቀናት በሚከተለው የምዝገባ ማስፈንጠሪያ
https://forms.gle/Kg7CXxDQ9z8pQEsG7
በመጠቀም በOnline እንዲሁም በዋናው መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት እንድትመንዘቡ እያሳወቅን፣ ለምዝገባ ስትመጡ የትምህርት ማስረጃችሁንና ፋይዳ መታወቂያ በመያዝ እንድትቀርቡ እናሳውቃለን፡፡
የአገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በሚሳተፉበት የአህጉራችን ትልቁ ጉባዔ ላይ በጎ ፈቃደኛ ፕሮቶኮል በመሆን የዚህ ታሪክ አካል ሆናችሁ አገራችሁን በኩራት እንድታገለግሉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
ሀገራችን በየዓመቱ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉሪዊና ቀጣናዊ ጉባዔዎችን እንደምታስተናግድ ይታወቃል፡፡ ዘንድሮም 39ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ አና በሌሎች ኩነቶች ላይ የሚሳተፉ እንግዶችን በላቀ መስተንግዶ ለመቀበል ልዩ ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአገራችንን በጎ ገጽታ አጉልቶ ለማሳየት መልካም አጋጣሚን በሚፈጥረው በዚህ ጉባዔ ላይ እንግዶችን ከአቀባበል እስከ አሸኛኘት፣ እንዲሁም በሌሎች የመስተንግዶ መርሃ-ግብሮች ላይ በጎ ፈቃደኛ የፕሮቶኮል ካዴቶችን በመመልመል አሰልጥኖ በተለያዩ የፕሮቶኮል ስሪዎች ላይ ለማሰማሪት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የእንግሊዝኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ አረብኛ፣ ስዋሂሊ፣ ስፓኒሽ እና ፓርቱጊዝ ቋንቋዎችን መናገርና መጻፍ የምትችሉ እና ዕድሜያችሁ ከ18-30 የሆናችሁ ኢትዮጵያውያን ከህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት አምስት ተከታታይ የስራ ቀናት በሚከተለው የምዝገባ ማስፈንጠሪያ
https://forms.gle/Kg7CXxDQ9z8pQEsG7
በመጠቀም በOnline እንዲሁም በዋናው መሥሪያ ቤት በአካል በመገኘት እንድትመንዘቡ እያሳወቅን፣ ለምዝገባ ስትመጡ የትምህርት ማስረጃችሁንና ፋይዳ መታወቂያ በመያዝ እንድትቀርቡ እናሳውቃለን፡፡
የአገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በሚሳተፉበት የአህጉራችን ትልቁ ጉባዔ ላይ በጎ ፈቃደኛ ፕሮቶኮል በመሆን የዚህ ታሪክ አካል ሆናችሁ አገራችሁን በኩራት እንድታገለግሉ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
🔥1🥰1
ቀጣዩ ምርጫ እለተ ሰኞ ግንቦት 24 ፣ 2018 እንዲሆን ጸደቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 ሆኖ መጽደቁን አስታወቀ። ቦርዱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ ባደረገው የጸደቀ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ፤ የምርጫ ውጤት በቦርዱ ደረጃ ይፋ የሚደረገው ሰኔ 4 ቀን እንደሆነ ገልጿል።
https://t.me/ParoLink
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ሰኞ ግንቦት 24፤ 2018 ሆኖ መጽደቁን አስታወቀ። ቦርዱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ ባደረገው የጸደቀ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ፤ የምርጫ ውጤት በቦርዱ ደረጃ ይፋ የሚደረገው ሰኔ 4 ቀን እንደሆነ ገልጿል።
https://t.me/ParoLink
✅#አስቸኳይ_የቅጥር_ማስታወቂያ
=======
↪️ድርጅታችን አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ብቁ ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚ መቅጠር ይፈልጋል❗️
↪️ከፍተኛ የሥራ ተነሳሽነትና የመለወጥ ቁርጠኝነት ያላችሁ እንዲሁም በተጠቀሰው የሥራ መደብ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ባለሙያዎች ብቻ እንድታመከክቱ እናሳስባለን።
↪️መስፈርቱን የምታሟሉ በአካል ቢሮ በመምጣት ወይም በኢሜል amengeneraltrading2008@gmail.com ማመልከት ትችላላችሁ❗️
#ማሳሰቢያ:-
1. መስፈርቱን የማያሟሉ ከሆነ አያመልክቱ❗️
2. የት/ት ማስረጃ ቅጅና የሥራ ልምድ በአንድ PDF አዘጋጅተው ያመልክቱ❗️
https://t.me/ParoLink
=======
↪️ድርጅታችን አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች በተጠቀሱት የሥራ መደቦች ብቁ ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚ መቅጠር ይፈልጋል❗️
↪️ከፍተኛ የሥራ ተነሳሽነትና የመለወጥ ቁርጠኝነት ያላችሁ እንዲሁም በተጠቀሰው የሥራ መደብ የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ ባለሙያዎች ብቻ እንድታመከክቱ እናሳስባለን።
↪️መስፈርቱን የምታሟሉ በአካል ቢሮ በመምጣት ወይም በኢሜል amengeneraltrading2008@gmail.com ማመልከት ትችላላችሁ❗️
#ማሳሰቢያ:-
1. መስፈርቱን የማያሟሉ ከሆነ አያመልክቱ❗️
2. የት/ት ማስረጃ ቅጅና የሥራ ልምድ በአንድ PDF አዘጋጅተው ያመልክቱ❗️
https://t.me/ParoLink